አትሮኖስ
286K subscribers
120 photos
3 videos
41 files
569 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
የሚያስችል ቁመና፣ መልክና ተክለሰውነት ያላት ግሩም ሙሉ ሴት እንደሆነች በድፍረት መመስከር እችላለው..እርግጠኛ ነኝ እኔ ከጎኖ ባልኖር ኖሮ እስከዛሬ ብቻዋን ያለባል የምትኖር አይነት ሴት አልነበረችም…እና ቢያንስ ዘና ለማለት አሁን ሰውዬው ጋር ወጣ ብትል ብዬ አሰብኩ…ግን አንዴት እንደዛ ላስብ ቻልኩ…..?.እንዴት የእናቴ ብቸኝነት እሰከዛሬ ሳያሳስበኝ ዛሬ ሊያሳስበኝ ቻለ…...?ሁለት ምክንያት ነው ያለኝ፡፡አንደኛው እናቴ ዘና ለማለት ወጣ ብትል…እኔም እዚህ ከትርሲት ጋር የጀመርኩትን ፍቅር እቀጥላለው በሚል እሳቤ….ሁለተኛው ግን እናቴ ለዘመናት ምን እንዳጣች በደንብ ያወቅኩት ሰሞኑን በተለይም ዛሬ ስለሆነ ነው..ከሚወዱት ሰው ከንፈር ላይ ከንፈርን ማጣበቅ ምን አይነት ደስታ እንደሚያጎናጽፍ አሁን ነው የተረዳውት…በሚያፈቅሩት ሰው መታቀፍ..በሚወዱት ሰው መዳሰስ….እነዚህ ነገሮች አንድ በህይወት ላለ ጤነኛ ሰው ለመኖር ከሚያስፈልገው አየር እኩል ዋጋ ያላቸው መሰረታዊ የደስታው መፍለቂያ ሪሞቶች መሆናቸውን መረዳቴ ነው….እናቴ ይሄንን ነው የሰዋችው..ለእኔ ለልጇ ስትል..፡፡ለአንድ ቀን አይደለም..ለግማሽ ዕድሜዋ..፡፡እኔ ግን ለሽርፍራፊ ሰከንድ ከነበርኩበት የደስታ መንደር ስላወጣችኝ ቅሬታ ተሰማኝ..አይገርምም..? …
‹‹እቴቴ…አረ እዚህ ብተኛ ይሻለኛል››
‹‹እንዴት ይሻለኛል..?››
‹‹ማለቴ....?ምን መሰለሽ..?›…››ምትናገረው ጠፋባትና በንዴት ጉንጮቾ ቀሉ..እናቴ ፈገግ አለች
ትርሲት‹‹በቃ እሺ እንዳልሽ…››ብላ ወደ እዛኛው ክፍል መራመድ ጀመረች
‹‹አረ ቀስ በይ….ስቀልድ ነው…ቅድም ገዝቼልሽ ሳልሰጥሽ ስለረሳው ይሄንን ልሰጥሽ ነው የመጣውት….››ብላ በቀኝ እጇ ይዛው ነበረውን ፔስታል አቀበለቻት
‹‹ምንድነው..?››
‹‹ስጦታ ነው… ይሄ ደግሞ ያንተ ነው››ብላ በግራ እጆ የነበረውን ፔስታል አልጋው ላይ ከጎኔ ወርወር አድረገችው..
ትርሲት እናቴን‹‹አመሰግናለው..››ብላ ተንጠራርታ ጉንጮን ሳመቻት
እኔም ተጨማዶ የቆየውን ፊቴን በፈገግታ ተረከኩት ….እንዲህ ሰላሳ ሁለት ጥርሶቼ የተሰጡት እናቴ ለሰጠችን ስጦታ ሳይሆን ትረሲት ከእኔ ጋር የማደሯ ጉዳይ አሁንም ባለመሰረዙ ነው….አናቴ ጎንበስ ብላ ግንበሬን ሳመችኝና…. እሷንም ጉንጮን ስማ‹‹..በሉ ደህና እደሩልኝ….በጣም እወዳችሆለው…››ብላ ወደ በራፉ እርምጃ ጀመረች
‹‹እኛም እንወድሻለን››አለች ረትርሲት እኔንም ወክላ…እናቴ ሄደች ትሪሲት በራፍን ቀርቅራ እየፈነጠዘች መጣች….
‹‹ይህቺ እቴቴ ግን ተንኮለኛ ነች….ካንተ ልትለየኝ መስሎች ከፍቶኝ ነበር….›› አለቺኝ…እኔም ተመሳሳይ ስሜት ተሰምቶኝ እንደነበር በምልክት ነገርኳት
እስቲ ስጦታው ምን ይሆን.? ልየው ብላ ፔስታሉን ከፈተች እና እጇን ወደ ፔስታሉ ሰዳ አወጣችው …ስስ ሮዝ ከለር ያለው የሚያምር ስስ የለሊት ልብስና የሚያማምሩ ሶስት ፓንቶችን ናቸው…‹‹ወይኔ ሲያምሩ .?ቆይ ያንተስ ምንድ ነው.?››ብላ ወደ አልጋው ጎንበስ አለችና ለእኔ የመጣውን ስጦታ ከፔስታሉ አወጣችው…‹‹ሚያምር ጋዎን ፒጃማ እና ተመሳሳይ ቁጥር ያላቸው ፓንቶች ናቸው
‹‹አይ እቴቴ….አለች ትርሲት እየተፍለቀለቀች…ቆይ እንደውም ልለካው..››አለችና የለበሰችውን ቀሚስ አወለቀች…ብስል ቀይ ገላዋ ለእይታ ተጋለጠ …ቀይ ቀለም ያለው ጡት መያዣዋ ጡቶቾን በግልጽ እናዳላይ ከልለውኛል…ግን መቀሰራቸውን ማየት ብቻ ልብን ያርዳል እና ተመሳሳይ ቀይ ቀለም ያለው ፓንቷ ይታየኛል፡፡
ከፓንቶቹ መካከል አንዱን አነሳች…‹‹እንዴ ምን ነካኝ .?እንዴት አድርጌ ልለካው›››ግራ በመጋባት አፍጥጣ እያየችኝ ጠየቀችን
‹‹አንተን እኮ ነው..ፊትህን ወደ እዛ አዙርልኝ ..››
ይበልጥ አይኖቼን በልጥጬ አፈጠጥኩባት
‹‹‹ምን አይነት ፈጣጣነው በእግዚያብሄር…‹‹ብላ ፊቷን ከእኔ በተቃራኒው አዞረችና የለበሰችውን ፓንት ወደ ታች ሳበችው..ጎንበስ ብላ ከእግሮቾ አሾልካ ለማውለቅ ጎንበስ ስትል ችምችም ባለ ቁጥቋጦ ደን የተሸፈነውን ስንጥቅ ስምጥ ሸለቆዋን በከፊል ሾፍኩት…….በእሷ ቤት ስለዞረች አይታይም አሉ…. ከዛ አዲሱን ፓንት አደረገችና ‹‹..አያምርም…እየው እስቲ ..››ልክ በተለያ የፈረንጅ ቻናሎች እንደማያቸው ሞዴሎቹ እየተምነቀነቀች እና እየተውረገረገች በመሽከርከር አስጎበኘችኝ ..ከዛ ቢጃማዋን አነሳችና ለበሰችው…ስስ ከመሆኑ የተነሳ መላ ሰውነቷን ወለል አድርጎ ያሳያል..ቢሆንም ግን ያምራል…ያምራል ብቻ ሳይሆን ያማልላል..ያማለለኝ ግን ቢጃማው አይመስለኝም በቢጃማው የተጠቀለለው ውቡ ገላ እንጂ…
በል እንግዲህ የእኔን ስጦታ በደንብ ጎብኝተሀል አሁን ተራው ያንተ ነው በማለት ቅድም አልብሰኝ የነበረውን አልጋ ልብስ ከሰውነቴ ላይ ገፈፈች..ከዛ የሱሪዬን ቁልፍ ፈታች..ከዛ ዚፑን ወደ ታች አንሸራተተችው….ከዛ ሱሪያን እየጎተተች ከእግሮቼ ላይ ሞሽልቃ አወለቀችውና ኮመዲኖ ላይ ወረወረችው….ከዛ ከውስጥ የለበስኩትን ሰፋ ያለ ፓንት በተመሳሳይ ሁኔታ አወለቀችውና ሱሪውን ያስቀመጠችበት ቦታ አስቀመጠች…፡፡ከወገቤ በታች እርቃኔን ቀረው.‹‹.ቆይ ቆይ ከላይ ያለውም መውለቅ አለበት›› አለችና የለበስኩትን ቲሸርት ከነ ውስጥ ካኔቴራው ወደ ላይ ጠቅልላ አወለቀችው…ሙሉ በሙሉ እርቃኔን ቀረው..‹‹አሁን ያንተን ፓንት እንሞክረው ከዛ ጋዎንህን ታደርግና ተቃቅፈን ለጥ ነው..››ብላ ወደ ፓንቱ ልትዞር ስትል እጆን ቀጨም አድርጌ ያዝኮት…
‹‹እንዴ ምነው.?››
ጎተትኮት
‹‹ቆይ መጀመሪያ ላልብሰህ››አልሰማዋትም…በአንድ እጄም ቢሆን መጎተቴን ገፋውበት … እርቃን ገላዬ ላይ ስቤ አጣበቅኮት..‹‹አንተ ልጅ ይሄ እጅህ በጣም እየጠነከረ እና እያንገላታኝ ነው››ብላ ወቀሳ በሚመስል ግን በደስታ በተወጠ ሰሜት እንድትለጠፍልኝ ከፈለግኩት በላይ ተለጠፈችብኝ…እንድታቅፈኝ ከፈለኩት በላይ ጨመቀቺኝ…እንድትስመኝ ከፈለኩት በላይ መጠጠቺኝ..ይህቺ ልጅ መቼስ እግዜር ነው ላሳለፍኩት የሠለፈ ደባሪ ህይወቴ ማካካሻ የሸለመኝ… እንጂማ አሁን እኔ ለፍቅር የምመረጥ ሰው ነኝ..አሁን እኔ በፍቅር የምሳም በፍቅር የምላስ ሰው ነኝ…እንዲሁ ፈርዶባት እንጂ …፡፡ስታሳዝን

💫ይቀጥላል💫

Like👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍41
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-ሰባት
:
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

...በውበት እና በፍቅር ያሸበረቁ ሁለት የእረፍት ቀናቶችን በሶደሬ አሳልፈን ወደ ቤት ከተመለስን ሶስት ቀናቶችን ሆኗናል፡፡ከረፍት እንደተመለስን እናቴ አንዳንድ ስር ነቀል የሆኑ ለውጦችን በቤት ውስጥ አካሄዳለች..በመጀመሪያ ያደረገችው ለቤቱ ሌላ ሰራተኛ መቅጠር ነው ይሄን ስትሰሙ መቼስ ሳትደነግጡ አትቀሩም ትርሲትስ ምን ልትሆን ነው…?ከእናትህ ተጣላች እንዴ…?ወይስ በቃኝ ወደ አሜሪካ ልብረር አለች..?ይሄ በውስጣቹሁ ሚመጣ ወይም የሚፈጠር ጥያቄ ነው..ግን ሌላ ሰራተኛ ያስፈለገው ትርሲትን ሙሉ በሙሉ ከስራ ጫና ለማላቀቅ ነው..ይሄ የሀርሜ ውሳኔ ነው..በቃ ያንቺ ዋና ስራ ፀግሽን መንከባከብ ብቻ ነው ተብላለች፡፡
ሌላው የተወሰደው ስር ነቀል ለውጥ እኔ መኝታ እድሜ ልኬን ከተዳበልኳት ከእናቴ መኝታ በመነጠል ወደ ትርሲት መኝታ ቤት ተዘዋወርኩ…ይሄም ቀጥታ በእናቴ ትዕዛዝ የሆነ ነው….
ሌላው ሁል ግዜ አንቴ ከስራዋ እንደመጣች ትርሲትን ከእኔ ነጥላ ወደ ክፍሎ ትወስዳትና ለአንድ ሰዓት ያህል ታወራታለች…ምን እንደምታወራት በጣም ለማወቅ ብጣጣርም እየደጋገምኩ ብጠይቃትም ትርሲትም ፍንክች ልትልልኝ አልቻለችም…ግን በእናቴ ተመክራ ከመጣች ብኃላ በየቀኑ አንድ የተለየ እና ዓዲስ ነገር በእኔ ላይ ታደርጋለች….ሰውነቴን ማሸት….እግሮቼን ማንቀሳቀስ…የእጆቼን ጣቶች ማነቃነቅ …ደግፋኝ መቆም ..በእየእለቱ የምታደርገው ነገር ነው ፡፡
ይሄንን ነገር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ፕሮፌሽናል በሆኑ ቴራፒስቶች ጋር ሞክሬው ተስፋ የለሌውና አበሳጭ ሁኔታ ብቻ ሆኖብኝ የተውኩት ነገር ነው..አሁን ግን በአማተሯ ፍቅረኛዬ ባልጠና ሁኔታ እየተከወነ ቢሆንም ግን ደስ እያለኝ ነው የማደርገው…እያንዳንዶን የሰውነቴን ክፍል ስትነካኝና ስታነቃንቀው የሆነ የዘመናት ድንዛዜዬ ከውስጤ ቀስ በቀስ ሲተን ይታወቀኛል… እየታየኝ ነው እና አርግ ያለችኝን ሁሉ ማድረግ ቢያቀቅተኝ እንኳን ቢያንስ በሀሳቤ እሞክራለው..እርግጥ ለማድረግ የምትጥረው ጥረት በሙሉ የእሷ ሀሳብ እንዳልሆነ ከገባኝ ከራርሞል ..ከጀርባው የሀርሜ ምክር አለበት…የእሷ ስልጠና አለበት…የእሷ ጉጉት አለበት….ሀርሜ ይህቺን ትርሲት ለእኔ ዕፀ ድህነቴ እንደምትሆን ተስፋ ማድረግ እና ማመን ከጀመረች ሰነባብታለች..ይሄንን ደግሞ ከንግግሯ ከሁኔታዋ እና ከአይኖቾ ውስጥ በየቀኑ አነበዋለው…..እኔ ግን ባለው ነገር ደስተኛ ነኝ…አሁን በውስጤ በሚሰማኝ ነገር ደስተኛ ነኝ..በውስጤ በሚዘንበው የፍቅር ዝናብ መላ ውስጠቴ ደስታ እየረሰረሰ ነው…ለምን ተፈጠርኩ ብዬ ለዓመታት ፈጣሪን ስጠይቅና ስወቅስ የኖርኩት ልጅ አሁን እንኳንም ፈጠርከኝ ለማለት በቅቼያለው…ትርሲትን ከምነግራችሁ በላይ አፍቅሬያታለው…ለደቂቃም ከፊቴ ዞር ስትል በድቅድቅ ጨለማ መብራቱ እንደጠፋበት ቤት ውስጤ ጭልም ይልብኛል..ወደ ውጭ የሆነ እቃ ልግዛ ብላ ስትወጣ ተመልሳ የምትመጣ አይመስለኝም….ከእኔ የተሸለ ሎጋ ወጣት ቢለክፋትስ…?ከእኔ የተሸለ ዘናጪ ቢጠልፋትስ…?
የምትፈልገውን የሚሰጣት..የሚያምራትን ቀሚስ የሚገዛላት…ትልቅ ሆቴል ወስዶ የሚጋብዛት ብታገኝስ..?ልግባሽ የሚላት ባለቤትና መኪና ቢያማልላት እና ቢወደስድብኝስ.?በውስጤ እየተንፈራገጠ የሚያሰቃኝ ስጋት ነው….ይሄንን ሳስብ በተአምርም ቢሆን መዳን እንዳለብኝ ይሰማኛል…ጤነኛ ሆኜ በእግሮቼ መራመድ እንዳለብኝ …እጆቼን አንቀሳቅሼ መስራትና መብላት..በእሷ እጅ መጎረስ ብቻ ሳይሆን እሷንም ማጉረስ እንዳለብኝ ወስናለው…አንደበቴ ተላቀው ቃላት ማውጣት ..ከውስጤ ስለእሷ ምን እንደሚሰማኝ ..ምን ያህል እንደማፈቅራት..ላገባትም እንደምገፈልግ በጆሮዋ ልነግራት እፈልጋለው..አዎ መዳን አለብኝ..ዉሳኔዬ ነው..ግን እንዴት ነው በሀያ ሶስት አመት ሙካራ ያልተሳካልኝን የመዳን ጥረት በሳምንታት ውስጥ ተስፋ ማድረግ የቻልኩት፡፡
አሁን ያለውት ሳሎን ውስጥ ነው ፡፡ማታ ነው ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ..ቀስ በቀስ የቤቱ ሰዎች ሁሉ መጥተው ሳሎኑን አድምቀውታል…ውጭ የቀረው የቤቱ አባል መሀሪ ብቻ ነው..የእኔዋ ትርሲት ፊት ለፊት አጠር ያለች ኩርሲ ላይ ተቀምጣ ትታየኛለች..ከፊት ለፊቷ በመለስተኛ ረከቦት ላይ እንደ ሰለጠነ ሰራዊት በተርታ የተሰለፉ አስር የሚሆኑ ነጫጭ ሲኒዎች ከረከቦቱ ጎን ጥቁር ጀበና ከፊት ለፊቱ የእጣን ጢስ የሚትጎለጎልበት ጊርጊረ ይታያል…አያችሁ ይህቺ ልጅ ምን ያህል ቀልቤን እንደተቆጣጠረችው..አሁን እንኳን ስለቤታችን ሁኔታ ስገልጽላችሁ ከሷው ነው የጀመርኩት..
ለማኝኛውም ቀጠልኩ…እናቴ ከእኔ ያለውበት ሶፋ ላይ ነው የተቀመጠቸው ጭኗ ላይ ጭንቅላቴን አንተርሳ ፀጉሬን እየዳበሰችልኝ….ከእኛ በቅርብ እርቀት እናትና ልጅ ተቃቅፈው ይታዩኛል ፌናን እና ማክዳ …ከነሱ ፈንጠር ብላ ሮሚ አቀርቅራ ካልኩሌተረ እየጠቀጠቀች ማስታወሻ ደብተሯ ላይ ትሞነጫጭራለች…አዲሷ ሰራተኛ ፊት ለፊት የለችም… ማአድ ቤት ስራ እየሰራች ሳይሆን አይቀርም
‹‹ፌን መች ነው ምርቃታችሁ››እናቴ ነች ጠያቂዋ
‹‹ሀያ ቀን ቀርቶታል››
ልትገላገይ ነዋ››አለቻት ሮሚ የምትሰራውን የሂሳብ ስራ አቋርጣ
-ምን መገላገል አለው…ስኮላር ሺፕ እሞከርኩ ነው..ከተሳካልኝ ወደ ውጭ ሄጄ ትምህርቴን ቀጥላለው››
-ቀጥላለው..››በመደነቅና በመንገሽገሽ ጠየቀቻት
‹‹ምነው አዎ ቀጥላለው››
-ትቀልጂያለሽ እንዴ..ሰባት አመት እኮ ነው የተማርሺው..አሁንም ቀጥላለው ስትዪ ትንሽ አይደብርሽም››
-ለምን ይደብራታል››እናቴ ጣልቃ ገባች
እንዴ እሺ ትምርቱ አይሰልቻት..ደሞዝ መብላት አያምራትም››
-ያምረኛል..ግን ገንዘብ ከመልመዴ በፊት ትምህርቴን ያሰብኩት ቦታ ማድረስ አለብኝ››
-አረ አትጃጃይ. ያንቺ ትምህረት መድረሻው አይታወቅምና…እድመሜሽን ወረቀት በማገላበጥ ትጨርሺዋለሽ..›
አየሽ ለአንቺ ሰባት አመት መማር የሰማይ ያህል ከባድ መስሎ ሊሰማሽ ይችላል..ግን ስለሰው ልጅ ጤና ነው የምንማረው..ህይወትን ስለማዳን ነው የምንማረው..ለዛ ደግሞ በቂ አይደለም.አሁን አጠቃላይ ሀኪም ሆኜ ነው የተመረቅኩት ግን ስፔሻላይዝድ ማድረግ እፈልጋለው..
ጎሽ ልጄ ..እሷን አትስሚያት…ለመሆኑ ከቀናሽ በምንድነው ስፔሻላይዝድ ማድረግ የምትፈልጎው››
በትክክል በዚህ ብዬ አልወሰንኩም ፡፡ግን አንድ ነገር እርግጠኛ ነኝ..በቀጣይነት ምማረው የህክምና ትምህርት ውንድሜ ጤና ላይ ቅንጣትም ቢሆን ለውጥ እንዳመጣ የሚያግዘኝ መሆን አለበት..ቀኝ እጁን ማንቀሳቀስ እንዲችል ብረዳው…ወይንም የእግሮቹን ጣቶች እንዲታዘዙለት ማድረግ ብችል..ከላሆነ አንደበቱ ተላቀው ቃላት እንዲያወጣ ልረዳው ብችል..አዎ እድሉን ባገኝ ይንን ብቃት የሚሰጠኝን ትምህርት ነው የምማረው..ለዛ ደግሞ አልሰለችም…ከአሁን ቡኃላ 19 ዓመት እንኳን ቢወስደብኝ አይሰለቸኝም… እማራለው…ያንን ማደረግ ስችል ነው የእውነት እንደተማርኩ የሚሰማኝ……
ይሄንን ስትናገር እናቴ እንባዋ መንጠባጠብ ጀምራ ነበር..ትርሲትም እሷን ተከትላ መነፍረቅ ጀመረች.. ሮሚ እንኳን የጀመረችውን ክርክር ትታ በሀዘኔታ አፍጥጣ ስታያት ቆየችና ከተቀመጠችበት በመነሳት ልጆን አቅፋ ወዳለችው ፊናን በመሄድ አቅፋ ግንባሯን ሳመቻትና ‹‹የእኔ እህት በእውነት ሀሳብሽ ድንቅ ነው..በጣም ነው ስሜቴን የነካሽው..››ግን ለፀግሽ የአንቺ እንደዚህ ህይወትሽን ከባድ በሆነ ሁኔታ ከወረቀት ጋር መታገል የለብሽም››
‹ለምን የለብነኝም››በቁጣ ጠየቀቻት
‹አትቆጬ ..ለወንድሜ እኔ አለውለት ፣፣ሁለት አመት ብቻ ስጡኝ …ሁለት አመት ከዛ ቡሃላ ታይላንድ ሆነ ሆላንድ፤ ደብብ አፍሪካ ሆነ
👍15
አሜሪካ ብቻ ይድናል የተባለበት ቦታ ወስጄ አሳክመዋለው…ለምን መሰልሽ እንዲህ ከሰሜን ወደ ደብብ እየተስፈነጠርኩ ምባክነው ፡፡ሀብታም የመሆን ሱስ ኖሮብኝ…?አዎ አልዋሽም ሀብታም መሆን እፈልጋለው..ግን ሀብታም መሆን የምመኘው ለውድሜ ነው ::ወንድሜን በብሬ ማዳን ስለምችል…››
እቤቱ ሁሉ ለቅሶ በለቅሶ ሆነ..እኔም እንባዬን በውስጤ አግጄ ማስቀረት አልቻልኩም..
ይቅርታ እኔ ይሄንን እቺ ስለጀመርሺው እንጂ ቀኑ እስኪደርስ መናገር አልፈልግም ነበር.››እያለች የፈሰሰ እንባዋን እየጠረገች ሳሎኑን ለቃ ወደ ውስጥ ገባች
በዚህ ጊዜ የሳሎኑ በራፍ ተከፈተ…ቢኒያም መምጣቱ ነው…ወደ ውስጥ ዘለቀና እንደመንገዳገድ እያለ ወደ እኛ ቀረበ… ጎንበስ አለና የእናቴን ጉልበት ሳመ…
ከለበሰው ግብዳ ጥቁር ሌዘር ጅኬት ውስጥ ፕላስቲክ እሽግ የማንጎ ጅውስ አወጣና በግራ እጅ አስጨበጠኝና ግንባሬን ሳመኝ…ወደ ሌላው ኪሱ እጁን ሰደደና ቸኮሌት አውጥቶ እናቷ ጭን ላይ ለተቀመጠችው ለማክዳ ወረወረላትና ምንም ቃል ከአንደበቱ ሳይወጣ እየተንገዳገደ ወደ መኝታ ቤቱ አመራ ….እናቴ አዲሷን ሰራተኛ ጠራቻትና ከመተኛቱ በፊት እራቱን መኝታ ቤቱ ድረስ እንድትወስድለት አዘዘቻት…በለቅሶ የታጀበው የቡና ሴርሞኒ ተጠናቆ ራታችንን በልተን ሁላችንም ወደ መኝታችን ተበታተን…ያው እኔ እንደነገርኳችሁ ከትርሲት ጋር ወደ ምጋረው አዲሱ መኝታ ክፍሌ…››
ገብተን በራፉን ዘጋግታ አልጋ ላይ እንደወጣን‹‹
‹ቀናውብህ..በጣም ነው የቀናውብህ››አለቺኝ
አይኖቼን አንከባለልኮቸው‹‹ለምን ቀናሺብኝ ማለቴ ነው››
እንዴ እዚህ ቤት ያለው ሰው ሁሉ በጣም ነው እኮ የሚወዱህ..ሁሉም እኳ የገዛ የወደፊት ህይወታቸውን ሰውተው ላንተ ሲሉ ነው የሚለፍት…ይሄ ሰካራም ወንድምህ እንኳን እንዲህ አንደበቱ እስኪተሳሰር ድረስ ስክሮ ላንተ የሆነ ነገር ገዝቶ መምጣቱን አይዘነጋም…በእውነት ያበሳጫል››አለች
የተናገረችው ነገር ለምን እንደሚያበሳጭ አልገባኝምና..በግራ እጄ ጭኖ ውስጥ ገብቼ ልቆነጥጣት ሞከርኩ
-እረፍ እንጂ እወነቴን ነው ያበሳጫል..ምንም እንኳን እህቶችህ ቢሆንም ከእኔ በላይ እንዲህ ሲያስብልህ ሳይ እበሳጫለው..እኔ ብር የለኝ ወይም እወቀት የለኝ.ታዲያ ምኔን ተጠቅሜ ነው አንተን ለማዳን መጣር ያለብኝ….
-ዘንድሮ መዳኛዬ ደረሰ እንዴ…?ብር..እውቀት እና ፍቅር እኔን ለማዳን በየፊናቸው እየተሯሯጡ ነው ..የትኛው ይሳካለት ይሆን..አብረን እናየዋለም

💫ይቀጥላል💫

Like👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍7
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል- 8

:
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

...አሁንም ዙሪያዬ በብርሀን እንደታጠረ ነው ..ውስጤ በፍቅር እንደተጥለቀለቀ ነው፡፡ውስጤ ይራመዳል..ውስጤ ይሮጣል…ዉስጤ በትርሲት ልብ ውስጥ ይጋልባል፡፡በመንፈሳዊያን ስሌት ሰው ሁለቴ ይወለዳል..አንድም ከወላጆቹ በስጋ ..ከዛ ከአምላኩ በመንፈስ…እኔም አሁን ሁለተኛ እንደተወለድኩ እየተሰማኝ ነው.ከትርሲት ንጽህ እና የጠራ ልብ ውስጥ በፍቅር እንደተወለድኩ…፡፡አዎ ለዛ ነው መቼም ተስምቶኝ የማያውቀው ሙሉነት እየተሰማኝ ያለው ፡፡ልክ ንፁህ ዘይት እንደተቀየረለት ሞተር ደሜ በእያንዳንዷ ህብረሰረሰሬ ..በእያንዳንዷ የሰውነቴ ቅንጣ ሲራወጥ እና ሲብላላ ይታወቀኛል፡፡ፍፅም ሰላም እና ፍፅም ጤንነት ይሰማኛል፡፡
እንደተለመደው ዊልቸሬ ላይ ቁጭ ብዬ በፅሞና የጥዋት ፀሀይ እየሞቅኩ ነው..ለስለስ ያለች ስሜት ነዛሪ ሙቀት ያላት ፀሀይ ነች፡፡ሰዓቱ ከጥዋቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡እናቴም መደገፊያ ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ከጎኔ ተቀምጣ ትካዜ ይሁን ተመስጦ ባለየውት ዝምታ ውስጥ ተውጣለች..በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ከተቀመጥን አንድ ሰዓት አልፎናል፡፡አንድ ሰዓት በየራሳችን ሀሳብ ውስጥ ተሸሽገን….
ቅድም ሲንጫጩ እና ሲዘምሩ የነበሩት ባለ አስደማሚ ህብረ ቀለም ወፎች አሁን ፀሀዬ ጠንከር እያለች ስትሄድ መሰለኝ አይታዩም…..ግቢ ውስጥ ማንም አይታይም .እቤት ውስጥ ግን የእኔዋን ትርሲትን ጨምሮ ቢያንስ 3 ሴቶች እንዳሉ አውቃለው፡፡ግን አይታዩንም….
ድንገት እናቴ ሰትመጣ ከነበረችበት የደበተ ስሜት እንደመባነን ብላ ታወራኝ ጀመር‹‹…የእኔ ፀጋ ዛሬ የሚገርም ህልም ነው ያየውት…እዚህ እተቀመጥንበት ቦታ ላይ ትልቅ በጥላው ግቢውን የሚያለብስ ዋርካ በቅሎ አየው… ብታይ ሚገርም ዛፍ ነው…እንዴ …?ከየት የመጣ ዛፍ ነው……?ማን ተከለው…..…? መች አደገ ……?ተገርሜ ጠይቃለው ፡፡ሌላ ሰው አጠገቤ ኖሮ ሳይሆን እንዲሁ ከመገረሜ ብዛት ከራሴ ጋር ነበር እያወራው የነበረው..ግን ሌላ የሚያስደምም ነገር አጋጠመኝ..አንድ ፍም የመሰለ ቀይ አዛውንት ..አንደ በረዶ የነጣ ትከሻው ላይ የተንዛፈፈ ሉጫ ፁጉር ያለው መልከ መልካም ብርሀናማ ዓይኖች ያሉት አዛውንት ከላይ ሰማዩን ሰንጥቆ እየተምዘገዘገ መጣና በሁለት ሜትር እርቀት ፊቴ ቆመ‹‹ልጄ ለጥያቄሽ መልስ ልሰጥሽ ነው የመጣውት››
ለየትኛው ጥያቄዬ››ስል መልሼ ጠየቅኩት
‹‹ስለዚሁ ግዙፍ ዛፍ እየጠየቅሽ ስላለው ጥያቄ››
‹‹እሺ እንዴት ሆነ …?ይሄ ዛፍ ከየት መጣ..…?››
‹‹አይ ድሮም የነበረ እኮ ነው… እራስሽ ነሽ ወጣት እያለሽ የተከልሽው…. ግን እስከዛሬ በስህተት ወደ ታች ነበር ሲያድግ የነበረው..››
እና እንዴት በአንዴ ይሄን አክሎ ላየው ቻልኩ…?››
‹‹አሁን የመስተካከያው ጊዜ ስለደረሰ ነው..አየሽ የተጣመመው የሚቃናበት… የተደፋው ሚታፈስበት…የወደቀው የሚነሳበት…የተሰበረው ሚጠገንበት የሄደው ሚመለስበት…የጠፋው ሚገኝበት…የጨለመው ሚነጋበት ለሁሉም የራሱ የሆነ ጊዜ አለው…መሆን የሚገባው ነገር ሁሉ ጊዜውን ጠብቆ መሆኑ የማይቀር ነው…ካልሆነ ደግሞ መጀመሪያውኑ መሆን የማይገባው ነገር ይሆናል…. ስለዚህም ይሄም ዛፍ ወደ ታች ማደጉንና መስፋፋቱን አቁሞ እንዲህ ከመሬት በላይ ግርማ ሞገሱን ጠብቆ ለመታየተ አሁን ጊዜው ስለሆነ ነው ያስተካከልነው…አሁን አንቺም ልጆችሽም በጥላው ትጠለላላችሁ….በውበቱ ትደመማላችሁ….እላዩ ላይ ጎጆቸውን ቀልሰው ዝማሬ በሚዘምሩ አዕዋፋት ትዝናናላችሁ…እላዩ ላይም የንብ ቀፎ ሰቅላችሁ ወለላ የማር እሼት እየቆረጣችሁ ልትመገቡም ትችላላችሁ›› ብሎ አብራራልኝና እንደ ደመና እየተበታተነ ቅርፁን በማጣት ከአየሩ ጋር ተዋሀደ…እና ነቅቼም እንኳን ሽበታሙ አዛውንት ሆነ ግዙፍ ዋርካ ከአዕምሮዬ ሊጠፋ አልቻሉም..እና የዚህ ህልም ፍቺ ጥሩ ይሁን መጥፎ አላውቅም …ግን አንድ ታአምር በቤታችን የሚፈጠር ይመስለኛል..አዎ በዛ እርግጠኛ…..
ሀርሜ-ኮ ንግግሯን ሳትጨርስ የውጩ በራፍ ተንኳኳ… ሀርሜ ወሬዋን አቆርጣ እንደመባነን አለችና በዝግታ ከተቀመጠችበት ወንበር በመነሳት ቆመች….እግሯን አፍታታች….ሳስበው የደነዘዛት ይመሰለኛል፡፡በእርጋታ ወደ በራፉ ስትሄድ እያየዋት ነው ..ደረሰችና የወጩን በራፍ ከፈተች…..ገርበብ አድርጋ በልኩ…. ወዲያው ግን ሊገመት በማይችል የድንጋጤ ይሁን የፍራቻ ስሜት ድምጽ አውጥታ በመጮህ መልሳ በራፉን ደረገመችው…አይኖቾ በድንጋጤ ተበለቀጡ… እንዴ ምን ነካት..?እብድ ነው እንዴ በራፉን ያንኳኳው?››እራሴን ጠየቅኩ..
ሀርሜ በራፉን ቀርቅራ ተደግፋዋለች .. በድንጋጤ እየተንቀተቀጠች ያለችም ይመስለኛል….እጆቾን አፏ ላይ ከድናለች….አሁንም በራፉ መንኳኳቱን ቀጠለ…..እናቴ የሚያንኳኳው ሰው በራፉን ገንጥሎት ወደ ውስጥ እንዳይገባባት የፈራች ይመስል በራፍን መልሳ ዘግታ እላው ላይ በሙሉ ኃይሏ በመደገፍ ወጥራ ይዘዋለች..በዚህ ጊዜ ከኃላ ድምጽ ተሰማኝ…‹‹እንዴ እማ ማነው?››የሮሚ ድምጽ ነው፡፡….ከቤት ወጥታ እናቴ ወዳለችበት እየተጠጋች…
‹‹ እማ ምን ሆንሽ..?ማን ነው የሚያንኳኳው…?.››ከሀርሜ መልስ የለም…
‹‹ብቻ ፃረ-ሞት ያየ ሰው መስላለች››….ከውጭ ማንኳኳቱ ቀጥሎል…
ሮሚ ሀርሜ ያለችበት ቦታ ደረሰች‹‹እማ !!እስቲ ዞር በይ… ማን ነው…?››
‹‹ተይ ልጄ ተይ….ማንም አይደለ››በራፍ እንዳይከፈት አጥብቃ ተከላከለች
‹‹እንዴ እየተንኳኳ ?እይሰማሽም .. …?››
‹‹ተይ ይቅርብሽ ልጄ››ተማፀነቻት
ሮሚ ለደቂቃዎች የእናቷን ጤንነት የተጠረጠረች ይመስለኛል .አዎ አስተያቷ እንደዛ ነው ሚመስለው..እናቴን አፍጥጣ አየቻትና እንደምንም ጎትታ ከበራፍ ላይ ዞር አደርጋት…. በራፉን በከፊል ከፈተችው
ጤነኛ ሰው ነው የሚታየኝ …. ፀዳ ያለ ልብስ የለበሰ…የተመቸው አይነት ሰው
እሮማን የከፈተችውን በር በአንድ እጆ እንደያዘች ‹‹አቤት ምን ነበር…?››ብላ ፊት ለፊቷ ያለውን ሰው ጠየቀችው. ሰውዬው እንደእናቴ ፈዟል..ድንገት የህይወቱ ህልም የሆነችውን ልጅ መንገድ ላይ አይቶ በፍቅር እንደነሆለለ እርብትብት ጓረምሳ ሮሚ ላይ አፍጥጦባታል…
‹‹አቤት !!!ማንን ፈልገው ነው…?››ደግማ ጠየቀችው
‹‹እርግቤ…በጣም አድ…ገ….ሻል..ትልቅ ልጅ ሆነሻል››
‹‹ዋት….እርግቤ…››በታላቅ መገረም መልሳ ጠየቀችው
በዚህ ጊዜ የእኔም ሰውነት መንቀጥቀጥ ጀመረ..አዎ ሮሚን እርግቤ ብሎ ይጠራት የነበረው አንድ ሰው ነው..ሮሚን ብቻ ሳይሆን ፌናንንም በተመሳሳይ ስም…ሁለቱ አንድ ላይ ሲሆኑ ደግሞ እርግቦቼ ይላቸው ነበር…. ይሄንን ታሪክ በተደጋጋሚ ጊዜ ሰምቼዋለው ከእናቴ ሰምቼዋለው‹‹..ሰውዬው መጣ ማለት ነው……?አሁን የእናቴ የድንዛዜ ምክንያት በግልጽ ፍንትው ብሎ ገባኝ….
‹‹አባዬ..››ሮማን እጆቾን በድንግጤ ጭንቅላቷ ላይ ጭና…
‹‹አዎ አባትሽ ነኝ..ልጄ››ዘላ ተጠመጠመችበት…ወገቧን አቅፎ በአየር ላይ አሽከረከራት…ፀጉሯ በንፋሱ ብትንትን አለ ከውጭ ለሚታዘባቸው በፊልም ላይ ደገግመን የምናያቸው ሮማንቲክ ፊልሞች ላይ የሚሰሩ ፍቅረኛሞች ይመስላሉ..አንገቷ ስር ገብቶ ሲስማት ይታየኛል..አዎ እያለቀሰም መሰለኝ..እሷም እያለቀሰች ነው..እናቴ ደንዝዛ ከቆመችበት ቦታ በደመነፍስ ለቃ ወደእኔ መራመድ ጀመረች …አዎ ፊቷ ግርጥት ብሏል..ሰው እንዴት በደቂቃ እንዲህ ቅይርይር ይላል…?፡፡ሰሬ ደረሰችና ቅድም ተቀምጣበት የነበረበት ወንበር ላይ ተቀመጠችና በጣም በደከመ እና በሰነፈ ድምፅ ‹‹አባትህ መጥቷል›› በአለችኝ
አይኔን በንዴት እና በጥላቻ አጉረጠረጥኩት….ሮሚ ገረመችኝ..ልክ ለአንድ ሳምንተ ለቫኬሽን
👍10
ወደ ዱባይ ወጣ ብሎ ስጦታ ይዞላት የተመለሰ አባቷን ያገኘች ቀበጥ የቦሌ ወጣት ትመስላለች..እንዴት በሽርፍራፊ ሰከንድ ያንን ሁሉ አመት ጥሏት ያለአባት እየተሳቀቀች እንድታድግ የፈረደባትን ሰው አባት ብላ ይቅር ማለት ቻለች……?እንዴት አይነት ጅልነት ነው…. …?በምወዳት እህቴ ክፉኛ ተበሳጨውባት..እንዲህ አቋም የሌላት ወረተኛ መሆኖን አስቤውም አላውቅም ነበር
ሰውዬውን ወደግቢው ውስጥ ይዛው ስትገባ ከኃላቸው አንድ ሌላ ሰው ተከተሏቸዋል…አይ ሌላ ሰው አይደለም የእኔው ጉድ ነው ..የገዛ ወንድሜ …፡፡ወደቤት ይዞት የመጣው እሱ መሆኑን ሳውቅ ደግሞ ገረሜታዬ በእጥፍ ጨመረ…እንዴ ይሄን ሰውዬ እኔ ብቻ ነኝ እንዴ የምጠላው…? ››
ተያይዘው እኛ ወዳለንበት መጡ …ሀርሜ ጋር ሲደርሱ ሶስቱም ቆሙ…ያንን ክፉ ሰውዬ እንደመንግስት ባለስልጣን ሁለት የምወዳቸው ወንድምና እህቶቼ ከግራና ከቀኙ አጅበውታል..ከሁለቱም ፊት ላይ ሳቅ ይፈሳል… ሰውዬው በዛ ዝግባ ቁመቱ ቅንጥስ ብሎ ፊቷ ተደፋ..ጫማዋ ላይ‹‹ይቅር በይኝ..አውቃለው ጥፋቴ ከይቅርታ በላይ ነው…ግን ባክሽ በልጆቻችን ይዤሻለው.. ይቅር በይኝና ቀሪ ዘመኔን ሙሉ አገልጋይሽ ሆኜ ልካስሽ … ››
‹‹ተነስልኝ…ከእግሬ ስር ተነሳልኝ››እናቴ በቁጣ እግሯን መነጨቀችው
‹‹..ይቅር ካላልሺኝ አልነሳም…?››
‹‹በሁሉም ልጆቼ ነፍስ እምልልሀለው…..መጀመሪያ የልጄን ይቅርታ እስካላገኘህ ድረስ ፈፅሞ ይቅር ልልህ አልችልም….ከማናችንም በላይ የበደልከው ፀግሽን ነው…እሱ ይቅር ያለህ ቀን እኔም ይቅር እልሀለው››ፍርጥም ብላ የመጨረሻ የሚመስለውን ውሳኔዋን አሳወቀችው፡፡
እሱም‹‹እሺ እሺ እያለ…›› ከተቀመጠበት ተነሳና ወደ እኔ መጥቶ በርከክ አለ…‹‹ …..ልጄ አንተን ይቅርታ ለመጠየቅ በጣም ነው የማፍረው… እባክህ…››እያለ እጁን ዊልቸሩን መከታ አድርጎ የተቀመጠው በድን የእግሬ ታፋ ላይ አስቀመጠ…እጁን ሰውነቴ ላይ ሲያሳረፍ ልቆጣጠረው የማልችል የሆነ የሚነድ እሳት በሰውነቴ ተንቀለቀለ…ከእሳት ያለፈ እሳተ ጎመራ …. ባላሰብኩትና ከቁጥጥሬ ውጭ በሆነ ኃይል መንጭቄ እጁን ከእግሬ ላይ በማንሳት አሽቀነጠርኩለት..በድንጋጤ በተቀመጠበት ክንብል ብሎ ወደ ኃላው ተዘርጥጦ ወደቀ…ግን ያላሰብኩት ነገር ተከሰተ..ሀርሜ ምንጩ ባልታወቀ እልልታ ግቢውን አደበላለቀችው…. ከተቀመጠችበት መቀመጫ ተነሳችና ተጠመጠመችብኝ… አገላብጣ ትስመኝ ጀመር ..ግራ ገባኝ… ምን አይነት የእብድ ቀን ነው……? ምንድነው እንዲህ በአንዴ ከሀዘን ውስጥ መንጭቆ የደስታ ባህር ውስጥ ያንቦራጨቃት……? ምን ተከሰተ..…?የድሮ ፍቅሯን ማየቷ ቀልቧን እንደመንሳት አደረጋት እንዴ..…?
‹‹ወይኔ እግዚያብሔር ..ወይኔ ፈጣሪ …. ሰውዬውን ያመናጨቅኩበትን እጄን ያዘችና ወደ ከንፈሯ ወስዳ ትሰመው ..ትሰመው ብቻ ሳይሆን ትልሰውና እጣቶቼን በየተራ ትመጣቸው ጀመር..‹‹አጃኢባ ረቢ!!!››ይላሉ የእናቴ ዘመዶች እንዲህ አይነት መላ ቅጡ የጠፋ ነገር ሲያጋጥማቸው… እኔም በዛው እጄ ከጉንጮቾ ላይ የሚወርደውን እንባዋን አብስላት ጀመር
‹‹አያችሁልኝ..አያችሁ የፈጣሪን ስራ…?››
‹‹እንዴ እማ ..ሰላም ነሽ ግን…? ››ሮሚ የሁሉንም ግራ መጋባት ወክላ ጥያቄዋን አቀረበች
‹‹በጣም እንጂ..የልጄ ሌለኛው እጅ እኮ ነው የተንቀሳቀሰው..ልጄ እየዳነልኝ ነው››
ሀርሜ የምትናገረውን እንኳን ሌሎች ለእኔም በትክክል አልገባኝም…ጉንጯ ላይ እንባዋን የሚጠርገውን እጄን አስተዋልኩት…መብረቅ የመታው ግንድ ይመስል ከመገረም በመጣ ድንጋጤ ውስጤ ተፈረካከሰ… ቀኝ እጄ ነው.. አላምን ብዬ ግራዬን አየውት እሱም ይንቀሳቀሳል…አዎ ሀርሜ ትክክል ነች…ሁለቱም እጄ መንቀሳቀስ ጀምሯል…ወይኔ ሁለቱም እጄ ተንቀሳቀሰልኝ..ግቢው በእልልታ እና በጩኸት ተደበላለቀ….እቤት ቀርተው የነበሩት እነትርሲትም መጥተው ተቀላቀሉን… ሁሉም ትንፋሽ እስኪያጥረኝ ዙያዬን ከበው ያቅፍኝ ና ይስሙኝ ጀመር….
እናንተዬ… ይሄ ሁሉ 30 በማይሞሉ ደቂቆች የተከሰተው ትርምስምስ ተዓምራዊ ድርጊት የእናቴ የለሊት ህልም ፍቺ ይሆን እንዴ …….…?

💫ይቀጥላል💫

Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍7
#አቤቱ_አሁን_አድን
:
ከለምለም ሳር እንዳትቀምስ
ከመስክ ወጥታ እንዳትበላ
ባውቅልህ ባይ ጌቶቿ ~ ለዘመናት ተከልክላ
ከ'ስር ቤቱ ለታጎረች ~ በጠባብ ቤት ተከልላ
ውሀ ጥሙ ላደረቃት ~ ላህዪቷ ውርንጭላ
የነቢያት ትንቢታቸው ~ የመዳን ቀን ደረሰላት
መፈታቷ እውን ሆነ ~ ነፃነቷም ሰመረላት
እሰይ!
:
ጌታ ሆይ ..
ዛሬም ድረስ እስ'ራቱ ~ መታረዙ አቁስሎናል
አ'ጥያታችን ከርፍቶ ~ ከትቢያው ላይ ጥሎናል
ከመከራው ከመቅሰፍቱ
ከሰቆቃው ከመኃቱ
ከርግማኑ ሜዳ ላይ ~ አቅም አጥተን ወድቀናል
.
.
ትሁቴ ሆይ!
ፃድቄ ሆይ!
የተናቀን የምታከብር ~ የወደቀን ምታ'ነሳ
በ'አህያይቱ ግል'ገል ~ በ'ተናቀችዋ እንስሳ
በውርንጭላ ተጭነህ ~ ወደ ልባችን አቅና
በምህረትህም ጎብኘን ~ እንበልህ ሆሳህና
:
:
🌿🌿 መልካም የሆሳህና በዓል .. !!🌿🌿
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-ዘጠኝ

:
:
ደራሲ- ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

...ሳምንት ቢያልፈውም የተአምራዊው ቀን አንጎበር ዛሬም ድረስ ከቤታችን
አልጠፋም…አብላጫውን ደስታ ነው..ሳቅና ፈንጠዝያ ነው..ይሔ ደስታ ደግሞ
በእኔ አካል ላይ የታየ አዲስ ለውጥን ተከትሎ የተከሰተ ነው..የቀኝ እጄ
ለአእምሮዬ መታዘዙን ተከትሎ…ይሄ ማለት ምን ያህል ከባድና ሊታመን
የማይችል ተአምራዊ ክስተት መሆኑን የምናውቀው እኔና ቤተሰቦቼ ብቻ ነን…
መከራውን ለሃያ ምናመምን አመት ተሸክመን የኖርነው፡፡ደግሞ ሌላም
አስተውለን የማናውቀው ግን ቀን በቀን ኢምንት ያህል ለውጥ እያሳየ የነበረ
የአካሌ ክፍል እንዳለ መረዳት ችያለው..የአንገቴ ነገር..፡፡አንገቴ እንደ ድሮው ወደ
ዞረበት ክንብል ብሎ የሚደፋ አቅመቢስ አይደለም…ከአንዱ አቅጣጫ ወደ
ሌላው አቅጣጫ ለመዞር የሚፈጅበት የጊዜ ስሌት በ50 ፐርሰንት ማፍጠን
ችሏል፡፡ ይሄም ድንቅ ነው…..ዘንድሮ እኔን በተመለከተ መንገዶች ሁሉ ወደ ተስፋ እያመሩ
ያሉ ይመስለኛል..ደግሞም እንደዛ ነው….፡፡
ሌላው ከደስታችን ጋር የተቀየጠ የሆነ የታፈነ ጭንቀትም በቤታችን አለ …
ሰውዬውን በተመለከተ አሁንም ደጅ እንደፀና ነው…፡፡ልጆቹን በጠቅላላ ማሳመን
እና ከጎኑ ማሰለፍ ችሏል..፡፡ለዛውም በቀላሉ..፡፡ሌላው ይቅረ መፈጠሩንም
የማታውቀው ትንሻ ማክዳ እንኳን እላዩ ላይ ስትንጠለጠል ሳይ በግርምት አፌን
እይዛለው…እስከአሁን እኔና እናቴን ነው ያልቻለው…እናቴ አንዴ የሰጠችውን ቃል
ልትቀይር ፍቃደኛ አይደለችም…ጉዳዩን ወደ እኔ መርታዋለች..እኔ ደግሞ አይኑን
ሳይ እራሱ ያቅለሸልሸኛል…ሲሸማቀቅ ሳይ ውስጤ ይረካል….
አሁን መኝታ ቤቴ ተኝቼ ስለዚሁ ጉዳይ እያሰላሰልኩ ሳለው በሩ በስሱ ተንኳኳና
ተከፈተ‹‹ይህቺ እብድ ልትሸውደኝ ነው ..ብዬ አንገቴን ወደ በሩ አዞርኩ..ትርሲት
መስላኝ ነበር፣ግን አይደለችም ፤ወንድሜ ነው
‹‹…ይቅርታ አረበሽኩህም አይደል?››እያለ ወደ እኔ መጣና አልጋው ጠርዝ ላይ
ተቀመጠ…….
‹‹ወንድሜ አንድ ነገር ላወራህ ፈልጌ ነው…››አይኔን በማርገብገብ እንዲቀጥል
አበረታታውት
‹‹ስለአባቴ ነው ላወራህ….››ንግግሩን ሳይጨርስ እጄን አፉ ላይ ከደንኩበት…
በዚህ ርዕስ ላይ ከማንም ጋር ማውራት እንደማልፈልግ በደንብ እንዲያውቅ
ስለፈለግኩ
እሱም እጄን ከአፉ ላይ አንስቶ ወደ ቦታው በመመለስ ንግግሩን
ቀጠለ‹‹..ወንድሜ የምትወደኝ ከሆነ የግድ ልታዳምጠኝ ይገባል..እምልልሀለው
ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ነው የማናግርህ..የምወድህ ታላቅ ወንድሜ ነህ ስለዚህ
ባትወደውም እንድታዳምጠኝ እፈልጋለው..ውስጤ ያለውን ስሜት ለመጨረሻ
ጊዜ አውጥቼ ልነግርህ እፈልጋለው…ምንም እንድታደርግ አልፈልግም
እንድታዳምጠኝ ብቻ ነው የምፈልገው……››
ምንም ማድረግ አልቻልኩም …ይሄንን ተማፅኖውን አሻፈረኝ ልለው አልችልም
ስለዚህ ቢጓመዝዘኝም ተረጋግቼ ላዳምጠው ወሰንኩ …..
‹‹እሺ ሳለፈቀድክልኝ አመሰግናለው..ፀግሽ ምን መሰለህ…እርግጥ አንተ ምን
እንደሚሰማህ አውቃለው …በእሱ ምክንያት ከሁላችንም በላይ ያንተ ልብ ነው
የቆሰለው…በአንተ ምክንያት ነው ፍቅሩንም ቤቱንም ልጆቹንም ጥሎ
የሄደው…..ይሄ ደግሞ እሱን ለመጥላት እሱን ይቅር ላለማለት ከበቂ በላይ
ምክንያት ነው..ግን ምን መሰለህ አሁን ስለእሱ እኔን ብትጠይቀኝ ምንም እንኳን
በዛን ወቅት የሰራውን ታሪክ ሳስታውስ በጣም ብረበሽና ቅሬታ የሚሰማኝ
ቢሆንም በጥላቻ የተጋረደ እይታ ግን የለኝም፡፡አውለው…ይሄ ቤተሰብ በጣም
ብዙ መከራ አሳልፎል…በተለይ እናታችን ይሄን ሁሉ ልጅ ለብቻዋ አባትም እናትም
ሆነ አሳድጋለች…ግን ቢሆንም ያው ጉድለቱን ሙሉ በሙሉ ልታጠፋው አልቻለችም…
አንዳንዴ አባት እና እናት ከልጆቻቸው ጋር ያላቸው ግንኑነት ከሆነ ነገር ጋር
የተገናኘ አይመስለኝም…ማለቴ ከእነሱ ጥሩነት እና መጥፎነት ጋር… ከእነሱ
ሀብታም መሆንና ድህነት ጋር….ከእነሱ የትምህርት ደረጃቸው ጋር አዎ ከእነዚህ
ሁሉ ነገር ጋር የተገናኘ አይደለም..ዝም ብሎ ምከንያት አልባ ነው… ተፈጥሮዊው
ብቻ…በደም ትስስር እና በነፍስ ቁርኝት የተገመደ ዝም ብለህ የምትቀበለው
ሚስጥራዊ ጥምረት ነው..ለዛ ነው ሁለችንም ሳናስበው በዚህ ፍጥነት
የተቀበልነው…በዚህ ፍጥነት ይቅር ያልነው..፡፡
ካንተ በስተቀር ሁላችንም ጋር ያለው ስሜት ተመሳሳይ ነው..እርግጥ የእኛን ካንተ
ጋር ማወዳደራችን አይደለም …ግን ያው አባትነቱ ለሁላችንም እኩል ነው…አየህ
አሁን እሱን ይቅር ብለነው ወደ ህይወታችን እንዲቀላቀል ካልፈቀድንለት
ወደፊትም ባለው ሙሉ ህይወታችን ስለአባት ያለን ትዝታ ባዶና ጥቁር ብቻ
ሊሆን ነው…ለልጆቻችንስ ምን እንነግራቸዋለን….?ስለአባታችን ሲጠይቁን
ምንም የምንላቸው ነገር አይኖረንም..ይሄ ቀላል ይመስልሀል ?›››
ቀኝ እጅን ከግራ ወደ ቀኝ በማወናጨፍ ፈጽሞ ይቅር ልለው እንደማልችል ደግሜ
አስረዳውት
እሱም የማሳመን ጥረቱን ቀጠለ‹‹አይ እኔ ምንም እንድትለኝ አልፈልግም….
ስለውሳኔህ እንድትነግረኝ አልፈልግም…እኔ እንዳልኩህ የውስጤን ነግሬህ ብቻ
መሄድ ነው የምፈልገው…..
አየህ አብዛኛውን ነገር ነግሬሀለው ግን አንድ ነገር ይቀረኛል..እናቴን በተመለከተ
..እናቴ እሱ ላይ እርግጠኛ ሁን ጥላቻ የላትም..ያን ያህል ቢበድላትም ግን
አሁንም ይቅር ልትለው ትፈልጋለች..እንደውም በውስጧ ድሮ ገና ድሮ ይቅር
ያለችው ይመስለኛል..አሁን እሷ ላይ የሚታው ንዴት ነው…ከፍተኛ ንዴት…አየህ
ቅድም እንደነገርኩህ ከሁላችንም በላይ አንተን ጎድተቶሀል አቁስሎሀል..ግን ያ
እውነት የሚሆነው ከእኛ ከልጆቹ ጋር ሲነፃጸር ብቻ ነው..ከእናታችን ጋር ሲነፃፀር
ግን በአንተ ላይ ያደረሰው በደል ትንሽ ነው…አየህ ፍቅሯን ነው የነጠቃት… አራት
ልጆቾን ነው ብቻዋን እንድታሳድግ በትኖባት የሄደው..ያለ ባል ነው ይሄን ሁሉ
አመት እንድትኖር የፈረደባት…ሌላ ወንድ ላፍቅር ብትል እንኳን አትችልም.. ማን
ነው አራት ልጆች ያሏትን ሴት ሚስቴ ብሎ የሚቀበለው..
..አልፎ አልፎ ነበር የእሱ አለመኖር በውስጣችን የፈጠረው ሽንቁር
የሚታወቀን፣ምክንያም እሷ ለደስታችን በየእለቱ ትፈለምልን ነበር …ለሳቃችን
በየደቂቃው ትዋደቅልን ነበር…ሀዘኑን ሁሉ ለብቻዋ ውጣ ወደ እኛ እንዳይደርስ
ግድግዳ ሆና ትከላከልልን ነበር….ችግር ወደቤታችን እንዳይገባ በፅናት
ስትታገል ነው የኖረችው…
እሷ ግን ይሄንን ሁሉ አመት በሀዘን እንደተለበለበች ነበር….ግማሽ እድሜዋን
በፍቅር ክህደት የተጎዳ ልቧን እየመረቀዘባት ..ከምርቅዙ የሚመነጨውን መግል
እየጠረገችና እያስታመመች የኖረች ሚስኪን ሴት ነች..ለልጆቾ ስትል መስዋዕት
የሆነች ሴት …በተለይ ለአንተ ስትል መስዋዕት የሆነች ዕንቁ እናት ነች..እና አሁን
እኔ አንተን ብሆን ለእሷ ስል መስዋዕት እሆን ነበር….›› ግራ ጋባኝ አባባሉ እንዴት ነው?እንዴትስ ነው ለእናቴ ስል መስዋዕት ልሆን
የምችለው..?እርግጥ ነው ለእናቴ ጥቂት ደስታ ማምጣት ከቻልኩ ህይወቴን
እንኳን በመስጠት መስዋዕት ለመሆን አላቅማማም ምክንያም ይህ ህይወቴ
ይሄን ሁለ ዘመን በዚህ ምድር የኖረው በእናቴ ብርታትና ጥንካሬ ነው፣..ሀርሜ ኮ
የህልውናዬ መሰረት ሁሉ ነገሬ ነች…
ወንድሜ ቀጥሏል‹‹አየህ ከልብህ እንኳዋን ባይሆን አባትህን ይቅር ብትለው
ለእናታችን ትልቅ ነገር ይመስለኛል አየህ አንተ ይቅር ማለትህን ካወቀች እሷም
ይቅር ማለት አይከብዳትም ያንን ደግሞ እንደምታደርግ በቃሏ
አረጋግጣልናለች አንተ ከእሱ ጋር መቀራረብ ብትጀምር እሷም ሁሉን ነገር ረስታ
እንደአዲስ ትቀርበዋለች..እና ደግሞ በሂደት አንተ ከእሱ ጋር አንድ ላይ መኖር ብትፈቅድ
👍31
እርግጠኛ ነኝ እሷም በደስታ ታደርገዋለች...አየህ እንዴት እንደሚሆን
…ለእናቴ ደስታዋን መመለስ ምትችለው አንተ ነህ…ለእናቴ ከዘመናት በፊት
የቆሰለ ልቧ እንዲጠገን መንገዱን ማመቻቸት የምትችለው አንተ ብቻ ነህ…
እናቴን ዳግመኛ መዳር የምትችለው አንተ ብቻ ነህ..ግን ይሄንን የግድ ማድረግ
የለብህም የምታደርገው ከፈለግክና ውስጥህ በትክክል ከተቀበለው ብቻ
ነው...በል ይበቃኛል ..ይሄንን ብቻ ልልህ ነው የመጣውት አለና ከተቀመጠበት
ተነስቶ በፍቅር ግንባሬን ስሞ እኔን በውጥረት ለተሞላ ሀሳብ ውስጥ ሰንቅሮኝ
ጥሎኝ ሄደ
እሱ ከሄደ ቡኃላ ለረጅም ስዓት በፍዘት አሰብኩበት ..በመጨረሻ ግን ወንድሜ
የተናገረው ሁሉ በጣም ትክክል ሆኖ ነው ያገኘውት…ታናሽ ወንድሜ ቢሆንም
ከእኔ በጣም የተሸለ ነገር ማሰብ በመቻሉ ኮርቼበታለው..እኔ ይሄን ጉዳይ
በተመለከተ እራስ ወዳድ እየሆንኩ እንደሆነ እንዲሰማኝ አድርጎል ..አባቴን ይቅር
ማለት እና አለማለት ከእኔ ፍላጎት አንጻር ብቻ ነው ያየውት ..የእኔ ከእሱ ጋር
ሰላም አለመፍጠር ወንድሜንና እህቶቼን እንደሚረብሽ አስቤው አላውቀውም
ነበር..ከሁሉም በላይ ከእናቴ አንጻር ማሰብ ነበረብኝ….ሰሞኑን አይኖቾ ውስጥ
ለጣር የቀረበ ስቃይ አንብቤለው….. ስትፈዝና በተቀመጠችበት ስትደነዝዝ
በተደጋጋሚ ጊዜ መታዘብ ችያለው…አዎ እርግጠኛ ነኝ ወንድሜ እንዳለው
ሰውዬውን ቀድማ ይቅር ብላዋለች..እንደውም የናፈቃት ሁሉ ይመስለኛል…
ልታወራው የጓጓች ..ብዙ ብዙ ጥያቄዎች ልትጠይቀው ፈለገች…..እና
ልታቅፈውና ልትስመው የምታልም..ግን እኔ በብረት እና በአርማታ ተቀይጦ
የተሰራ ጥብቅ ግድግዳ ሆኜባታለው..አዎ በመሀከላቸው የተደነቀርኩት ጋሬጣ
እኔ ነኝ፡፡ እድሜ ለወንድሜ አሁን ሁሉ ነገር ፍንትው ብሎ ተገልፆልኛል……ስለዚህ
ይሄን ሰውዬ ባልወድም ይቅር ልለው የግድ ነው..ለእናቴ ስል ..፡፡ደግሞ እንደዛ
ማድረጌ ለራሴም ጤና ጥቅም ይኖወረዋል መቼስ ጥላቻና ቂም አፍራሽ
ስሜቶች ናቸው ..በውስጤ ያለውን ፍቅር እና ተስፋ ያጨለሙታል እንጂ ሌላ
እርባን አይኖራቸውም …ስለዚህ እጄን ጎኔ ወዳለው ኮመድኔ ላኩና እስኪሬብቶና
ወረቀት ስቤ አነሳው…
‹‹ሰውዬውን ላገኘው ፈልጋለው››ብዬ ጻፍኩና ራስጌዬ ያለውን መጥሬያ
ተጫንኩት… በሁለት ደቂቃ ውስጥ ትርሲቴ እየበረረች መጣች
‹‹ወይኔ ፍቅር ረሳውህ አይደል? ማዕድ-ቤት ስራ ይዤ እኮ ነው..ልጅቷን
እያገዝኮት ነው..ትንሽ ነው ቀረኝ ከዛ መጣና ዘና እንላለን…››
የእሷን ንግግር ችላ ብዬ ወረቀቱን አቀበልኮት…ተቀበለቺኝና አነበበችው‹‹የቱን
ሰውዬ..?አባትህን?››
ግንባሬን በመነቅነቅ እሱን መሆኑን አረጋገጥኩላት
ተንደርድራ መጥታ ከንፈሬ ላይ ተጣበቀችብኝ..ይህ ተለመደ ተግባሯ ከሆነ ቆየ…
እኔ ከንፈር ላይ ለመጣበቅ ምክንያት ነው የምትፈልገው…..እኔም ሁሌ መሳም
ስፈልግ የሆነ ምክንያት ሰጣታለው
‹‹የእኔ ጀግን በጣም ነው ያስደስትከኝ…ውይ እህቶችህ ይሄን ሲሰሙ እንዴት
እንደሚደሰቱ አትጠይቀኝ …ጥዋት ቁርስ ላይ ሁሉም ተጨንቀው ሲላቀሱ
ነበር..ከአንተ ይሁኑ ከአባታቸው አጣብቂኝ ውስጥ ነው የከተትካቸው..ቆይ ይሄንን
ዜና አሁኑኑ ላብስራቸው›› በለማለት ተንደርድራ በሩጫ ወጥታ ሄደች እኔም የሆነ እፎይታ ተሰማኝ.

💫ይቀጥላል💫

Like👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍7
#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን

#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ካህን የማይፈራ
ፅናፅል ስዕሉን
ቀርቦ ያናናቀ
ያደረገ ተራ

#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ቁርባን አስደንግጦት
ታቦት ያላራደው
የመንፈስ ነበልባል
የመንፈስ እሳቱ…
ስሜት የማይሰጠው

#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
በክፋት ተስሎ ፥ በስሎ የመጠቀ፤
በፀበል ፣ በፀሎት ፥ ቦታ ያለቀቀ።

#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ዓይን የሚሰውር ፥ እንስት የሚጋርድ፤
ካንቺ ገላ ውጪ ፥ ሌላ ‘ማያስወድድ።
.
#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ሀሳብ የሚሰልብ ፥ የመንፈስ ጠበኛ፤
በቅናት ጠፍሮ ፥ ሌት ‘ማያስተኛ።
.
#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ደቁኖ የቀሰሰ!
ከሰዋራ ገዳም…
ዓለም በቃኝ ብሎ
ሙቶ የመነኮሰ።
.
#ያንቺ_ፍቅር_ሰይጣን
ይለቅ እንደሁ ብለው….
እምነት እየቀቡ ፥ በላይ ቢለውሱት፤
ሰይፈ ሚካኤል ፥ ተዓምረ ማርያም፤
እያነባነቡ ፥ በሽብር ቢያምሱት፤
እጣን አጫጭሰው ፥ ዜማ እያወረዱ፤
ቅዳሴ ቀድሰው!
ከበሮ ደልቀው !
ልቡንም ቢያርዱ ...............
“እንቢኝ ፥ አሻፈረኝ”! አለቅም እያለ፤
እንዲያ እንዳልተኩራራ……
እንዲያ እንዳልፎከረ ……….

አንቺን ከሌላ ሰው ፥ ያየሽ ‘ለት ደንብሮ፤
እኔን ለቆ ጠፋ ፥ ቀድሞ ከቀጠሮ ።

🔘ሚካኤል አስጨናቂ🔘
👍4
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-አስር

:
:
ደራሲ -ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

....ትርሲት ‹‹ሰውዬውን ማናገር ፈልጋለው ››የምትለዋን ወረቀት እንደሰጠዋትን
ወረቀቱን አንጠልጥላ ከመኘታ ቤታችን እየጮኸች ስትወጣ እኔ ግን በውስጤ
መራገም ጀምሬ ነበር..ምን አለ አሁን የሆነ ተአምር ቢፈጠር …ምን አለ አሁን
ይሄንን ሰውዬ ፊቴ ከመቀረብ በፊት እነዛ ማሰር የሚወዱት ሰዎች አንጠልጥለው
ማአከላዊ ወይም ቂሊንጦ ቢወረውሩልኝ፡፡እወነቴን ነው እዛ ባህር ማዶ ሆኖ
ከስልጣን ልቀቁ..ሀገር አትዝረፉ… ህዝብ አታስለቅሱ እያለ በየሶሻል ሚዲያው
ሲዘበዝብ አይደለ የኖረው… እርግጥ አውቃለው በየፌስብኩ ላይ በፅሁፍ
ከመዋጋት ያለፈ ሌላ መሬት የወረደ የትግል ታሪክ እንደሌለው አውቃለው..ይሄ
ታዲያ ሀሳብን በነጻ የመግለፅ ህገ -መንግስታዊ መብቱ ነው ልትሉኝ
ትችላላችሁ…ግን እኮ አሁን እስር ቤቱን በከፊል የሞሉት እኮ ይሄንን ህገ
መንግስታዊ መብታቸውን ሲጠቀሙ የነበሩ ግን በፀረ-ሽብር ህጉ የተጠለፍ
ናቸው ..እና በነካ እጃቸው ይሄን ሰውዬም ቢጠልፉልኝ እፎይ እል አልነበር…?
ለማንኛውም ሀሳቤን ሳልቋጭ ነው መአት የእግር ኮቴ ከወደ ሳሎን አካባቢ ወደ
እኔ ሲርመሰመስ የተሰማኝ..አንዷ በአንዷ ላይ እየተተረማመሱ ወደ እኔ ክፍል
ገቡና ወረሩኝ …ሮሚ.. ማክዳ..ትርሲት ‹‹‹ፀግሽ አሪፍ ውሳኔ ነው…ደስ ብሎናል…
>>አንዷ በቀኝ አንዷ በግራ አልጋው ላይ በመውጣት ጉንጬን አጣብቀው
ይሱሙኝ ጀመር ….ሁለቱ እህቶቼ ሲስሙኝ ፊት ለፊቴ የቆመችው ትርሲት
በመጎምዠት የገዛ ከንፈሩን በስሜት ስትስም ሾፍኮት ...... እናም ታዘብኮትና
ፈገግ አልኩ ‹‹ይሄ ጉድ ደስታ እንደአዲስ አስደመመኝ .… በቃ ይሄ ሰውዬ የቤቱን
ልብ ሁሉ በቀላሉ ተቆጣጥሮታል ማለት ነው…ግን እሱ የሰራውን በደል የሰራ
አንድ ጭርቁስቁስ ያለ አባት ሆኖ ከደንበጫ ወይም ከአሶሳ መጥቶ ቢሆን
እንዲህ ሰፍ ብለው ይቀበሉታል……?እኔ እንጃ ጥርጣሬ አለኝ ..!!አዎ አሁን አባት
ብቻ ስለሆነም አይመስለኝም ዲያስፖራ ነው… ወደ ቤታችን ሲመጣ እራሱ ይዞት
የሚመጣት መሃና ታፈዛለች፡፡
ከግርግሩ ቡኃላ ሁሉም ጥለውኝ ወጡ…በቤቱ ተተረማምሶል ..… በቃ ሰርግ
በሉት የሰርግ ዝግጅት…ትርሲት ወደ መኝታ ክፍል መጣችና ‹‹በል ተነስ ሻወር
እንወሰድ›› ብላኝ እየረዳችኝ ወደ ዊልቸሩ አሸጋገርኩ..አሁን ከአልጋዬ ወደ
ዊልቸሬ መሸጋገር በዙም ከባድ አይደለም..ሁለቱንም እጆቼን በትክክል
መጠቀም ስለጀመርኩ ጥቂት እገዛ ብቻ ነው የምፈልገው ..ደገፋችኝ እና
ከዊልቸሬ ወደ ሻውሩ መቀመጫ አጋላበጠችኝ…እንደገባን ዘጋችው ….
እንደዘጋቻም ቀድማ የራሷን ልብስ ውልቅልቅ አደረገች ፣..ሳቅኩባት ‹‹ምን
ያስቅሀል..…?ምን ሚያስቅ ነገር አለ …?ይሄን የመሰለ ውብ ገላ ያስጎመዣል
እንጂ ምኑ ያስቃል…?›› አለችኝ ሌጣ መቀመጫዋን ፊቴ እያገላበጠች…
እኔ ግን መሳቄን አላቆምኩም …የሳቁኩት እኔን ልጠብህ ብላ ወስዳ ተስገብግባ
የራሷን ልብስ ቀድማ ማውለቋ ነው…. እንጂማ ይሄንን ሰውነት አሁን
ለምጄዋለው… የገዛ የራሴ ሰውነት እስኪመስለኝ እያንዳንዷን ጉብታ፣እያንዳንዷን
ሸለቆ ..እያንዳንዷን ሽፋታ… እያንዳንዷን ጭረት አውቃላው..እንደበቱ የእሷን
እገዛም ሳልፈልግ ከላይ ለብሼ የነበረውን ቲሸርት አወለቅኩት….‹‹ውይ ያንተን
ለካ አለወለቅኩልህም ››አለችን ወደ እኔ ተጠግታ ሱሬዬን እንዳወልቅ
አገዘቺኝ፣አሁን ሁለታችንም ራቁታችንን ነን፡፡ከዊልቸሩ ወደ ሻወሩ አስጠጋቺኝ
‹‹ቆይ መጀመሪያ ከመታጠባችን በፊት ይሄንን የአማዞን ደን የመሰለውን
ጭገርህን ልመንጥርልህ …አለችና የሳሙና ማስቀመጨው ላይ አስቀምጣ
የነበርውን መለጫ ይዛ ፊት ለፊቴ በርከክ አለችና እግሬን ወዲና ወዲያ ከፍታ
ጭኔ መካከል ገባች..እኔም በሁለት እጆቼ ጭኖቾን ፈለቀቅኩና ሸለቆዋን
የከበበውን ጭገር ጨምድጄ በመያዝ እስጮህኮት..‹‹ስለሰው ታወሪያለሽ
የራስሽን እስቲ እይው›› ማለቴ ነው
‹‹አንተ አሳመመምከኝ እኮ… በጣም ባልገሀል ››እያለች ከእጆቼ አላቀቀችና
..ያለችውን ደን በጥንቃቄ መነጠረችው…ወደ ራሷ ስትሸጋገር ጎተትኩና
ተቀበልኮት …..ፊቴ እንድትቆም አድርጌ ልክ ከበድን ድንጋይ ውስጥ ምርጥ
ምስል ጠርቦ እንደሚያወጣ አርቲስት እኔም በፅሞና እና በጥንቃቄ
አፀዳውላት…. ለዛውም ጥበባዊ በሆነ ሁኔታ በልብ ቅርፅ ….እንዴት
እንደምወዳት ለመግለፅ የተጠቀምኩበት ነው…ይህ ደግሞ እንደገመትኩት
እሷንም በጣም ነው ያስደሰታት….ከመደሰቷ የተነሳ የብለቷን ምስል ወዲያውኑ
ነበር በሞባያሏ በማንሳት መልሳ ስታየው ነበረው……ብቻ ከዛ ሻወር ቤት
ለመውጣት አንድ ሰዓት በላይ ነው የወሰደብን….ከዛም ወደ መኝታ ቤታችን
መልሳኝ ዝንጥ ብዬ እንድለብስ አደረገችና ወደ ሳሎን ወሰደችኝ፡፡
የተለመደው ሶፋ ላይ ተመቻችቼ ጋደም አልኩ… ሳሎኑ በምግብ ሽታ ታውዷል፡፡
በራፉ ጥግ ያለ አንድ ገዘፍ ያለ ጠረጰዛ ላይ አስራ ምናምን አይነት ወጣ ወጥ
የያዙ ሰሀኖች ይታየኛል….ሰርግ ያለበት ቤት ነው ያስመሰሉት..ይሄን ሁሉ ምግብ
በዚህ አጭር ጊዜ እንዴት አድርገው ሰሩት በጣም የገረመኝ ነገር ነበር…ደግሞ
አዘናነጣቸው..እሱ ገዝቶላቸው ይሆን …አዳዲስ አይቼ የማላውቀው ልብስ ነው
የለበሱት ከእናቴ በስተቀር..የእኔዋ ትርሲትንም ጭምር፡፡ስድስት ሰዓት ሲሆን
የሳሎኑ በር ተንኳኳ..ሁሉም ለመክፈት ስትራኮት በቆሪጥና በትዝብት እያዋቸው
ነው…ግን ትንhን ማክዳ የቀደማት አልነበረም..ከፍታ መጀመሪያ ያየችው ታናሽ
ወንድሜን ነው …..እሱን ተከትሎ ሰውዬው አለ:: ተጠመጠመችበት ወደ ላይ
አንጠልጥሎ ጉንጮቾን አገላብጦ ከሳማት ቡኃላ መልሶ አስቀመጣት..እንግዲህ
ለእሷ የአባቷንም ቦታ የአያትነቱንም ድርሻ ለመወጣት እየሞከረ መሆኑ ነው፡፡
ከሁሉንም ጋር በመተቃቀፍ ሰላምታ ከተለዋወጠ ቡኃላ እኔና እናቴ ስንቀረው
መሀል ሰሎን ላይ ተገትሮ ቆመ ቁጭ በል ያለውም የለ እሱም ምን ማድረግ
እንዳለበት ግራ የገባው ይመስለኛል፡፡እናቴም በተቀመጠችበት አንዴ እሱን
ደግሞ እኔን እያፈራረቀች ታየኛለች..እህቶቼም ሆኑ ወንድሜ ወደ መሬት
እንዳቀረቀሩ ናቸው…
እንደምንም እግሩን የመጎተት ያህል እያንቀሳቀሰ ወደ እኔ ተጠጋ..በደንብ ተጠጋ
..ከዛ ወለል ላይ በርከክ ብሎ እጁን ወደ ሰውነቴ መዘርጋት ጀምሮ መሀከል ላይ
አቆመው…. የበቀደምለታው ትዕይንት ትዝ ያለው ይመስለኛል..እሱ ብቻ ሳይሆን
እናቴም በተቀመጠችበት ስትሸማቀቅ አየዋትና ሰውዬውን ለማበረታታት ፊቴን
በተጠና ፈገግታ አደመቅኩት…ያልጠበቀው ነገር ነበርና እጁን እጄ ላይ አሳርፎ
ጭንቅላቱን ደረቴ ላይ ደፍቶ
‹‹ልጄ እባክህ ይቅር በለኝ…በቃ በእናት እማፀንሀለው..በእህቶችህና
በወንድምህ እማፀንሀለው..ይቅር በለኝ….፡››ያልቀባጠረው ነገር
የለም….ከንግግሩም በተጨማሪ ከአይኖቹ የሚፈሱት የእንባ እርጠበት ለደረቴ
ደረሰው..ግን አላሰሳዘነኝም..አሁንም አንጀቴ ለእሱ እንደደነደነ ነው…ግን ቢሆንም
ሰላም ለመፍጠር ወስኜያለው እጄን ወደ ግንባሩ ላኩና ቀና አደረግኩት…
ጭንቅላቴን በማነቃነቅ ይቅር እንዳልኩት ሳረጋግጥለት ቤቱ በእህቶቼ የደስታ
እልልታ ተናጋ … ሁሉም እርስ በእርስ መተቃቀፍ ጀመረ››
ሰውዬውም እጆቼን እየሳመ ግንባሬን እየሳመ ‹አመሰግናለው
ልጄ..አመሰግናለው››እያለ ከለበት ተነሳና አቅጣጫውን ቀይሮ ወደ እናቴ
ተስፈነጠረ..እግሯ ስር ከመደፋቱ በፊት ቀልጠፍ ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና
በአየር ላይ ቀለበችው ተጠመጠመባት ….ተጠመጠመችበት..በቃ ከዚህ
በላይ ያለውን ትዕይንት እናቴን መታዘብ ስለሚሆንብኝ አልነግራችሁም ….

ከሳምንት ቡኋላ
👍9
መኝታ ቤቴ እንደተለመደው ከትርሲት ጋር እንደተኛሁ ወንድሜ በራፉን አንኳኳ…
ግራ ተጋባን‹‹ማን ነው›› አለች ቆጣ ብላ
‹‹እኔ ነኝ..ምን ያስቆጣሻል››
‹‹ምነው እንደላሊበላ በለሊት የሰው በር ታንኳኳለህ›.ልትከፍትለት እየሄደች
‹‹የሰው በር ትያለሽ እንዴ ወንድሜን ፈልጌ ነው››ከፈተችለት
‹‹በደንብ እስኪነጋ አጠብቅም ታዲያ ››እያለች ወደ አልጋዋ ተመልሳ ስትወጣ
‹‹በእጁ ያለውን አይፓድ እያገላበጠ(ይሄ አይፓድ አዲስ ነው..ከአባቱ የተለገሰው
ስጦታ ይመስለኛል›)›
‹‹ወንድሜን ለብቻው ነው ማናገር የምፈልገው››
‹‹እና ውጪልኝ እያልከኝ ነው››
››አዎ ብቻችንን ብትተይን ደስ ይለኛል››
‹‹የሆንክ ወሽካታ ነህ ››ብላው ከአልጋዋ ማልሳ ወረደችና ገፍተራው መኝታ
ክፍሉን ለቃ ሄደች
ወንድሜ ወደ እኔ ተጠጋና ‹‹እንግዲህ በዚህ ብርድ ይሄን ከመሰለ የሞቀ ጭን
ውስጥ ፈልቅቄ ስላወጣውህ ይቅርታ ››አለና አልጋው ላይ ሙሉ በሙሉ
በመውጣት ከጎኔ ተኛና ..አይ ፓዱን በመክፈት ምስሎችን ያሳየኝ ጀመር
ደስ የሚል ሰፊ ክፍል የጅምናዚዬም መሳሪያዎች የተሞሉለት … ሌላ የማሳጅ
ክፍል ከነሙሉ ዕቃው…ሁለት መኝታ ክፍሎች ከመለስተኛ ሳሎን ጋር
አሳኝና‹‹ወደድከው›› አለኝ
እንደወደድኩትና እንደሚያምር በምልክት ነገርኩት..ግን ይሄን ለምን
እንደሚያሳየኝ ግልጽ አልሆነልኝም ..
ግራ እንደተጋባው ገባው መሰለኝ‹‹ይሄ የአንተ ክፍል ነው …እነዚህንም ሰዎች
እያቸው ብሎ አንድ ሽማጊሌ ፈረንጅ እና የአንድ ሴት ልጅ እግር ፎቶ አሳየኝ
…‹‹ሽማጊሌው አሜሪካዊ በነርብ ላይ ከፍተኛ ልምድ ያለው ዶክተር ነው…
ለአንድ ወር የአንተን የጤንነት ሁኔታ ለማጥናት ነው የመጣው ከዛ አገር ውስጥ
ታክመህ ትድናለህ ወይስ ውጭ መሄድ አለብህ የሚለውን ይወስናል..እሷ
ደግሞ የፊዚዬቴራፒ ባለሞያ ነች አንተኑ ለማገዝ ነው የመጣችው..ሌላው
ማሳጅ ባለሞያዎችም አሉ እኚ ሁሉ ላንተ የተዘጋጁ ናቸው..ላንተ
እንድትድንልን››የሆነ ህልም የሚያወራብኝ መሰለኝ…ይሄን ሁሉ ማን ነው
የደረገልኝ..ጠይቄ ሳልጨርስ መልሱን የራሴው አእምሮ መለሰልኝ…የሰውዬው
ስራ ነው….ይሄንን በማድረግ ህሊናውን ሊያጠራ ..ይንን ነገር ሌላ ሰው
ላድርግልህ ቢለኝ አሁን ለመዳን ካለኝ ፍላጎት አንጻር በደስታ እቀበል ነበር….
አሁን ግን ከዚህ ሰውዬ እንዲህ አይነት ነገር መቀበል ይከብደኛል…
‹‹እ ፀግሽ..ምን አልከኝ ..ሁሉ ነገር ዝግጁ ሆኖ ያንተን ውሳኔ ነው
የምጠበቀው….››ወረቀትና እስኪሪፒቶውን ከራስጌዬ አነሳውና ‹‹እናቴንና
ትርሲትን ማማከር እፈልጋለው››ብዬ ፃፍኩለት
‹‹ጥሩ ጠርቼያቸው ልምጠና አሁኑኑ እንነጋገርበታለን›› ብሎኝ ከተኛበት
መቀመጫ ተነሳና ወጥቶ ሄደ…. በ5 ደቂቃ ሳይሞላ ሁለቱንም ይዞ
ተመለሰ‹‹ምንድነው በዚህ ጥዋት››ሀሬሜ ጠየቀች
‹‹አይ ፀግሽን አንድ ነገር ተይቄው ነበር ግን ሁለታችሁ ማማከር እንደሚፈልግ
ስለነገረኝ ነው››
‹‹ምንድነው የሚያማክረን››በስጋት ጠየቀች ትርሲት በቆመችበት
እየተውረገረገች
‹‹አይፓዱን በድጋሚ ከፈተነናለሁለቱም አሳያቸው….
‹‹ምንድነው አልገባኝም ››
ይሄ ለፀግሽ የተዘጋጀ ቦታ ነው ..እነዚህም እሱን ጤናው እንዲሻሻል የሚያግዙት
ህክምና ባለሞያዎች ናቸው››
‹‹ማነው ያዘጋጀው››
‹‹ያው ማን ይሆናል …አባቱ ነዋ››
‹‹አይ ጥሩ ይመስላል››አለች እናቴ ግራ የገባው ትካዜ ውስጥ ገብታ
‹‹እንዴ እቴቴ… እርግጥ ሁሉ ነገር ጥሩ ነው መኝታ ቤቶቾ ምንድናቸው››ጠየቀች
‹‹እሱ ሚኖርባቸው ናቸዋ…››
‹‹እኔስ?››
‹‹አንቺ ደግሞ ምን..?›› ጠየቃት ግራ ተጋብቶ
‹‹እሱን ጥዬ እዚህ ልኖር ነው?››
‹‹አይ አዝሎሽ ይሄዳል›› አሾፈባት
‹‹ሲቀልድብሽ ነው… የሚሄድ ከሆነ አንቺም አብረሽው ነው የምትሄጂው›› ብላ
እናቴ አረጋጋቻት
‹‹አዎ እንደዛ ይሻላል.. ግን እነዚህ ሀኪም ናቸው ያልካቸው ..ሽማግሌው ይሁኑ
ያቺ ድመት አይኖ ምን ትሰራለታለች?››ቅሬታዋ አቀረበች
‹‹እሷማ በደንብ አድርጋ ትንከባከበዋለች…ማለቴ..››
‹‹ዝጋ ››ብላ አስቆመችው..እናቴ ሳቆን እያፈናት‹‹አይ እናንተ ልጆች ለማንኛውም
አሁን ሰምተናል ግን ቤተሰቡ ጠቅላላ ይወያይና ቦታውንም አይተን ሁኔታውን
በደንብ አጥንተን እንወስናለን..ዋናው የፀግሽን ጤንነት የሚያሻሽል መሆኑ ነው…
ግን እንዲያም ቢሆን ሀኪሙ አንቺ ነሽ እነሱ ቢኖሩ እንኳን ያንቺ ረዳት ነው
የሚሆኑት ›› አለቻትና ጥርስ በጥርስ እንድትሆን አድረሰጋት ጥላን ወጣች
ወንድሜም ተከተላት...

💫 የመጨረሻዉን ክፍል ነገ እንቀጥላለን💫

Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍11😁1
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል- #አስራ_አንድ #የመጨረሻ_ክፍል

:
:
ደራሲ -ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

...ሁሉ ነገር በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ተቀያየረ …..በቤተሰቡ ውሳኔ ትርሲትን
በቋሚነት እናቴን ደግሞ በተመላላሽነት አስከትዬ በአባቴ ወደተዘጋጀልኝ መኖሪያ
ቤት ገብቼያለው…አያችሁ ሰውዬው ማለት ትቼ አባቴ እያልኩኝ ነው…ያ ማለት እኔም እየተቀየርኩ ሳይሆን አይቀርም…? በቀላል ሂሳብ የእኔንም ልብ
እየተቆጣጠረው ነው…የእናቴንማ ቆየ …መቀጣጠር፤ መገባበዝ፤ እንደ አዲስ
ፍቅረኛሞች መጎነታተል ጀምረዋል…እና በቅርብ የድሮ ፍቅራቸው ያገረሻባቸዋል
ብዬ በደንብ አሰባለው….
አባቴ ያዘጋጀልኝ ቤት ሆኜ አባቴ ባዘጋጀልኝ የህክምና መሳሪያዎች በመታገዝ
ሙከራው በከፍተኛ ጥረት እየተከናወነ ነው ..የመጣው ሽማግሌ የፈረንጅ
ዶክተር በሳምንት ሁለት ቀን ወደ ሆስፒታል ወስዶኝ ከሌሎች ዶክተሮች ጋር
በመሆን በተለያዩ ዘመን አመጣሽ የህክምና ማሽኖች በመታገዝ እንድመረመር
ያደርገኛል…ያው ይመራመሩብኛል ማለት ይቀላል..ወጣቷም ቴራፒስት በልዩ
እንክብካቤ እና ጥንቃቄ ስራዋን እየሰራች ቢሆንም ከትርሲት ግን ይሁንታን
ሳላላገኘች የእሷን ማመናጨቅና ግልምጫ አማሯታል…ቢሆንም ተስፋ
አልቆረጠችም….ይሄም ፍሬ እንደሚያፈራ ፍንጭ እያሳየ ነው..የእግሮቼ ጣቶች
ተራ በተራ መንቀሳቀስ ጀምረዋል…
ዛሬ እማዬም ሆነ ትርሲት አብረውኝ ናቸው …ጊዜው መሽቷል …..ተከታታይ ፊልም
ስናይ ስለቆየን ሳናስበው ነው አምስት ሰዓት የሆነው..እናም ሁላችንም ተዳክመናል…
‹‹በሉ ተነሱ እንተኛ ››አለች እናቴ ..ትርሲት በፊቱኑም እናቴ እንደዛ እስክትል
እየጠበቀች ያለ ይመስል ቶሎ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ጋደም ብዬበት
ከነበረው ሶፋ ወደ ዊልቸሬ አዘዋወረቺኝና እየገፋች ወደ መኝታችን አመራን …
እናቴም ከተቀመጠችበት ተነስታ ከኃላ ስትከተለን ይሰማኛል…ከዛ ሌለኛው
መኝታ ክፍል ውስጥ ገባች፡፡ እኔና ትርሲትም መኝታ ቤታችን እንደገባን
አወላልቀንና ተቃቅፈን ለመተኛት የአስር ደቂቃ ጊዜም አላባከንም…እኔ የምጠቀምበት መኝታ ክፍል በጣም ሰፊና ሁለት አልጋ ማዶና ማዶ ሁለቱን ትይዩ ግድጋዳዎች ተጠግቶ የተዘረጋበት ነው፡፡
ሀኪሞቹ ቀኑን ሙሉ ከወዲህ ወዲያ ሲያንገላቱኝ ድክም ብሎኝ ስለነበር
ወዲያው ነው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ የወሰደኝ…ብቻ ከምን ያህል ሰዓት ቡኃላ
እንደሆነ አላውቅም ኃይለኛ የበር መንኳኳት አረ ከመንኳኳትም አለፍ ያለ
የመንጎጎት አይነት ድምጽ ነበር ከእንቅልፌ ያባነነኝ….አይኔን ስገልጥ ትርሲትም
በድንጋጤ እና በመበርገግ ‹‹ማነው… ?ምንድነው ? ››እያለች በስስ ቢጃማ
የተሸፈነ ሰውነት እያምታታች ከአልጋው ዘላ ስትወርድ የመኝታ ቤታችን በራፍ
ተበርግዶ ሲከፈት ጥቁር ጭንብል የለበሱ ሁለት ወጠምሻ ሰዎች እናቴን
ከግራና..:
ከቀኝ አንጠልጥለው እየገፈታተሩ ይዘዋት ወደ ውስጥ ገቡ..ሶስተኛ
ጓደኛቸው በአንድ እጁ ሽጉጥ በአንድ እጅ ደግሞ የሚያብረቀርቅ ጩቤ ወድሮ
ይከተላቸዋል…
‹‹ እኔን እንደፈለጋችሁ ..ልጆቼን አንዳትነኩብኝ..ልጆቼ ጫፍ
እንዳትደርሱ….››እያለች ትማፀናቸዋለች ‹‹ምንድነው ምትፈልጉት …እናቴን
ልቀቋት …የፈለጋችሁትን ይዛችሁ ውጡ››ትርሲትም እየተርበተበተች መለፍለፍ
ጀመረች…..እኔ በተኛውበት ድንዝዝ እንዳልኩ ነው …የማየው ነገር በህልም
ይሁን በእውን እርግጠኛ መሆን አቃቶኛል..እንዴት እንዲህ ሊሆን ቻለ …?
ግቢውን ሚጠብቅ ዘበኛ አለ እሱን እንዴት አለፉት….?
‹‹አትለፍልፊብን››ብሎ አንዴ በጥፊ አላሳት ትርሲትን…ፀጥ አለች….
‹‹በል እሰራት›› አለው… ሽጉጥና ጩቤ የደገነው ባዶውን ያለውን ጎደኛውን
‹‹መጀመሪያ ጎረምሳውን ባስረው አይሻለም…?››ጠየቀ ወደ እኔ እጠቆመ
‹‹ምኑን ታስረዋለህ .. ?ፈርቶ ከአልጋው ላይ መንቀሳቀስ አቅቶት በድን ሆኖ
እያየህ››መለሰለት በእኔ በማፌዝ
‹‹አረ እግዚያብሄርን ፍሩ… ልጄ መንቀሳቀስ የማይችል ዊልቸር ተጠቃሚ
ነው…››እናቴ ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹አሀ እንደዛ ነው..?ስራ ቀለለልና….››አለ አንድ ሌላው እንደተባለው ከሰፊ
የጃኬት ኪሱ ውስጥ ገመድ አወጣና የትርሲትን እጆች ወደኃላ ጠምዝዞ አንድ
ላይ በማጣመር ጠፈነጋትና ከአልጋው የራስጌ ብረት ጋር አሰራት ‹‹እሷንም
ልሰራት?››ጠየቀ እናቴን እያየ..
‹‹አይ መጀመሪያ እሷኑ አፎን ክደንልኝ… አትለፍልፍብኝ ››ከአልጋው ላይ ለብሰን
የነበረውን አንሶላ መዥርጦ አወጣና በጩቤው የሚበቃውን መጠን ያህል
መጥኖ ሸረከተውና ለጓደኛው አቀበለው..
እሱም የትርሲትን አፍ በጨርቁ ጠቀጠቀና ..እናቴንም በተመሳሳይ ሁኔታ
አሰራት… በል አንተ ጠብቃቸው እኛ የሚጠቅም ዕቃ ከቤት ውስጥ እንምረጥን
በመኪናችን እንጫን …ስንጨርስ መጥተን እንነግርሀለን››ብለውት ሁለቱ
ተያይዘው ወጡ…የቀረው ጩቤውንም ሽጉጡንም በእጆቹ እያሽከረከረ የመኝታ
ቤቱን በራፍ ከውስጥ ቀረቀረና ፊት ለፊት ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጠና
ሶስታችንንም በማፈራረቅ መመልከት ጀመር..የተቀመጠበት መቀመጫ እኔ
ከተኛውበት አልጋ የሁለት ሜትር ያህል እርቀት አለው….ሰውዬው ሲታይ
ወጠምሻ እና አስፈሪ ነገር ነው..ምንም እንኳን በለበሰው ጭንብል ምክንያት ፊቱ
ባይታየኝም የሆነ ጥቁርና አሳፈሪ እንደሆነ እንዲሁ መገመት ችያለው
..ቀስ በቀስ እይታውን ከማፈራረቅ ወደ ማተኮር አሸጋገረው..አዎ ዓይኖቹን
ትርሲት ላይ እንደሰካ ፈዞ ቀረ …አዎ የሚያየው ደግሞ የተጋለጠ ገላ
..ስትንፈራገጥ ቢጃማዋ ወደ ላይ ስለተሰበሰበ የተራቆተ ጭኖን ነው…ድሮም
ለአመል ያህል ስውነቷን ይሸፍንላት የነበረውን ቢጃማ አሁን ጭረሽ ወደ ላይ
ተሰብስቦ ከውስጥ የለበሰች ሰማያዊ ፓንት እስኪታይ ድረስ ለእይታ
ተጋልጣለች…ትዝ ይለኛል አሁን የለበሰችውን ፓንትም ሆነ ቢጃማ የገዛችላት
እናቴ ነች.. ፡፡
ሶደሬ ሄደን በነበረበት ቀን …አሁን በዚህ ሰአት ይሄንን ማሰብ ምን ይሉታል …?
ሰውዬው በተቀመጠበት በመቁነጥነጥ ምራቅ እየዋጠ ነው..ምኑም
አላመረኝም..፡፡ቀስ ብሎ ተነሳና ቆመ‹‹አንቺ እንዴት አባሽ ታምሪያለሽ?››አለ የዛን
ጊዜ የሶስታችንም አይን በድንጋጤ ፈጠጠ..መላ ነገራችን በስጋት ታፈነ…
‹‹ይሄን ገላማ ጎደኛቼ እኪመጡ ዘና ልበልበት››
‹‹የፈራውት ደረሰ ..››አልኩ በልቤ አሁን እንዴት ነው ሚሆነው…?በምንስ ተዐምር
ነው ከዚህ ጉድ የምንወጣው…?እንዲህ ማፈቅራትን ሴት እንዴት ፊቴ
ይደፍራታል…?ከዛስ ብኃላ ሕይወታችን እንዴት ይቀጥላል…?ለመጀመሪያ ጊዜ
ያለውበትን ሁኔታ አምኜ መቀበል አቃተኝ….፡፡ ውስጤ በቁጣና በንዴት ከውስጥ
ይቀጣጠል ጀመረ … ሰውዬው በሀሳቡ እንደገፋበት ነው…የያዘውን ጩቤ ወንበር
ላይ እንዳስቀመጠ ሽጉጡን ብቻ በአንድ እጁ ቀስሮ ወደ ትርሲት ሄደና እጆቾን
ፈታቻው…እጆን አንጠለጠለና ወደ ሌለኛው አልጋ እየጎተተ ይዞት ሄደ …እጆቼን
እና አንገቴን እያወራጨው የሆነ ነገር ለማድረግ እየሞከርኩ ቢሆንም እሱ ግን
ነገሬም አላለኝ..እናቴም እጆቾም አፎም ስለተለጎመ አቅመ ቢስ ሆናለች….
ትርሲትን አልጋው ላይ ዘራራትና አንደኛው እጆን የአንዱ አልጋ ጫፍ ብረት ጋር
ሌለኛውን እጆን ከሌለኛው ብረት ጫፍ ሰትሮ አሰራት… ከዛ ደግፎ ሙሉ በሙሉ
ወደ አልጋው አወጣትና ዘረራት…እሷ በታሰረችበት በፍርሀት ጉንጮቾ ቀልተው
ፊ.ቷ በእናባ እየታጠበ… በአይኖቾ ስትለማመጠውና ስትለምንው ሳይ ውስጤ
ተገለባበጠ..ምንው አምላክ ለ5 ደቂቃ በተአምሩ ጤነኛ ቢያደርገኝ…?በዚህ
ሰዓት የመፅሀፍ ቅዱሱ ሳምሶን ነው ትዝ ያለኝ… በፍቅረኛው ደሊላ ተታሎ
ኃይሉን አጥቶ በጠላቶቹ እጅ ወድቆ በነበረበት በዛ ክፉ ደቂቃ የተሰማው ስሜት
ነው አሁን እኔንም እየተተሰማኝ ያለው.
👍7
እኔም በአሁኑ ሰአት አምላክን የምለምነው ለእሱ የሰጠውን የመጨረሻ ሰከንድ ዕድል እንዲሰጠኝ ነው አሁን
እየለመንኩት ያለውት ..አንድም እንደዚህ የምወዳቸውን ሁለት ሴቶች
የማድንበትን ኃይል እንዲሰጠኝ.. ያ ካልሆነ ደግሞ እነዚህን ወንጀለኞች አጥፍቼ
የምጠፋበትን ኃይል…..ይባስ ብሎ ሰውዬው ያያዘውን ሽጉጥ ከጩቤው ጎን
ወንበሩ ላይ አስቀመጠና ልብሱን ማውለቅ ጀመረ.፡፡ጃኬቱን አወለቀ….ሸሚዙንም አወለቀ..ከዛ ሱሪውን ሊያወልቅ ቀበቶ በመፍታት ላይ ሳለ
የመኝታ ቤቱ በራፍ ተንኳኳ…
‹‹ ተመስጌን ››አልኩ… አዎ ያንኳኳት የገዛ ጎደኞቹ እንደሆኑ ባውቅም ቢያንስ
እንዲህ አይነት ፀያፍ ድርጊት እንዲሰራ አይፈቅዱለትም ..››ስል ገመትኩም
ተመኘውም….፡፡
‹‹ጨረሳችሁ እንዴ…? ››እያለ በሩን ከፈተላቸው
‹‹አዎ ጨርሰናል እንሂዲ..››
‹‹እንግዲያው ትንሽ ጠብቁኝ ይህቺን እንብጥ አንዴ ላስደስታት››
ይቃወሙታል ብዬ ስጠብቅ በተቃራኒው‹‹አይ ችግር የለም ተደሰት
እንጠብቅሀለን›› ብለው አንዴ ወደኋላ ሲመለስ..ሌለኛው‹‹.እንዴ እኛስ
አያምረንም እንዴ?››ስል በቆመበት ጠየቀው
‹‹ካመረህ ተራህን ጠብቃ››
‹‹አይ ለተራማ ሰዓት የለንም… እዚሁ ስንርመጠመጥ ፖሊስ ቢከበንስ?››
‹‹እና ታዲያ?›››
‹‹እናማ አንተ እንቡጧን እንደጀመርክ ቀጥል…እኔ አሮጌቷን ልሞክር..ጠፈፍ ያለ
እኮ ጣዕሙ ልዩ ነው››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው››አለው
‹‹ከዛ አዲስ መጤው ወደእናቴ መራመድ ጀመረ… ከታሰረችበት ፈታትና
እየገፈታተረ ይዟት ከመኛታ ቤት ወጣ… በራፍ ተዘጋ ፡፡
ክፍል ውስጥ ሶስታችን ቀረን…ሰውዬው ቀበቶውን መፍታት ቀጠለ…የሱሪውን
ቁልፍ ሲከፍት አየውት …የሱሪውን ዚፕ ወደ ታች ተረተረው…ምን አይነት ሲኦላዊ
ስቃይ ነው..?ከወደ ውጭ ሀርሜ እያጎራች ነው…..የማደርገው ግራ ገባኝ …
በሶስት ሜትር እርቀት ሹጉጡም ጩቤውም ይታየኛል …ሽጉጡ እጄ ቢገባ ይሄን
ሰውዬ እደፋው ነበር…አዎ ደፋዋለው…፡፡
ሰውዬው ሱሪውን ሙሉ በሙሉ አወለቀና በፓንት ብቻ ቀረ..የእናቴ ማጎራት እና
የሆነ የዕቃ መሰባበረ ድምጽ ከውጭ ይሰማኛል….በህይወቴ ሙሉ እንደዛሬው
አይነት ፈተና ውስጥ ገብቼ አላውቅም… በአሁኑ ሰዓት በህይወቴ ውስጥ
ከምንም በላይ ከራሴም በላይ ብል ማጋነን ባለሆነበት ሁኔታ የማፈቅራቸው
ሁለት ሰዎች በከፋተኛ መከራ ውስጥ ነው ያሉት… በአውሬ መንጋጋ ውስጥ
ገብተው በአስፈሪ ስል ጥርሶቹ ሊዘነጣጠሉ ነው…ስለዚህ የግድ አንድ ነገር
ማድረግ አለብኝ…ደግሞ ክፋቱ ዊልቸሬ ከእኔ ርቀት በተቃራኒው ግድግዳ
ተደግፈ ነው ያለው….፡፡ተንቀሳቀስኩ..በእጆቼ የለበስኩትን ብርድልብስ ከላዬ ላይ
ገፈፍኩት….እንደመንሳፈፍ አይነት ከወገቤ ብድግ እልኩና ቁጭ አልኩ…ከዛ
በቀኝ እጄ ቀኝ እግሬን አነሳውና ጎትቼ ወደ መሬት አወረድኩት..

ግራ እግሬን አስከተልኩት…፡፡ ከዛ አልጋውን ተደግፌ ቆምኩ …፡፡
ሰውዬው ፊቱን ወደ ፍቅሬ ትርሲት ጭን አዙሮ ፓንቱን እያወለቀ ነው…ወደ በራፉ
ድንገት ሳይ ቀይ ደም እየተንኳለለ በበራፍ የታችኛው ስንጥቅ ወደ አለንበት
ክፍል ሲገባ ተመለከትኩ… እናቴን ገድለዋት እንዳይሆን… ?ሀርሜ ኮን አጣዋት
ማለት ነው..፡፡
ከዛ ግድግዳውን በእጆቼ ተደግፌ እየተሳብኩ እንደመንሳፈፍ ብዬ ወንበሩ ጋር
ደረስኩ… ይሄ እንግዲህ በህይወቴ በራሴው ጥረት ራሴን ችዬ የተጓዝኩት
ሪከርድ የሰበረ ርቀት መሆኑ ነው.. ሽጉጡ ጋር ደረስኩ ..አነሳውትና ወደ ሰውዬው
ቀሰርኩ…እንዴት እንደሚተኮስ ባለዋውቅም ደቅኜበታለው.. ‹‹ተ.ተተ..ተተ
..››ከአንደበቴ መሽሎክ የቻለ ብቸኛው ተደጋጋሚ ፊደል ነበር….ቢሆንም
የሰውዬውን ትኩረት ለመሳብ በቂ ነበር..ዞር አለና.
.‹‹እንዴ ጎረምሳው….!!!መራመድ አትችልም አላሉም እንዴ?››እያለ ብዙም
ፍርሀት በማታይበት ሁኔታ ወደ ታች እየሳበ የነበረውን ፓንት ወደ ላይ መልሶ
በመልበስ ሙሉ በሙሉ ወደ እኔ ዞረ…..
‹‹መራመድ ትችል ነበር .. ?መቆምስ ትችል ነበር?››ጠየቀኝ በድጋሜ…
በጥቂቱም ቢሆን ያለውን ነገር ሳስብበት ግራ ተጋባው..እንዴት ነው የቆምኩት ?
እርግጥ ግድግዳውን ተደግፊያለው ቢሆንም እግሮቼ ግን መንቀሳቀስ ችለዋል…
ቀጥ ብዬም በጥንካሬ መቆም ችያለው….የእግዚያብሄር ተአምር ይሆናል?
በሰከንዶች ሽርፍራፊ ውስጥ ፀሎቴን መልሶልኝም ይሆናል..?ቢሆንም አሁን ይሄን
ለማሰብ ጊዜው አይደለም….እጣቴን የሽጉጡ ምላጭ ላይ አሳረፍኩና በደረቱ
አቅጣጫ አነጣጥርኩ….ተጫንኩት….ቧ ወይም ዷ የሚል የተኩስ ድምጽ
እሰማለው ብዬ ስጠብቅ ቀጭ የሚል የክሽፈት ድምጽ ሰማው …ደገምኩት
ተመሳሳይ ነው፡፡
ሰውዬው ፈገግ አለ ..ሱሬውን ከወደቀበት አነሳና መልበስ ጀመረ…ቲሸርቱንም
መልበስ ቀጠለ…ግራ ተጋባው እኔም ብቻ ሳልሆን እጆቾ የተጠፈነጉባት አፎ
የታፈነባት ፍቅሬ ትሪሲትም ግራ ማጋባቷ ከፊቷ ይታያል…..ግን የመደመሞ
ምንጭ በእኔ ይመስላል….
በእኔ መቆም በእኔ እግሮቼን በዚህ መጠን በማንቀሳቀሴ … እርግጠኛ ነኝ አፎ
መታፈኑ እንጂ እሪታዋን ታስነካው ነበር …ሰውዬው ለብሶ ጨረሰ….ወደ እኔ
ከመንቀሳቀሱ በፊት አንድ ሌላ ነገር መሞከር አለብኝ ጥቅም የሌለውን ሽጉጥ
ወዲያ አሸቀንጥሬ አጠገቤ ካላው ወንበር ላይ ጩቤውን አነሳው ……አዎ
ከተጠጋኝ ሰካበታለው..ወይንም ወርውሬ ግንባሩ ላይ ሰነቅርበታለው….››ከውጭ
የሚመጣው ደም ተንኳሎ እግሬ አጠገብ ደርሶል..እንደማጥወልወን እያደረገኝ
ነው..እራሴንም ልስት ሰከንዶች ብቻ የቀሩኝ ይመስለኛል፡፡
ሰውዬው የሆነ የተለየ ነገር እያደረገ ነው …የትርሲትን እጆች ይፈታላት ጀመር
..ምን እያደረገ ነው..?አፎ ውስጥ ጠቅጥቆት የነበረውን ጨርቅ አወጣላት… ነጻ
አደረጋት ..፡፡የእኔን ጩቤ ወድሮ እሱን ለማጥቃት መዘጋጀት ከመጤፍም
ሳይቆጥረው ወደ በራፍ በመሄድ ከፈተው..ወለል አድርጎ
….የባሰ አስገራሚ ነገር ….እናቴ በራፍ ላይ ሙሉ ጤነኛ ሆና በአድናቆት አይኖቾን
አፍጥጣ ታየችኝ …. በእጆቼ ጩቤ ወድሬ በትክክል ቀጥ ብዬ ቆሜ ስታዬኝ
እሪታዋን እያስነካችው ወደእኔ ተንደርድራ ተጠመጠመችብኝ፣‹‹…..ልጄ ያሰብኩት
ተሳካልኝ…እቅዴ ሰራልኝ›› እያለች እየሳመችኝ እያቀፈችኝ ምትሆነውን ጠፍቶታል
..ትርሲትም ከድንጋጤዋ ባትነቃም መጥታ ተቀላቅላናለች… ሶስታችንም ተቃቅፈናል
‹‹እቴቴ ምንድ ነው..?ሰዎቹስ?››ጠየቀቻት ትርሲት
‹‹አይዞሽ ምንም የሚያስጨንቅሽ ነገር የለም.?.እነሱ ስራቸውን ጨርሰው
በሰላም ሄደዋል››
‹‹የምን ስራ…?ብዙ ዕቃ ዘረፍን እንዴ..?አንቺን የጎዱሽ እኮ መስሎኝ ነበር››
‹‹አይዞሽ ..ምንም ጉዳት አላደረሱብኝም ፣ምንም አልዘፈረፉንም..አሁን ልጄ
ደክሞሀል ተቀመጥ›› ብላ ወንበሩ ላይ እንድቀመጥ አደረገችኝና ሁለቱም
ከግራና ከቀኜ ቆመው ንግግራቸውን ቀጠሉ
‹‹ትሪሲት ይሄን ቀስ ብዬ አስረዳችኋለው..ሌቦች አይደሉም ..ልጄን ለማዳን
ያደረግኩት ነገር ነው..እናም ተሳክቶልኛል..ቀጥ ብሎ መቆም ችሎል..እግሮቹን
ማንቀሳቀስ ችሏል..እኛን ለማዳን እኔ እና አንቺን ለማዳን ምንም ነገር ከማድረግ
አንደማይሰንፍ አውቅ ነበር..ተዓምር ፈጥሮም ቢሆን ሊያድነን እንደሚጥር
እገምት ነበር..እናም ትክከል ነበርኩ››አለች
የአናቴን ንግግር..የሀርሜን ዘዴ….ጥረቷንና እና ጥበቧን ሳስብ ሁሉ ነገር
ከአዕምሮዬ በላይ ሆነብኝ..በቃ ሀርሜ ኮ!!! ህይወቴ ነች..ሁለ
መላዬ…..እስከመጨረሻው ጠብታ ተስፋ ማትቆርጥብኝ….
እናቴ ..ሀርሜ -ኮ

💫💫💫 ተፈፀመ 💫💫💫

#ሀርሜ_ኮ እንዴት ነበር ? ተመቻቹ እንደተለመደው ሀሳባችሁን በ @atronosebot ግለጹልኝ..ድርሰቱ የተመቸዉ 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
👍12😱2🥰1
#አትውረድ

አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር በዋናው በር በኩል ወደ አውራ ጎዳናው ይወጣል፡፡ ጥቂት እንደተጓዘ ደግሞ እዚያ አካባቢ ቆመው አላፊ አግዳሚውን ከሚላከፉ ጎረምሶች ጋር ይጨቃጨቃል፡፡ ጭቅጭቁ በምን እንደተጀመረ ማናችንም አላወቅንም፡፡ እነዚያ ጎረምሶች ግን በመምህሩ ላይ ‹ሙድ› ይዘውበታል፡፡
‹እሺ - - ሊቁ› እያሉ በስድብ
ጠረባ ይረፈርፉታል፡፡ እርሱ ደግሞ ስድቡን አልቻለበትም፡፡ ‹‹ያልተማራችሁ፣ ማይሞች፣ ከስድብ በቀር ሌላ የማታውቁ፣ ደደቦች›› ይላል ሥሩ እስኪገታተር ድረስ በቁጣ፡፡ በትከሻው ያንጠለጠለው ቦርሳ ይወዘወዛል፣ መነጽሩም ልውደቅ ልውደቅ ይላል፡፡
‹‹እሺ ሊቁ፣ ለምን ላፕቶፕሺን ከፍተሽ ዕውቀት አትጭኝብንም›› እያሉ ጎረምሶቹ ይሳሳቁበታል፡፡ እርሱ ይበግናል፡፡ ‹ኤፍ ብቻ ነው እንዴ ቦርሳሽ ውስጥ የያዝሺው፤ በናትሺ አንድ አምስት ኤ የለሽም›› ይሉታል፡፡ እርሱ ይንዘፈዘፋል፡፡ ‹‹አንድ ሁለት ኤ ብትሰጭን ቸብ አርገን በርጫ እንገዛበት ነበር›› ይሉታል፡፡ ሰው እየተሰበሰበ፣ እየከበበው ይሄድና የጎረምሶቹን ስድብ እንደመዝናኛ ቆጥሮት አብሯቸው ይሳሳቃል፡፡ እርሱን ኮሜዲ ፊልም እንደሚሠራ ተዋናይ ቆጥረውት በነጻ ይኮመኩማሉ፡፡ ጎረምሶቹ አንድ ተረብ በወረወሩ ቁጥር ከብቦ የተሰበሰበው ‹አስገቡለት› እያለ እንደ ጎጃም ልቅሶ ያጅባቸዋል፡፡ እየቆየ ከበባው እየሰፋ፣ ሳቁ እየደራ፣ የመምህሩ ንዴት ወደ እሳተ ገሞራነት እየተቀየረ ሄደ። መምህሩ ከዚያ ከበባ ልውጣ ቢል እንኳን ሰው በጎረምሶቹ ተረብ ስለተዝናና በቀላሉ የሚያስወጡት አይመስልም፡፡የተከፈለው አዝማሪ መስሏል፡፡ የሚያውቃቸው ስድቦች አልቀውበት አሁን ጣቱን ማውጣትና ‹‹አሳይሃለሁ›› እያለ መዛት ጀምሯል፡፡ የአንዳንድ የእንግሊዝኛ ስድቦችን ሲሳደብም
የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው፤
በእንግሊዝ አናግሪያቸው›› ብለው ሳቁበት፡፡ በልቡ አንዳች የፖሊስ ኃይል መጥቶ እንዲገላግለው እየተመኘ ነበር፡፡ ወደ ስድቡ ሜዳ አስቦ ስላልገባ አስቦ ሊወጣ አልቻለም፡፡
በዚህ መካከል በግራ እጃቸው ጋዜጣ አጣጥፈው የያዙ አንድ # አዛውንት ሁላችንንም እየገፈተሩ፣ እንደ ሙሴ የሕዝቡን ባሕር ለሁለት እየከፈሉ ወደ መካከል መጡና ያንን መምህር እጁን ይዘው በዝምታ ጎትተው ከከበባው አወጡት፤ ጎረምሶቹም ‹ሼባው ልቀቀው እንጂ›› እያሉ ተረቧቸው፡፡ እርሳቸው ቀናም አላሉ፣ መልስም አልሰጡ፡፡ እየሰነጠቁ እንደገቡ፣ እየሰነጠቁ ወጡ፡፡ ከዚያም ወደ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን መታጠፊያ ዘወር አደረጉትና....
‹‹ለምን ልጄ፣ ለምን?›› አሉት፡፡
‹‹ከዩኒቨርሲቲ ስወጣ ለከፉኝ፣ እኔም መልስ ሰጠኋቸው››
‹‹ተማሪ ነህ?››
‹‹የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ››
‹‹እና መምህር ሆነህ ነው ከእነርሱ ጋር ስድብ የገጠምከው፤ ጥፋተኛው አንተ ነህ›› አሉት፡፡ እኛ ትንሽ ራቅ ብለን የሚሉትን መስማት ጀመርን፡፡
‹‹ተመልከት እዚያ›› አሉት በአመልካች ጣታቸው ወደ አንበሳ ግቢ አቅጣጫ እያመለከቱ፡፡ ‹‹እዚያ ግቢ ውስጥ ምን አለ?›› አሉና ጠየቁት፡፡
‹‹አንበሳ ነዋ››
‹‹አንበሳ ግን መኖሪያው ግቢ ውስጥ ነው እንዴ?››
‹‹አንበሳማ የዱር እንስሳኮ ነው፤ ምን ዓይነት ጥያቄ ነው የሚጠይቁኝ፤ የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ እያልኩዎ›› መምህሩ ተናደደና ጥሏቸው ሊሄድ ከጀለ፡፡ እርሳቸውም ከእናቱ ጋር መንገድ እንደሚሻገር ሕጻን እጁን አጥብቀው ያዙት፡፡
‹‹ወዳጄ፣ ሰው # በሁሉም_ነገር ሊቅ አይሆንም፡፡ በአንዱ ሊቅ ሲሆን በሌላው ማይም ነው፤ በአንዱ መምህር ሲሆን በሌላው ተማሪ ነው፤ በአንዱ ጎበዝ የሆነ ለሌላው ሰነፍ ነው›› አሉት፡፡ ትንሽ ቀዝቀዝ አለ፡፡
‹‹አንበሳው በገዛ ጫካው ውስጥ ቢሆን ኖሮ ማን ይደፍረው ነበር? ማን ጀግና ነበር ሃምሳ ሳንቲም ከፍሎ በሃምሳ ሜትር ርቀት የሚያየው? ማን ጀግና ነበር ቀርቦ ፎቶ የሚያነሣው? ማን ጀግና ነበር ከአንበሳው ጋር ፎቶ ሲነሣ የሚውለው?ጫካው የእርሱ ክልል ነው፤ የእርሱ ሠገነት ነው፡፡ እዚያ የቀለበቱ ጌታ (Lord of the Ring) እርሱ ነው፡፡ ከተማው ግን የአንበሳ መደብ አይደለም፣ እርሱ ለከተማ አልተፈጠረም፣ ከተማውን አይችልበትም፤ በግቢ ውስጥ መኖር፣ በአጥር መከለል፣ ከአንበሳው ተፈጥሮ ውጭ ነው፡፡ስለዚህ ከሚያውቀው ወደማያውቀው፣ ከሠገነቱ ወደ ባርነቱ፣ ከሚያሸንፍበት ወደሚሸነፍበት፣ ከሚችልበት ወደማይችልበት፣ አወደርነውና፤ በከተማ፣ ግቢ ውስጥ አሥረን እንደልባችን እንጫወትበታለን፡፡ አሁን # የሚፈልገውን አድኖ ሳይሆን የምንሰጠውን ይበላል፣ # በፈለገው ሰዓት ሳይሆን በሰጠነው ሰዓት ይመገባል፣ # ወደፈለገው ቦታ ሳይሆን ወደፈለግነው ቦታ ይሄዳል፣ የፈለገውን ሳይሆን የፈቀድንለትን ብቻ ያያል፡፡ ለምን? ወደኛ ሜዳ አውርደንዋላ፣ ሜዳውን ትቶ መጥቷላ፤››
ጥቂት ዝም አሉና ቀና ብለው አዩት፡፡ ቦርሳውን ወደ ላይ ገፋ ገፋ እያደረገ ይመለከታቸዋል፡፡ እኛም መጨረሻውን ለማወቅ ጓጉተን አፍጠን እናያቸዋለን፡፡ ስድብና ድብድብ ለማየት ተሰብስቦ የነበረው ሰውም ነገሩ ዕውቀትና ቁም ነገር ሲሆንበት ጊዜ ቀስ በቀስ ‹‹ሼባው ነገሩን ትምሮ አደረጉት›› እያለ ከአካባቢው ሸሸ፡፡ ‹‹የሚቧቀሱ መስሎኝ ነበር፤ ሼባው አበላሸው፡፡ ስድድቡ ተመችቶኝ ነበር ›› እያሉ በቁጭት ጥለዋቸው ሄዱ፡፡
‹‹አንተም እንደ አንበሳው ሆንክ›› አሉ ሽማግሌው፡፡ ወረድክ ከመደብህ፣ ከምትችለው # የዕውቀት ክርክር ሜዳ፣ ከምታሸንፍበት # የሃሳብ ክርክር ሜዳ፣ ከለመድከው # የጥናት ክርክር ሜዳ፣ ወረድክላቸው፡፡ ጎበዞች ናቸው ደግሞ አድንቃቸው፡፡ አወረዱህና በሚችሉት ሜዳ ላይ በደንብ አድርገው ቀጠቀጡህ፡፡ አንተም ሞኝ ነህ # በማታውቀው_ሜዳ ላይ ትግል ገጠምክ፡፡ ‹‹ሶምሶን ከፍልስጤማውያን ዐቅም በላይ ሲሆንባቸው፡፡ፍልስጤማውያን ምን አደረጉ? በደሊላ በኩል ሶምሶን ወደማይችለው እነርሱ ግን ወደሚችሉት ሜዳ አወረዱት፡፡ በሚችሉት ሜዳ አውርደው ደኅና አድርገው ቀጥቅጠው ያንን ኃያል ሰው ወፍጮ ፈጭ አደረጉት፡፡ ‹‹ብልጥ ከሆንክ አትውረድ! ጀግና ከሆንክ የወረዱትን አውጣቸው፡፡
አሁን አሁን ብዙ ሰው በዚህ እየተሸነፈብን ነው፡፡ እስኪ ጋዜጣውን፣ መጽሔቱን፣ # ፌስ_ቡኩን ፣ ሰልፉን፣ የፖለቲካ ክርክሩንም ተመልከተው፡፡ ብዙዎቹ ከሜዳቸው ወርደዋል፡፡ ብልጦቹ ከፍ ወዳለው ሃሳብ፣ ዕውቀት ወደሚጠይቀው ክርክር፣ በመረጃና በማስረጃ ወደሚደረገው ውይይት፣ ላቅ ወዳለ ትግል፣ ወደ ልዕልናና ወደ ሠለጠነ አስተሳሰብ ማደግ እንደማይችሉ ያውቁታል፡፡ በዕውቀትና በሃሳብ ክርክር፣ በሠለጠነና ደርዝ ባለው ትግል፤ ማንበብን፣ ማወቅን፣ መመራመርን፣ በሚጠይቅ መሥመር መጓዝ፣ ተጉዘውም ማሸነፍ እንደማይችሉ ያውቁታል፡፡ ስለዚህ አንተን መሰል ሰዎችን ወደ ሜዳቸው ‹ውረድ እንውረድ› ብለው ያወርዷችኋል፡፡ በእነርሱ አጀንዳ፣ በእነርሱ ዐቅም፣ በእነርሱ ተራ ነገር፣ በእነርሱ አሉባልታ፣ በእነርሱ ስድድብ፣ በእነርሱ ጠባብነትና ጎጠኝነት፣ በእነርሱ ወንዘኛነትና መንደርተኛነት፣ በእነርሱ ተረብ ይገጥሟችኋል፡፡ ከዚያም ያሸንፏችኋል፡፡
አሁንማኮ ሁላችንንም አወረዱን፣ እንደነርሱ እንድናስብ፣ እንደነርሱ እንድንጽፍ፣ እንደነርሱ # እንድንደራጅ ፣ እንደነርሱ እንድንናገር፣ እንደነርሱ እንድንዘፍን፣ እንደነርሱ እንድናምን፣ እንደነርሱ እንድንለብስ አደረጉንኮ፡፡ አትውረድ ልጄ! ዕውቀት ዋጋ ወደማታገኝበት፣ ሃሳብ ልዕልት ወደማትሆንበት፣ ችሎታ ወደሚያስቀጣበት አለማወቅ ወደሚያስከብርበት፣ ማይም አለቃ ወደሆነበት፣ ክርክር ተረብ ወደሆነበት፣ ውይይት እንደ ኮካ ኮላ ጠርሙስ አንድ ዓይነት ወደሆነበት፣ አላዋቂዎች ወደሠለጠኑበት፣ ከብት ካለው ይልቅ
👍71
አፍ ያለው ወደተሾመበት ሜዳ አትውረድ፡፡ ከወረድክ ግን በማታውቀው ሜዳ፣ በማታውቀው ስልት፣ በወረደ ትግል ይደበድቡሃል፡፡አትውረድ ልጄ፡፡ # አትውረድ !፡፡»

🔘በዲ. ዳንኤል ክብረት🔘
👍3
#ወንጀልና_ቅጣት
:
ክፍል-አንድ

:
:
በ ሕይወት እምሻው 

እትዬ ሌንሴ ፊት ነሱኝ።
ለወትሮው ከፊልድ ምናምን ስመለስ እንኳን ኬሻ ሙሉ ከሰል፣ ሶስት አራት ኪሎ ቲማቲም ወይ ሽንኩርት ወይ ደግሞ ጎመን ምናምን ይዤ መጥቼ የመኪናዬን ጲጵ ሲሰሙ ጠብ እርግፍ ብለው ያስተናግዱኝ ነበር። ቤት ያፈራውን ጭኮ፣ ቅንጬ ወይም ፍርፍር በፍጥነት አቅርበው በግድ ያስበሉኝ ነበር።
ዛሬ ግን በተወደደ ከሰል ከየትና የት ካለ ኩሊ ራሴ አውርጄ (እጄ ከሰል በከሰል ሆኗል) ሳሎናቸው ስገባ እዛ…ሁልጊዜ የሚቀመጡበት አሮጌ ፎቴ ላይ የሚወደውን ሰው መርዶ የሰማ ሰው መስለው ተጎልተዋል።
ሃሳብ ገብቷቸው አልሰሙኝ ይሆን?
ሁሌም ወፍራም ላስቲክ የሚለብሰውን ምንጣፋቸውን በጭቃ ጫማዬ እንዳላቆሽሽ እየተሳቀቅኩ፣ ከሰል በከሰል የሆነ እጄን እነዳንከረፈፍኩ አጠገባቸው ደርሼ ሰላም ልላቸው ብጠጋቸው እያዩኝ እንደማያዩ መስለው ፊት ነሱኝ።
ምን አጥፍቼ ነው?
– እንዴት ሰነበቱ እትዬ ሌንሴ ከማለቴ
– አረ ምንጣፌን! ምንጣፌን አታቆሽሽብኝ እንጂ…ለራሴ ሰራተኛም የለኝ… አሉኝና ደልዳላ ሰውነታቸውን እያሞናደሉ ወደ ጓዳ ገቡ።
አረ ፊት መንሳት!
መጥፎ ሰው አይደለሁም። ያው እንደሁሉም ሰው ስህተትና ጥቂት ደደብነት ባያጣኝም መጥፎ ሰው አይደለሁም። አንድ መጥፎ ነገር ያደረገ ሰው መጥፎ ሰው ነው? አይመስለኝም።
የፍቅረኛዬ እናት እትዬ ሌንሴ ለምን እንደተናደዱብኝ የጠረጠርኩት ባዶው ሳሎን ውስጥ ጥለውኝ ጓዳ በገቡ በደቂቃዎች ውስጥ ነው። ቤዛ የሰራሁትን ስህተት ነግራቸው ነው።
ወሬኛ።
እጆቼን እንዳንከረፈፍኩ መታጠቢያ ውሃ ፍለጋ ደጅ ወጣሁ።
የቤዛ ታላቅ እህት ምህረት ፊቷን ካመጣሁት ከሰል አጥቁራ ጠበቀችኝ።
– አረ ውሃ ፈልገሽ አስታጥቢኝ በናትሽ አልኳት ሰላምታ ለመስጠም ሳልሞክር። በአይኖቿ ሰማይ ድረስ አጉናኝ መሬት ስታፈርጠኝ ይታወቀኛል። (እሷም ሰምታለች ማለት ነው። )
– ውሃ የለችም…ቤትህ ታጠብ…ብላኝ በረንዳ ላይ ያስቀመጥኩትን ኬሻ ሙሉ ከሰል ልክ እንደሰው ገላምጣው ጥላኝ ወደ ቤት ገባች።
ይህችን ይወዳል ሚካኤል!
በሁለቱም ሁኔታ እየተበሳጨሁ ያመጣሁትን ከሰል ብድግ አድርገህ ለራስህ እናት ውሰድ ውሰድ እያለኝ ወደ መኪናዬ ስሄድ የቤዛ ትንሽ እህት እምነት ገጠመችኝ። እኔንና እጆቼን አመሳቅላ አይታ…
– ምነው ውሃ የለም እንዴ በቤቱ? አለችኝ (ይህችኛዋ ገና አልሰማችም ማለት ነው)
– ማዘርም ምህረትም ፊት ነሱኝ…ማን ያስታጥበኝ…አልኳት አይን አይኗን እያየሁ
– አውነታቸውን ነው ለነገሩ…እንዳንተ አይነቱ ቆሻሻ እንኳን በጆግ ውሃ በአባይም ቢታጠብ አይነፃ! አለችና መልስ እንኳን ሳትጠብቅ እየተመናቀረች ጥላኝ ሄደች። (ሰምታለች)
አሁን ነገሩ ፍንትው አለልኝ። የወሬ ሰንሰለቱ ተገለጠልኝ። ቤዛ እና ቤተሰቧ እንደማይለያይ መንጋ ናቸው። የሚያስቡት አንድ ላይ። የሚስቁት አንድ ላይ። የሚያኮርፉት አንድ ላይ። የሚወዱት አንድ ላይ። የሚጠሉት አንድ ላይ። ወሬ አይደባበቁ…ምስጢር አያውቁ…ብሽቆች።
መኪናዬ ውስጥ ገብቼ በአንዱ ቁራጭ ፎጣ የእጆቼን ከሰል ለማስለቀቅ ስሞክር ንዴቴ ጨመረ።
ለምን ነገረቻቸው?
ይቅር ብዬሃለሁ ምናምን ብላኝ ለምን ስለስህተቴ ለቤተሰቧ ነገረች? ስለግል ጉዳያችን ለቤተሰብ ቱስ ማለቱ…እኔን ከማስገመት በቀር ምንድነው ትርጉሙ? ቤት ቤት ከወንጀሌ የማይመጣጠን የምትቀጣኝ ቅጣት አንሶ ይወዱኝ በነበሩ ቤተሰቦቿ ዘንድ ቀልዬ እንድታይ ለማድረግ?
…ነገሩ ቆይቷል። ማለቴ አንድ አምስት ወር አልፎታል። አብረን መኖረ ሲቀረን ሳንጋባ የተጋባን ጥንዶች ሆነን ነበር። ቤተሰብ ያውቀኛል። ቤተሰብ ያውቃታል። ከሳምንቱ አብዛኛውን ቀን አብረን ውለን እናድራለን። ጉሮ ወሸባዬ እና አሸወይና እና የማዘጋጃ ቤት ፊርማ ሲቀር ተጋብተናል ሊባል ይችል ነበር። በዛው ሰሞን ከየት መጣ ሳልለው ቤዛ አድርጋ የማታውቀውን የ‹‹እንጋባ›› ንዝንዛዋን መጀመሪያ ለዘብ፣ በኋላ ክርር አድርጋ ጀመረች።
አይኗ ከቬሎ ሱቆች፣ ሃሳቧ ከሰርግ አልላቀቅ አለ። እኔ ደግሞ ላገባ (ት) አልፈለግኩም። ስለማልወዳት አይደለም። እወዳታለሁ። ላገባት የማልፈልገው እንደወደድኳት መቆየት ስለምፈልግ ነው።
ከአምስቱ የቅርብ ጓደኞቼ ሶስቱን ሚዜ ሆኜ ድሬያለሁ። ከተጋቡ ወዲህ በደስታቸው ፈንታ የጨመረው ቦርጭና ንጭንጫቸው ብቻ ነው። ጋኔን አይደለም ያገቡት። ያፈቀሯቸውን ሴቶች ነው ያገቡት። ግን አንድም ቀን ስለትዳር ወይ ስለሚስት በጎ ነገር ሲወጣቸው አላየሁም። አልሰማሁም።
ቅልጥ ያለ ፑል እየተጫወትን ተደውሎ ይጠራሉ።
…ዳይፐር እንዳትረሳ…ምጣዱ እንደገና ተበላሽቷል። …የውሃ ዛሬ መክፈል አለብህ….ባቢ ትኩሳት አለው…የእማማ ማህበር እኮ ዛሬ ነው…
ቶሎ ና።
ቶሎ ድረስ።
አሁኑኑ እንድትመጣ።
እንዳታረፍድ።
እንዳታመሽ። …
እንዲህ ያሉ ትእዛዞች በሚበዙበት የጭቆና አገዛዝ ወድቀዋል። እኔ ደግሞ ነፃነቴን አጥብቄ የምወድ ሰው ነኝ። ድንበር፣ መስመር፣ ሰአት እላፊ አልወድም። ትእዛዝ ይጎረብጠኛል። መሆን አለበት ያመኛል። እንዲህ አድርግ ይረብሸኛል።
ቤዛንም ነፃነቴንም እወዳለሁና የትዳርን እግረ-ሙቅ ‹ትንሽ እንቆይ›› ምናምን ብዬ በጨዋኛ እምቢ አልኳት።
አቤት አለዋወጥ! ተለዋወጠችብኝ። ለሕይወቷ የሰጋች እስስት እንዲደዚሀ አትለዋወጥም። ይባስ ብላ…
– እማዬ ወንድ ልጅ የሚፈልገውን ነገር ሁሉ ከትዳር በፊት ካገኘ አያገባሽም ብላኛለች ብላ ለሁለት ወር ተኩል የምወደውን፣ የምኖርለትን ገላዋን ከለከለችኝ።
አበድኩ። ማለቴ በጣም አበድኩ። የገዛ ገርልፍሬንዴ ጭኖች መሃ ለመግባት የትዳር የምስክር ወረቀት ስጠየቅ ጊዜ በጣም ተናደድኩ።
ደግሞ እኮ ልታሰቃየኝ አብራኝ ታድራለች። ልክ ዛሬ ራራችልኝ..ፈቀደችልኝ፣ ቅጣቴ ሊያበቃ ነው ምናምን ብዬ ሁለመናዬ እንደ ጅብራ ሲገተር እንደ ታናሸ ወንድም ግንባሬን ስማኝ ራሷን በመአት ትራሶች አጥራ ትተኛለች።
ከይሲ አይደለች?
ብላት- ብሰራት ሁለት ወር ተኩል ሙሉ ራሷን ነፈገችኝ። አስቡት፤ ወንድ ነኝ። ወጣት ነኝ። ከቆንጆ ሴት አጠገብ የተኛሁ ወጣት ወንድ ነኝ። የፍትወት ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ትዝታ አለኝ።
ከይሲ ናት።
ቢሆንም አይኔ ሌላ አላማተረም። ልቤ ለሌላ አልነሆለለም። ቅጣቱ እንዲቀልልኝ፣ በምህረቷ እንድትጎበኘኝ ብሞት አድርጌ የማላውቀውን በፊልም እንደማያቸው ወንዶች አበባ ምናምን እየገዛሁ እሰጣት ጀመር። መብራት ሳይጠፋ ሻማ ምናምን ለኩሼ፣ ወይን ቀድቼ ላሳዝናት ሞከርኩ። እሷ ግን ፍንክች አላለችም።
ገላዋን እያዛጋሁ ሳምንታት አለፉ።
አንጎሌና ገላዬ ሌላ ማሰብ በማይችልበት በዚህ ከፍተኛ የወሲብ ድርቅ ጊዜ ነው የቢሯችን ኤች አር አፈር ይብላና ሄርሜላን የቀጠረው።
ኦ…ሄርሜላ!
ለድርጅቱ በገንዘብ ያዥነት የተቀጠረች ሳይሆን ለኔ በፈተናነት የመጣች ትመስል ነበር። የሆነች እንከን አልባ ነገር። ሹ…ል እና ትልልቅ ጡቶች። ሙትት ያለ አንጀት። በቀጭን ወገቧ እህህህ…እያለች በመከራ የምትጎትተው ትልቅ ቂጥ። ስስ ግን ሳሙኝ፣ ግመጡኝ የሚል ከንፈር። …

ሄርሜላ.....

💫ይቀጥላል💫

Like👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍11
#ወንጀልና_ቅጣት
:
ክፍል-ሁለት

:
:
በ ሕይወት እምሻዉ

...ፈተናዬን ሲያበዙት ፊልድ በሄድኩ ቁጥር ስልጠናው ላይ አበል ትክፈል ብለው አብረው ይልኩናል። ሃዋሳ ላይ ለትንሽ አመለጥኳት….መቀሌ ላይ ለጥቂት ሳትኳት፣ አርባምንጭ በመከራ አለፍኳት …ደሴ ግን…ደሴ ላይ ግን ብርዱና ውበቷ አሲረውብኝ ወደቅኩላት። ቀመስኳት። አጣጣምኳት። የተመኘሁትን ጡት እንደ መንፈቅ ልጅ መጠመጥኩ። የጓጓሁለትን ወገብ አቀፍኩ። የቋመጥኩለትን መቀመጫ ጨብጥኩ። ያለምኩትን ከንፈር ጎረስኩ።
ሲነጋ በአንሶላ ተጠቅልላ አይን አይኔን ስታየኝ ነቃሁ። ከባይተዋር ሰው ጋር ባይተዋር አልጋ ላይ ተኝቴ ሲነጋብኝ ፍንጣሪ የጥፋተኝነት ስሜት ስላልተሰማኝ ጥፋተኝነት ተሰማኝ። ትራሴን ተንተርሼ እንደተኛሁ ፣ እንዴት አደርሽ እንኳን ሳልላት-
– ስሚ ሄርሜላ…ትላንት…ስህተት ነው የሰራነው….እኔ እጮኛ አለኝ…አልኳት
– አራቴ ስህተት አለ? ሃሃ….አለችና ያን ከንፈሯን ይዛ ወደከንፈሬ ስትጠጋ ሸሸት ብዬ..
– የምሬን ነው…ስህተት ነው….እጮኛዬን እወዳታለሁ…አልኩ
በፍፁም ግዴለሽነት ከአልጋ ውስጥ ውስጥ መለመላዋን ወጥታ ፈት ለፊቴ ቆመች። ከእኔ በፊት እዚህ ቦታ ሺህ ጊዜ የቆመች፣ ሺህ ጊዜ የሌላን ሰው ገላ አቅፋ ያደረች ልምድ ያላት አሳሳች ትመስላለች።
– አንድ ነገር አንዴ ከሆነ ስህተት ከተደጋገመ ውሳኔ ነው የሚባለው….ለማንኛውም ይመችህ…ሰአት ሄዷል …ልታጠብ…ብላ ታላቅ ቂጧን እያገላበጠች ወደ መታጠቢያው ክፍል ሄደች…
ምንድነው ያለችው?
አዲሳባ ስመለስና ቤዛን ሳገኛት ፀፀት ይሰማኛል፣ የሰራሁት ሃጥያት ያሰቃየኛል ብዬ ጠብቄ ነበር። ያልተለወጠው ግትር ባህሪዋ ይሆን የኔ አይኑን በጨው ያጠበ ባለጌ ሰው መሆን ሽውም አላለኝ። የሄርሜላን ሴትነት ያገኘው ወንድነቴ ምሱን አገኘ መሰለኝ በትራስ ታጥሮ የሚተኛው የቤዛ ገላ አላጓጓው አለ። ማስፈራሪያና ቅጣቷ አልሰማው አለ።
ሄርሜላን በማስታገሻነት በወሰድኩ አንድ ሳምንት ካለፈ ይመስለኛል ቤዛ ባንዱ ምሽት እንደለመደችው ልታሰቃየኝ ስትሞክር ቀድሜያት ግንባሯን ሳምኩና ጀርባዬን ሰጥቼያት ተኛሁ። ደቂቃም ሳይቆይ በቀጫጭን ጣቶቿ ጀርባዬን ትዳብስ…እጆቿን ወደ ጉያዬ ትሰድ ጀመር።
ዝም አልኳት።
በግድ ወደ እሷ ገልብጣኝ-
– ሚኪዬ…አለችኝ በመኝታ ቤት ድምፅዋ…
– አቤት…አልኩ ቡዝ ያሉ ውብ አይኖቿን እያየሁ። ወደ ግራ ያዘነበለ አንገቷን፣ ጫፋቸው የከረረ ጡቶችዋን በስስ ካናቴራዋ ውስጥ እየታዘብኩ።
– አልናፈቅኩህም?…
– ናፍቀሽኛል….
– ምነው መጠየቅ እንኳን ተውክ ታዲያ…
– ጠይቄ ጠይቄ ሰለቸኛ!
ዘላ ተከመረችብኝ።
ቅጣቴ ባልጠበቅኩት ሁኔታ ተቋጭቶ የኔ ወደሆነው ቦታ እንድዘልቅ ተፈቀደልኝ።
ከዚያ ምሽት በኋላ እኔና ቤዛ የበፊቶቹ ሚኪና ቤዛ ሆንን። የአግባኝ ጥያቄዋ ከጭቅጭቅነት ወደ ልመና ዝቅ ብሎ አንጀት በሚበላ ሁኔታ የምታቀርበው ተማፅኖ ብቻ ሆነ። ከንግግር ይልቅ በሌላ መልኩ የምትገፋብኝ ረቂቅ አጀንዳ ሆነ። ሶፋ እንደመቀየር፣ የኩሽና ኮተት እንደማሟላት፣ ምጣድ እንደመግዛት፣ ሰፋ ያለ ቤት እንከራይ እንደማለት አይነት ረቂቅ አጀንዳ።
ግፊቷን ችዬ መደበኛ ሕይወት ወደመኖሬ ስመለስ አድብቶ የቆየው የአግባኝ ጥያቄዋ ተመልሶ መጣ። እጅ እጅ አለኝ።
– አንቺ ቆይ ለምን አትረጋጊም….እኔ ዝግጁ ሳልሆን ባገባሽ ጥሩ የሚሆን ይመስልሻል? አልኩ በአንዱ ቀን የጋለ ጭቅጭቅ ስንጀምር
– ምንድነው ምትጠብቀው? ቤትህ ተሟልቷል። ታውቀኛለሁ። አውቅሃለሁ። እንዋደዳለን…ምንድነው ምትጠብቀው…ከዚህ ወዲህ አዲስ ፀባይ አይኖረኝም…ለምን አታገባኝም…እጆቿን እያወናጨፈች….
– እንተዋወቃለን? እርግጠኛ ነሽ?
– ምን ማለት ነው ይሄ ደግሞ?
– ምንም ማለት አይደለም ግን ምን ያጣድፈናል?
– ምን ያጣድፈናል? ሶስት አመት በላይ አብረን ቆየን…ምን ይጎትተናል?
– ገና ነው..
– ገና አይደለም…ወይ አሁን ታገባኛለህ…ወይ እንለያያለን…በቃ…
– በቃ?!
– አዎ በቃ….
– ይሄው ነው ቤዛ?
– ይሄው ነው…እስክትወስን ሴክስ የሚባል ነገር የለም፡ ውሳኔው ያንተ ነው….
የመኝታ ቤት በሩን ያለርህራሄ ድርግም አድርጋ ዘግታው እዛው ዋለች።
እስክትወስን ሴክስ የሚባል ነገር የለም። እስክትወስን ሴክስ የሚባል ነገር የለም። እስክትወስን ሴክስ የሚባል ነገር የለም።
ሱቅ ሄጄ ስድሰት ቢራ ይዤ መጣሁና አንዱን ከፍቼ መጠጣት ጀመርኩ።
የመጨረሻ ጠርሙሴን ሳጋምስ ወደ ሳሎን ብቅ አለች።
አጠገቤ ቁጭ አለች። አንዴ እኔን አንዴ ባዶ የቢራ ጠርሙሶቹን አየችና
– ሚኪ….አለችኝ
– አቤት….
– አትወደኝም?….
– እወድሻለሁ…ግን ይሄን ማስፈራራት ማቆም አለብሽ…ትዳር አንደዚህ አይቆይም….
– የምን ማስፈራራት?
– ሴክስ የለም ምናምን….ብቸኛው የቅጣት መሳሪያሽ እሱ ይመስላል…ጥሩ አይደለም…..አልኩ ጠርሙሱን ጠረጴዛ ላይ አስቀምጬ እያየኋት…
– ጥሩ አይደለም ማለት…
– ማለት…የራበው ልጅ ምግብ ሰርቆም ቢሆን ይበላል…
ብድግ አለች።
– ምን አልክ አንተ!? ጮኸችብኝ።
– ምን አልኩ? ያልኩትን ነገር ለማሰብ ሞከርኩ። ምንድነው ያልኩት…
– የራበው ልጅ ምግብ ፍለጋ ይሰርቃል ማለት ምንድነው?
ወየው! ምንድነው ያልኩት? ምንድነው ያልኩት?
– ምንም ማለት አይደለም…አባባል ነው…
– አባባልማ አይደለም…በደንብ አስበህበት ነው የተናገርከው…
ወየው!
– ንገረኛ!
– ምን ልንገርሽ?
– ሰርቀሃል?
– እ?
– ሰርቀሃል ወይ?
ስድስቱ ቢራ ይሆን ግዴለሽነቴ ወይ ሁለቱም አዎ አልኳት። አልገርምም? አንዴ አምልጦኛል እና አዎ ሰርቄያለሁ አልኳት። ከግድግዳ መጋጨት ሲቀራት ሁሉን ነገር ሆነች። አለቀሰች። ጮኸች። በጥፊ ልትለኝ ሞከረች። ደጅ ወጣች። ተመልሳ ገባች። አለቀሰች። ጮኸች። ፀጉሯን ይዛ አቀርቅራ ብዙ የማይሰማኝ ነገር አለች።
አሳዘነችኝ። በጣም አሳዘነችኝ። ግን ደግሞ አስርባ ሄርሜላን እንድበላ ያደረገችኝ እሷ ናት በሚል ወልጋዳ ይሁን ትክክለኛ ሰበብ ፀፀት ሳይሰማኝ ቀረ። ገፍትራ ሄርሜላ ጉድጓድ የከተተችኝ እሷ ናት….ምናምን እያልኩ በመናገሬ ሳልፀፀት ዝም ብዬ የምትሆነውን አየሁ። ምናልባት የማላውቀው የልቤ ክፍል ለትዳር ዝግጁ ባለመሆኔ አላገባህም ብላ እንድትተወኝ…ሙሉ ነጻነቴን እንድታቀዳጀኝ ፈልጎ ይሆናል…ምናልባት….

💫ይቀጥላል💫

Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍10
#ወንጀልና_ቅጣት #የመጨረሻ_ክፍል
:
ክፍል-ሶስት

:
:
በ ሕይወት እምሻዉ

...ሃጥያቴን በብቅል ግፊት ከተናዘዝኩ በኋላ መቼም ሰው አታደርገኝም…የኔ እና የእሷ ነገር አለቀ ደቀቀ ብዬ…ሂሳቤን አገኛለሁ ብዬ ስጠብቅ ሲሻት ተደብራ ከመጋገር፣ ሲሻት ከሰላምታ ያላለፈ ነገር ባለመናገር ከመቅጣት በቀር ትታኝ አልሄደችም።
እንደ ድሮው ቤቴ ትመጣለች፣ ስደውል ታነሳለች፣ እንገናኝ ስላት ታገኘኛለች። አብራኝ መተኛት ሲቀራት አብራኝ ትሆናለች። ሰብሬያት እንዳልሰበርኳት፣ አኩርፋኝ እንዳላኮረፈችኝ ትሆናለች። ዝም ስትለኝ ሰአቱ ቀን ይሆንብኛል። ቀኑ ሳምንት….ቅጣቴ ይሄ ነው? የሃጥያቴ ክፍያ በዝምታ መንገብገብ ነው?
ሶስት ቀን በሶስት አመታት ፍጥነት እየተጎተተ ካለፈ በኋላ ቁርጤን ልወቅ ብዬ ወሰንኩ። ቃተኛ ቁጭ ብለን ጥብስ ፍርፍራችንን በተለመደው ዝምታ ስንበላ
– ቤዚ…አልኳት
– እ….
መስረቄን ካወቀች ወዲህ ወዬዎቿ…በ እ…ተተክተዋል። ምንድነው እ ብሎ ነገር? ላናግርህ አልፈልግም ስለዚህ ከአንዲት ፊደል በቀር አይገባህም ነው?
– ይቅር ብለሽኛል? አልኳት ጥብስ ፍርፍሩን መብላትም ማየትም አቁሜ እያየኋት
– እ?
ኡፋ! …..የምን እ ነው?
– ይቅርታ አድርገሽልኛል ወይ….
– እዚህ ሰው ፊት ስለሱ ማውራት አልፈልግም…ቤት ስንሄድ እናወራለን….አለችኝ …ለአስተናጋጁ ሲሆን ከብርሃን የተሰራ የሚመስል ቀይ ዳማ ፊቷ ለኔ ሲሆን ባንዴ የሚዳምንላት እንዴት ነው?
ዝም ብያት እስክንጨርስ ጠበቅኩ።
ቤት ገባን። መልሼ ጠየቅኳት።
– አላውቅም…እያሰብኩበት ነው….አለችኝና ወደ መኝታ ቤት ሄደች።
ጓደኖቼን አማከርኩ። ይቅር ባትልህ አብራህ አትቆይም..ያደረግከው ነገር እኮ ከባድ ነው ትንሽ ታገስ…እሷ ሆና ነው እንጂ ሌላ ሴት ብትሆን ይሄኔ ቆርጣልህ ነበር…ምናምን ሲሉኝ የዝምታ ቅጣቴን በፀጋ ለመቀበል ወስኜ ቆየሁ።
ትንሽ ጊዜ ካለፈ በኋላ በአንዱ ቀነ ከመሬት ተነስታ ላንጋኖ እንሂድ ምናምን ብላ ወጠረችኝ።
– ለምን አልኳት
– እኔ ስለፈለግኩ አለችኝ። ፊቷን ሳየው ግን ‹‹ከሌላ ሴት ጋር ስለተኛህ እና የፈለግኩትን ነገር ማድረግ ስላለብህ›› ተብሎ የተፃፈ መሰለኝ። እጄ ላይ ብዙ ብር አልነበረምና
– ደሞዝ ስቀበል…ከአስር ቀን በኋላ ብንሄድስ? አልኳት በሚለማመጥ ድምፅ…
– እኔ አሁን ነው መሄድ የፈለግኩት…ካልፈለግህ አልፈልግም በል….ብስጭትጭት አደረጋት።
ከሌላ ሴት ጋር ስለተኛሁ ፣ ከጓደኛዬ ብር ተበደርኩና ሄድን።
ላንጋኖ ስንደርስ አይቼ የማላውቀውን ክር ሊሆን ትንሽ የቀረው ጡትና ቂጥ በአግባቡ የማይይዘ ‹‹የዋና ልብስ›› ለብሳ ልክ ብቻዋን እንደመጣች…ልክ ወንድ ልታጠመድ ታጥባ ተቀሽራ እንደወጣች ሴት ቢቹ ላይ ስትንቧችበት ዝም ብዬ አየኋት።
ከሌላ ሴት ጋር ስለተኛሁ ብጉራቸውን እያፈረጡ ተጠግተዋት ሰልክ ቁጥር እየጠየቋት እንደሆነ የሚያስታውቁ ወንዶች ሲያንዣብቡባት፣ ሲያወሯት፣ በሚጢጢ ጨርቅ የተሸፈነ ምንተእፍረትዋን በአይናቸው ሲያወልቁ እያየሁ ዝም አልኳት።
ከሌላ ሴት ጋር ስለተኛሁ ማታ ክፍላችን ገብተን ለማንም ኤግዚቢሽን ያቀረበችውን ገላዋን ለመንካት እንኳን ሰትከለክለኝ…እንደ እሾህ ስትሸሸኝ….አትንካኝ ሬዲ አይደለሁም ብላ ፍቅርን ስትነፍገኝ ዝም አልኳት።
አዲሳባ ተመልሰን የማልወደው ጫጫታም ካፌ እየወሰደች ለሰአታት አርፍዳ ስትጎልተኝ፣ አምስት ደቂቃ ዘግይቼ ቤት ከገባሁ አንበሳ ሆና ስትቆጣኝ፣ ከጓደኞቼ እንድቆራረጥ አትሄድም ብላ ስታስቀረኝ፣ የዘመዶቿን ሰርግ ይዛኝ ሄዳ ብቻዬን ትታኝ ስትረሳኝ፣ ሃጥያቴን ነግራቸው የናቁኝ ሴት ጓደኞቿን በሙሉ አምጥታ (አራት ናቸው) የሁለት መቶ ሃምሳ ብር ክትፎ ስታስጋብዘኝ…ከሌላ ሴት ተኝታቸለሁ እና ቅጣቴን ልቀበል…ሂሳቤን ላግኝ ብዬ ዝም አልኳት።
ይባስ ብላ አንዷ ቀለብላባ ጓደኛዋ በንቀትም በሴሰኝነትም ተነድታ ስልክም እየደወለች፣ ቤቴም ‹‹ቤዛ የለችም›› ብላ የሌለችበተትን ሰአት መርጥ እየመጣች እንድተኛት ስትጋብዘኝ…ከአንዷ ጋር ከማገጥክ ከእኛስ ጋር ብትማግጥ በሚል ሁኔታ ስትቀበጠበጥብኝ ጥፋቱ የኔ ነው ብዬ ዝም አልኳት።
ከሳምንታት በኋላ ግን እጅ እጅ እያለኝ መጣ። እኔን አስቀንታ ለመመለስ የምትለፋው፣ ላገኘችው ሰው ሁሉ ሃጥያቴን ነግራ ስሜን የምታጠፋው፣ በውሃ አረረ ፊቴን ፊት የምትነሳው፣ በሁሉም ነገር ስሜቴን የምታሸማቅቀው ነገር ከፍቅሯ እየበለጠ ነገሩ እጅ እጅ እያለኝ መጣ።
ጭራሽ አሁን ደግሞ ሃገር ውስጥ ስለሰራሁት ስህተት አልሰሙም ብዬ የተማመንኩባቸው እንደዛ የሚወዱኝ…እንደልጅ የሚንከባከቡኝ ቤተሰቦቿ ጋር ሄዳ ማውራቷ፣ ልታዋርደኝ መጨከኗ…በእኔና በእሷ ጉዳይ ማስገባቷ ልቤን አደነደነው። ልጠይቃት ይገባል። ይቅር ብለሽኛል ወይስ ቅጣቴ የእድሜ ልክ ነው? አፉ ብለሽኛል ወይስ አንቺ ካለሽበት ሕይወቴ እንዲህ ሊሆን ነው? ብዬ ልጠይቃት ይገባል።
እትዬ ሌንሴና እህቶቿ እንዲያ ባገባጠሩኝ እለት ማታ ቤት ቁጭ ብለን ወይን ስንጠጣ (ላወራት ስጀምር ነው አንዱን ጠርሙስ ጨርሳ ወደ ሁለተኛው መግባቷን ያየሁት)
– ቤዚ …አልኳት
– እ…
(እ…ን አሁንማ ለምጄዋለሁ)
– መቼ ነው እንደ ድሮው የምትሆኚልኝ? ቅጣቴ አልበዛም? አልኳት
– ያደረግከውን ነገር ረሳኸው…? ከሌላ ሴት ጋር እኮ ነው ሴክስ ያደረግከው…ሴ….ክ….ስ….
ወይኑም ነገሩም እንዳሰከራት ገባኝ።
-አውቃለሁ…አጠፋሁ…አይበቃኝም ቅጣቱ…እንዴት እንደዚህ እንቀጥላለን….ብንቀጥልስ…እስከመቼ ድሮ ለሰራሁት ጥፋት እድሜዬን ሙሉ እከፍላለሁ…
– ወር የማይሞላ ጊዜ ነው እድሜዬን ሙሉ የምትለው..
– አይደለም…
– ታዲያ…
– ማለቴ…ብንጋባ እንኳን አንድ ነገር ባጠፋሁ ቁጥር አንተ እኮ…እያልሽኝ እስከመቼ እንኖራለን…
– ሃሃ…..አሁን ነው መጋባት ያማረህ….? ደ…ፋ…ር….
ወሬያችን እንኳን እንዳሁኑ በአልኮል ፈረስ ተሳፍራ በደህናውም ጊዜ ትርጉም ያለው ነገር ሊወጣው እንደማይችል ተረዳሁና ዝም አልኳት።
– ምን ይ…ዘ…ጋ…ሃ…ል? አለች ፊደል እንደሚቆጥር ሰው ቃላቶቹን እየጎተተች…
– ጥቅም የለውም ብዬ ነው…
– ም…ኑ..
– እንዲህ ሆነሸ ማውራቱ….
– እና..ውራ…ማውራት አይደል የፈለግከው…እናውራ…
– ግዴለም ነገ ይደርሰል…
– አይ…ሆ…ን…ም አሁን እናውራ…
– ቤዚ…ይቅር
– አይ…ቀርም…እናውራ…እናወ…..ራ….
እንደለቅሶ ይሰራት ጀመር። ቤዚዬ….
– እሺ አልኳት እንዳታለቅስ…
– እሺ…ልጅቷ…እንዴት ነበረች…ጎበዝ ናት…..?
– ማ? አልኩኝ ደንገጥ ብዬ..
– እናውራ አላልክም…እናውራ….ያቺ አብረሃት የተኛሃት ልጅ…ጎበዝ ናት….ማለት…ከኔ ትበልጣለች?
ዝም አልኳት።
– ንገረኛ! እንዴት ነበረች…ትበልጠኛለች…..? ለቅሶ ጀመረች።
አቀፍኳት።
– ንገረኝ…..በለጠችኝ…ደስ አለችህ…ጎበዝ….
– ተይ ተይ በቃ…ቤዚዬ…ይቅርታ…በቃ…ይቅርታ አታልቅሺ አልኩና አጥብቄ አቅፌ ፀጉሯ ላይ…አይኖችዋን አፈራርቄ ሳምኳቸው።
– አትሳመኝ….ብላ ተፈናጥራ ተነሳች።
– እ?
– አትሳመኝ….እሷን በሳምክበት አፍ አትሳመኝ….ሚ..ኪ….ከሁሉ ሚያሳዝነኝ ምን እንደሆን ታውቃለህ…..አለችኝ ተመልሳ እየተቀመጠች።
ዝም አልኩ።
ቀጠለች-
– እወድሃለሁ…ማለቴ…ካላንተ ወንድ አልፈልግም…ጓደኞቼም ቤተሰቦቼም ቢመክሩኝም ባንተ መጨከን አቃተኝ…ሳምሪ ወንድ ልጅ አንዴ ከተልከሰከሰ ሁሌም ይልከሰከሳል…ይቅር ካልሽው እንደ ፈቃድ ነው ሚወስደው…ይቅርብሽ ብላኝ ነበር…ይሄን ታውቃለህ? እህቶቼ ለአይን ጠልተውሃል…እማዬማ ቤቴ አይምጣ ብላለች…እኔ ግን እወድሃለሁ…ልቤን ቢያመኝም…እወድሃለሁ…
– እነሱን ተያቸወ…አንቺ ከወደድሽኝ የኔ ጉዳይ ካንቺ ነው….አልኩ ፈጠን ብዬ…
– አይደለማ…..እወድሃለሁ ግን
👍121
ውስጤ ቆስሏል…ባልድንስ…ከንፈርህን ባየሁት ቁጥር እንዴት እንደሳምካት ነው የማስበው….ከእሷ ጋር የተኛኸውን..አተ..አተ…አተኛ..ኘት..ኘት እያሰብኩ እንዴት አብሬህ እተኛለሁ….ደሞ….ደሞ እንዴት ብዬ ወደፊት አምንሃለሁ…
ተስፋ በመቁረጥ ዝም አልኩ። የማያቋርጠው ቅጣቴ ምንጭ አሁን ተገለፀልኝ። ፍቅሯን ባላጣም የእምነት ድልድዩን እንዳይጠገን አድርጌ ሰብሬዋለሁ። ከእንግዲህ እንደማዘር ቴሬሳ መልካም ሰው ብሆን ባጠፋሁት ጥፋት እንጂ በንጽህናዬ አልመዘንም። እንደ ጋንዲ ሩህሩህ ብሆን…ስረገጥ እኖራለሁ እንጂ አልከበርም። ግራ ጉንጬን ስሰጥ ቀኝ ጉንጬን በቡጢ ስደበደብ እኖራለሁ እንጂ ይቅር አልባልም።
ቤዛ ስኳሯ ተባብሶ ቃላቶቿ በማይገባኝ ደረጃ ሲጠባበቁ፣ ሰውነቷ ሲዝል ስብስብ አድርጌ አነሳኋትና አስተኛኋት።
ለብዙ ደቂቀዎች አጠገቧ ተቀምጬ ቆየሁና ጥልቅ እንቅልፍ ሲወስዳት ግንባሯን ሳምኩት።
ተገላበጠችና….፣ – ወንድ ልጅ አንዴ…አንዴ ከተልከሰከሰ ሁሌ ልክስክስ ነው…ብላ አጉረመረመች።

መለያየት አለብን የመጨረሻ ውሰኔ።

💫አለቀ💫

Like👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ

አዳዲስ ድርሰቶችን ቶሎ ቶሎ ይዘን እንድንመጣ
ሁላችሁም 👍 like እያረጋቹ

አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍7🥰1
Happy Easter Dear Subscribers

😃 Don't Eat Much 🍗🍖
😝 Don't Drink Much 🍾🍷
😍 Have Fun relaxe🕺
👍1