ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ ⚜ 1ኛ ጢሞቲዎስ 2፥5 "አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም #መካከል ያለው #መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው #የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤" #የክርስቶስ ሰው የመሆን ምክንያት በዚህ መልእክት በሚገባ ሰፍሯል። በአዳም #በደል ምክንያት #ከእግዚአብሄር ፊት የራቀው #የአዳም ዘር ዳግመኛ #የእግዚአብሄርን #ፊት ለማየት የሚያስችል #ንጽህና ያልነበረው በመሆኑ፣…
✍✍
⚜ ዕብራውያን 5፤ 7-10
<< እርሱም #በስጋው #ወራት #ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ #ጩኸትና #ከእንባ ጋር ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤ ምንም ልጅ ቢሆን፥ ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ፤ ከተፈጸመም በኋላ በእግዚአብሔር እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ሊቀ ካህናት ተብሎ ስለ ተጠራ፥ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው።>>
አንዳንዶች ይህን #ጥቅስ አንስተው #ክርስቶስ #ከእኔ #ተማሩ ያለ #መምህር በመሆኑ #ለአብነት ብሎ ነው ቢሉም፣ #ሐዋርያው ግን #ምሳሌ ሆነ ሳይሆን <<እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት>> ነው የሚለው።
#ሐዋርያው #በሥጋው #ወራት የተቀበለው #መከራም #በሥጋ መሆኑ #ይታወቅ ዘንድ #ጌታችን #ጸሎትና #ምልጃን #ከእንባ ጋር አቀረበ አለ /1ኛ ጴጥ 4፥1/። ይህንን የተናገረው #ሐዋርያው #ጌታችን #መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሲል #መከራ መቀበሉን፣ የተቀበለው #መከራም #እውነት መሆኑን #ለማረጋገጥና #መከራው #መሪር(መራራ) መሆኑን ለማሳየት ይህንን ተናገረ። #ብርቱ #ጩኸት #ዕንባና #ጸሎት የሚለው ቃል #የመከራውን #ክብደት #ለማሳየት የተናገረው ቃል ነው። #ግኖስቲኮች እንደሚሉት #ሥቃዩ #የማስመሰል አካሉም ምትሐት አይደለም። #በእውነት #በሥጋ #ተሠቃይቶ ዐዘነ፣ ጸለየ።
📖/፤ ታደለ ፈንታው (ዲያቆን) (ትርጉም)፣ የዕብራውያን ትርጓሜ (2004) ገጽ 87።
ይህም #በሉቃስ #ወንጌል #ምዕራፍ 22፥44 ላይ ከሰፈረው ጋር ያላቸውን #ተግባቦት ለማስተዋል ይረዳል።
#እውነቱን ላለመቀበል (ለመቃወም) #መጽሐፍ #ቅዱስ ላይ ያሉትን ቃላት እስከ #መለወጥ ድረስ የተጓዙት አንዳንዶች ይህንንም #ጥቅስ #አሜን ብለው ለመቀበል #ዐመፀኛው #ልባቸው #ፈቃደኛ አልሆነምና << #ጌታችንና #መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ በሥጋው ወራት የፈጸመውን #ከቤዛነት (ከአስታራቂነት) ሥራው አንዱ የሆነውን #ምልጃን ይዘን አሁንም #በልዕልናው ያለውን #አምላክ #አማላጅ ማለት ተገቢ አይደለም>> ይላሉ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምእመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፣ <ፍኖተ ብርሃን> (ጥቅምት 1990) ገጽ 16።
ይህ ሐሳብ ግን #ክርስቶስ #በሥጋው #ወራት ሳለ #በልዕልናው አልነበረም የሚል ይመስላል። እርሱ #ሰው #ከመሆኑም በፊት፣ #ሰው ሆኖም በአገልግሎት በነበረበት ጊዜም ሆነ ፣ #ከዕረገት #ቡኃላ #ከልዕልናው አልጎደለም። ስለዚህ #በአገልግሎት ዘመኑም #ፍጹም #ሰው #ፍጹም #አምላክ ሆኖ ከሆነ ሲያማልድ የነበረው አሁንም ያማልዳል ለማለት ምን ይከለክላል?? እርሱ ሰው ከመሆኑም በፊት #አምላክ ነበር ሰው በሆነም ጊዜ #አምላክ ነበር <አሁንም ፍጹም #ሰው ፍጹም #አምላክ> ነውና።
በአንድምታ ትርጓሜው ላይ፤
<<የሰውነት ሥራ በሠራበት ወራት ጸሎትን እንደ ላም፤ ስኢልን(ልመናን) እንደ በግ፤ አድርጎ አቀረበ። በፍጹም ኅዘን። በብዙ ዕንባ አቀረበ። የልቡና ነውና፤ ግዳጅ ይፈጽማልና፤ አንድ ጊዜ ነውና፤ በዐቢይ ገዐር ወአንብዕ(በብርቱ ጩኸትና እንባ) አለ። ከሞት ሊያድነው ወደሚቻለው ወደ አብ አቀረበ። የምእመናንን ድኅነት ለራሱ አድርጎ ኅበ ዘይክል አድኅኖቶ እሞት (ከሞት ሊያድነው ወደሚችል) አለ። አንድም ምእመናንን ከሞት ሊያድንለት ወደሚቻለው ወደ አብ አቀረበ። ቁርጥ ልመናውንም ሰማው።
📖/፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡና ትርጓሜው (አ.አ፣ ግንቦት 1988) ገጽ 425።
📖/፤ መሐሪ ትርፌ (ሊቀ ሊቃውንት)፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡ ከነትርጓሜው (አ.አ፤ ጥቅምት 23 1948) ገጽ 632።
በሚል የሰፈረውን #ክርስቶስ #ስለ #ሰው ልጆች መከራ በተቀበለበት ሰዓት ወደ #አብ እንዴት #ይጸልይ እንደ ነበር መመልከት ይቻላል። ታዲያ በዚህ #ሰዓት #አምላክ አልነበረም ማለት ነው? እርሱስ #ፍጹም #አምላክ ነበር።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat @teeod
⚜ ዕብራውያን 5፤ 7-10
<< እርሱም #በስጋው #ወራት #ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ #ጩኸትና #ከእንባ ጋር ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤ ምንም ልጅ ቢሆን፥ ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ፤ ከተፈጸመም በኋላ በእግዚአብሔር እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ሊቀ ካህናት ተብሎ ስለ ተጠራ፥ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው።>>
አንዳንዶች ይህን #ጥቅስ አንስተው #ክርስቶስ #ከእኔ #ተማሩ ያለ #መምህር በመሆኑ #ለአብነት ብሎ ነው ቢሉም፣ #ሐዋርያው ግን #ምሳሌ ሆነ ሳይሆን <<እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት>> ነው የሚለው።
#ሐዋርያው #በሥጋው #ወራት የተቀበለው #መከራም #በሥጋ መሆኑ #ይታወቅ ዘንድ #ጌታችን #ጸሎትና #ምልጃን #ከእንባ ጋር አቀረበ አለ /1ኛ ጴጥ 4፥1/። ይህንን የተናገረው #ሐዋርያው #ጌታችን #መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሲል #መከራ መቀበሉን፣ የተቀበለው #መከራም #እውነት መሆኑን #ለማረጋገጥና #መከራው #መሪር(መራራ) መሆኑን ለማሳየት ይህንን ተናገረ። #ብርቱ #ጩኸት #ዕንባና #ጸሎት የሚለው ቃል #የመከራውን #ክብደት #ለማሳየት የተናገረው ቃል ነው። #ግኖስቲኮች እንደሚሉት #ሥቃዩ #የማስመሰል አካሉም ምትሐት አይደለም። #በእውነት #በሥጋ #ተሠቃይቶ ዐዘነ፣ ጸለየ።
📖/፤ ታደለ ፈንታው (ዲያቆን) (ትርጉም)፣ የዕብራውያን ትርጓሜ (2004) ገጽ 87።
ይህም #በሉቃስ #ወንጌል #ምዕራፍ 22፥44 ላይ ከሰፈረው ጋር ያላቸውን #ተግባቦት ለማስተዋል ይረዳል።
#እውነቱን ላለመቀበል (ለመቃወም) #መጽሐፍ #ቅዱስ ላይ ያሉትን ቃላት እስከ #መለወጥ ድረስ የተጓዙት አንዳንዶች ይህንንም #ጥቅስ #አሜን ብለው ለመቀበል #ዐመፀኛው #ልባቸው #ፈቃደኛ አልሆነምና << #ጌታችንና #መድኃኒታችን #ኢየሱስ #ክርስቶስ በሥጋው ወራት የፈጸመውን #ከቤዛነት (ከአስታራቂነት) ሥራው አንዱ የሆነውን #ምልጃን ይዘን አሁንም #በልዕልናው ያለውን #አምላክ #አማላጅ ማለት ተገቢ አይደለም>> ይላሉ።
📖/፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምእመናን የቅዱስ እስጢፋኖስ ጉባኤ፣ <ፍኖተ ብርሃን> (ጥቅምት 1990) ገጽ 16።
ይህ ሐሳብ ግን #ክርስቶስ #በሥጋው #ወራት ሳለ #በልዕልናው አልነበረም የሚል ይመስላል። እርሱ #ሰው #ከመሆኑም በፊት፣ #ሰው ሆኖም በአገልግሎት በነበረበት ጊዜም ሆነ ፣ #ከዕረገት #ቡኃላ #ከልዕልናው አልጎደለም። ስለዚህ #በአገልግሎት ዘመኑም #ፍጹም #ሰው #ፍጹም #አምላክ ሆኖ ከሆነ ሲያማልድ የነበረው አሁንም ያማልዳል ለማለት ምን ይከለክላል?? እርሱ ሰው ከመሆኑም በፊት #አምላክ ነበር ሰው በሆነም ጊዜ #አምላክ ነበር <አሁንም ፍጹም #ሰው ፍጹም #አምላክ> ነውና።
በአንድምታ ትርጓሜው ላይ፤
<<የሰውነት ሥራ በሠራበት ወራት ጸሎትን እንደ ላም፤ ስኢልን(ልመናን) እንደ በግ፤ አድርጎ አቀረበ። በፍጹም ኅዘን። በብዙ ዕንባ አቀረበ። የልቡና ነውና፤ ግዳጅ ይፈጽማልና፤ አንድ ጊዜ ነውና፤ በዐቢይ ገዐር ወአንብዕ(በብርቱ ጩኸትና እንባ) አለ። ከሞት ሊያድነው ወደሚቻለው ወደ አብ አቀረበ። የምእመናንን ድኅነት ለራሱ አድርጎ ኅበ ዘይክል አድኅኖቶ እሞት (ከሞት ሊያድነው ወደሚችል) አለ። አንድም ምእመናንን ከሞት ሊያድንለት ወደሚቻለው ወደ አብ አቀረበ። ቁርጥ ልመናውንም ሰማው።
📖/፤ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡና ትርጓሜው (አ.አ፣ ግንቦት 1988) ገጽ 425።
📖/፤ መሐሪ ትርፌ (ሊቀ ሊቃውንት)፣ የቅዱስ ጳውሎስ መጽሐፍ ንባቡ ከነትርጓሜው (አ.አ፤ ጥቅምት 23 1948) ገጽ 632።
በሚል የሰፈረውን #ክርስቶስ #ስለ #ሰው ልጆች መከራ በተቀበለበት ሰዓት ወደ #አብ እንዴት #ይጸልይ እንደ ነበር መመልከት ይቻላል። ታዲያ በዚህ #ሰዓት #አምላክ አልነበረም ማለት ነው? እርሱስ #ፍጹም #አምላክ ነበር።
#እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል/ዩሀ 8፥32/
ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat @teeod
▶️ የማርያም #መጻሕፍት አብዛኞቹ እንደነ <<ውዳሴ ማርያም>>፣ <<ቅዳሴ ማርያም>> የመሳሰሉት #የእግዚአብሔርን ቃል ወስደው ወደ #ማርያም የማጠጋጋት #ባህሪ አላቸው። በሌላ በኩል ደግሞ #የተጋነኑና #አሳፋሪ #ሐሰት ይገኝባቸዋል። #የእግዚአብሔር ቃል #እውነትን በእጅጉ ይቃረናሉ ለምሳሌ <<መጽሐፈ አርጋኖን[1]>> የተባለው ፦
〽️ <<አዳም ከልጆቹ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12 ክፍል 8፤ ቁ.6]
〽️ <<ኖህ ከልጆቹ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12 ክፍል 8፤ ቁ.9]
〽️ <<አብርሃም ከሳራ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.10]
〽️ <<ይስሐቅ ከርብቃ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.11]
〽️ <<ዕብራዊው ያዕቆብም ከልጁ ከይሁዳ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.14]
〽️ <<ሙሴ ከእስራኤል ልጆች ሁሉ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.20]
〽️ <<ዳዊት ከመዘምራን ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.23]
〽️ <<ማህበረ መላዕክት ያመሰግኑሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.26]
〽️ <<ማህበረ ነብያት ሁሉም ያመሰግኑሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.27]
▶️ እነዚህ የተጠቀሱ #የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ሲሆኑ ክፍሎቹን ወደ #መጽሐፍ ቅዱስ ሄደን #በጥሞና ብናነባቸው የሚነግሩን፦ #አዳም #ከልጆቹ ጋር #እግዚአብሔርን እንጂ #ማርያምን አላመሰገነም። ጭራሽ #አይተዋወቁም። በመካከላቸው ያለው #የዘመን ልዩነት #የሰማይና #የምድር ርቀት ያክል ነውና። [ዘፍ 4፥3፣ ዘፍ 5፤ 1-5]። #ኖህ ከልጆቹ ጋር [ዘፍ 6፥9፣ ዘፍ 8፤ 20-22፣ ዕብ 11፥7] #አብርሃም ከሣራ ጋር [ዘፍ 28፥8፣ ዘፍ 21፥1፣ ዕብ 11፥8፣ 19] #ይስሐቅ #ከርብቃ ጋር [ዘፍ 27፥27]፣ #ያዕቆብም [ዘፍ 28፤ 18-22፣ ዕብ 11፥20]፣ #ሙሴ #ከእስራኤላውያን ጋር [ዘጸ 15፤ 1-26፣ ዕብ 11፤ 23-28]፣ #ዳዊትም [2ሳሙ 6፤ 12-33፣ መዝ 8፤ 1-9] #ማህበረ #መላእክትም [ኢሳ 6፥3፣ ራዕ 4፤ 7-11]። #የሐዋርያት ማህበርም [ሐዋ 2፤ 46-47፣ ሐዋ 16፥25]፣ ሁሉም በግልጽ #እግዚአብሔርን ብቻ እንዳከበሩ እንጂ #ማርያምን ያመሰግኑበትም ሆነ #ስሟን እንኳን የጠሩበት አንድም #ቦታ የለም።
▶️ ስለሆነም <<ማርያምን ያመሰግናሉ>> የሚለው #ኢ-መጽሐፍቅዱሳዊና #የነብያትን፣ #የመላእክትን፣ እንዲሁም #የሐዋርያትን ስም ማጥፋትና #ለእግዚአብሔር ያቀረቡትን የተባረከ #ምስጋናቸውን ወደራስ #ሃሳብና #መሻት ለመጠምዘዝ የተደረገ ከንቱ #የባእድ #አምልኮ #ሙከራ ነው።
ሌላው #ውሸት የታጨቀበት #መጽሐፍ ደግሞ <<መጽሐፈ ሰዓታት[2]>> የተባለው #መጽሐፍ ነው። ለምሳሌ ያክል
〽️ <<ለመጸብሐዊ ማቴዎስ እንተ ረሰይኪዩ ወንጌላዊ - ለቀራጩ ማቴዎስ ወንጌላዊ ያደረግሽው አንቺ ነሽ>> ይላል [መጽሐፈ ሰዓታት ርኅርኅተ ህሊና ገጽ 132 - 133]። ነገር ግን #ማቴዎስ ወደ #ወንጌላዊነት እንዴት እንደመጣ #ራሱ #ስለራሱ ሲናገር <<ኢየሱስም ከዚያ አልፎ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባል አንድ ሰው አየና። ተከተለኝ አለው። ተነሥቶም ተከተለው።>> [ማቴ 9፥9] ብሏል። ይህንን #መጽሐፍ ቅዱሳዊ #እውነት ክዶ #ማርያም #ማቴዎስን #ወንጌላዊ አደረገችው ማለት ምን ይሉታል?
▶️ ማህሌተ ጽጌ የተባለው #መጽሐፍ ደግሞ <<ቅዱስ ጴጥሮስ በ30 እስታቴር (በ30 ብር) በርተሎሜዎስን ለግብርና ስራ ሸጠው>> ይላል። በመቀጠልም <<የጴጥሮስ ጥላው የጳውሎስም ልብሱ ማርያም አንቺ ነሽ>> ይላል። አንባቢ ሆይ አረ #እናስተውል!!። ሐዋርያው #ጴጥሮስ ሐዋርያው #በርተሎሚዎስን እንደሸጠ ከየት የተገኘ #ወሬ ነው?። #ከታሪክ አንጻር እንኳን ብንመለከተው #ጴጥሮስም #በርተሎሚዎስም #ለወንጌል አገልግሎት ከመጠራታቸው በፊት #በሮማ ግዛት ስር የነበሩ ተራ #አይሁዳውያን ነበሩ እንጂ #ሰውን የሚሸጡ #ገዢዎች እንኳ አልነበሩም። ታድያ ሐዋርያው #ጴጥሮስ የወንጌል ጓደኛውን #በርተሎሜዎስን #ለግብርና ስራ #በ30 ብር ሸጠ ማለትና #የጴጥሮስ ጥላው #የጳውሎስም የልብሱ ዘርፍ #በሽተኞችን ሲፈውስ #ፈዋሹ #እግዚአብሔር ብቻ ሆኖ ተጽፎ እያለ <<ጥላና ልብሱ ማርያም ነበረች>> ማለት አያሳተዛዝብም? [ሐዋ 5፤ 15-16፣ 19፤ 11-12]። አረ ያስተዛዝበናል!
▶️ ይህ በብዙ የሳተ #መጽሐፍ #በግእዝና #በዜማ ለህዝቡ ስለሚቀርብለት አብዛኛው #ቋንቋውን ስለማያውቅ የሚባለውን #ሳይሰማና #ሳያስተውል #አሜን ብሎ ይሄዳል። ምናልባት ጉዳዩን በጥሞና #መረዳት ቢችልና ለማረም ቢሞክር ደግሞ #ተሐድሶ፣ #መናፍቅ ወ.ዘ.ተ ተብሎ #የውግዘት ናዳው ይዘንብበታልና አብዛኛው #ዝም ማለቱን የመረጠ ይመስላል።
<<ሰውም ሁሉ ባልንጀራውን ያታልላል በእውነትም አይናገርም፤ ሐሰትን መናገርንም ምላሳቸው ተምሮአል፥ ክፉንም ለማድረግ ይደክማሉ። ማደሪያህ በሽንገላ መካከል ነው፥ ከሽንገላም የተነሣ እኔን ያውቁኝ ዘንድ እንቢ ብለዋል፥ ይላል እግዚአብሔር።>> [ኤር 9፤ 5-6]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ አርጋኖን የእመቤታችን ምስጋና፤ ተስፋ ገብረስላሴ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
[2] ሰፊ ማብራሪያ
📚፤ GBV <መጽሀፈ ሰአታት በመቅደሱ ሚዛን> 2ተኛ ዕትም ጥቅምት፡ 1995 ዓ.ም፤ BGNLJ፤ አ.አ፥ ኢትዮጵያ።
ይመልከቷል።
@gedlatnadersanat
(8.6.6▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
〽️ <<አዳም ከልጆቹ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12 ክፍል 8፤ ቁ.6]
〽️ <<ኖህ ከልጆቹ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12 ክፍል 8፤ ቁ.9]
〽️ <<አብርሃም ከሳራ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.10]
〽️ <<ይስሐቅ ከርብቃ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.11]
〽️ <<ዕብራዊው ያዕቆብም ከልጁ ከይሁዳ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.14]
〽️ <<ሙሴ ከእስራኤል ልጆች ሁሉ ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.20]
〽️ <<ዳዊት ከመዘምራን ጋር ያመሰግንሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.23]
〽️ <<ማህበረ መላዕክት ያመሰግኑሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.26]
〽️ <<ማህበረ ነብያት ሁሉም ያመሰግኑሻል>> [ምዕ 12፤ ክፍል 8፤ ቁ.27]
▶️ እነዚህ የተጠቀሱ #የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ሲሆኑ ክፍሎቹን ወደ #መጽሐፍ ቅዱስ ሄደን #በጥሞና ብናነባቸው የሚነግሩን፦ #አዳም #ከልጆቹ ጋር #እግዚአብሔርን እንጂ #ማርያምን አላመሰገነም። ጭራሽ #አይተዋወቁም። በመካከላቸው ያለው #የዘመን ልዩነት #የሰማይና #የምድር ርቀት ያክል ነውና። [ዘፍ 4፥3፣ ዘፍ 5፤ 1-5]። #ኖህ ከልጆቹ ጋር [ዘፍ 6፥9፣ ዘፍ 8፤ 20-22፣ ዕብ 11፥7] #አብርሃም ከሣራ ጋር [ዘፍ 28፥8፣ ዘፍ 21፥1፣ ዕብ 11፥8፣ 19] #ይስሐቅ #ከርብቃ ጋር [ዘፍ 27፥27]፣ #ያዕቆብም [ዘፍ 28፤ 18-22፣ ዕብ 11፥20]፣ #ሙሴ #ከእስራኤላውያን ጋር [ዘጸ 15፤ 1-26፣ ዕብ 11፤ 23-28]፣ #ዳዊትም [2ሳሙ 6፤ 12-33፣ መዝ 8፤ 1-9] #ማህበረ #መላእክትም [ኢሳ 6፥3፣ ራዕ 4፤ 7-11]። #የሐዋርያት ማህበርም [ሐዋ 2፤ 46-47፣ ሐዋ 16፥25]፣ ሁሉም በግልጽ #እግዚአብሔርን ብቻ እንዳከበሩ እንጂ #ማርያምን ያመሰግኑበትም ሆነ #ስሟን እንኳን የጠሩበት አንድም #ቦታ የለም።
▶️ ስለሆነም <<ማርያምን ያመሰግናሉ>> የሚለው #ኢ-መጽሐፍቅዱሳዊና #የነብያትን፣ #የመላእክትን፣ እንዲሁም #የሐዋርያትን ስም ማጥፋትና #ለእግዚአብሔር ያቀረቡትን የተባረከ #ምስጋናቸውን ወደራስ #ሃሳብና #መሻት ለመጠምዘዝ የተደረገ ከንቱ #የባእድ #አምልኮ #ሙከራ ነው።
ሌላው #ውሸት የታጨቀበት #መጽሐፍ ደግሞ <<መጽሐፈ ሰዓታት[2]>> የተባለው #መጽሐፍ ነው። ለምሳሌ ያክል
〽️ <<ለመጸብሐዊ ማቴዎስ እንተ ረሰይኪዩ ወንጌላዊ - ለቀራጩ ማቴዎስ ወንጌላዊ ያደረግሽው አንቺ ነሽ>> ይላል [መጽሐፈ ሰዓታት ርኅርኅተ ህሊና ገጽ 132 - 133]። ነገር ግን #ማቴዎስ ወደ #ወንጌላዊነት እንዴት እንደመጣ #ራሱ #ስለራሱ ሲናገር <<ኢየሱስም ከዚያ አልፎ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባል አንድ ሰው አየና። ተከተለኝ አለው። ተነሥቶም ተከተለው።>> [ማቴ 9፥9] ብሏል። ይህንን #መጽሐፍ ቅዱሳዊ #እውነት ክዶ #ማርያም #ማቴዎስን #ወንጌላዊ አደረገችው ማለት ምን ይሉታል?
▶️ ማህሌተ ጽጌ የተባለው #መጽሐፍ ደግሞ <<ቅዱስ ጴጥሮስ በ30 እስታቴር (በ30 ብር) በርተሎሜዎስን ለግብርና ስራ ሸጠው>> ይላል። በመቀጠልም <<የጴጥሮስ ጥላው የጳውሎስም ልብሱ ማርያም አንቺ ነሽ>> ይላል። አንባቢ ሆይ አረ #እናስተውል!!። ሐዋርያው #ጴጥሮስ ሐዋርያው #በርተሎሚዎስን እንደሸጠ ከየት የተገኘ #ወሬ ነው?። #ከታሪክ አንጻር እንኳን ብንመለከተው #ጴጥሮስም #በርተሎሚዎስም #ለወንጌል አገልግሎት ከመጠራታቸው በፊት #በሮማ ግዛት ስር የነበሩ ተራ #አይሁዳውያን ነበሩ እንጂ #ሰውን የሚሸጡ #ገዢዎች እንኳ አልነበሩም። ታድያ ሐዋርያው #ጴጥሮስ የወንጌል ጓደኛውን #በርተሎሜዎስን #ለግብርና ስራ #በ30 ብር ሸጠ ማለትና #የጴጥሮስ ጥላው #የጳውሎስም የልብሱ ዘርፍ #በሽተኞችን ሲፈውስ #ፈዋሹ #እግዚአብሔር ብቻ ሆኖ ተጽፎ እያለ <<ጥላና ልብሱ ማርያም ነበረች>> ማለት አያሳተዛዝብም? [ሐዋ 5፤ 15-16፣ 19፤ 11-12]። አረ ያስተዛዝበናል!
▶️ ይህ በብዙ የሳተ #መጽሐፍ #በግእዝና #በዜማ ለህዝቡ ስለሚቀርብለት አብዛኛው #ቋንቋውን ስለማያውቅ የሚባለውን #ሳይሰማና #ሳያስተውል #አሜን ብሎ ይሄዳል። ምናልባት ጉዳዩን በጥሞና #መረዳት ቢችልና ለማረም ቢሞክር ደግሞ #ተሐድሶ፣ #መናፍቅ ወ.ዘ.ተ ተብሎ #የውግዘት ናዳው ይዘንብበታልና አብዛኛው #ዝም ማለቱን የመረጠ ይመስላል።
<<ሰውም ሁሉ ባልንጀራውን ያታልላል በእውነትም አይናገርም፤ ሐሰትን መናገርንም ምላሳቸው ተምሮአል፥ ክፉንም ለማድረግ ይደክማሉ። ማደሪያህ በሽንገላ መካከል ነው፥ ከሽንገላም የተነሣ እኔን ያውቁኝ ዘንድ እንቢ ብለዋል፥ ይላል እግዚአብሔር።>> [ኤር 9፤ 5-6]።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
"ማጣቀሻዎች - References"
_________
[1] 📚፤ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፤ አርጋኖን የእመቤታችን ምስጋና፤ ተስፋ ገብረስላሴ ማተሚያ ቤት፡ አ.አ፥ 1989 ዓ.ም።
[2] ሰፊ ማብራሪያ
📚፤ GBV <መጽሀፈ ሰአታት በመቅደሱ ሚዛን> 2ተኛ ዕትም ጥቅምት፡ 1995 ዓ.ም፤ BGNLJ፤ አ.አ፥ ኢትዮጵያ።
ይመልከቷል።
@gedlatnadersanat
(8.6.6▶️) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat