📢ዓውደ ምህረት 🎤
የዚህ ሳምንት ሳምንታዊው #አሸላሚ ጥያቄዎቻችን
1) የቅዱሳን መዓረጋት ስንት ናቸው? በቅደም ተከተላቸው ዘርዝሯቸው
2) በስንት ዓበይት ክፍል ይከፈላሉ? ምን ምን ተብለው?
3) በዕለተ እሁድ የተፈጠሩት ፍጥረታት ስንት ናቸው?ስማቸውስ?እንዴትስ ተፈጠሩ?
መልሶቻችሁን በዚህ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte ላይ አድርሱን::
ለተሳታፊዎቻችን እና ለመላሾቻችን በዲ/ን #ዳንኤል ክብረት የተዘጋጀችውን " #ኦርቶዶክስ # መልስ አላት" የምትለዋን ለ #protestant እምነት ተከታዮች የተሰጠን መልስ የያዘ መጻሕፍት ለበረከት በስጦታ መልክ #እሸልማለን::🤝
ይማሩ ይወቁ ይሸለሙ!!🤝
📢ዓውደ ምህረት🎤
የዚህ ሳምንት ሳምንታዊው #አሸላሚ ጥያቄዎቻችን
1) የቅዱሳን መዓረጋት ስንት ናቸው? በቅደም ተከተላቸው ዘርዝሯቸው
2) በስንት ዓበይት ክፍል ይከፈላሉ? ምን ምን ተብለው?
3) በዕለተ እሁድ የተፈጠሩት ፍጥረታት ስንት ናቸው?ስማቸውስ?እንዴትስ ተፈጠሩ?
መልሶቻችሁን በዚህ
👇👇👇👇👇👇👇
@YeawedMeherte
@YeawedMeherte ላይ አድርሱን::
ለተሳታፊዎቻችን እና ለመላሾቻችን በዲ/ን #ዳንኤል ክብረት የተዘጋጀችውን " #ኦርቶዶክስ # መልስ አላት" የምትለዋን ለ #protestant እምነት ተከታዮች የተሰጠን መልስ የያዘ መጻሕፍት ለበረከት በስጦታ መልክ #እሸልማለን::🤝
ይማሩ ይወቁ ይሸለሙ!!🤝
📢ዓውደ ምህረት🎤
ይህ ፍጽም ስህተት ነው በሥርዋጽ (በቃል ስሕተት) የገባ ነው::
ትክክለኛ ቃል #ኢንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲት ነው የሚለው #ኢ በግእዙ አፍራሽ ነች ለምሳሌ
👉ይመውት ብንል #የሚሞት ማለት ሲሆን
#ኢይመውት ስንል ደግሞ ኢ #አፍራሽ በመሆኗ የማይሞት ማለት ይሆናል ማለት ነው:: በዚህ መሠረት
ለ ንብሎ ፍጡም እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብሲ ከተባለ ከሴት በሥጋ ስለ ተወለደ ፍጡር ነው ወደሚል ፍጽም ስህተትና ኑፋቄ ውስጥ ይከተናል በትክክለኛው ግን
#ኢንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲ የሚል ነው ይህም "ከሴት በሥጋ ስለተወለደ ፍጡር አንለውም የሚል ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጋር የማይጋጭ ትርጓሜን ይሰጠናል "
እንኳን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅርና እኛ ተራ ሰዎች እራሱ ከሴት ስለተወለድን ተፈጠርን አያሰኝም ምክንያቱም #እናቶቻችን #ፈጥረው አይወልዱምና ወይም የወለዱትን #አይፈጥሩትምና ጥንተ ተፈጥሯችን ያኜ በገነት ከአፈር የተገነው መገኘት ካለ መኖር ወደ መኖር የመጣነው መምጣት ብቻ ነው ተፈጠርን የሚያሰኘው ከዛ ወዲ ተዋለድን እንጂ አልተፈጣጠርንም ልንፈጥርም ልንፈጥረም እንችልም::
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ፈጣሪ ፍጥረታት ነውና ለና ከእናታችን ስለተወለድን ተፈጠርን የሚለው ቃል ያልተስማማን እርሱ እንዴት ከሴት ስለተወለደ ፍጡር መባል ይስማዋል ?በፍጽም #አይስማማውም በፍጹም
ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤፍሬም ድንግልም ፈጣሪዋን ወለደችው እርሱም እናቱ ፈጠረ የፈጠረውን ሥጋ መልሶ ተዋሐደ " ይላል
ሰልስቱ ምዕትም ቢሆኑ የቅዱስ ኤፍሬምም ንግግርን አጠንክረውታል ዘወትር በጸሎታችንም የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ ብለን እንንጸልይ ትዕዛዝን አስተላልፈውልናል
"፤ በእነዚያ ዘንድ ለማስተዋል የሚያስቸግር ነገር አለ፥ ያልተማሩትና የማይጸኑትም ሰዎች ሌሎችን መጻሕፍት እንደሚያጣምሙ እነዚህን ደግሞ ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ። "
(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 3: 16) ተብሏልና ከቤተ ክርስቲያን #የውስጥ ጠላቶች አዋቂ መሳይ ጠምጣሚዎች ልንጠነቀቅ ይገባናል መልእክታች ነው........ ይቆየን.......
#ሎቱ ስብሐት ክብር ምስጋና ይግባውና ከሴት ስለ ተወለደ በሥጋው ፍጡር ነው አይባልም ከሴት የተወለደው መለኮት ጭምር እንጂ ሥጋ ብቻ አይደለምና መወለድን ለሥጋ ብቻ የምንሰጥ ከሆነ ከነገረ ተዋሕዶ አፈንግጠናልና በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ ስለሚሆንብን መጨረሻችን #የሞት ገደል ነው
"፤ እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል #ሊያጣምሙ የሚወዱ #አንዳንዶች አሉ እንጂ። ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል #የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። "፤ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን #ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት #የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን። " (ወደ ገላትያ ሰዎች 1÷7- 9)
#ከአባቶቻችን ከቅዱሳን ሐዋርያት የተቀበልነው ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው የአብ ልጅ የድንግል ልጅ ወልድ ዋሕድ #የምትለው የቅዱስ ጴጥሮስ እምነት #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ ነች!!! ማቴ 6÷13
ወስብሐት ለእግዚአብሔር !
ወለ ወላዲተ ድንግል
ወለ መስቀሉ ክቡር🙏
ትክክለኛ ቃል #ኢንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲት ነው የሚለው #ኢ በግእዙ አፍራሽ ነች ለምሳሌ
👉ይመውት ብንል #የሚሞት ማለት ሲሆን
#ኢይመውት ስንል ደግሞ ኢ #አፍራሽ በመሆኗ የማይሞት ማለት ይሆናል ማለት ነው:: በዚህ መሠረት
ለ ንብሎ ፍጡም እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብሲ ከተባለ ከሴት በሥጋ ስለ ተወለደ ፍጡር ነው ወደሚል ፍጽም ስህተትና ኑፋቄ ውስጥ ይከተናል በትክክለኛው ግን
#ኢንብሎ ፍጡረ እስመ ውእቱ ተወልደ በሥጋ እምብእሲ የሚል ነው ይህም "ከሴት በሥጋ ስለተወለደ ፍጡር አንለውም የሚል ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጋር የማይጋጭ ትርጓሜን ይሰጠናል "
እንኳን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይቅርና እኛ ተራ ሰዎች እራሱ ከሴት ስለተወለድን ተፈጠርን አያሰኝም ምክንያቱም #እናቶቻችን #ፈጥረው አይወልዱምና ወይም የወለዱትን #አይፈጥሩትምና ጥንተ ተፈጥሯችን ያኜ በገነት ከአፈር የተገነው መገኘት ካለ መኖር ወደ መኖር የመጣነው መምጣት ብቻ ነው ተፈጠርን የሚያሰኘው ከዛ ወዲ ተዋለድን እንጂ አልተፈጣጠርንም ልንፈጥርም ልንፈጥረም እንችልም::
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ፈጣሪ ፍጥረታት ነውና ለና ከእናታችን ስለተወለድን ተፈጠርን የሚለው ቃል ያልተስማማን እርሱ እንዴት ከሴት ስለተወለደ ፍጡር መባል ይስማዋል ?በፍጽም #አይስማማውም በፍጹም
ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤፍሬም ድንግልም ፈጣሪዋን ወለደችው እርሱም እናቱ ፈጠረ የፈጠረውን ሥጋ መልሶ ተዋሐደ " ይላል
ሰልስቱ ምዕትም ቢሆኑ የቅዱስ ኤፍሬምም ንግግርን አጠንክረውታል ዘወትር በጸሎታችንም የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ ብለን እንንጸልይ ትዕዛዝን አስተላልፈውልናል
"፤ በእነዚያ ዘንድ ለማስተዋል የሚያስቸግር ነገር አለ፥ ያልተማሩትና የማይጸኑትም ሰዎች ሌሎችን መጻሕፍት እንደሚያጣምሙ እነዚህን ደግሞ ለገዛ ጥፋታቸው ያጣምማሉ። "
(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት 3: 16) ተብሏልና ከቤተ ክርስቲያን #የውስጥ ጠላቶች አዋቂ መሳይ ጠምጣሚዎች ልንጠነቀቅ ይገባናል መልእክታች ነው........ ይቆየን.......
#ሎቱ ስብሐት ክብር ምስጋና ይግባውና ከሴት ስለ ተወለደ በሥጋው ፍጡር ነው አይባልም ከሴት የተወለደው መለኮት ጭምር እንጂ ሥጋ ብቻ አይደለምና መወለድን ለሥጋ ብቻ የምንሰጥ ከሆነ ከነገረ ተዋሕዶ አፈንግጠናልና በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ ስለሚሆንብን መጨረሻችን #የሞት ገደል ነው
"፤ እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል #ሊያጣምሙ የሚወዱ #አንዳንዶች አሉ እንጂ። ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል #የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ #የተረገመ ይሁን። "፤ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን #ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት #የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን። " (ወደ ገላትያ ሰዎች 1÷7- 9)
#ከአባቶቻችን ከቅዱሳን ሐዋርያት የተቀበልነው ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው የአብ ልጅ የድንግል ልጅ ወልድ ዋሕድ #የምትለው የቅዱስ ጴጥሮስ እምነት #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ ነች!!! ማቴ 6÷13
ወስብሐት ለእግዚአብሔር !
ወለ ወላዲተ ድንግል
ወለ መስቀሉ ክቡር🙏
ስለ ጥያቄዎ እናመሰግናለን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
#ወደ መልሱ ስናመራ በኦርቶዶክስ ተዋህዶና በካቶሊክ መካከል የሰማይና የምድር ያክል ብዙ ልዮነት አለ ልዮነት የለውም የሚሉ አካላትን በሦስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል የመጀመሪያዎች ባለማወቅ ና በለመረዳት በየዋህነት አንድ ነን የሚሉ የዋሐን ሲሆኑ እነዚኞችን በማሳወቅ በመንገርና በማስተማር በቀናች ሃይማኖት ማጽናት ይጠበቅብናል ሁለተኞቹ ሆን ብለው ልዮነቱን እያወቁ ምዕመናንን በማደናገር በአንድነን ሽፋን ለማስኮብለል በማሰብ የሚናገሩት ሲሆን እነዚኞቹን ደግሞ በአፍ የሚያስተምሩትን በአፍ በመጽአፍ የሚያስተምሩትን በመጽሐፍ እንደ አመጣጣቸው መመለስ ይገባል “ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥14 ሦስተኞቹ ደግሞ ለመኮብለል በራሳቸው ተነሳሽነት ካመጡት ዝንባሌ የተነሳ ልዮነት የለም ወደ ሚል ዝንባሌያቸውን ትክክል ለማሰመሰል የሚጥሩ ወይም ለመሄድ ያኮበኮቡ ናቸውና ከእነዚኞቹ ነፍስ ይማር ብለን እንርቃቸዋለን
“ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 3፥6
ከዚህ አንጻር ጥቂት ልዮነቶቻችንን እንመልከት
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
1) መንፈስ ቅዱስ የሰረጸው ከአብ ብቻ ነው ።
2) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋህዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሆኗል።
3)ንሰሐ መግባት በአጸደ ሥጋ እንጂ በአጸደ ነፍስ ሆና ንስሐ መግባት የለም ወይም አይቻልም ይህም ማለት በሰማይ መካነ ንስሐ የለም ።ያለውም የጽድቅ እና የኩነኔ ቦታ ነው። ለዚህም የአላዛርና የነዌ ታሪክ አስረጂ ነው። ሉቃ 16÷19
4) ሾማምንት የሚወስኑት ውሳኔ አይሳሳቱም ብለን አናምንም።
5) ህጻናትን ቃጠመቅን በኃላ ወዲያው 36 ዕዋሳቶቻቸውን ሜሮን እንቀባለን።
6) የምንሰዋው የክርስቶስን ክቡር ሥጋና ቅዱስ ደም ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሕደው ነው ብለን እናምናለን።
7 )ሕጻናት ከተጠመቁ በኃላ ሜሮን እንደተቀቡ ወዲያው ይቆርባሉ።
8)ከጳጳሳት በቀር ቀሳውስትና ዲያቆናት ማግባት ከፈለጉ አንዳንድ ሚስት አግብተው ክህነትን ተቀብለው ሊያገለግሉ ይችላሉ ።
9) ሥዕል እንስላለን እንጂ ሐውልት አንቀርጽም አንዳንድ የተሰሩ ሃውልቶች ቢኖሩም የኛ ትውፊት አይደለም ። ከ10ቱ ትዕዛዛት መእንዱና ግንባር ቀደሙ በፊትህ ማናቸውንም ምስል አትቅረጽ አትስገድላቸውም የሚል ነውና። ዘጸ20
10)ካህናት ጽሕማቸውን ያሳድጉታል እንጂ አይላጩትም እንኳን ካህናት ሥልጣነ ክህነት የሌላቸው ወንዶች እንኳ ከከንፈሮቻቸው ጽሕማቸውን እዳያራግፉ (እንዳይላጩ)ፍትሐ ነገሥት ያዛዛል።
11) ከጥንት እስከዛሬ በካህናትና በምዕመናን መካከል ያለ ልዮነት በእኩል ሥጋ ወደሙን እናቀብላለን ።
12)የሥጋውና ደሙ መንበር የሆነ የፈጣሪያችን ኅቡዕ ሥሞች የተቀረጹበት የምህረት መሰዊያ በሜሮን የከበረ ታቦት አለን።
#ካቶሊክ
1) መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ይሰርጻል ይላሉ።
2) ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት በሕርይ ነው ይላሉ።
3) ሰውች ስለሰሩት ኃጢያት ንስሐ ገብተው የንሰሐ ሥርዓትን እየፈጸሙ(ቀኖናቸውን)ሳይፈጽሙ ቢሞቱ በመንግሥተ ሰማያትና በገሃነም እሳት መካከል ልዮ የሆነ መካነ ንስሐ/Pergatory/ስላለ ወደዚያ በመሄድ መከራ ተቀብለው በኃላ መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ ብለው ያምናሉ።
4) ፖፑ የክርስቶስ እንደራሴና የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በላይ ስለሆነ የሚወስነው ውሳኔ አይሳሳትም ብለው ያምናሉ።
5) ሕጻናትን አቁርበው ሜሮን የሚቀቡት አድገው ነፍስ ካወቁ በኃላ ነው።
6) የሚሰውት መሥዋዕት/የክርስቶስ ሥጋና ደም /ነፍስ ያለው መለኮት የተዋሐደው ነው ብለው ያምናሉ ።
7) ካህቶቻቸው በሙሉ ሚስት አያገቡም።
8) ከሥዕል በተጨማሪ ለጌታችን እና ለእመቤታች የድንጋይ ሃውልት ያቆማሉ።
9) ካህናቶቻቸው ጽሕማቸውን ይላጫሉ ::
10) ለቀዳስያን ካህናት ሥጋ ወደሙን ሲሰጡ ለምዕመናን ግን ሥጋውን ብቻ ያቀብላሉ በኃላ ከቫቲካን(ሀለት) 2 ጉባኤ ወዲህ ግን አሻሽለው ለምዕመናንም ሥጋና ደሙን እንዲሰጣቸው ወስነዋል። ሆኖም ሥጋውን በደሙ ውስጥ ነክረው ሥጋውን ብቻ ነው የሚያቀብሏቸው ። ይህንንም የሚያደርጉት ደም በሥጋ ያድራል ስለዚህ ደሙን ከሥጋው ያገኙታል የሚል ፍልስፍና ስላነገቡ ነው። ይህ ግን ዳቦን በሻይ ነክሮ እንደ ማውጣት ያለ ነውና ያስቅፋል ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በምሴተ አሙስ ለቅዱሳን ሐዋርያቶቹ ይህ ሥጋዬ ነው ብሎ ይህም ደሜ ነው ጠጡ አላቸው እንጂ ነክራችሁ ብሎ አላላቸውም። #ማቴ 26÷26
11) ታቦት የላቸውም
..........ይቆየን......
@YEAWEDIMERITE
ሕዳር 05/2013ዓ.ም
አ.አ ኢትዮጵያ
#ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
#ወደ መልሱ ስናመራ በኦርቶዶክስ ተዋህዶና በካቶሊክ መካከል የሰማይና የምድር ያክል ብዙ ልዮነት አለ ልዮነት የለውም የሚሉ አካላትን በሦስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል የመጀመሪያዎች ባለማወቅ ና በለመረዳት በየዋህነት አንድ ነን የሚሉ የዋሐን ሲሆኑ እነዚኞችን በማሳወቅ በመንገርና በማስተማር በቀናች ሃይማኖት ማጽናት ይጠበቅብናል ሁለተኞቹ ሆን ብለው ልዮነቱን እያወቁ ምዕመናንን በማደናገር በአንድነን ሽፋን ለማስኮብለል በማሰብ የሚናገሩት ሲሆን እነዚኞቹን ደግሞ በአፍ የሚያስተምሩትን በአፍ በመጽአፍ የሚያስተምሩትን በመጽሐፍ እንደ አመጣጣቸው መመለስ ይገባል “ወንድሞች ሆይ፥ እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዓት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥14 ሦስተኞቹ ደግሞ ለመኮብለል በራሳቸው ተነሳሽነት ካመጡት ዝንባሌ የተነሳ ልዮነት የለም ወደ ሚል ዝንባሌያቸውን ትክክል ለማሰመሰል የሚጥሩ ወይም ለመሄድ ያኮበኮቡ ናቸውና ከእነዚኞቹ ነፍስ ይማር ብለን እንርቃቸዋለን
“ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 3፥6
ከዚህ አንጻር ጥቂት ልዮነቶቻችንን እንመልከት
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
1) መንፈስ ቅዱስ የሰረጸው ከአብ ብቻ ነው ።
2) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋህዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ሆኗል።
3)ንሰሐ መግባት በአጸደ ሥጋ እንጂ በአጸደ ነፍስ ሆና ንስሐ መግባት የለም ወይም አይቻልም ይህም ማለት በሰማይ መካነ ንስሐ የለም ።ያለውም የጽድቅ እና የኩነኔ ቦታ ነው። ለዚህም የአላዛርና የነዌ ታሪክ አስረጂ ነው። ሉቃ 16÷19
4) ሾማምንት የሚወስኑት ውሳኔ አይሳሳቱም ብለን አናምንም።
5) ህጻናትን ቃጠመቅን በኃላ ወዲያው 36 ዕዋሳቶቻቸውን ሜሮን እንቀባለን።
6) የምንሰዋው የክርስቶስን ክቡር ሥጋና ቅዱስ ደም ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሕደው ነው ብለን እናምናለን።
7 )ሕጻናት ከተጠመቁ በኃላ ሜሮን እንደተቀቡ ወዲያው ይቆርባሉ።
8)ከጳጳሳት በቀር ቀሳውስትና ዲያቆናት ማግባት ከፈለጉ አንዳንድ ሚስት አግብተው ክህነትን ተቀብለው ሊያገለግሉ ይችላሉ ።
9) ሥዕል እንስላለን እንጂ ሐውልት አንቀርጽም አንዳንድ የተሰሩ ሃውልቶች ቢኖሩም የኛ ትውፊት አይደለም ። ከ10ቱ ትዕዛዛት መእንዱና ግንባር ቀደሙ በፊትህ ማናቸውንም ምስል አትቅረጽ አትስገድላቸውም የሚል ነውና። ዘጸ20
10)ካህናት ጽሕማቸውን ያሳድጉታል እንጂ አይላጩትም እንኳን ካህናት ሥልጣነ ክህነት የሌላቸው ወንዶች እንኳ ከከንፈሮቻቸው ጽሕማቸውን እዳያራግፉ (እንዳይላጩ)ፍትሐ ነገሥት ያዛዛል።
11) ከጥንት እስከዛሬ በካህናትና በምዕመናን መካከል ያለ ልዮነት በእኩል ሥጋ ወደሙን እናቀብላለን ።
12)የሥጋውና ደሙ መንበር የሆነ የፈጣሪያችን ኅቡዕ ሥሞች የተቀረጹበት የምህረት መሰዊያ በሜሮን የከበረ ታቦት አለን።
#ካቶሊክ
1) መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ይሰርጻል ይላሉ።
2) ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት በሕርይ ነው ይላሉ።
3) ሰውች ስለሰሩት ኃጢያት ንስሐ ገብተው የንሰሐ ሥርዓትን እየፈጸሙ(ቀኖናቸውን)ሳይፈጽሙ ቢሞቱ በመንግሥተ ሰማያትና በገሃነም እሳት መካከል ልዮ የሆነ መካነ ንስሐ/Pergatory/ስላለ ወደዚያ በመሄድ መከራ ተቀብለው በኃላ መንግሥተ ሰማያት ይገባሉ ብለው ያምናሉ።
4) ፖፑ የክርስቶስ እንደራሴና የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በላይ ስለሆነ የሚወስነው ውሳኔ አይሳሳትም ብለው ያምናሉ።
5) ሕጻናትን አቁርበው ሜሮን የሚቀቡት አድገው ነፍስ ካወቁ በኃላ ነው።
6) የሚሰውት መሥዋዕት/የክርስቶስ ሥጋና ደም /ነፍስ ያለው መለኮት የተዋሐደው ነው ብለው ያምናሉ ።
7) ካህቶቻቸው በሙሉ ሚስት አያገቡም።
8) ከሥዕል በተጨማሪ ለጌታችን እና ለእመቤታች የድንጋይ ሃውልት ያቆማሉ።
9) ካህናቶቻቸው ጽሕማቸውን ይላጫሉ ::
10) ለቀዳስያን ካህናት ሥጋ ወደሙን ሲሰጡ ለምዕመናን ግን ሥጋውን ብቻ ያቀብላሉ በኃላ ከቫቲካን(ሀለት) 2 ጉባኤ ወዲህ ግን አሻሽለው ለምዕመናንም ሥጋና ደሙን እንዲሰጣቸው ወስነዋል። ሆኖም ሥጋውን በደሙ ውስጥ ነክረው ሥጋውን ብቻ ነው የሚያቀብሏቸው ። ይህንንም የሚያደርጉት ደም በሥጋ ያድራል ስለዚህ ደሙን ከሥጋው ያገኙታል የሚል ፍልስፍና ስላነገቡ ነው። ይህ ግን ዳቦን በሻይ ነክሮ እንደ ማውጣት ያለ ነውና ያስቅፋል ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በምሴተ አሙስ ለቅዱሳን ሐዋርያቶቹ ይህ ሥጋዬ ነው ብሎ ይህም ደሜ ነው ጠጡ አላቸው እንጂ ነክራችሁ ብሎ አላላቸውም። #ማቴ 26÷26
11) ታቦት የላቸውም
..........ይቆየን......
@YEAWEDIMERITE
ሕዳር 05/2013ዓ.ም
አ.አ ኢትዮጵያ
#ዓውደ ምሕረት የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
YouTube
አዲስ ዝማሬ "ምራኝ" ዘማሪት ማርያማዊት ሳምሶን | "Meragn" By Zemarit Mariamawit Samson
ዘጎላ ሬከርድስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መዝሙራትን ዶግማ፣ቀኖና እና ትውፊት በመጠበቅ እና በማስተዋወቅ ወደ ዲጂታል ዓለም ለማምጣት ይሰራል።
#zegola_records #mezmur #orthodox #መዝሙር #ኦርቶዶክስ_መዝሙር #ዘጎላ_ሬከርድስ
ምራኝ
ጌታ ሆይ መንገድህን ምራኝ ፍለጋህንም አስተምረኝ
የመድኀኒቴ አምላክ ቃልህ ምርኩዝ ይሁነኝ
- - - - - - - + + + - - …
#zegola_records #mezmur #orthodox #መዝሙር #ኦርቶዶክስ_መዝሙር #ዘጎላ_ሬከርድስ
ምራኝ
ጌታ ሆይ መንገድህን ምራኝ ፍለጋህንም አስተምረኝ
የመድኀኒቴ አምላክ ቃልህ ምርኩዝ ይሁነኝ
- - - - - - - + + + - - …
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel (Dawit Kibru)
YouTube
#አዲስመዝሙር "ቅድስት ኄራኒ ኄራኒ ኮከብ " በዘማሪት ኦብሴ አበበ #መዝሙር #ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #ቅዱሳትአንስት #2025Mezmure
ቅድስት ኄራኒ - ኄራኒ ኮከብ
ቃልኪዳንሽ - ዘውትር የሚያብብ
ትህትናሽ - ምዑዝ ነው ሽቶ
የጠራሽ - ማን ያፍራል ከቶ (2)
አዝ............................
በልደትሽ ቀን ኄራኒ ቅድስት
በመጀመሪያው '' ''
በእመ አምላክ ክንዶች '' ''
ነው የታቀፍሽው '' ''
የመርቆርዮስ በረከት ደርሶሽ
በምግባር በእምነት በፍቅር አደግሽ…
ቃልኪዳንሽ - ዘውትር የሚያብብ
ትህትናሽ - ምዑዝ ነው ሽቶ
የጠራሽ - ማን ያፍራል ከቶ (2)
አዝ............................
በልደትሽ ቀን ኄራኒ ቅድስት
በመጀመሪያው '' ''
በእመ አምላክ ክንዶች '' ''
ነው የታቀፍሽው '' ''
የመርቆርዮስ በረከት ደርሶሽ
በምግባር በእምነት በፍቅር አደግሽ…