#አስደሳች_ዜና
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
❤️ልዮ ልዮ መንፈሳዊ ስጦታዎችን የሚያሸልመው ወርሐዊው #የጥያቄና_መልስ መርሐ ግብራችን ቀን #ደረሰ !!! ::
ውድ 🙏የዓውደ ምህረቱ ታከታታዮች እንደምን ሰነበታችሁ ? እያልን #በጉጉት_ሲጠበቅ የነበረው ወርሐዊው #የጥያቄና_መልስ_ውድድራችን በሰባት የኮርሶቻችን ዓምዶች(የትምህርት ዓይነቶች ) ተከፋፍሎ ከእያንዳንዱ ኮርሶች 15 15 ጥያቄዎችን አዘጋጅቶ ውድድሩን ለማካሄድ #የአንድ_ሳምንት ዕድሜ ብቻ የቀረው መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ደስታ ነው::
👉በመሆኑም በዓውደ ምህረትና በትምህርተ ሃይማኖት ላይ እስከ አሁን ድረስ የተላለፉትን ኮርሶች ያለቁትን እስካለቁበት ያላለቁትን ደግሞ እስካቆሙበት ድረስ #በማስታወስ _ለውድድሩ_ዝግጁ ትሆኑ ዘንድ ከወዲሁ #ለማስታወስ እንወዳለን ::
🎓#ውድድሩን ከአንድ እስከ ሦስት ወጥተው ለመያጠናቅቁ ተሳታፊዎች #ገድላት_ተአምራት እና #ድርሳናት የተዘጋጁ ሲሆን #በተጨማሪም እስከ ዛሬ ድረስ ሲተላለፉ የነበሩትን የዓውደ ምህረት ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ የሚሰጥ ይሆናል ::
#ማሳሰቢያ👉 ለሚጠየቁቅ ጥያቄዎች #ከተላለፉት_ኮርሶች ውጭ #ከሌላ_ምንጭ_የተገኙ የማይገናኙ ምላሽ #መስጠት ዋጋ #አያስገኝምና በሚገባ በማዳመጥ ዝግጅቶን እንዲያዳብሩ #ከወዲሁ_ልንጠቁም እንወዳለን::
ሀሳብና አስተያየቶን
👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ቢሰዱልን #በፍጥነት ይደርሰናል!!!
💒 #ዓውደ_ምህረት_የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
❤️ልዮ ልዮ መንፈሳዊ ስጦታዎችን የሚያሸልመው ወርሐዊው #የጥያቄና_መልስ መርሐ ግብራችን ቀን #ደረሰ !!! ::
ውድ 🙏የዓውደ ምህረቱ ታከታታዮች እንደምን ሰነበታችሁ ? እያልን #በጉጉት_ሲጠበቅ የነበረው ወርሐዊው #የጥያቄና_መልስ_ውድድራችን በሰባት የኮርሶቻችን ዓምዶች(የትምህርት ዓይነቶች ) ተከፋፍሎ ከእያንዳንዱ ኮርሶች 15 15 ጥያቄዎችን አዘጋጅቶ ውድድሩን ለማካሄድ #የአንድ_ሳምንት ዕድሜ ብቻ የቀረው መሆኑን ስንገልጽ በታላቅ ደስታ ነው::
👉በመሆኑም በዓውደ ምህረትና በትምህርተ ሃይማኖት ላይ እስከ አሁን ድረስ የተላለፉትን ኮርሶች ያለቁትን እስካለቁበት ያላለቁትን ደግሞ እስካቆሙበት ድረስ #በማስታወስ _ለውድድሩ_ዝግጁ ትሆኑ ዘንድ ከወዲሁ #ለማስታወስ እንወዳለን ::
🎓#ውድድሩን ከአንድ እስከ ሦስት ወጥተው ለመያጠናቅቁ ተሳታፊዎች #ገድላት_ተአምራት እና #ድርሳናት የተዘጋጁ ሲሆን #በተጨማሪም እስከ ዛሬ ድረስ ሲተላለፉ የነበሩትን የዓውደ ምህረት ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ የሚሰጥ ይሆናል ::
#ማሳሰቢያ👉 ለሚጠየቁቅ ጥያቄዎች #ከተላለፉት_ኮርሶች ውጭ #ከሌላ_ምንጭ_የተገኙ የማይገናኙ ምላሽ #መስጠት ዋጋ #አያስገኝምና በሚገባ በማዳመጥ ዝግጅቶን እንዲያዳብሩ #ከወዲሁ_ልንጠቁም እንወዳለን::
ሀሳብና አስተያየቶን
👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte
ቢሰዱልን #በፍጥነት ይደርሰናል!!!
💒 #ዓውደ_ምህረት_የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#የዓውደ ምህረት ውድ ታዳሚዎቻችን እንደምን #አመሻችሁልን?🙏
👉#እንደሚታወቀው በዚህ ሳምንት #የመጀመሪየው_ምዕራፍ የማጠቃለያ #የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረግን መሆኑ ይታወቃል ::በመሆኑም #ለአንድ የኮርስ ዓይነት ጥያቄ #አንድ
_ቀን በሚል #እሳቤ ከስምንት ኮርሶቻችን ለተወጣጡ ሰምንት ጥያቄዎች #የአንድ ሳምንት የመመለሻ ጊዜ ብቻ #መስጠታችን ይታወቃል ::
ቢሆንም ግን የአንድ ሳምንት ጊዜ በቂ አለመሆኑን እና ተጨማሪ የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጥ የሚል ሀሳብ ከእናንተ ከውድ ታዳሚዎቻችን ቀርቦልናል ::ቢሆንም ግን ውድድሩን በቶሎ አጠናቀን በተጠናቀቁ ኮርሶች ፈንታ በቅርቡ አዳዲስ ኮርሶችን ለመጀመር ሀስበን የነበርን ቢሆንም #የውድ_የታዳሚዎቻችንን _የእናንተን_ሀሳብ_በማክበር ተጨማሪ የአንድ ሳምንት የጊዜ ገደብ ሰተናል::በሚቀጥለሁ #ሳምንት የእያንዳንዱን ኮርሶች #ጥያቄዎች_ትክክለኛ_ምላሻቸውን ካሳወቅን በኃላ ከስምንቱ ኮርሶች ከወጡ ጥያቄዎች መካከል 6 ኮርሶችን ከአስር ጥያቄ በላይ በትክክል ለመለሱ ታዳሚዎቻችን
#፩ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስምንቱንም የትምህርት ዓይነት ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#፪ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስድስት የትምህርት ዓይነት አስር አስር ክክለኛ ምላሽ የመለሰ
#፫ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ አራት የትምህርት ዓይነት ሰባት ሰባት ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#ለ ፩ ኛ
#የተላለፉ ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ ይበረከትለታል በተጨማሪም #በምርጫው #የአንድ_ቅዱስ_ገድል በስጦታ መልክ ለበረከት ይበረከትለታል::
#ለ ፪ ተኛ
#በምርጫው አንድ የተአምር መጽሐፍ ለበረከት በስጦታ መልክ እናበረክታለን::
#ለ ፫ ተኛ
#በምርጫው አንድ የድርሳን መጻሕፍ ለበረከቱ በስጦታ መልክ እናበረክትለታለን::
👉ከዛሬ ሳምንት ውጪ የሚላኩ ምላሾች እና የኮርስ ዓይነት ያልተጻፈበት ምላሾች ዋጋ እንደማይኖራቸው በትዕትና ለማሳወቅ እንወዳለን::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👉#እንደሚታወቀው በዚህ ሳምንት #የመጀመሪየው_ምዕራፍ የማጠቃለያ #የጥያቄና መልስ ውድድር እያደረግን መሆኑ ይታወቃል ::በመሆኑም #ለአንድ የኮርስ ዓይነት ጥያቄ #አንድ
_ቀን በሚል #እሳቤ ከስምንት ኮርሶቻችን ለተወጣጡ ሰምንት ጥያቄዎች #የአንድ ሳምንት የመመለሻ ጊዜ ብቻ #መስጠታችን ይታወቃል ::
ቢሆንም ግን የአንድ ሳምንት ጊዜ በቂ አለመሆኑን እና ተጨማሪ የአንድ ሳምንት ጊዜ ቢሰጥ የሚል ሀሳብ ከእናንተ ከውድ ታዳሚዎቻችን ቀርቦልናል ::ቢሆንም ግን ውድድሩን በቶሎ አጠናቀን በተጠናቀቁ ኮርሶች ፈንታ በቅርቡ አዳዲስ ኮርሶችን ለመጀመር ሀስበን የነበርን ቢሆንም #የውድ_የታዳሚዎቻችንን _የእናንተን_ሀሳብ_በማክበር ተጨማሪ የአንድ ሳምንት የጊዜ ገደብ ሰተናል::በሚቀጥለሁ #ሳምንት የእያንዳንዱን ኮርሶች #ጥያቄዎች_ትክክለኛ_ምላሻቸውን ካሳወቅን በኃላ ከስምንቱ ኮርሶች ከወጡ ጥያቄዎች መካከል 6 ኮርሶችን ከአስር ጥያቄ በላይ በትክክል ለመለሱ ታዳሚዎቻችን
#፩ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስምንቱንም የትምህርት ዓይነት ሙሉ በሙሉ ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#፪ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ ስድስት የትምህርት ዓይነት አስር አስር ክክለኛ ምላሽ የመለሰ
#፫ ተኛ የሚወጣው
👉ከስምንቱ አራት የትምህርት ዓይነት ሰባት ሰባት ትክክለኛ መልስ የሰጠ
#ለ ፩ ኛ
#የተላለፉ ኮርሶች በሙሉ በሲዲ ተገልብጦ ይበረከትለታል በተጨማሪም #በምርጫው #የአንድ_ቅዱስ_ገድል በስጦታ መልክ ለበረከት ይበረከትለታል::
#ለ ፪ ተኛ
#በምርጫው አንድ የተአምር መጽሐፍ ለበረከት በስጦታ መልክ እናበረክታለን::
#ለ ፫ ተኛ
#በምርጫው አንድ የድርሳን መጻሕፍ ለበረከቱ በስጦታ መልክ እናበረክትለታለን::
👉ከዛሬ ሳምንት ውጪ የሚላኩ ምላሾች እና የኮርስ ዓይነት ያልተጻፈበት ምላሾች ዋጋ እንደማይኖራቸው በትዕትና ለማሳወቅ እንወዳለን::
#መልካም_ዕድል
🙏🙏🙏🙏
@AwediMeherit
@AwediMeherit