‹‹እና ለማለት የፈለግሽው የሚሆነውን ነገር ሁሉ የሚነገሩሽ ጠባቂ መልአክ የምትያቸው ናቸው..?››
‹‹አዎ..ከዚህ በለይ ዝርዝሩን ልነግራሁ አልችልም›በማለት ለቀጣይ ውይይት ፍቃደኛ አለመሆኗን በሚያስገነዝብ ሁኔታ ከእኛ ፈንጠር አለችና እንደልማዷ እግሮቾን አፈናጣ ወደተመስጦዋ ገባች፡፡
ሶስታችን የጓደኛችንን እሬሳ ዙሪያ ከበን ደንዝዘን ተቀመጥን፡፡ለረዥም ሰዓት እርስ በርስ የተነጋገረ ሰው አልነበረም፡፡ምን አልባት ለሶስት ወይም ለአራት ሰዓት ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ቁጭ ብለን ጭለማ ሀሳብ እያሰብን በፍርሀት ና በመንቀጥቀጥ ካሳለፍን ቡኃላ ድንገት ሰላም ማውራት ጀመረች..ዝም ብላ ከመሬት ተነስታ ነው ማውራት የጀመረችው..ሁላችንም በፀጥታ እያዳመጥናት ነው ፡፡
እኔ እድሜዬን ሙሉ ብቸኛ ሰው ነኝ…ብቸኝነት ቆፈን ነው...ጥዝጣዜው ልብን ሰርስሮ ካንሰር ይሆናል....ብቸኝነት ረሀብ ነው ስጋን አርግፎ በአጥንት ያስቀራል፡፡...ብቸኝነት ጥማት ነው ጉሮሮን አድርቆ ውስጥን በንቃቃት ይሰነጣጥቃል።
ደግሞ ብቸኝነት ፀጋ ነው..መንፈሳዊ ልምምድ የምናደርግበት ቁልፍ መሳሪያ ነው... ብቸኝነት ስክነት ነው ከራሳችን ጋር የምንወያይበት ጥልቅ የሆኑ እሳቤዎችን የምናመነዠግበት የህይወት ቡልኮ ነው
ብቸኝነታችን ከሰው አጀብ በሆነ ምክንያት በመነጠላችን ውስጣችን በእጦታችን የሚሰቃይ ከሆነ ውጤት ህመም እንጂ ፀጋ ሊሆን አይችልም።ብቸኝነታችን በሰው እጦት ሳይሆን በእውቀት(በምርጫችን)ከሆነ ወይም ያለፍላጎታችን ያጋጠመንን ብቸኝነት ለበጎ ነው ብለን አምነን ተቀብለን ከሆነ ወደአብርሆት መንደር መግቢያ በራችን ወደመንፈሳዊ ልዕልና መስፈንጠሪያ መሠላላችን ይሆናል።
ቢሆንም በብቸኝነት መቆዘም፤ በብቸኝነት መሠበር ለእንደእናንተ አይነቱ ታጋይና የተሠቀለ ተስፋ ላለው ወጣት የማይታሠብ ነው።ግን ደግሞ አንዳአንዴም ቢሆን ጥሩ ነገር ስለሆነ አስቡበት እርግጥ በአካል ፍፅም ብቸኛ ሆኖ በመንፈስ ብቻኛ ሳይሆኑ መቆየት ቀላል ነገር አይደለም። አያችሁ ስለብቸኝነት ብዙ ያወራውት እንደነገርኳችሁ እድሜዬን ሙሉ በብቸኝነት ሰላሳለፍኩና ብቸኝነትን በተመለከተ በቂ ልምድ ስላለኝ ነው፡፡
ከሁላችሁም ጋር በቅርብ ነው የተዋወቅኩት...ግን እመኑኝ በህይወቴ ረጂም የአብሮነት ግዜ ያሳለፍኩት ከእናንተ ጋር ነው ፤መክንያቱም እንደነገርኳችሁ በህይወቴ ሙሉ ብቸኛ ነበርኩ፡፡ዕድሜዬ 22 ወይም 23 ዓመት የሚሆነኝ ይመስለኛል።ይሄ ስል ዕድሜዬን ለመናገር እያንገራገርኩ አድረገጋችሁ እታስብት።ለእንደዛ አይነት ቅንጦት መች ታደልኩ።እናቴንም ሆነ አባቴን ምን እንደሚመስሉ አላውቅም፤ወንድሞችም ሆነ እህት የለኘም፡፡በአጠቀቃላይ ዘመድ የሚባል ኖሮኝ አያውቅም፡፡ማደጎ ቤት ነው ያደኩት ..ድፍን 18 ዓመት እዛ ማደጎ ቤት ውስጥ ኖሬለው ...ትምህርቴን ጀምሬ 12ተኛ ክፍል እስካጠናቅቅ ማለት ነው።እዛ እያለው አብሬ ያደኮቸው እናም እንደእህት ማያቸው በርከት ያሉ እኩዬቼ ነበሩ...የእኔ ፀባይ ምቹ ባይሆንም አስተማሪዎቼና ሞግዚቶቼም ልክ እንደወላጆችቼ ነበሩ፤በዕውቀትም በስነምግባርም በተቻላቸው አቅም አንፀው ሊያሳድጉኝና ለፍሬ ሊያበቁኝ ጥረዎል ለፍተዋል.. የስነምግባሩን አላውቅም በእውቀቱ ግን አልተሳካላቸውም.፡፡.ግማሽ መንገድ ላይ ሽብርክ አልኩ...ድልድዩን ተስፈንጥራ በተደላደለ ብቃት ታልፈዋለች ሲባል ከድልድዪ ተንሸራትቼ ወንዙ መሀከል ቦጭረቅ ብዬ ወደቅኩ።
ከዛ በማደጎ ተቋም ህግደንብ መሠረት አንድ ተረጂ ተማሪ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያላመጣ ድርጅቱን ይለቅና ለሁለት አመት አንድ ሺ ብር እየተከፈለው እራሱን ለመቻል ይጥራል። ተሳካለትም አልተሳካለትም ከሁለት አመት ብኃላ ድርጅቱ ድጋፊን ሙሉ በሙሉ ያቋርጣል።እናም እኔ ላይ የወደቀው ዕጣ ይሄ ነበር።
ከዛ ያደኩበትን ሀዋሳን ከተማ በደመነፍስ ጥዬ ወደቢሾፍቱ መጣው…ለምን ምንም ምክንያት አልነበረኝም፡፡ ምን አልባት አሁን ያለውበት ሁኔታ ከእጣ ክፍሌ ላይ ስለተፃፈ ያ እንዲፈፀም ይሆናል..እናም መጣውና ሶስት በሁለት የምትሰፋ ደሳሳ ሰርቢስ ቤት በአራት መቶ ብር ተከራየው።አስተማሪዎቼ ጓደኞቼ የሚያውቁኝም የማያውቁኝ የግቢው ማህበረሰብ አዎጥተው በሰጡኝ 2300ብር አንድ ፍራሽ ሁለት አንሶላና ብርድ ልብስ፤ማብሰያ ዕቃዎች ብረት ድስት፤ማንቆርቆሪያ..ወዘተ ገዛው።ቀጥሎ ያለው ጥያቄ ምን ሰርቼ ልኑር?የሚለው ነበር፡፡ ዝም ብዬ ምን ሰርቼ እንደምኖር በማሰብ አንድ ወር ያህል አሳለፍኩ፡
.አንድ ቀን ታዲያ ዝም ብዬ ወክ ሳደርግ እናንተ ሰይት ጋር ደረስኩ…ድንገት በሪሁን ከግቢው ሲወጣ ተገጣጠምን ፡፡እደተላካፊ የሴት ጎረምሳ መንገድ ላይ አስቁሜው እዚህ ሳይት ለእኔ የሚሆን ስራ አለ ወይ ብዬ ጠየቅኩት…በማግስቱ ደውዬ እንድጠይቀወ ስልኩን ሰጥቶኝ ተለየኝ …ከአራት ቀን ቡኃላ ደወልኩለት፡፡
…....ለረጅም ጊዜ እንደሚያውቀኝ ሰው የት ጠፋሽ…?.እንዴት እስከዛሬ ሳትደውይ ?ብሎ ተቆጣኝና በማግስቱ ሳይት እንድመጣ ነገረኝ….የቀን ስራ ያስቀጥረኛል ብዬ ነበር የጠበቅኩት…ለዛም ደስተኛና አመስጋኝ ሆኜ ነበር በማግስቱ ወደሳይ የሄድኩት፡፡ እሱ ግን ዘመዴ ነች ብሎ፤ዋስ ሆኖ በእሰቶር ኪፐርነት በ3ሺብር ደሞዝ አስቀጠረኝ.…እስከዛሬ በቅጡ እንኳን አላመሰገንኩትም. ፡በሪሁን ካሳደገኝ ማደጎ ቤት ውጭ በህይወቴ ትልቁን ውላታ የዋልክልኝ አንተ ነህ..ከዚህ በሰላም እንድትወጣ ፀልያለው….አዎ ቀና ሰው ስለሆንክ ሁለተኘ እድል ይገባሀል…ሁላችሁንም በጣም እወዳችሆለሁ….አሁን ሀዘኑን ተውትና ተኩረታችሁን ወደራሳችሁ መለሱ…እንዴት እራሳችሁን ማተትረፈፍ እንዳለባች ትኩረት አድርጉ..እግዚያብሄር የወደደውን ያድርግ …ይሄው ነው፡፡
‹‹አዎ..ከዚህ በለይ ዝርዝሩን ልነግራሁ አልችልም›በማለት ለቀጣይ ውይይት ፍቃደኛ አለመሆኗን በሚያስገነዝብ ሁኔታ ከእኛ ፈንጠር አለችና እንደልማዷ እግሮቾን አፈናጣ ወደተመስጦዋ ገባች፡፡
ሶስታችን የጓደኛችንን እሬሳ ዙሪያ ከበን ደንዝዘን ተቀመጥን፡፡ለረዥም ሰዓት እርስ በርስ የተነጋገረ ሰው አልነበረም፡፡ምን አልባት ለሶስት ወይም ለአራት ሰዓት ድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ቁጭ ብለን ጭለማ ሀሳብ እያሰብን በፍርሀት ና በመንቀጥቀጥ ካሳለፍን ቡኃላ ድንገት ሰላም ማውራት ጀመረች..ዝም ብላ ከመሬት ተነስታ ነው ማውራት የጀመረችው..ሁላችንም በፀጥታ እያዳመጥናት ነው ፡፡
እኔ እድሜዬን ሙሉ ብቸኛ ሰው ነኝ…ብቸኝነት ቆፈን ነው...ጥዝጣዜው ልብን ሰርስሮ ካንሰር ይሆናል....ብቸኝነት ረሀብ ነው ስጋን አርግፎ በአጥንት ያስቀራል፡፡...ብቸኝነት ጥማት ነው ጉሮሮን አድርቆ ውስጥን በንቃቃት ይሰነጣጥቃል።
ደግሞ ብቸኝነት ፀጋ ነው..መንፈሳዊ ልምምድ የምናደርግበት ቁልፍ መሳሪያ ነው... ብቸኝነት ስክነት ነው ከራሳችን ጋር የምንወያይበት ጥልቅ የሆኑ እሳቤዎችን የምናመነዠግበት የህይወት ቡልኮ ነው
ብቸኝነታችን ከሰው አጀብ በሆነ ምክንያት በመነጠላችን ውስጣችን በእጦታችን የሚሰቃይ ከሆነ ውጤት ህመም እንጂ ፀጋ ሊሆን አይችልም።ብቸኝነታችን በሰው እጦት ሳይሆን በእውቀት(በምርጫችን)ከሆነ ወይም ያለፍላጎታችን ያጋጠመንን ብቸኝነት ለበጎ ነው ብለን አምነን ተቀብለን ከሆነ ወደአብርሆት መንደር መግቢያ በራችን ወደመንፈሳዊ ልዕልና መስፈንጠሪያ መሠላላችን ይሆናል።
ቢሆንም በብቸኝነት መቆዘም፤ በብቸኝነት መሠበር ለእንደእናንተ አይነቱ ታጋይና የተሠቀለ ተስፋ ላለው ወጣት የማይታሠብ ነው።ግን ደግሞ አንዳአንዴም ቢሆን ጥሩ ነገር ስለሆነ አስቡበት እርግጥ በአካል ፍፅም ብቸኛ ሆኖ በመንፈስ ብቻኛ ሳይሆኑ መቆየት ቀላል ነገር አይደለም። አያችሁ ስለብቸኝነት ብዙ ያወራውት እንደነገርኳችሁ እድሜዬን ሙሉ በብቸኝነት ሰላሳለፍኩና ብቸኝነትን በተመለከተ በቂ ልምድ ስላለኝ ነው፡፡
ከሁላችሁም ጋር በቅርብ ነው የተዋወቅኩት...ግን እመኑኝ በህይወቴ ረጂም የአብሮነት ግዜ ያሳለፍኩት ከእናንተ ጋር ነው ፤መክንያቱም እንደነገርኳችሁ በህይወቴ ሙሉ ብቸኛ ነበርኩ፡፡ዕድሜዬ 22 ወይም 23 ዓመት የሚሆነኝ ይመስለኛል።ይሄ ስል ዕድሜዬን ለመናገር እያንገራገርኩ አድረገጋችሁ እታስብት።ለእንደዛ አይነት ቅንጦት መች ታደልኩ።እናቴንም ሆነ አባቴን ምን እንደሚመስሉ አላውቅም፤ወንድሞችም ሆነ እህት የለኘም፡፡በአጠቀቃላይ ዘመድ የሚባል ኖሮኝ አያውቅም፡፡ማደጎ ቤት ነው ያደኩት ..ድፍን 18 ዓመት እዛ ማደጎ ቤት ውስጥ ኖሬለው ...ትምህርቴን ጀምሬ 12ተኛ ክፍል እስካጠናቅቅ ማለት ነው።እዛ እያለው አብሬ ያደኮቸው እናም እንደእህት ማያቸው በርከት ያሉ እኩዬቼ ነበሩ...የእኔ ፀባይ ምቹ ባይሆንም አስተማሪዎቼና ሞግዚቶቼም ልክ እንደወላጆችቼ ነበሩ፤በዕውቀትም በስነምግባርም በተቻላቸው አቅም አንፀው ሊያሳድጉኝና ለፍሬ ሊያበቁኝ ጥረዎል ለፍተዋል.. የስነምግባሩን አላውቅም በእውቀቱ ግን አልተሳካላቸውም.፡፡.ግማሽ መንገድ ላይ ሽብርክ አልኩ...ድልድዩን ተስፈንጥራ በተደላደለ ብቃት ታልፈዋለች ሲባል ከድልድዪ ተንሸራትቼ ወንዙ መሀከል ቦጭረቅ ብዬ ወደቅኩ።
ከዛ በማደጎ ተቋም ህግደንብ መሠረት አንድ ተረጂ ተማሪ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያላመጣ ድርጅቱን ይለቅና ለሁለት አመት አንድ ሺ ብር እየተከፈለው እራሱን ለመቻል ይጥራል። ተሳካለትም አልተሳካለትም ከሁለት አመት ብኃላ ድርጅቱ ድጋፊን ሙሉ በሙሉ ያቋርጣል።እናም እኔ ላይ የወደቀው ዕጣ ይሄ ነበር።
ከዛ ያደኩበትን ሀዋሳን ከተማ በደመነፍስ ጥዬ ወደቢሾፍቱ መጣው…ለምን ምንም ምክንያት አልነበረኝም፡፡ ምን አልባት አሁን ያለውበት ሁኔታ ከእጣ ክፍሌ ላይ ስለተፃፈ ያ እንዲፈፀም ይሆናል..እናም መጣውና ሶስት በሁለት የምትሰፋ ደሳሳ ሰርቢስ ቤት በአራት መቶ ብር ተከራየው።አስተማሪዎቼ ጓደኞቼ የሚያውቁኝም የማያውቁኝ የግቢው ማህበረሰብ አዎጥተው በሰጡኝ 2300ብር አንድ ፍራሽ ሁለት አንሶላና ብርድ ልብስ፤ማብሰያ ዕቃዎች ብረት ድስት፤ማንቆርቆሪያ..ወዘተ ገዛው።ቀጥሎ ያለው ጥያቄ ምን ሰርቼ ልኑር?የሚለው ነበር፡፡ ዝም ብዬ ምን ሰርቼ እንደምኖር በማሰብ አንድ ወር ያህል አሳለፍኩ፡
.አንድ ቀን ታዲያ ዝም ብዬ ወክ ሳደርግ እናንተ ሰይት ጋር ደረስኩ…ድንገት በሪሁን ከግቢው ሲወጣ ተገጣጠምን ፡፡እደተላካፊ የሴት ጎረምሳ መንገድ ላይ አስቁሜው እዚህ ሳይት ለእኔ የሚሆን ስራ አለ ወይ ብዬ ጠየቅኩት…በማግስቱ ደውዬ እንድጠይቀወ ስልኩን ሰጥቶኝ ተለየኝ …ከአራት ቀን ቡኃላ ደወልኩለት፡፡
…....ለረጅም ጊዜ እንደሚያውቀኝ ሰው የት ጠፋሽ…?.እንዴት እስከዛሬ ሳትደውይ ?ብሎ ተቆጣኝና በማግስቱ ሳይት እንድመጣ ነገረኝ….የቀን ስራ ያስቀጥረኛል ብዬ ነበር የጠበቅኩት…ለዛም ደስተኛና አመስጋኝ ሆኜ ነበር በማግስቱ ወደሳይ የሄድኩት፡፡ እሱ ግን ዘመዴ ነች ብሎ፤ዋስ ሆኖ በእሰቶር ኪፐርነት በ3ሺብር ደሞዝ አስቀጠረኝ.…እስከዛሬ በቅጡ እንኳን አላመሰገንኩትም. ፡በሪሁን ካሳደገኝ ማደጎ ቤት ውጭ በህይወቴ ትልቁን ውላታ የዋልክልኝ አንተ ነህ..ከዚህ በሰላም እንድትወጣ ፀልያለው….አዎ ቀና ሰው ስለሆንክ ሁለተኘ እድል ይገባሀል…ሁላችሁንም በጣም እወዳችሆለሁ….አሁን ሀዘኑን ተውትና ተኩረታችሁን ወደራሳችሁ መለሱ…እንዴት እራሳችሁን ማተትረፈፍ እንዳለባች ትኩረት አድርጉ..እግዚያብሄር የወደደውን ያድርግ …ይሄው ነው፡፡
👍21
ድንገት ፀጥ አለቸ..ከመካከላችን ማውራት የቀጠለ ሌላ ሰው አልነበረም…መልሰን ወደ ድባቴ ገባን..…ከ20 ደቂቃ ቡኃላ አንድ ሲበላኝ የነበረን ጥያቄ ሰላምን መጠየቅ ፈለኩ ‹ሰላም የነገርሽን ታሪክ ልቤን ነክቶታል….የእውነት በሪሁን ዘመድሽ ነበር የሚመስለኝ…..ብትዋሹንም ደስ ብሎኛል…ምክንያቱም አንቺ በህይወቴ ካወቅኳቸው ሴቶች ሁሉ በጣም ልዩዋ ነሽ…በህይወት ከዚህ ከወጣን ካንቺ ብዙ ነገር መማር እፈልጋለው….ማለቴ ስለዚህ መንፈሳዊ ስጦታሽ …ስለፅናትሽ ››ምንም መልስ የለም
‹ሰላም ተኛሽ እንዴ?›መልስ የለም
የሆነ ነገር ሸከከኝ.እኔም የእሷ ተጋገባበብኝ እንዴ.ማለቴ …ጠባቂ መላኬ ሹክ ይለኝ ጀመር እንዴ?
‹ባትሪው ማን ጋር ነው.አብሩት››
‹‹ድንጋይ ጨCሶል››አለቺኝ አይዳ
ኪሴ ገባውና ሞባይሌን አውጥቼ ባትሪውን አበራው… ዘሪያ ገባውን አየው…‹‹የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››በሪሁን ነው በድንዛዜ የጠየቀኝ
ከተቀመጥኩበት ተነሳውና ወደፊት ሮጥኩ…አይዳ ከኃላዬ እየተከተለችኝ ነው.‹‹ተረጋጋ…ቀስ በል..ቆይ ጠብቀኘ››
ወደሰላሳ ሜትር ወደፊት ከሄድኩ ቡኃላ ደክሞኝ ቆምኩ..አይዳ እያለከለከች ደረሰችብኝ…‹‹የለቸም›
‹.አዎ ንግግሯ የስንብት ነበር›
‹‹ግን እንዴት እንዲህ ታደርገናለች….?ተስፋ በመቁረጥ ላይ ሌላ ተስፋ መቁረት ጨምረንበት ወደኃላችን ተመለስንን..በሪሁን አሁንም ሬሳውን ታቅፎ እንደተቀመጠ ነው….እሷንም አጣናት›ስል ጠየቀ
አዎ .አጥተናታል››
እንግዲህ ስድስት ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለት ሰው ከመሀላችን አጉድለን ሶስት ቀረን ማለት ነው፡፡ጌታ ሆይ አረ በቃ በለን!!
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
‹ሰላም ተኛሽ እንዴ?›መልስ የለም
የሆነ ነገር ሸከከኝ.እኔም የእሷ ተጋገባበብኝ እንዴ.ማለቴ …ጠባቂ መላኬ ሹክ ይለኝ ጀመር እንዴ?
‹ባትሪው ማን ጋር ነው.አብሩት››
‹‹ድንጋይ ጨCሶል››አለቺኝ አይዳ
ኪሴ ገባውና ሞባይሌን አውጥቼ ባትሪውን አበራው… ዘሪያ ገባውን አየው…‹‹የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››በሪሁን ነው በድንዛዜ የጠየቀኝ
ከተቀመጥኩበት ተነሳውና ወደፊት ሮጥኩ…አይዳ ከኃላዬ እየተከተለችኝ ነው.‹‹ተረጋጋ…ቀስ በል..ቆይ ጠብቀኘ››
ወደሰላሳ ሜትር ወደፊት ከሄድኩ ቡኃላ ደክሞኝ ቆምኩ..አይዳ እያለከለከች ደረሰችብኝ…‹‹የለቸም›
‹.አዎ ንግግሯ የስንብት ነበር›
‹‹ግን እንዴት እንዲህ ታደርገናለች….?ተስፋ በመቁረጥ ላይ ሌላ ተስፋ መቁረት ጨምረንበት ወደኃላችን ተመለስንን..በሪሁን አሁንም ሬሳውን ታቅፎ እንደተቀመጠ ነው….እሷንም አጣናት›ስል ጠየቀ
አዎ .አጥተናታል››
እንግዲህ ስድስት ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሁለት ሰው ከመሀላችን አጉድለን ሶስት ቀረን ማለት ነው፡፡ጌታ ሆይ አረ በቃ በለን!!
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
👍13
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳምንቶች ሁለት ሦስቱ ሲያልፉ ጉዳዮች ደግሞ ከወደፊት ይልቅ የኋሊት
የሚሠግሡ መሰሉ የፍራንሲዝ ሌቪሰን ጉዳይ ፈቀቅ አልል አለ ባለ ዕዳዎቹም ፍንክች አላሉም ሰው እንዳያየው በሚስተር ካርላይል ዝግ ሠረገላ እየሆነ ሦስት ጊዜ ሌቪሰን ፖርክ ቢመላለስም ሰር ፒተርም እንደ ባለ ዕዳዎቹ ድርቅ አለ አንድ ጊዜ ለአንድ ዕዳ አንዲከፌል የሰጠውን ገንዘብ ለቪሰን ተቀብሎ ሳይከፍል ለራሱ
ማጥፋቱን ስለ ደረሰበት ፡ ሰር ፒተር በጣም ተናደደና ምንም ማድረግ እንደ ማይችል ነገረው " ሌቪሰን ወደ ነበረበት ወዶ አውሮፓ ከመመለስ በቀር ሌላ ተስፋ
እንደሌለው ተረዳ ።
ሰር ፒተርም የሱ ብጤ ከንቱዎች የተጠራቁሙበት እዚያው ስለሆነ፤ከሁሉ
ፍራንሲዝ ሌቪሰን የተሻለ የሚስማማው ወደዚያው ቢመለስ መሆኑን ነገረው
ሊሔድ ሲነሣ ሰር ፒተር የአንድ መቶ ፓውንድ ኖት አውጥቶ ወደሱ ሲመጣ ላወጣው ወጭ መተኪያ ብሎ ሰጠው ። አበሉንም እንደማያቋርጥበትም ገለጸለት ።
“ ዛሬ ከሰር ፒተር ጋር እንዴት ሆናችሁ ? አለው ሚስተር ካርላይል ማታ
ከራት ላይ እንደ ነበሩ ።
“ መቸም ምንም አይል” አለው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ' “ ከሱ ጋር ምንም ያህል
ነገር አልፈጸምኩም " እነዚህ የዱሮ ሰዎች ጉዳዮችን ቶሎ አይቆርጡም " ጊዜ መውሰድ ደስ ይላቸዋል "
ከኢስት ሊን ለመውጣት ስለ አልፈለገና እውነቱን ቢናገር ደግሞ የማይሔድ
በት ምክንያት ስላልነበረው ያልሆነ መልስ ነገረው ።
በመሻሻል ፈንታ በፍጥነት እየባሰ የሔደው ደግሞ የሳቤላ ቅናት ነበር ። ባርባራን በየዕለቱ ከሚስተር ካርላይል ጋር ስትገናኝ ታያለች ካፒቴን ሌቪሰን ነገሩን እየተከታተለ የተመለከተውን እያጋነነ እየተነተነ ይነግራታል ። ሳቤላ በዚህ ጊዜ ራሷንና በዙሪያዋ ያሉትን ሁሉ ትጠላ ጀመር በባሏ ላይ አደገኛ የሆነ ጥላቻ ጠነሰሰች ጥንስሱም እየፈላ መጣ ካፒቴን ሌቪሰን ከሰር ፒተር ዘንድ በሔደበት
ቀን በሠረገላ ሆና በዌስት ሊን ስታልፍ ባሏና ባርባራ በጣም የጠበቀ ጫወታ እንደያዙ አገኘቻቸው " እነሱ ግን ሠረገላዋ ባጠገባቸው ዐልፎ ሲሔድ ልብ ብለው አላዩትም ።
በበነጋው ጧት የጆስቲስ ሔር ቤተሰብ ቁርስ ላይ እንደ ተቀመጡ ፖስተኛኛውን ሲመጣ አዩትና ባርባራ በመስኮቱ ዘልቃ አንድ ደብዳቤ ተቀበለችው "
“ ከማን የተላከ ነው ?” አላት አድራሻው ለሱ ባይሆንም የማንኛውንም ደብዳቤ ይዘት ለማወቅ ጉጉት የነበረው አባቷ ።
“ ከአን ነው ... አባባ” አለችው ደብዳቤውን ከጐኗ በማስቀመጥ "
“ ታዲያ ለምንና ምን ብላ እንደ ጻፈችው ከፍተሽ አታይውም ?”
“ እከፍተዋላሁ " ለእማማ ሻይ ልቀዳላት ብዬ ነው „”
ባርባራ ሻዩን ለናቷ ሰጥታ ፖስታውን ስትከፍተው፡አንዲት ትንሽ የታጠፈች
ወረቀት ከጭኗ ላይ ወደቀች : ደግነቱ ግን አባቷ ከቡናው ስኒ እንዳቀረቀረ ስለ ነበር ወረቀቲቱን አላያትም ሚስዝ ሔር ግን አይታ ነበር "
“ባርባራ አንድ ነገር ጣልሽ"
ባርባራም ወረቀቲቱን አይታ ስለ ነበር ቀስ አድርጋ ሳትታይ ያዘቻት ።
“ አንቺ የኔ ልጅ ኧረ አንድ ነገር ከጭንሽ ላይ ወይቀ ”
“አንቺ እናትሽን አትሰሚያትም እንዴ?
"ምንድነው የጣልሽው? አላት አባቷ"
ባርባራ ፊቷ በድንጋጤ እንደ ቀላ ከተቀመጠችበት ተነሣችና ልብሷን አራገፈች “ምንም ነገር የለም... አባባ ” አለችው " ከዚያ ከቦታዋ ተመልሳ ከተቀመጠች በኋላ እናቷን ዝም እንድትል በዐይኗ ገረመመቻት "
ባርባራ የእኅቷን ደብዳቤ አንብባ ማየት የሚፈልግ እንዲያየው ጠረጴዛው
ላይ አኖረችው ።
አባትየው ቶሎ አነሣና ከተመለከተው በኋላ እያልጐመጐመ ከጠረጴዛው ላይ
ጣለው "
“ ዱሮውንም ከአን ደብዳቤ ምንም አይገኝም ። እስኪ አንድ ስኒ ቡና ጨምሪልኝ ' ባርባራ ። ”
በመጨረሻ ዳኛው ቁርሱን በልቶ ካበቃ በኋላ ወደ አትክልቱ ቦታ ለመንሸራሸር ወጣ ። ሚስዝ ሔር ባርባራን ቀና ብላ አየቻት "
“ ልጄ ... ምን አድርጌሽ ነው እንደዚያ ተቆጥተሽ ያየሺኝ ? ከጭንሽ ላይ
የወደቀውስ ምን ነበር ? እኔማ ከአን ደብዳቤ የወደቀ መስሎኝ ነው ።
“ እሱስ ነው ፤ከአን ፖስታ ነው የወደቀው ። አባባ ግን ሁሉን ነገር እኔ ልየው እያለ መጠየቅ ይወዳል አን ለማንም ሳይሆን ለኔ ብቻ በተለየ ወረቀት አብራ ትጽፍልኛለች " ምናልባት ከዚህ አብራ ከአንድ ፖስታ ከምትልካቸው ትናንሽ ደብዳ
ቤዎች አንዱ ሊሆን ይችላል
“ ባርባራ አባትሽ ላንቺ የሚጻፉትን ደብዳቤዎች ማየት አይችልም የምት
ይው ደስ አይለኝም ።”
“ የምትይው እውነት ነው ... እማማ ። እሱ ግን ትንሽ ልብ ቢኖረው እኔና አንም ስለየግላችን የመጻጻፍ ነጻነት ሊኖረን እንደሚገባ ማወቅ አለበት " እሱ በሆነው ባልሆነው ጥልቅ ማለት አያስፈልገውም ነበር
ባርባራ ወድቃ የነበረችውን ወረቀት አውጥታ “እማማ ... ስለ ሪቻርድ
ነው” አለቻትና አነበበችላት
“ ከሪቻርድ ቀንም ስምም የሌለው ማስታወሻ ደረሰኝ እኔም በጽሑፉ ነው ያወቅሁት አሁን የተወለደችው ጨረቃ ስትደምቅ ስለሚመጣ ከአፅዱ እንድትጠብቂው ሲመጣ ምልክት ያሳይሻል” ይላል የአን ወረቀት "
ሚስዝ ሔር ፊቷን ለጥቂት ደቂቃዎች ሸፍና ቆየች።
ግን እኮ ... እማማ ለመምጣት ሙከራው ለሱ አደገኛ ነው'' አለቻት
“ በሕይወት መኖሩን ማወቅሳ ! ስለ አደጋው እስካሁን የጠበቀው አምላክ
ይጠብቀዋል ይልቅስ ልጄ
እሷን ወረቀት አጥፊያት ''
« በፊት አርኪባልድ ካርላይል ያንብበወና ኋላ አጠፋታለሁ "
“ እንግዲያውስ ዛሬ ፌልግሽ አሳይው።እሱን ካላጠፋሽ ልቤ አያርፍልም"
ባርባራ ሚስተር ካርላይልን ፍለጋ ወደ ዌስትሊን ብትዘልቅ ወደ ሊንበራ መጓዙን ሚስተር ዲል ነግራት ከዚያ ወደ ቤቷ ተመልሳ ሲያልፍ እንድታገኘው ከበር
ስትጠብቅ አመሸች " ሲቀር ጊዜ በሌላ በኩል አድርጐ ወደ ቤት ዐልፎ ይሆናል
በማለት ወደ ኢስት ሊን ሔደች " እዚያ ስትደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተደወለ
ሚስተር ካርላይል አሁን ነጻ ነው ወይስ ሥራ ይዟል ?
«ሚስተር ካርላይል
አልገቡም እሜቴ ና ሚስ ካርላይልም ራት እየጠበቋቸው ነው ” አለና በሩን የከፈተው አሽከር እንድትገባ ጠየቃት " እሷ ግን ገብታ ለማነጋገር አላሰኛትም ነበርና ተመልሳ ሔደች "
በመስኮት ቁማ የባሏን መምጣት ስትጠብቅ የነበረችው ሳቤላ ባርባራን ወደ ቤት ስትመጣና ተመልሳ ስትወጣ አየቻት ወዲያው ደግሞ በሩን የከፈተላት አሽከር ሳቤላ ወደ ነበረችበት ክፍል ገባ
“ ያቺ ሚስ ሔር አይደለችም እንዴ ? አለችው " ናት . .
እመቤቴ ጌቶችን ነበር የፈለገች " እኔ እንኳን የእርስዎን መኖር ነግሬአት ነበር ግን ለመግባት አልፈለገችም :
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ዝም አለች " ፍራንሲዝ ሌቪሰን በአስተዛዛኝነት
መልኩ ሲያያት አየችው " እጆቿን እስኪያማት ድረስ እያፋተገች ወደ መስኮቱ ተመለሰች "
ባርባራ እያዘገመች ቁልቁል ስትወርድ ሚስተር ካርላይል ቶሎ ቶሎ እየተራመደ! አሻቅቦ ወደ ቤቱ ሲመጣ ተገናኙና ሲጨባበጡ ሳቤላ አየቻቸው "
“ ከቢሮህ መጥቸ አጣሁህ ፤ ይኸውልህ ይህ ወረቀት ከሪቻርድ ደረሰኝ "ብላ ያችን ቁራጭ ወረቀት ሰጠችው "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቲቱን ተቀብሎ ሲያነብ ባርባራ ተጠግታ ስትመለከተው እነሱን ደግሞ በቅናት የተንገገበችው ሳቤላና በተንኮል የተመረዘው ካፕቴን ሌቪሰን በመስኮት ዘልቀው ከሩቅ ይመለከቷቸው ነበር ኮርኒሊያ ካርላይል
አየቻቸው
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳምንቶች ሁለት ሦስቱ ሲያልፉ ጉዳዮች ደግሞ ከወደፊት ይልቅ የኋሊት
የሚሠግሡ መሰሉ የፍራንሲዝ ሌቪሰን ጉዳይ ፈቀቅ አልል አለ ባለ ዕዳዎቹም ፍንክች አላሉም ሰው እንዳያየው በሚስተር ካርላይል ዝግ ሠረገላ እየሆነ ሦስት ጊዜ ሌቪሰን ፖርክ ቢመላለስም ሰር ፒተርም እንደ ባለ ዕዳዎቹ ድርቅ አለ አንድ ጊዜ ለአንድ ዕዳ አንዲከፌል የሰጠውን ገንዘብ ለቪሰን ተቀብሎ ሳይከፍል ለራሱ
ማጥፋቱን ስለ ደረሰበት ፡ ሰር ፒተር በጣም ተናደደና ምንም ማድረግ እንደ ማይችል ነገረው " ሌቪሰን ወደ ነበረበት ወዶ አውሮፓ ከመመለስ በቀር ሌላ ተስፋ
እንደሌለው ተረዳ ።
ሰር ፒተርም የሱ ብጤ ከንቱዎች የተጠራቁሙበት እዚያው ስለሆነ፤ከሁሉ
ፍራንሲዝ ሌቪሰን የተሻለ የሚስማማው ወደዚያው ቢመለስ መሆኑን ነገረው
ሊሔድ ሲነሣ ሰር ፒተር የአንድ መቶ ፓውንድ ኖት አውጥቶ ወደሱ ሲመጣ ላወጣው ወጭ መተኪያ ብሎ ሰጠው ። አበሉንም እንደማያቋርጥበትም ገለጸለት ።
“ ዛሬ ከሰር ፒተር ጋር እንዴት ሆናችሁ ? አለው ሚስተር ካርላይል ማታ
ከራት ላይ እንደ ነበሩ ።
“ መቸም ምንም አይል” አለው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ' “ ከሱ ጋር ምንም ያህል
ነገር አልፈጸምኩም " እነዚህ የዱሮ ሰዎች ጉዳዮችን ቶሎ አይቆርጡም " ጊዜ መውሰድ ደስ ይላቸዋል "
ከኢስት ሊን ለመውጣት ስለ አልፈለገና እውነቱን ቢናገር ደግሞ የማይሔድ
በት ምክንያት ስላልነበረው ያልሆነ መልስ ነገረው ።
በመሻሻል ፈንታ በፍጥነት እየባሰ የሔደው ደግሞ የሳቤላ ቅናት ነበር ። ባርባራን በየዕለቱ ከሚስተር ካርላይል ጋር ስትገናኝ ታያለች ካፒቴን ሌቪሰን ነገሩን እየተከታተለ የተመለከተውን እያጋነነ እየተነተነ ይነግራታል ። ሳቤላ በዚህ ጊዜ ራሷንና በዙሪያዋ ያሉትን ሁሉ ትጠላ ጀመር በባሏ ላይ አደገኛ የሆነ ጥላቻ ጠነሰሰች ጥንስሱም እየፈላ መጣ ካፒቴን ሌቪሰን ከሰር ፒተር ዘንድ በሔደበት
ቀን በሠረገላ ሆና በዌስት ሊን ስታልፍ ባሏና ባርባራ በጣም የጠበቀ ጫወታ እንደያዙ አገኘቻቸው " እነሱ ግን ሠረገላዋ ባጠገባቸው ዐልፎ ሲሔድ ልብ ብለው አላዩትም ።
በበነጋው ጧት የጆስቲስ ሔር ቤተሰብ ቁርስ ላይ እንደ ተቀመጡ ፖስተኛኛውን ሲመጣ አዩትና ባርባራ በመስኮቱ ዘልቃ አንድ ደብዳቤ ተቀበለችው "
“ ከማን የተላከ ነው ?” አላት አድራሻው ለሱ ባይሆንም የማንኛውንም ደብዳቤ ይዘት ለማወቅ ጉጉት የነበረው አባቷ ።
“ ከአን ነው ... አባባ” አለችው ደብዳቤውን ከጐኗ በማስቀመጥ "
“ ታዲያ ለምንና ምን ብላ እንደ ጻፈችው ከፍተሽ አታይውም ?”
“ እከፍተዋላሁ " ለእማማ ሻይ ልቀዳላት ብዬ ነው „”
ባርባራ ሻዩን ለናቷ ሰጥታ ፖስታውን ስትከፍተው፡አንዲት ትንሽ የታጠፈች
ወረቀት ከጭኗ ላይ ወደቀች : ደግነቱ ግን አባቷ ከቡናው ስኒ እንዳቀረቀረ ስለ ነበር ወረቀቲቱን አላያትም ሚስዝ ሔር ግን አይታ ነበር "
“ባርባራ አንድ ነገር ጣልሽ"
ባርባራም ወረቀቲቱን አይታ ስለ ነበር ቀስ አድርጋ ሳትታይ ያዘቻት ።
“ አንቺ የኔ ልጅ ኧረ አንድ ነገር ከጭንሽ ላይ ወይቀ ”
“አንቺ እናትሽን አትሰሚያትም እንዴ?
"ምንድነው የጣልሽው? አላት አባቷ"
ባርባራ ፊቷ በድንጋጤ እንደ ቀላ ከተቀመጠችበት ተነሣችና ልብሷን አራገፈች “ምንም ነገር የለም... አባባ ” አለችው " ከዚያ ከቦታዋ ተመልሳ ከተቀመጠች በኋላ እናቷን ዝም እንድትል በዐይኗ ገረመመቻት "
ባርባራ የእኅቷን ደብዳቤ አንብባ ማየት የሚፈልግ እንዲያየው ጠረጴዛው
ላይ አኖረችው ።
አባትየው ቶሎ አነሣና ከተመለከተው በኋላ እያልጐመጐመ ከጠረጴዛው ላይ
ጣለው "
“ ዱሮውንም ከአን ደብዳቤ ምንም አይገኝም ። እስኪ አንድ ስኒ ቡና ጨምሪልኝ ' ባርባራ ። ”
በመጨረሻ ዳኛው ቁርሱን በልቶ ካበቃ በኋላ ወደ አትክልቱ ቦታ ለመንሸራሸር ወጣ ። ሚስዝ ሔር ባርባራን ቀና ብላ አየቻት "
“ ልጄ ... ምን አድርጌሽ ነው እንደዚያ ተቆጥተሽ ያየሺኝ ? ከጭንሽ ላይ
የወደቀውስ ምን ነበር ? እኔማ ከአን ደብዳቤ የወደቀ መስሎኝ ነው ።
“ እሱስ ነው ፤ከአን ፖስታ ነው የወደቀው ። አባባ ግን ሁሉን ነገር እኔ ልየው እያለ መጠየቅ ይወዳል አን ለማንም ሳይሆን ለኔ ብቻ በተለየ ወረቀት አብራ ትጽፍልኛለች " ምናልባት ከዚህ አብራ ከአንድ ፖስታ ከምትልካቸው ትናንሽ ደብዳ
ቤዎች አንዱ ሊሆን ይችላል
“ ባርባራ አባትሽ ላንቺ የሚጻፉትን ደብዳቤዎች ማየት አይችልም የምት
ይው ደስ አይለኝም ።”
“ የምትይው እውነት ነው ... እማማ ። እሱ ግን ትንሽ ልብ ቢኖረው እኔና አንም ስለየግላችን የመጻጻፍ ነጻነት ሊኖረን እንደሚገባ ማወቅ አለበት " እሱ በሆነው ባልሆነው ጥልቅ ማለት አያስፈልገውም ነበር
ባርባራ ወድቃ የነበረችውን ወረቀት አውጥታ “እማማ ... ስለ ሪቻርድ
ነው” አለቻትና አነበበችላት
“ ከሪቻርድ ቀንም ስምም የሌለው ማስታወሻ ደረሰኝ እኔም በጽሑፉ ነው ያወቅሁት አሁን የተወለደችው ጨረቃ ስትደምቅ ስለሚመጣ ከአፅዱ እንድትጠብቂው ሲመጣ ምልክት ያሳይሻል” ይላል የአን ወረቀት "
ሚስዝ ሔር ፊቷን ለጥቂት ደቂቃዎች ሸፍና ቆየች።
ግን እኮ ... እማማ ለመምጣት ሙከራው ለሱ አደገኛ ነው'' አለቻት
“ በሕይወት መኖሩን ማወቅሳ ! ስለ አደጋው እስካሁን የጠበቀው አምላክ
ይጠብቀዋል ይልቅስ ልጄ
እሷን ወረቀት አጥፊያት ''
« በፊት አርኪባልድ ካርላይል ያንብበወና ኋላ አጠፋታለሁ "
“ እንግዲያውስ ዛሬ ፌልግሽ አሳይው።እሱን ካላጠፋሽ ልቤ አያርፍልም"
ባርባራ ሚስተር ካርላይልን ፍለጋ ወደ ዌስትሊን ብትዘልቅ ወደ ሊንበራ መጓዙን ሚስተር ዲል ነግራት ከዚያ ወደ ቤቷ ተመልሳ ሲያልፍ እንድታገኘው ከበር
ስትጠብቅ አመሸች " ሲቀር ጊዜ በሌላ በኩል አድርጐ ወደ ቤት ዐልፎ ይሆናል
በማለት ወደ ኢስት ሊን ሔደች " እዚያ ስትደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተደወለ
ሚስተር ካርላይል አሁን ነጻ ነው ወይስ ሥራ ይዟል ?
«ሚስተር ካርላይል
አልገቡም እሜቴ ና ሚስ ካርላይልም ራት እየጠበቋቸው ነው ” አለና በሩን የከፈተው አሽከር እንድትገባ ጠየቃት " እሷ ግን ገብታ ለማነጋገር አላሰኛትም ነበርና ተመልሳ ሔደች "
በመስኮት ቁማ የባሏን መምጣት ስትጠብቅ የነበረችው ሳቤላ ባርባራን ወደ ቤት ስትመጣና ተመልሳ ስትወጣ አየቻት ወዲያው ደግሞ በሩን የከፈተላት አሽከር ሳቤላ ወደ ነበረችበት ክፍል ገባ
“ ያቺ ሚስ ሔር አይደለችም እንዴ ? አለችው " ናት . .
እመቤቴ ጌቶችን ነበር የፈለገች " እኔ እንኳን የእርስዎን መኖር ነግሬአት ነበር ግን ለመግባት አልፈለገችም :
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ዝም አለች " ፍራንሲዝ ሌቪሰን በአስተዛዛኝነት
መልኩ ሲያያት አየችው " እጆቿን እስኪያማት ድረስ እያፋተገች ወደ መስኮቱ ተመለሰች "
ባርባራ እያዘገመች ቁልቁል ስትወርድ ሚስተር ካርላይል ቶሎ ቶሎ እየተራመደ! አሻቅቦ ወደ ቤቱ ሲመጣ ተገናኙና ሲጨባበጡ ሳቤላ አየቻቸው "
“ ከቢሮህ መጥቸ አጣሁህ ፤ ይኸውልህ ይህ ወረቀት ከሪቻርድ ደረሰኝ "ብላ ያችን ቁራጭ ወረቀት ሰጠችው "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቲቱን ተቀብሎ ሲያነብ ባርባራ ተጠግታ ስትመለከተው እነሱን ደግሞ በቅናት የተንገገበችው ሳቤላና በተንኮል የተመረዘው ካፕቴን ሌቪሰን በመስኮት ዘልቀው ከሩቅ ይመለከቷቸው ነበር ኮርኒሊያ ካርላይል
አየቻቸው
👍18
“ አየሀ አርኪባልድ
እኔስ አምላክ ነው ወደዚህ የሚልከው መሰለኝ "
እንግዲህ ስለ ቶርን ያለን ጥርጣሬ ያበቃል " አሁን ሪቻርድ እንዲያየው አንድ መላ መፍጠር አለብህ !” አለችው።
“ለመሆኑ እንደሚመጣ ሚስዝ ሔር ስምተዋል ? ” አላት "አዎን ሰምታለች " የአን ደብዳቤ ሲደርሰኝ የሪቻርድ ነገር ይኖርበታል
ብዩ ሳልጠራጠር ከፊቷ ከፈትኩት ። እሱ እዚህ እስኪደርስ ድረስ ባልነግራት
ጥሩ ነበር " አሁን ደግሞ መጥቶ እስክታየው ድረስ በመጓጓት ልቧ ይሰቀልና በሽታዋ እንዳይቀሰቀስባት ፈራሁ ። እዚሀ ከደረሰ በኋላም በደኅና ተመልሶ መሔዱ እስኪረጋገጥ ድረስ የመንፈስ ሰላም አላገኝም " አዬ ሪቻርድ ! አዬ ያልታደልከው ከርታታ ባልሠራኸው ነገር ይህን ሁሉ ፈተና ትቀበላለህ ! " አለች "
አድራጎቱ ሁሉ እኮ ልክ ወንጀሉን እንደ ፈጸመ ሰው ነበር . .አፈጻጸሙ ራሱ የወንጀለኛን ያህል መዘዝ ያስከትላል „”
“ አንተ ግን ወንጀለኝነቱን አታምንም ?
“አላምንም ቶርን ወንጀሉን ስለ መሥራቱ እኮ ምንም አልጠራጠርም ''
“ አዬ ! ምነው በሆነለት ! አሁን ሪቻርድ ሲመጣ እንዴት ተደርጎ ነው ቶርንንን ሊያየው የሚችለው ?
እንጃ እስኪ ላስብበት ፤ አንቺ ግን እንደ ደረሰ እንድትነግሪኝ ምናልባት
ገንዘብ የሚፈልግ ከሆነም ሚስዝ ሔር በቀላሉ ሊያገኙለት ስለማይችሉ እንዶዚያን ጊዜው እኔ ልሰጠው እችላለሁ " በይ ደኅና ሁኝ” አላትና ወደ ቤቱ ሔደ "
“ አመሰግናለሁ አርኪባልድ!እማማም አንተኑን ነው የተማመነችው ”
ከሊንበራ እንደ ተመለሰ አንዳንድ ትእዛዝ ለመስጠት ወደ ቢሮው ሔዶ እንደ
ነበር ገልጾ ስለ አስጠበቃቸው ይቅርታ ጠየቃቸው " ሳቤላ ከንፈሯን ገጥማ ዝም አለች " ሚስተር ካርላይል ግን አላስተዋላትም " ተቆጥታለች ብሎም አልጠረጠረም "
“ ኧረ ያቺ ባርባራ ሔር ካንተ ጋር ምን ነገር አላት ? አለችው እኅቱ ።
“ ስለ አንድ ጉዳይ ልታነጋግረኝ ፈልጋ ነው” አላት መልሳ እንድትጠይቀው
በማያደፋፍር አነጋገር ።
“ ከሷ ጋር ስታነበው የነበረው ምን ነበር ?”
ቀጠለች የማትሰለቸውና ከጀመረች የማትለቀው ኮርኒሊያ "
“ ይኽም በዛ ፤ ቆነጃጂት የፍቅር ደብዳቤዎቻቸው ምስጢረኛ ሲያደርጉኝ
ምስጢራቸውን ማውጣት አልችልም ” አላት እንዲያ ቀላልዶ ርዕስ ለመለወጥ ስለ ፈለገ
“ ነገሩን ምስጢር ሳታደርግ መግለጽ ስትችል ትቀልዳለህ " እሷ አሁንም
አሁንም በጣም ነው የምትፈልግህ ለምን እሷ የምትፈልገውን አትነግረንም ?”
ሚስተር ካርላይል እኅቱን ዝም እንድትል በሚያስጠነቅቅ አመለካከት አያት እሷ ደግሞ ልትፈራውና ካሰበችው ልትመለስ ቀርቶ ባሰች "
“ አርኪባልድ! አርኪባልድ!” አለችው ደጋግማ “ ያለፈው ነገር የሚዶገም እንዳይመስልሀ ”
ያለፈ ነገር ስትል ለሚስተር ካርላይል እንደ ገባው የሪቻርድ ሔር ጉዳይ ማለቷ
ነበር ሳቤላ ደግሞ ያለፈ ነገር " ማለት የባሏንና የባርባራን የዱሮ ፍቅር መሰላት
ምነው ዝም ብለሽ ራትሽን ብትበይ ኮርኒሊያ አላት ኮስተር ብሎ "ከዚያ እንደገና ፈታ ብሎ በሙያዬ ሚስጢር ብላ የነገረችኝን እንድናገር አትጠይቂኝ
አላደርገውም " አንተስ ምን ትላለህ ካፒቴን ሌቪሰን?”
ካፒቱን ሌቪሰን ፈገግ ብሎ እጅ ሲነሣ ለሳቤላ ግን ምን ማለቱ እንደሆነ ግልጽ ነበር " ሚስ ኮርኒ ካርላይልም ጸጥ ብላ ወደ ራቷ አተኮረች
የዚያኑ ዕለት ማታ ሳቤላ ከባሏ ጋር ብቻዋን ዐመፀኛው ልቧ እንድተናገር አስገደዳት " " ያች ባርባራ ሔር ይህን ያህል የምትፌልህ ለምንድ'ው ?
የግል ጉዳይ ነው . . ሳቤላ ከናቷ መልእክት ታመጣልኛላች "
"ጉዳዩ ከኔ መደበቅ አለበት?
ልንገራት አልንገራት እያለ ለጥቂት ጊዜ ዝም ብሎ ቆየ " ነገር ግን ካፒቴን ቶርን መጠርጠሩን መናገር ተግቢ ያልሆነ ስሕተት ነው የሪቻርድ ሔር በምስጢር መምጣት እንኳን አስድዳ ያናገረችው ሚስ ኮርኒሊያ ናት ያውም እሷ ለሌላ ትናገራች ብሎ ስለማይጠረጥራት ነው እንጂ ለማንም ሊተነፍሰው አልፈለገም ነበር።
ማወቅ አያስደስትሽም ሳቤላ የሔርን ቤተሰብ የሚመለከት አንድ
ከባድ ምስጢር መኖሩን ታውቂያለሽ የኔና የሷ ንግግር ከዚያ ምስጢር ጋር በተያያዘ ጉዳይ ነው
ከነገራት መልስ አንዷን ቃል እንኳን አላመነችም ሚስቱ እንደ መሆኗ መጠን እውነቱን የነገራት እንደሆነ ትቆጣለች ብሎ የፈራ መሰላት ስለዚህም የባሰውን ተናደዶች አሁንም ሚስተር ካርይል ይከፋታል ብሎ አልጠረጠረም የቅናት ነገር ገና ዱሮ ከልቧ ያስወጣውና አሁን ያለን ምንም መጠራጠር የምታምነው ይመስለው ነበር "
በበነጋው ጠዋት መንፈሷ ተረብሾ ሚስተር ካርላይል ወደ ቢሮው ሲሔድ እንደ
ወትሮው አልሸኘችውም ብስጭትጭት ብላ ተቀምጣ ቀረች ካፒቴን ሌቪሰንና ሚስተር ካርላይል ከውጪ በር ድረስ እየተጫወቱ አብረው ሔዱ" የግቢውን በር ከወጡ በኋላ ተለያዩ ከዚያ ሌቪሰን ቁጥቋጦ ለቁጥቋጦ እየተሹለከከ ከሩቅ
ተከትሎት ሔዶ ። ባርባራ ካርላይልን ከበሯ ቁማ ስትጠብቀው ኖሮ አገኛት በጣም ምክክር ሲማከሩ እንዳያቸው ሌቪስን ተመልሶ መጥቶ ለሳቤላ ነገራት " እሷም
የሰማችውን መርዶ አያሰላሰለች እንደ ተቀመጠች አንድ ማስታወሻ ደረሳት ገልጣ ስታየው በተከታዩ ማክሰኛ ማታ ለሚስተርና ለሚስዝ ካርላይል እንዲሁም
ለሚስ ካርላይል የራት ግብዣ ጥሪ መሆኑን አየች » ለሚስ ካርላይል እንድታየው
ሰጥታ እሷ መልስ ለመጻፍ ትዘጋጅ ጀመር ።
ትሔጃለሽ ?'' አለቻት ሚስ ካርላይል "
“ አዎን ሚስተር ካርላይልና እኔ ሁለታችንም ለውጥ እንፈልጋለን ስለዚህ
ምንም እንኳን ለአንድ ምሽት ቢሆንም እንቀበለዋለን " አለቻት ሳቤላ " ይህ አሳዛኝ ቅናት ይህ የባሏን አለማመን የእመቤት ሳቤላን ጠባይ የለዋወጠው መሰለ "
“ ካፒቴን ሌቪሰን ለብቻው ይቅር ? አለቻት ሚስ ካርላይል "
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ከጠረጴዛው አቀርቅራ መልስ ለመጻፍ ልትጀምር
ስትል “ ካፕቴን ሌቪሰን እኮ ነው የምልሽ '' አለች ሚስ ካርላይል "
“እሱማ ከዚህ ቆይቶ ራቱን ብቻውን ሊበላ ይችላል እርስዎስ ግብዣውን
ተቀብለዋል ብዬ ልጻፍ ? አለቻት "
“ አይ .... እኔ አልሔድም
አለች ሚስ ኮርኒሊያ ካርላይል "
“ይኸማ ከሆነ ስለ ካፒቴን ሌቪሰን ምንም ችግር አይኖርም” አለች ሳቤላ"
“ እኔ እሱን ሰውዬ አልቀርበውሞ ውቃቢዬ አይወደውም ” ብላ ጮኸች
ሚስ ካርላይል “ እንዲያውም ከሚስዝ ጀፈርሰን ጥሪ እገኝ ነበር! ግን አዲስ ቀሚስ ያስፈልገኛል
“ እሱስ ቀላል ነው እኔም ለራሴ አንድ እፈልጋለሁ " ስለዚህ እንገዛለን”
አለች ሳቤላ
ምን ?. አዲስ ቀሚስ ትፈልጊያለሽ ? ለምን ? በደርዘን የሚቈጠር እያለሽ !!
ሁሉ ተጠቃሎ አንድ ደርዘን መሙላቱንም እንጃ” አለች ሁልጊዜ የሷን ሐሳብ ለማጨናገፍ በምታደርገው ሙከራ የተመረረችው ሳቤላ በኮርነሊያ ንግግር
በመበሳጨት "
ሳቤላ ስለ ጥሪው የጻፈችውን መልስ አጥፋና አሽጋ ደወለችና አሽከር ገባ
ደብዳቤውን እንዲያደርስ ሰጥታው ሲወጣ ዊልስንን እንዲልካት ነገረችው " ዊል
ሰን ገባች
“ ለዛሬ ነበርኮ ዊልሰን ልብስ ሰፊው የልጂቱን የሚስ ሳቤላን ቀሚስ ለመለካት ሊመጣ የነበረው? ” አለች ሳቤላ "
ዊልሰን አመነታች ከእመቤቷ ወደ ሚስ ካርላይል እየተመለከተች ስታጕተመትም ሚስ ካርላይል ከሥራዋ ቀና ብላ ተመለከተች "
“ሳቢላ አዲስ ቀሚስ ስለማያስፈልጋት ልብስ ሰፊውም እንዳይመጣ አድርጌአለሁ” አላቻት
“ስለማያስፈልጋት ? መለሰች እመቤት ሳቤላ ከዚያ በፊት ለሚስ ካርይል
አሳይታት በማታውቀ ከፍተኛ የቁጣ ገጽታ “ለልጆቼ ስለሚያስፈልጋቸው ነገር
እኮ እኔ ነኝ የማውቅ !
እኔስ አምላክ ነው ወደዚህ የሚልከው መሰለኝ "
እንግዲህ ስለ ቶርን ያለን ጥርጣሬ ያበቃል " አሁን ሪቻርድ እንዲያየው አንድ መላ መፍጠር አለብህ !” አለችው።
“ለመሆኑ እንደሚመጣ ሚስዝ ሔር ስምተዋል ? ” አላት "አዎን ሰምታለች " የአን ደብዳቤ ሲደርሰኝ የሪቻርድ ነገር ይኖርበታል
ብዩ ሳልጠራጠር ከፊቷ ከፈትኩት ። እሱ እዚህ እስኪደርስ ድረስ ባልነግራት
ጥሩ ነበር " አሁን ደግሞ መጥቶ እስክታየው ድረስ በመጓጓት ልቧ ይሰቀልና በሽታዋ እንዳይቀሰቀስባት ፈራሁ ። እዚሀ ከደረሰ በኋላም በደኅና ተመልሶ መሔዱ እስኪረጋገጥ ድረስ የመንፈስ ሰላም አላገኝም " አዬ ሪቻርድ ! አዬ ያልታደልከው ከርታታ ባልሠራኸው ነገር ይህን ሁሉ ፈተና ትቀበላለህ ! " አለች "
አድራጎቱ ሁሉ እኮ ልክ ወንጀሉን እንደ ፈጸመ ሰው ነበር . .አፈጻጸሙ ራሱ የወንጀለኛን ያህል መዘዝ ያስከትላል „”
“ አንተ ግን ወንጀለኝነቱን አታምንም ?
“አላምንም ቶርን ወንጀሉን ስለ መሥራቱ እኮ ምንም አልጠራጠርም ''
“ አዬ ! ምነው በሆነለት ! አሁን ሪቻርድ ሲመጣ እንዴት ተደርጎ ነው ቶርንንን ሊያየው የሚችለው ?
እንጃ እስኪ ላስብበት ፤ አንቺ ግን እንደ ደረሰ እንድትነግሪኝ ምናልባት
ገንዘብ የሚፈልግ ከሆነም ሚስዝ ሔር በቀላሉ ሊያገኙለት ስለማይችሉ እንዶዚያን ጊዜው እኔ ልሰጠው እችላለሁ " በይ ደኅና ሁኝ” አላትና ወደ ቤቱ ሔደ "
“ አመሰግናለሁ አርኪባልድ!እማማም አንተኑን ነው የተማመነችው ”
ከሊንበራ እንደ ተመለሰ አንዳንድ ትእዛዝ ለመስጠት ወደ ቢሮው ሔዶ እንደ
ነበር ገልጾ ስለ አስጠበቃቸው ይቅርታ ጠየቃቸው " ሳቤላ ከንፈሯን ገጥማ ዝም አለች " ሚስተር ካርላይል ግን አላስተዋላትም " ተቆጥታለች ብሎም አልጠረጠረም "
“ ኧረ ያቺ ባርባራ ሔር ካንተ ጋር ምን ነገር አላት ? አለችው እኅቱ ።
“ ስለ አንድ ጉዳይ ልታነጋግረኝ ፈልጋ ነው” አላት መልሳ እንድትጠይቀው
በማያደፋፍር አነጋገር ።
“ ከሷ ጋር ስታነበው የነበረው ምን ነበር ?”
ቀጠለች የማትሰለቸውና ከጀመረች የማትለቀው ኮርኒሊያ "
“ ይኽም በዛ ፤ ቆነጃጂት የፍቅር ደብዳቤዎቻቸው ምስጢረኛ ሲያደርጉኝ
ምስጢራቸውን ማውጣት አልችልም ” አላት እንዲያ ቀላልዶ ርዕስ ለመለወጥ ስለ ፈለገ
“ ነገሩን ምስጢር ሳታደርግ መግለጽ ስትችል ትቀልዳለህ " እሷ አሁንም
አሁንም በጣም ነው የምትፈልግህ ለምን እሷ የምትፈልገውን አትነግረንም ?”
ሚስተር ካርላይል እኅቱን ዝም እንድትል በሚያስጠነቅቅ አመለካከት አያት እሷ ደግሞ ልትፈራውና ካሰበችው ልትመለስ ቀርቶ ባሰች "
“ አርኪባልድ! አርኪባልድ!” አለችው ደጋግማ “ ያለፈው ነገር የሚዶገም እንዳይመስልሀ ”
ያለፈ ነገር ስትል ለሚስተር ካርላይል እንደ ገባው የሪቻርድ ሔር ጉዳይ ማለቷ
ነበር ሳቤላ ደግሞ ያለፈ ነገር " ማለት የባሏንና የባርባራን የዱሮ ፍቅር መሰላት
ምነው ዝም ብለሽ ራትሽን ብትበይ ኮርኒሊያ አላት ኮስተር ብሎ "ከዚያ እንደገና ፈታ ብሎ በሙያዬ ሚስጢር ብላ የነገረችኝን እንድናገር አትጠይቂኝ
አላደርገውም " አንተስ ምን ትላለህ ካፒቴን ሌቪሰን?”
ካፒቱን ሌቪሰን ፈገግ ብሎ እጅ ሲነሣ ለሳቤላ ግን ምን ማለቱ እንደሆነ ግልጽ ነበር " ሚስ ኮርኒ ካርላይልም ጸጥ ብላ ወደ ራቷ አተኮረች
የዚያኑ ዕለት ማታ ሳቤላ ከባሏ ጋር ብቻዋን ዐመፀኛው ልቧ እንድተናገር አስገደዳት " " ያች ባርባራ ሔር ይህን ያህል የምትፌልህ ለምንድ'ው ?
የግል ጉዳይ ነው . . ሳቤላ ከናቷ መልእክት ታመጣልኛላች "
"ጉዳዩ ከኔ መደበቅ አለበት?
ልንገራት አልንገራት እያለ ለጥቂት ጊዜ ዝም ብሎ ቆየ " ነገር ግን ካፒቴን ቶርን መጠርጠሩን መናገር ተግቢ ያልሆነ ስሕተት ነው የሪቻርድ ሔር በምስጢር መምጣት እንኳን አስድዳ ያናገረችው ሚስ ኮርኒሊያ ናት ያውም እሷ ለሌላ ትናገራች ብሎ ስለማይጠረጥራት ነው እንጂ ለማንም ሊተነፍሰው አልፈለገም ነበር።
ማወቅ አያስደስትሽም ሳቤላ የሔርን ቤተሰብ የሚመለከት አንድ
ከባድ ምስጢር መኖሩን ታውቂያለሽ የኔና የሷ ንግግር ከዚያ ምስጢር ጋር በተያያዘ ጉዳይ ነው
ከነገራት መልስ አንዷን ቃል እንኳን አላመነችም ሚስቱ እንደ መሆኗ መጠን እውነቱን የነገራት እንደሆነ ትቆጣለች ብሎ የፈራ መሰላት ስለዚህም የባሰውን ተናደዶች አሁንም ሚስተር ካርይል ይከፋታል ብሎ አልጠረጠረም የቅናት ነገር ገና ዱሮ ከልቧ ያስወጣውና አሁን ያለን ምንም መጠራጠር የምታምነው ይመስለው ነበር "
በበነጋው ጠዋት መንፈሷ ተረብሾ ሚስተር ካርላይል ወደ ቢሮው ሲሔድ እንደ
ወትሮው አልሸኘችውም ብስጭትጭት ብላ ተቀምጣ ቀረች ካፒቴን ሌቪሰንና ሚስተር ካርላይል ከውጪ በር ድረስ እየተጫወቱ አብረው ሔዱ" የግቢውን በር ከወጡ በኋላ ተለያዩ ከዚያ ሌቪሰን ቁጥቋጦ ለቁጥቋጦ እየተሹለከከ ከሩቅ
ተከትሎት ሔዶ ። ባርባራ ካርላይልን ከበሯ ቁማ ስትጠብቀው ኖሮ አገኛት በጣም ምክክር ሲማከሩ እንዳያቸው ሌቪስን ተመልሶ መጥቶ ለሳቤላ ነገራት " እሷም
የሰማችውን መርዶ አያሰላሰለች እንደ ተቀመጠች አንድ ማስታወሻ ደረሳት ገልጣ ስታየው በተከታዩ ማክሰኛ ማታ ለሚስተርና ለሚስዝ ካርላይል እንዲሁም
ለሚስ ካርላይል የራት ግብዣ ጥሪ መሆኑን አየች » ለሚስ ካርላይል እንድታየው
ሰጥታ እሷ መልስ ለመጻፍ ትዘጋጅ ጀመር ።
ትሔጃለሽ ?'' አለቻት ሚስ ካርላይል "
“ አዎን ሚስተር ካርላይልና እኔ ሁለታችንም ለውጥ እንፈልጋለን ስለዚህ
ምንም እንኳን ለአንድ ምሽት ቢሆንም እንቀበለዋለን " አለቻት ሳቤላ " ይህ አሳዛኝ ቅናት ይህ የባሏን አለማመን የእመቤት ሳቤላን ጠባይ የለዋወጠው መሰለ "
“ ካፒቴን ሌቪሰን ለብቻው ይቅር ? አለቻት ሚስ ካርላይል "
ሳቤላ ምንም ሳትመልስ ከጠረጴዛው አቀርቅራ መልስ ለመጻፍ ልትጀምር
ስትል “ ካፕቴን ሌቪሰን እኮ ነው የምልሽ '' አለች ሚስ ካርላይል "
“እሱማ ከዚህ ቆይቶ ራቱን ብቻውን ሊበላ ይችላል እርስዎስ ግብዣውን
ተቀብለዋል ብዬ ልጻፍ ? አለቻት "
“ አይ .... እኔ አልሔድም
አለች ሚስ ኮርኒሊያ ካርላይል "
“ይኸማ ከሆነ ስለ ካፒቴን ሌቪሰን ምንም ችግር አይኖርም” አለች ሳቤላ"
“ እኔ እሱን ሰውዬ አልቀርበውሞ ውቃቢዬ አይወደውም ” ብላ ጮኸች
ሚስ ካርላይል “ እንዲያውም ከሚስዝ ጀፈርሰን ጥሪ እገኝ ነበር! ግን አዲስ ቀሚስ ያስፈልገኛል
“ እሱስ ቀላል ነው እኔም ለራሴ አንድ እፈልጋለሁ " ስለዚህ እንገዛለን”
አለች ሳቤላ
ምን ?. አዲስ ቀሚስ ትፈልጊያለሽ ? ለምን ? በደርዘን የሚቈጠር እያለሽ !!
ሁሉ ተጠቃሎ አንድ ደርዘን መሙላቱንም እንጃ” አለች ሁልጊዜ የሷን ሐሳብ ለማጨናገፍ በምታደርገው ሙከራ የተመረረችው ሳቤላ በኮርነሊያ ንግግር
በመበሳጨት "
ሳቤላ ስለ ጥሪው የጻፈችውን መልስ አጥፋና አሽጋ ደወለችና አሽከር ገባ
ደብዳቤውን እንዲያደርስ ሰጥታው ሲወጣ ዊልስንን እንዲልካት ነገረችው " ዊል
ሰን ገባች
“ ለዛሬ ነበርኮ ዊልሰን ልብስ ሰፊው የልጂቱን የሚስ ሳቤላን ቀሚስ ለመለካት ሊመጣ የነበረው? ” አለች ሳቤላ "
ዊልሰን አመነታች ከእመቤቷ ወደ ሚስ ካርላይል እየተመለከተች ስታጕተመትም ሚስ ካርላይል ከሥራዋ ቀና ብላ ተመለከተች "
“ሳቢላ አዲስ ቀሚስ ስለማያስፈልጋት ልብስ ሰፊውም እንዳይመጣ አድርጌአለሁ” አላቻት
“ስለማያስፈልጋት ? መለሰች እመቤት ሳቤላ ከዚያ በፊት ለሚስ ካርይል
አሳይታት በማታውቀ ከፍተኛ የቁጣ ገጽታ “ለልጆቼ ስለሚያስፈልጋቸው ነገር
እኮ እኔ ነኝ የማውቅ !
👍15
ብዙ ቀሚሶች አሉዋት " ያ ባለመሥመሩ የሐር ቀሚሷም ተገልብጦ ቢሰፋ
ጥሩ ልብስ ይወጣዋል።”
ሳቤላ የጠረጴዛዋን ኪስ ሳበችና አጭር ማስታወሻ ጽፋ ልብስ ሰፊው ባስቸኳይ ኢስት ሊን ድረስ እንዲመጣ ላከችበት "
ሚስ ካርላይል በቁጣ አጉራራች „ “ ተይ ! ባልሽ ሀብቱን ሁሉ ጨርሶ ሲደኸይ የኔን ምክር ባለ መስማትሽ ይቆረቁርሻል እንደ መጋዣ እየሠራ ግን ወጭውን መቀነስ አልቻለም
ይሀን አባባል ሚስተር ካርላይልን ካገባች ጀምሮ ስትሰማው የኖረችው ነው "
በርግጥ ወጪያቸው ከባድ መሆኑንም ታውቅ ነበር ስለዚህ ራሷም ሆነ ለልጆቿ
ለትንሿ ሳቤላ ያሰበችውን ቀሚስ መልሳ ተወችው " በዚህ ምክንያት ኀዘኗ በረታ
መንፈሷ ድቅቅ አለ " የምትሆነው አጣች " ልቧ ፍስስ አለ " በዚህ ሁኔታ ጥቂት ቀኖች ዐለፉ .....
💫ይቀጥላል💫
ጥሩ ልብስ ይወጣዋል።”
ሳቤላ የጠረጴዛዋን ኪስ ሳበችና አጭር ማስታወሻ ጽፋ ልብስ ሰፊው ባስቸኳይ ኢስት ሊን ድረስ እንዲመጣ ላከችበት "
ሚስ ካርላይል በቁጣ አጉራራች „ “ ተይ ! ባልሽ ሀብቱን ሁሉ ጨርሶ ሲደኸይ የኔን ምክር ባለ መስማትሽ ይቆረቁርሻል እንደ መጋዣ እየሠራ ግን ወጭውን መቀነስ አልቻለም
ይሀን አባባል ሚስተር ካርላይልን ካገባች ጀምሮ ስትሰማው የኖረችው ነው "
በርግጥ ወጪያቸው ከባድ መሆኑንም ታውቅ ነበር ስለዚህ ራሷም ሆነ ለልጆቿ
ለትንሿ ሳቤላ ያሰበችውን ቀሚስ መልሳ ተወችው " በዚህ ምክንያት ኀዘኗ በረታ
መንፈሷ ድቅቅ አለ " የምትሆነው አጣች " ልቧ ፍስስ አለ " በዚህ ሁኔታ ጥቂት ቀኖች ዐለፉ .....
💫ይቀጥላል💫
👍14❤6
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“ክሪስቶፈር” አልኩ እየጮህኩ፤ ራሴን መቆጣጠር አልቻልኩም አንዳንድ ጊዜ እናቴን እጠላታለሁ! ያ ብቻ አይደለም አንዳንዴ አንተንም እጠላሀለሁ አንዳንዴ ሁሉንም ሰው በተለይ ራሴን እጠላዋለሁ! አንዳንዴ በሞትኩ ብዬ እመኛለሁ:
ምክንያቱም እዚህ ቦታ በቁም ከመቀበር መሞት ይሻላል! እኛ የበሰበሰ፣ የሚራመድ፣ የሚያወራ አትክልቶች ነን!...
ሚስጥራዊ ሀሳቦቼ በሙሉ ይፋ ወጡ፤ ልክ እንደ ቆሻሻ ተዘርግፈው ሁለቱንም
ወንድሞቼን አስደነገጣቸው፡ ትንሸዋ እህቴ ደግሞ መንቀጥቀጥ ጀምራ የበለጠ ትንሽ መሰለች እነዚያ ጨካኝ ቃላት ከአፌ እንደወጡ ወዲያውኑ እንዲመለሱ ፈለግኩ በእፍረት ሰመጥኩ፣ ይቅርታ መጠየቅና መመለስ አልቻልኩም።ዞርኩና እየሮጥኩ ወደ ልብስ ማስቀመጫው ከዚያ ወደ ደረጃዎቹ ከዚያ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ሄድኩ። ስጎዳ፣ ብዙ ጊዜም እጎዳለሁ ሙዚቃ ፈለግኩ፤ የዳንስ ልብሴን ለበስኩና ችግሮቼን ሁሉ ለመርሳት መደነስ ጀመርኩ።
እስኪደክመኝ ድረስ መደነስ ቀጠልኩ፡ ከዚያ ድንገት ሙዚቃው ሲያልቅ
ቀኝ እግሬ ታጠፈና ወለሉ ላይ ወደቅኩ። ለመነሳት ብታገልም መራመድ
አልቻልኩም: ጉልበቴን በጣም አሞኛል: ሌላ አይነት እምባ ወደ አይኖቼ
መጣ እየተጎተትኩ ወደ መማሪያው ክፍል ሄድኩኝ፡ ጉልበቴ ለዘለዓለም
ባይሰራም ግድ አልነበረኝም መስኮቱን በሰፊው ከፈትኩና ወደ ጥቁሩ ጣራ ወጣሁ። እያመመኝ መታጠፊያው ጫፍ ደረስኩና በውሀ መውረጃው አሸንዳ
ጠርዝ ላይ ስደርስ ቆምኩ። ታች ያለው መሬቱ ነው። ፊቴ ለራሱ የማዘን እምባና ህመም ምልክት አወጣ፣ እምባዬ እይታዬንም ብዥ አደረገው አይኖቼን ጨፍኜ ሚዛኔን ሳልጠብቅ መወዛወዝ ጀመርኩ፡ በደቂቃዎች ውስጥ
ሁሉም ያበቃል። እሾሀማ የፅጌረዳ ተክሎቹ ውስጥ እወድቃለሁ።
አያትየውና እናቴ አንዲት የማትታወቅ ደደብ ልጅ ጣሪያው ላይ ወጥታ
ድንገት ወደቀች ሊሉ ይችላሉ። እናቴ ሞቼና ተሰብሬ የሬሳ ሳጥን ውስጥ
ተጋድሜ ስትመለከት ታለቅስ ይሆናል። ከዚያ ያደረገችውን ታስታውስና
ክሪስንና መንትዮቹን ነፃ ለማድረግ በሩን ከፍታ እንደገና እውነተኛ ኑሮ
እንዲኖሩ ታደርግ ይሆናል።
ያ ራሴን የመግደሌ ወርቃማ ጎን ነበር።
ሌላኛውን ጎን ማየት አለብኝ: ካልሞትኩስ? ብወድቅና አወዳደቄ የሚገል ሳይሆን ቀርቶ ህይወቴን ሙሉ አካለ ጉዳተኛ ወይም ጠባሳ ቢያደርገኝስ? ከዚያ እንደገና ምናልባት ብሞትና እናታችን ባታለቅስ ወይም ባታዝን ወይም ባትፀፀትስ? እንዲያውም እንደኔ አይነቷን ተባይ በማስወገዷ ደስ
ቢላትስ? ክሪስና መንትዮቹ ያለ እኔ እንዴት ይሆናሉ? ማን ይንከባከባቸዋል?
ለመንትዮቹ ማን እናት ይሆናቸዋል?
ክሪስ ምናልባት አይፈልገኝ ይሆናል፤ የሚገዛለት ትልቁ ውዱ መፅሀፍ የኔን
ቦታ ይተካለት ይሆናል ከስሙ በፊት ዶክተር የሚለውን ማዕረግ ሲያገኝ
ህይወቱን ሙሉ ለመርካት በቂ ይሆንለት ይሆናል ግን ዶክተር ቢሆንም በቂ እንደማይሆን፣ እኔ ከሌለሁ በጭራሽ በቂ እንደማይሆን አውቃለሁ።ሁለቱንም ገፅ ለማየት ባለኝ ችሎታ ከሞት ተረፍኩ፡
ህፃንነትና ሞኝነት እየተሰማኝ ከጣሪያው ጠርዝ ስርቅ አሁንም እያለቅስኩ ነበር ጉልበቴ በጣም ስላመመኝ የጭስ መውጫው ጀርባ ጋ እስክደርስ ድረስ ጣሪያው ላይ ዳዴ እያልኩ እየሄድኩ ነበር። ሁለት ጣራዎች ተገናኝተው ምቹ ጥግ የፈጠሩበት ቦታ ነው: በጀርባዬ ተጋድሜ የማይታየውና ግድ
የሌለው ሰማይ ላይ አፈጠጥኩ። እግዚአብሔርም ሆነ መንግስተ ሰማያት
እዚያ መኖራቸውን ተጠራጠርኩ።
እግዚአብሔርና መንግስተ ሰማያት እዚሁ ምድር ላይ በአትክልት ስፍራዎቹ፣
በጫካዎቹ፣ በመናፈሻዎቹ፣ በባህር ዳርቻዎቹ፣ በሀይቆቹና በአውራ ጎዳናዎቹ ውስጥ ናቸው።
ሲኦልም እዚሁ ነው… እኔ ያለሁበት ያለማቋረጥ የከበበኝ ወደ እሱ ሊወስደኝ
የሚሞክርና አያትየው እንደምታስበው የሰይጣን ዘር ሊያደርገኝ የሚጥር
ነው።
ጨለማ እስኪሆን ድረስ እዚያ ጠንካራና ቀዝቃዛ ጣራ ላይ ተጋደምኩ።
ጨረቃ ወጣች፣ ኮከቦቹም ምን እንደሆንኩ እንደሚያውቁ ሁሉ በቁጣ እኔ ላይ አበሩ የለበስኩት የዳንስ ልብስ ብቻ ነበር ከብርዱ የተነሳ ክንዶቼ ላይ ሽፍ አለብኝ አሁንም በቀሌን እያቀድኩ ነው፡ ከመልካም ወደ ክፉ የለወጡኝንና
ከዚህ ቀን ጀምሮ የምሆነውን አይነት ሰው ያደረጉኝን እበቀላለሁ። አያቴና እናቴ በመዳፌ ስር የሚሆኑበት ቀን እንደሚመጣ ራሴን አሳመንኩት አለንጋ
እይዛለሁ፣ ሬንጁንም እይዛለሁ፣ የምግብ አሰጣጥም እቆጣጠራለሁ።
ምን እንደማደርጋቸው ለማሰብ እየሞከርኩ ነው:: ትክክለኛው ቅጣት
ምንድነው? ሁለቱንም ቆልፌባቸው ቁልፉን መወርወር? እኛ እንደተራብነው ማስራብ?
ለስላሳ ድምፅ ምሽቱንና የተጠላለፉ ሀሳቦቼን አቋረጠ። ክሪስ እያመነታ
ስሜን እየጠራ ነው: ምንም አልተናገረም ስሜን ብቻ ይጠራል: መልስ
አልሰጠሁትም አልፈልገውም፣ አሳፍሮኛል ማንንም አልፈልግም ባለ መረዳቱ አልፈልገውም።
የሆነው ሆኖ መጣና አጠገቤ ጋደም አለ። ምንም ቃል ሳይናገር ይዞት
የመጣውን ሞቃት የሱፍ ጃኬት ደረበልኝ፡ ልክ እንደ እኔ ወደ ቀዝቃዛውና
የተከለለው ሰማይ ላይ አፍጥጧል በመከላችን አስፈሪና ረጅም ፀጥታ
ነገሰ። ስለ ክሪስ የምጠላው ወይም የማልወደው ምንም ነገር የለም ወደ እሱ ዞሬ ይህንን ልነግረውና የሚሞቅ ጃኬት ስላመጣልኝ ላመሰግነው በጣም
ፈልጌያለሁ። ነገር ግን አንዲት ቃል መናገር አልቻልኩም: የሚሰማኝን
እሱና መንትዮቹ ላይ ስለተወጣሁት እንደተፀፀትኩ እንዲያውቅ ፈልጌ ነበር።ማንኛችንም ሌላ ጠላት እንደማያስፈልገን እግዚአብሔር ያውቃል በጃኬቱ ውስጥ ሆነው የሚንቀጠቀጡት ክንዶቼ አቅፈው ሊያፅናኑት ናፍቀዋል ምክንያቱም አብዛኛውን ጊዜ ከቅዠቴ ስባንን የሚያባብለኝ እሱ ነው ነገር ግን ማድረግ የቻልኩት ብቸኛው ነገር፣ እዚያው ጋደም ብዬ በብዙ ነገሮች የተያዝኩ መሆኔን እንዲረዳ ተስፋ ማድረግ ብቻ ነበር።
ሁልጊዜ አስቀድሞ ነጭ ባንዲራ የሚያውለበልበው እሱ ነው፡ ለዚህም
ለዘለአለም አመስጋኝ ነኝ። እንግዳ በሆነ ጎርናና እና ውጥረት በሚሰማበት
ከሩቅ የሚመጣ በሚመስል ድምፅ፤ እሱና መንትዮቹ ራታቸውን እንደበሉና
ለእኔ ድርሻዬን እንዳስቀመጠልኝ ነገረኝ፡ “እና ከረሜላዎቹን ሁሉ በላናቸው ያልነው እያስመሰልን ነው ካቲ ለአንቺ ብዙ ተቀምጦልሻል” አለኝ።
ከረሜላ? ስለ ከረሜላ ያወራል፤ አሁንም ከረሜላ የእምባ ማበሻ በሆነበት
የልጆች አለም ውስጥ ነው? እኔ አድጌ ለልጆች መደሰቻ ጉጉት አጥቼያለሁ።
የምፈልገው ሌሎች በእኔ እድሜ ያሉ ልጆች የሚፈልጉትን ነው፤ የምፈልገው ወደ ሙሉ ሴትነት ማደግ የምችልበትን ነፃነት ነው፤ ህይወቴን በሙሉ የምቆጣጠርበትን ነፃነት ነው፡፡ ይህንን ልነግረው ስሞክር ድምፄ ልክ እንደ እምባዬ ደረቀብኝ
ካቲ ያልሺው ነገር... ሁለተኛ አስቀያሚና እንደዚያ አይነት ተስፋ ቢስ ነገሮች አትናገሪ” አለኝ፡
“ለምን?” ተናነቀኝ “የተናገርኩት እያንዳንዱ ቃል እውነት ነው፡ የተናገርኩት በውስጤ የሚሰማኝን ነው ያወጣሁት አንተ በውስጥህ የቀበርከውን ነው
ከራስህ መደበቅህን ቀጥልበት እነዚያ እውነታዎች ወደ አሲድነት ተቀይረው ውስጥህን ሲበሉት ታገኛቸዋለህ!” “አንድ ጊዜም መሞት ተመኝቼ አላውቅም”
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“ክሪስቶፈር” አልኩ እየጮህኩ፤ ራሴን መቆጣጠር አልቻልኩም አንዳንድ ጊዜ እናቴን እጠላታለሁ! ያ ብቻ አይደለም አንዳንዴ አንተንም እጠላሀለሁ አንዳንዴ ሁሉንም ሰው በተለይ ራሴን እጠላዋለሁ! አንዳንዴ በሞትኩ ብዬ እመኛለሁ:
ምክንያቱም እዚህ ቦታ በቁም ከመቀበር መሞት ይሻላል! እኛ የበሰበሰ፣ የሚራመድ፣ የሚያወራ አትክልቶች ነን!...
ሚስጥራዊ ሀሳቦቼ በሙሉ ይፋ ወጡ፤ ልክ እንደ ቆሻሻ ተዘርግፈው ሁለቱንም
ወንድሞቼን አስደነገጣቸው፡ ትንሸዋ እህቴ ደግሞ መንቀጥቀጥ ጀምራ የበለጠ ትንሽ መሰለች እነዚያ ጨካኝ ቃላት ከአፌ እንደወጡ ወዲያውኑ እንዲመለሱ ፈለግኩ በእፍረት ሰመጥኩ፣ ይቅርታ መጠየቅና መመለስ አልቻልኩም።ዞርኩና እየሮጥኩ ወደ ልብስ ማስቀመጫው ከዚያ ወደ ደረጃዎቹ ከዚያ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ሄድኩ። ስጎዳ፣ ብዙ ጊዜም እጎዳለሁ ሙዚቃ ፈለግኩ፤ የዳንስ ልብሴን ለበስኩና ችግሮቼን ሁሉ ለመርሳት መደነስ ጀመርኩ።
እስኪደክመኝ ድረስ መደነስ ቀጠልኩ፡ ከዚያ ድንገት ሙዚቃው ሲያልቅ
ቀኝ እግሬ ታጠፈና ወለሉ ላይ ወደቅኩ። ለመነሳት ብታገልም መራመድ
አልቻልኩም: ጉልበቴን በጣም አሞኛል: ሌላ አይነት እምባ ወደ አይኖቼ
መጣ እየተጎተትኩ ወደ መማሪያው ክፍል ሄድኩኝ፡ ጉልበቴ ለዘለዓለም
ባይሰራም ግድ አልነበረኝም መስኮቱን በሰፊው ከፈትኩና ወደ ጥቁሩ ጣራ ወጣሁ። እያመመኝ መታጠፊያው ጫፍ ደረስኩና በውሀ መውረጃው አሸንዳ
ጠርዝ ላይ ስደርስ ቆምኩ። ታች ያለው መሬቱ ነው። ፊቴ ለራሱ የማዘን እምባና ህመም ምልክት አወጣ፣ እምባዬ እይታዬንም ብዥ አደረገው አይኖቼን ጨፍኜ ሚዛኔን ሳልጠብቅ መወዛወዝ ጀመርኩ፡ በደቂቃዎች ውስጥ
ሁሉም ያበቃል። እሾሀማ የፅጌረዳ ተክሎቹ ውስጥ እወድቃለሁ።
አያትየውና እናቴ አንዲት የማትታወቅ ደደብ ልጅ ጣሪያው ላይ ወጥታ
ድንገት ወደቀች ሊሉ ይችላሉ። እናቴ ሞቼና ተሰብሬ የሬሳ ሳጥን ውስጥ
ተጋድሜ ስትመለከት ታለቅስ ይሆናል። ከዚያ ያደረገችውን ታስታውስና
ክሪስንና መንትዮቹን ነፃ ለማድረግ በሩን ከፍታ እንደገና እውነተኛ ኑሮ
እንዲኖሩ ታደርግ ይሆናል።
ያ ራሴን የመግደሌ ወርቃማ ጎን ነበር።
ሌላኛውን ጎን ማየት አለብኝ: ካልሞትኩስ? ብወድቅና አወዳደቄ የሚገል ሳይሆን ቀርቶ ህይወቴን ሙሉ አካለ ጉዳተኛ ወይም ጠባሳ ቢያደርገኝስ? ከዚያ እንደገና ምናልባት ብሞትና እናታችን ባታለቅስ ወይም ባታዝን ወይም ባትፀፀትስ? እንዲያውም እንደኔ አይነቷን ተባይ በማስወገዷ ደስ
ቢላትስ? ክሪስና መንትዮቹ ያለ እኔ እንዴት ይሆናሉ? ማን ይንከባከባቸዋል?
ለመንትዮቹ ማን እናት ይሆናቸዋል?
ክሪስ ምናልባት አይፈልገኝ ይሆናል፤ የሚገዛለት ትልቁ ውዱ መፅሀፍ የኔን
ቦታ ይተካለት ይሆናል ከስሙ በፊት ዶክተር የሚለውን ማዕረግ ሲያገኝ
ህይወቱን ሙሉ ለመርካት በቂ ይሆንለት ይሆናል ግን ዶክተር ቢሆንም በቂ እንደማይሆን፣ እኔ ከሌለሁ በጭራሽ በቂ እንደማይሆን አውቃለሁ።ሁለቱንም ገፅ ለማየት ባለኝ ችሎታ ከሞት ተረፍኩ፡
ህፃንነትና ሞኝነት እየተሰማኝ ከጣሪያው ጠርዝ ስርቅ አሁንም እያለቅስኩ ነበር ጉልበቴ በጣም ስላመመኝ የጭስ መውጫው ጀርባ ጋ እስክደርስ ድረስ ጣሪያው ላይ ዳዴ እያልኩ እየሄድኩ ነበር። ሁለት ጣራዎች ተገናኝተው ምቹ ጥግ የፈጠሩበት ቦታ ነው: በጀርባዬ ተጋድሜ የማይታየውና ግድ
የሌለው ሰማይ ላይ አፈጠጥኩ። እግዚአብሔርም ሆነ መንግስተ ሰማያት
እዚያ መኖራቸውን ተጠራጠርኩ።
እግዚአብሔርና መንግስተ ሰማያት እዚሁ ምድር ላይ በአትክልት ስፍራዎቹ፣
በጫካዎቹ፣ በመናፈሻዎቹ፣ በባህር ዳርቻዎቹ፣ በሀይቆቹና በአውራ ጎዳናዎቹ ውስጥ ናቸው።
ሲኦልም እዚሁ ነው… እኔ ያለሁበት ያለማቋረጥ የከበበኝ ወደ እሱ ሊወስደኝ
የሚሞክርና አያትየው እንደምታስበው የሰይጣን ዘር ሊያደርገኝ የሚጥር
ነው።
ጨለማ እስኪሆን ድረስ እዚያ ጠንካራና ቀዝቃዛ ጣራ ላይ ተጋደምኩ።
ጨረቃ ወጣች፣ ኮከቦቹም ምን እንደሆንኩ እንደሚያውቁ ሁሉ በቁጣ እኔ ላይ አበሩ የለበስኩት የዳንስ ልብስ ብቻ ነበር ከብርዱ የተነሳ ክንዶቼ ላይ ሽፍ አለብኝ አሁንም በቀሌን እያቀድኩ ነው፡ ከመልካም ወደ ክፉ የለወጡኝንና
ከዚህ ቀን ጀምሮ የምሆነውን አይነት ሰው ያደረጉኝን እበቀላለሁ። አያቴና እናቴ በመዳፌ ስር የሚሆኑበት ቀን እንደሚመጣ ራሴን አሳመንኩት አለንጋ
እይዛለሁ፣ ሬንጁንም እይዛለሁ፣ የምግብ አሰጣጥም እቆጣጠራለሁ።
ምን እንደማደርጋቸው ለማሰብ እየሞከርኩ ነው:: ትክክለኛው ቅጣት
ምንድነው? ሁለቱንም ቆልፌባቸው ቁልፉን መወርወር? እኛ እንደተራብነው ማስራብ?
ለስላሳ ድምፅ ምሽቱንና የተጠላለፉ ሀሳቦቼን አቋረጠ። ክሪስ እያመነታ
ስሜን እየጠራ ነው: ምንም አልተናገረም ስሜን ብቻ ይጠራል: መልስ
አልሰጠሁትም አልፈልገውም፣ አሳፍሮኛል ማንንም አልፈልግም ባለ መረዳቱ አልፈልገውም።
የሆነው ሆኖ መጣና አጠገቤ ጋደም አለ። ምንም ቃል ሳይናገር ይዞት
የመጣውን ሞቃት የሱፍ ጃኬት ደረበልኝ፡ ልክ እንደ እኔ ወደ ቀዝቃዛውና
የተከለለው ሰማይ ላይ አፍጥጧል በመከላችን አስፈሪና ረጅም ፀጥታ
ነገሰ። ስለ ክሪስ የምጠላው ወይም የማልወደው ምንም ነገር የለም ወደ እሱ ዞሬ ይህንን ልነግረውና የሚሞቅ ጃኬት ስላመጣልኝ ላመሰግነው በጣም
ፈልጌያለሁ። ነገር ግን አንዲት ቃል መናገር አልቻልኩም: የሚሰማኝን
እሱና መንትዮቹ ላይ ስለተወጣሁት እንደተፀፀትኩ እንዲያውቅ ፈልጌ ነበር።ማንኛችንም ሌላ ጠላት እንደማያስፈልገን እግዚአብሔር ያውቃል በጃኬቱ ውስጥ ሆነው የሚንቀጠቀጡት ክንዶቼ አቅፈው ሊያፅናኑት ናፍቀዋል ምክንያቱም አብዛኛውን ጊዜ ከቅዠቴ ስባንን የሚያባብለኝ እሱ ነው ነገር ግን ማድረግ የቻልኩት ብቸኛው ነገር፣ እዚያው ጋደም ብዬ በብዙ ነገሮች የተያዝኩ መሆኔን እንዲረዳ ተስፋ ማድረግ ብቻ ነበር።
ሁልጊዜ አስቀድሞ ነጭ ባንዲራ የሚያውለበልበው እሱ ነው፡ ለዚህም
ለዘለአለም አመስጋኝ ነኝ። እንግዳ በሆነ ጎርናና እና ውጥረት በሚሰማበት
ከሩቅ የሚመጣ በሚመስል ድምፅ፤ እሱና መንትዮቹ ራታቸውን እንደበሉና
ለእኔ ድርሻዬን እንዳስቀመጠልኝ ነገረኝ፡ “እና ከረሜላዎቹን ሁሉ በላናቸው ያልነው እያስመሰልን ነው ካቲ ለአንቺ ብዙ ተቀምጦልሻል” አለኝ።
ከረሜላ? ስለ ከረሜላ ያወራል፤ አሁንም ከረሜላ የእምባ ማበሻ በሆነበት
የልጆች አለም ውስጥ ነው? እኔ አድጌ ለልጆች መደሰቻ ጉጉት አጥቼያለሁ።
የምፈልገው ሌሎች በእኔ እድሜ ያሉ ልጆች የሚፈልጉትን ነው፤ የምፈልገው ወደ ሙሉ ሴትነት ማደግ የምችልበትን ነፃነት ነው፤ ህይወቴን በሙሉ የምቆጣጠርበትን ነፃነት ነው፡፡ ይህንን ልነግረው ስሞክር ድምፄ ልክ እንደ እምባዬ ደረቀብኝ
ካቲ ያልሺው ነገር... ሁለተኛ አስቀያሚና እንደዚያ አይነት ተስፋ ቢስ ነገሮች አትናገሪ” አለኝ፡
“ለምን?” ተናነቀኝ “የተናገርኩት እያንዳንዱ ቃል እውነት ነው፡ የተናገርኩት በውስጤ የሚሰማኝን ነው ያወጣሁት አንተ በውስጥህ የቀበርከውን ነው
ከራስህ መደበቅህን ቀጥልበት እነዚያ እውነታዎች ወደ አሲድነት ተቀይረው ውስጥህን ሲበሉት ታገኛቸዋለህ!” “አንድ ጊዜም መሞት ተመኝቼ አላውቅም”
👍46🥰3❤1
አለ በቀዝቃዛና ጎርናና ድምፅ፡ “ሁለተኛ እንደዚህ አይነት ነገር አትናገሪ
ወይም ስለ ሞት አታስቢ!” እርግጥ ነው በውስጤ የተደበቀ ጥርጣሬ አለ ግን
እስቃለሁ፤ ፈገግ እላለሁ፤ እና ራሴን እንደምንም አፅናናለሁ ምክንያቱም
በህይወት መቆየት እፈልጋለሁ፡ “በራስሽ እጅ ብትሞቺ እኔንም ይዘሽኝ ነው የምትሄጂው እና ወዲያው ደግሞ መንትዮቹም ይከተላሉ ምክንያቱም የዚያን
ጊዜ ማን እናት ይሆናቸዋል?”
አሳቀኝ ምሬት ሲሰማት የምትስቀውን የእናቴን አሳሳቅ ግልባጭ የሆነ
መራራና አስቀያሚ ሳቅ ሳቅኩ። “ለምን፣ ለምን ክሪስቶፈር? ውድ ጣፋጭና
አፍቃሪ፣ ሁልጊዜ የእኛን ፍላጎት የምታስቀድም እናት አለችን አይደል እንዴ?
እሷ መንትዮቹን ትንከባከባለች "
ክሪስ ወደ እኔ ዞረና ትከሻዬን ያዝ አደረገ: “አንዳንዴ ልክ እሷ በምትናገረው
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ስትናገሪ ያስጠላኛል: ለኬሪና ለኮሪ ከእሷ የበለጠ
አንቺ እናታቸው እንደሆንሽ የማላውቅ ይመስልሻል? መንትዮቹ እናታቸውን
ልክ እንደ እንግዳ አፍጥጠው እንደሚያዩዋት የማላስተውል ይመስልሻል?
ካቲ እኔ እኮ እውርም ደደብም አይደለሁም: እናታችን በመጀመሪያ
የምትንከባከበው ራሷን
ቀጥሎ ግን እኛን እንደሆነ አውቃለሁ።” ጨረቃ
ወጥቶ አይኖቹ ላይ የረጋውን እምባ አሳየኝ፡ ጆሮዬ ውስጥ የገባው ድምፁ አደጋ መጋፈጥ የሚችል፣ የሚያባብልና ጥልቅ ነበር፡
ይህንን ሁሉ ሲናገር ድምፁ ውስጥ ምሬት አልነበረም ፀፀት ብቻ ነበር። ልክ
ዶክተር በሽተኛውን የመጨረሻ ደረጃ የደረሰ ህመም እንዳለበት እንደሚነግርበት አይነት ስሜት አልባ መንገድ ነበር
የዚያን ጊዜ ነበር ፀፀት እንደ መቅሰፍት ጎርፍ የመጣብኝ፡ ክሪስን እወደዋለሁ፣
ወንድሜ ነው። ሙሉ ያደርገኛል፤ ያጣሁትን ሰጥቶኛል፤ አውሬና ተናዳጅ
ስሆን መረጋጋት ሰጥቶኛል። መረጋጋት እናታችንና አያቶቻችንን መልሶ
ለማጥቃት እንዴት ያለ ጥሩ መንገድ ነው! እግዚአብሔር አያይም: ኢየሱስ መስቀል ላይ የሞተ ቀን ለሁሉም ነገሮች አይኑን ጨፍኗል። አባታችን ግን እዚያ ነው ወደ ታች እየተመለከተ… እና በእፍረት ተሸማቀቅኩ።
“ተመልከቺኝ ካቲ፣ እባክሽ ተመልከቺኝ"
“አንዱም ነገር ከልቤ አልነበረም፤ ክሪስ እውነቴን ነው ሌሎች እንደሚኖሩት
መኖር እፈልጋለሁ፤ ግን የሆነ መጥፎ ነገር የሚሆንብን ሁልጊዜ የሚዘጋብን ስለሚመስለኝ እፈራለሁ። መጥፎ ነገር የተናገርኩት ልቀሰቅሳችሁ እንድታዩ ላደርጋችሁ ፈልጌ ነው ክሪስ… ከብዙ ሰዎች ጋር መሆን፣ አዳዲስ ፊቶችና አዳዲስ ክፍሎች ማየት እጅግ ፈልጌያለሁ። ለመንትዮቹ እስከሞት ድረስ
ፈርቻለሁ፡ ሱቅ መሄድ፣ ፈረስ መጋለብና እዚህ ልናደርጋቸው የማንችላቸው
ነገሮች ሁሉ ማድረግ እፈልጋለሁ።
በጨለማ ጣሪያው ላይ በብርድ እርስ በርሳችን በስሜት ተቃቀፍን፡ እንደ
አንድ ሆነን ልቦቻችን እርስ በርሳቸው በሀይል ይደልቁ ነበር። ልቅሶም የለ ሳቅም የለ፤ ከዚህ በፊት ውቅያኖስ የሚሞላ ያህል እምባ አላፈሰስንም? መዳን አልጠበቅንም? እምባ ካልረዳና ፀሎት ካልተሰማ ታዲያ እንዴት ግን ምንም አልረዳንም በሚሊየን የሚቆጠሩ ፀሎቶችን ፀልየን የማይመጣ እግዚአብሔርን አግኝተን የሆነ ነገር እንዲያደርግልን ማድረግ እንችላለን?”
ክሪስ፣ ከዚህ በፊት ብየዋለሁ አሁንም በድጋሚ እለዋለሁ። ጅማሬውን
እኛ ማድረግ አለብን
አባታችን ሁልጊዜ የሚለው እግዚአብሔር የሚረዳው
ራሳቸውን የሚረዱትን ነው፣ አይደል?”
ጉንጩን ከጉንጬ ጋር አጣብቆ ለረጅም ጊዜ ሲመሰጥ ቆየ፡ ከዚያ
“አስብበታለሁ። ሆኖም እናታችን እንዳለችው ወደዚያ ሀብት በማናቸውም
ጊዜ ልንመጣ እችላለን።”...
✨ይቀጥላል✨
ወይም ስለ ሞት አታስቢ!” እርግጥ ነው በውስጤ የተደበቀ ጥርጣሬ አለ ግን
እስቃለሁ፤ ፈገግ እላለሁ፤ እና ራሴን እንደምንም አፅናናለሁ ምክንያቱም
በህይወት መቆየት እፈልጋለሁ፡ “በራስሽ እጅ ብትሞቺ እኔንም ይዘሽኝ ነው የምትሄጂው እና ወዲያው ደግሞ መንትዮቹም ይከተላሉ ምክንያቱም የዚያን
ጊዜ ማን እናት ይሆናቸዋል?”
አሳቀኝ ምሬት ሲሰማት የምትስቀውን የእናቴን አሳሳቅ ግልባጭ የሆነ
መራራና አስቀያሚ ሳቅ ሳቅኩ። “ለምን፣ ለምን ክሪስቶፈር? ውድ ጣፋጭና
አፍቃሪ፣ ሁልጊዜ የእኛን ፍላጎት የምታስቀድም እናት አለችን አይደል እንዴ?
እሷ መንትዮቹን ትንከባከባለች "
ክሪስ ወደ እኔ ዞረና ትከሻዬን ያዝ አደረገ: “አንዳንዴ ልክ እሷ በምትናገረው
በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ስትናገሪ ያስጠላኛል: ለኬሪና ለኮሪ ከእሷ የበለጠ
አንቺ እናታቸው እንደሆንሽ የማላውቅ ይመስልሻል? መንትዮቹ እናታቸውን
ልክ እንደ እንግዳ አፍጥጠው እንደሚያዩዋት የማላስተውል ይመስልሻል?
ካቲ እኔ እኮ እውርም ደደብም አይደለሁም: እናታችን በመጀመሪያ
የምትንከባከበው ራሷን
ቀጥሎ ግን እኛን እንደሆነ አውቃለሁ።” ጨረቃ
ወጥቶ አይኖቹ ላይ የረጋውን እምባ አሳየኝ፡ ጆሮዬ ውስጥ የገባው ድምፁ አደጋ መጋፈጥ የሚችል፣ የሚያባብልና ጥልቅ ነበር፡
ይህንን ሁሉ ሲናገር ድምፁ ውስጥ ምሬት አልነበረም ፀፀት ብቻ ነበር። ልክ
ዶክተር በሽተኛውን የመጨረሻ ደረጃ የደረሰ ህመም እንዳለበት እንደሚነግርበት አይነት ስሜት አልባ መንገድ ነበር
የዚያን ጊዜ ነበር ፀፀት እንደ መቅሰፍት ጎርፍ የመጣብኝ፡ ክሪስን እወደዋለሁ፣
ወንድሜ ነው። ሙሉ ያደርገኛል፤ ያጣሁትን ሰጥቶኛል፤ አውሬና ተናዳጅ
ስሆን መረጋጋት ሰጥቶኛል። መረጋጋት እናታችንና አያቶቻችንን መልሶ
ለማጥቃት እንዴት ያለ ጥሩ መንገድ ነው! እግዚአብሔር አያይም: ኢየሱስ መስቀል ላይ የሞተ ቀን ለሁሉም ነገሮች አይኑን ጨፍኗል። አባታችን ግን እዚያ ነው ወደ ታች እየተመለከተ… እና በእፍረት ተሸማቀቅኩ።
“ተመልከቺኝ ካቲ፣ እባክሽ ተመልከቺኝ"
“አንዱም ነገር ከልቤ አልነበረም፤ ክሪስ እውነቴን ነው ሌሎች እንደሚኖሩት
መኖር እፈልጋለሁ፤ ግን የሆነ መጥፎ ነገር የሚሆንብን ሁልጊዜ የሚዘጋብን ስለሚመስለኝ እፈራለሁ። መጥፎ ነገር የተናገርኩት ልቀሰቅሳችሁ እንድታዩ ላደርጋችሁ ፈልጌ ነው ክሪስ… ከብዙ ሰዎች ጋር መሆን፣ አዳዲስ ፊቶችና አዳዲስ ክፍሎች ማየት እጅግ ፈልጌያለሁ። ለመንትዮቹ እስከሞት ድረስ
ፈርቻለሁ፡ ሱቅ መሄድ፣ ፈረስ መጋለብና እዚህ ልናደርጋቸው የማንችላቸው
ነገሮች ሁሉ ማድረግ እፈልጋለሁ።
በጨለማ ጣሪያው ላይ በብርድ እርስ በርሳችን በስሜት ተቃቀፍን፡ እንደ
አንድ ሆነን ልቦቻችን እርስ በርሳቸው በሀይል ይደልቁ ነበር። ልቅሶም የለ ሳቅም የለ፤ ከዚህ በፊት ውቅያኖስ የሚሞላ ያህል እምባ አላፈሰስንም? መዳን አልጠበቅንም? እምባ ካልረዳና ፀሎት ካልተሰማ ታዲያ እንዴት ግን ምንም አልረዳንም በሚሊየን የሚቆጠሩ ፀሎቶችን ፀልየን የማይመጣ እግዚአብሔርን አግኝተን የሆነ ነገር እንዲያደርግልን ማድረግ እንችላለን?”
ክሪስ፣ ከዚህ በፊት ብየዋለሁ አሁንም በድጋሚ እለዋለሁ። ጅማሬውን
እኛ ማድረግ አለብን
አባታችን ሁልጊዜ የሚለው እግዚአብሔር የሚረዳው
ራሳቸውን የሚረዱትን ነው፣ አይደል?”
ጉንጩን ከጉንጬ ጋር አጣብቆ ለረጅም ጊዜ ሲመሰጥ ቆየ፡ ከዚያ
“አስብበታለሁ። ሆኖም እናታችን እንዳለችው ወደዚያ ሀብት በማናቸውም
ጊዜ ልንመጣ እችላለን።”...
✨ይቀጥላል✨
👍32❤15🥰5
በህይወት መንገድ ላይ…
ተጋቾቹ
ምዕራፍ-8
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
///
ከህይወት መከራ ቀጥታ የሚገኝ ልምድ ከማንበብም ሆነ ከትምህርት ብሎም በፊልም ከማየት የሚገኝ አይደለም...አሁን ይታያችሁ ከመሬት በታች ተቀብራችሁ በየትኛው ደቂቃ መሬቱን ተደርምሶ እንደሚያበቃላችሁ ወይም በጥልቁ ከርሰምድር ኑዋሪ የሆነ አውሬ አንገታችሁን ፈጥርቆ በማነቅ ይዋጣችሁ .ወይንም አስፈሪ መንፈስ ድንገትአዛው አጠናግሮ ያስቀራችሁ በማታውቁበት ሁኔታ ከእነዚህ ሁሉ ስሜቶች ጋር እያታገላችሁ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ከምትወዱትና ከምታከብርቱ ጓደኛችሁ እሬሳ ጎን ለሳዕታት ቁጭ ብላችሁ…ደግሞ አንደኛዋ ጓደኛችሁ የት እንደገባች ሳታውቁ ብን ብላ ጠፍታባችሁ የሚሰማችሁን ስሜት በምን አይነት ቃላት ለሌላ ሰው ማስረዳት ትችላላችሁ…?ሰሚውስ በምን አይነት ተአምራዊ አቅሙ ሙሉ ስሜታችሁን ሳይሸራርፍ ሊረዳችሁ ይችላል?
‹‹ሰዎች ደነዘዝን እኮ…በቃ እዚሁ አብረነው ከሬሳው ጋር እሬሳ ሆነን ለመቅረት ወስነን ተስፋ ቆርጠናል ማለት ነው?››አይዳ ነች ከወትሮው በጣም ቀሰስተኛና እንክትክት ባለ ድምፅ ሀሳቧን ያቀረበችው፡፡
‹‹ምን እናድርግ ታዲያ..?ሰላምስ እሺ በራሷ ጊዜ ተሰውራ ይሁን አልያም ጠባቂ መላአኬ የምትለው በክንፉ አንጠልጥሎ ይዛት አርጎ አናውቅም ስራችን የለችም...አጠገባችን የተኛውን ጋሼ አህመድን እንዴት አደርገነው ወደ ፊት እንንቀሳቀሳለን?››
‹‹አዎ እናንተ ሁለታችሁ ሂዱ.. እኔ እዚህ ከእሱ ጋር እሆናለው››አለ በሪሁን ፡፡
‹አይ …ገና ይሳካልን አይሳካልን ለማናውቀው ነገር ተጣጥለን አንሄድም.. .እዚሁ የሚሆነውን እንጠብቃለን›አልኩ በቁርጠኝነት፡፡
‹‹አይ .አንተ አይዳን ይዘሀት ሂድ….›>በሪሁን አምርሮ ተቃወመ፡፡
‹‹ሰዎች ምን እያወራችሁ ነው ….?በአየር እጥረትና በመከራ መደራረብ የማሰብ አቅማችን እየተዳከመ ይመስለኛል…እውነታውን አምነን ተቀብለን ቢያንስ እስከቻልነው ድረስ ወደፊት መቀጠል አለብን…ሰላምም በመጨረሻ ንግግሯ ልትመክረን የሞከረችን ይሄንኑ መሰለኝ...ጋሼ አህመድ አንዴ ሞቷል…. በቃ ምንም ብናደርግ ነፍሱን መመለስ አንችልም…ግን ደግሞ ቤተሰቦች እንዳሉት አትርሱ… ቢያንስ ከመካከላችን አንዳችን እንኳን ተሳክቶልን ተርፈን ለባለቤቱና ለልጆቹ አባታቸው ወደእነሱ በህይወት ለመመለስ ምን ያህል ሲጥር እንደነበር አስረድተናቸው ልናፅናናቸው ከቻልን ቀላል ነገር አይደለም፡፡
‹‹አዎ እውነትሽን ነው…ከዚህ እንደምንም በህይወት ወጥቼ ልጆቹን መርዳት አለብኝ…አዎ እነሱን ማሳደግ ኃላፊነቱ የእኔ ነው፡፡እንደውም ሁላችንም አንዴ እጃችንም ጓደኛችን በድን ላይ እንድናኖር እፈልጋለው››
‹‹ም አልክ በሪሁን?››ገራ በመጋባትና በፍራቻ ጠየቅኩት፡፡
‹‹እጃችሁን አምጡ…››.የሶሰታችንንም እጅ በጋሽ አህመድ እሬሳ ልብ አካበባቢ አንድ ለይ አደራርበን ጫን
‹አሁን ጥለነው ከመሄዳችን በፊት ቃል ኪዳን እንገባለታለን..የምለውን ደግማችሁ ትላላችሁ.››
‹እኛ ጓደኞችህ›
‹‹እኛ ጓደኞችህ››ያለውን ደገምነው…የታደለ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ሰልጣን ተሰጥቶት በተወካዬች ምርክር ቤት ፊት ቀርቦ በጠቅላይ አቃቢ ህጎ አማካይነት ቃል ይገበል እኛ እዚህ የጓደኛችንን ሬሳ አጋድመን በጨለማ ውሰጥ ሁለት ፐርሰንት በህይወት የመትረፍ እድል ይዘን ቃል እንገባለን፡፡
‹‹ከመካከላችን አንዳችን እንኳን በህይወት ከተረፍንና ወደ ኑሮችን ከተመለስን….››
‹‹በተቻለን አቅም ልጆችህን ልናስተምርና ልንረዳ ቃል እንገባለን››
‹‹ቃል አንገባለን››
የቃል ኪዳኑን ስነ-ስርዓት ካጠናቀቅን ቡኃላ እጃችንን ለቀቀና ከተቀመጠበት ተነሳ…‹‹ሞባይልህ ባትሪ አለህ አይደል አብራልኝ›አለኝ
አበራውለትና የሚያደርገውን ማየት ጀመርኩ …ሬሳውን አስተካክሎ መገነዝ ጀመረ ..ፊቱን በጨርቅ ሸፈነው…ከዛ በአቅራቢያችን የተቆለውን አፈር እየዛቀ ማልበስ ጀመረ……
ብቻ አስፈሪ የሆነና እና የተለየውን የቀብር ስነ-ስርአት በ10 ደቂቃ ውስጥ አጠናቀን ጉዞችንን ለመቀጠል ዝግጁ ሆንን…የቀረችንን ተወሰነች ሬሽንና አራት የሀይላድ ውሀ ያዝን ….በሪሁን አንድ ብስኩትና አንድ ውሀ አነሳና አፈር የተጫነበት እሬሳ ላይ አስቀመጠና ‹‹በሉ እንሂዴ.›› አለና ቀድሞና ከፊት ለፊታችን መራመድ ጀመረ
አሁን በጣም ውድ የሆነ ውሀና ምግብ ለሬሳ መስጠት ምን የሚሉት የስነልቦና ጫወታ ነው?›› ስል አሰብኩ…የጥንት ፈርኦኖች ለቀብራቸው ባሰሩት ፕሪሚዳቸው ውስጥ ሞተው ሲቀበሩ ወርቅና እንቁዋቻቸው ብቻ ሳይሆን ሚስቶቻቸውንም ጭምር አብረዋቸው ይቀበሩ እንደነበር ታሪክ ይነግረናል … .እና ያቺ የሰው ልጅ ስነ-ልቦና ከልጅ ለጅ በዲ.ኤን.ኤ እየተላለፈች መጥታ ዛሬም ይሄው እኛ ፈፀምናት…
.በሪሁን ባደረገው ነገር የተከራከረው ሰው የለም የቀረውን እቃችንን ተከፋፍለን ይዘን ጉዞ ጀመርን ..ዋሻው አንዴ ተንርቦርቅቆ ይሰፋል ..አንዴ ደግሞ ለማለፍም እስኪያስቸግር ድረስ ይጠባል..ከ45 ደቂቃ ጉዞ ቡኃላ ይመስለኛል ወደተታች አንሸራቶ የሚያስወርድ ገደል ያለበት ቦታ ገጠመን …
‹‹እንዴት ነው የምናደርገው.?››ግራ ገብቶኝ ጠየቅኩ
ሁላችንም በየራሳችን መፍትሄ ለማመንጨት ትካዜ ውስጥ ገባን …መፍትሄ ለማምጣቱ እንደተለመደው በሪሁን ቀደመን…ድንገት የሚቆፈር ነገር ካጋጠመን ብለን ከያዝነው ሁለት ብረቶች መካከል አንዱን ወደመሬት አስተካከለና በአንደኛው እየቀጠቀጠ ወደ መሬት ውስጥ መቅበር ጀመረ…
‹‹ምን እየደረክ ነው?››አይዳ ጠየቀችው
‹‹ላሳያችሁ አይደል…?›› ብሎ የለበሰውን የጅንስ ጃኬት አወለቀና በወፍራሙ በቢላዋ መተልተል ጀመረ..ከዛ እርስ በርስ ቋጠራቸውና መሬት ውስጥ ከቀበረው ብረት ላይ አጥብቆ አሰረው..
አሁን እኔን በደንብ እዩና እኔ እንደማደርገው አድርጋችሁ ትወርዳላችሁ …››አለና በጨርቁ ላይ እየተንጠለጠለ በቀላሉ ወረደ፡፡
‹‹.... አትፍሩ ..ብዙም አያስቸግር.መጀመሪያ ግን ዕቃውን በጫፍ ላይ አስራችሁ ቀስ ብችሁ ልቀቁት ›የሚል ትዕዛዝ ሰጠን…. እንዳለን አደረግን፡፡
‹ትወርዳለህ ልቅደምህ.?››አለችኝ
‹‹አይ ቅደሚ አይዞሽ.ቀስ ብለሽ.ደግሞ ጨርቁን በደንብ አጥብቀሽ ያዢው›
‹አትጨነቅ እይዘዋለው ››አለችና..ጨርቁን ይዛ እየተንሸራተተች መውረድ ጀመረች…በጣም ነበር የሰጋውት …እግዜር ይመስገን በሰላም በሪሁን ካለበት ደረሰች. . አቅፎ ተቀበላትና መሬት አሳረፋት
…ቀጥሎ የእኔ ተራ ነው …ጨርቁን በእጆቼ ሁለት ዙር ጠቅልዬ ያዝኩና በእግሬ ለመቆንጠጥ እየመከርኩ መውረድ ጀመርኩ፤.ያስፋራል.፤ወደታች ሳይ ገና ምኑን አልያዝኩትም‹‹..በርታ .በርታ › የሚለው የአይዳ ጥኡም ድምፅ ይሰማኛል..አዎ እየበረታው ነው፡፡ ግማሽ አካባቢ ደረስኩ…ከዚህ ቡኃላ ብዙም አይከብደኝም ብዬ አስቤ እንኳን ሳልጨርስ ጨርቁ መሀከል ላይ ጣ.ጣ.ጣ ብሎ ተበጠሰ ፡፡ ዥው ብዬ ወደታች ….ብዥዥ አለብኝ…ዋሻው ከስር ወደላይ እየተገለባበጠ ያለ ይመስለኛል..
‹‹እሱም እንዳይሞት ..እሱም እንዳይሞት…››የሚለው የአይዳ ጩኸት እየተሰማኝ ጭልጥ ብዬ በዛው ጠፋው..ከምን ያህል ደቂቃዎች ቡኃላ እንደሆነ አላውቅም ስነቃ አይዳ ጭን ላይ ተኝቼያለው፡፡
ተጋቾቹ
ምዕራፍ-8
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
///
ከህይወት መከራ ቀጥታ የሚገኝ ልምድ ከማንበብም ሆነ ከትምህርት ብሎም በፊልም ከማየት የሚገኝ አይደለም...አሁን ይታያችሁ ከመሬት በታች ተቀብራችሁ በየትኛው ደቂቃ መሬቱን ተደርምሶ እንደሚያበቃላችሁ ወይም በጥልቁ ከርሰምድር ኑዋሪ የሆነ አውሬ አንገታችሁን ፈጥርቆ በማነቅ ይዋጣችሁ .ወይንም አስፈሪ መንፈስ ድንገትአዛው አጠናግሮ ያስቀራችሁ በማታውቁበት ሁኔታ ከእነዚህ ሁሉ ስሜቶች ጋር እያታገላችሁ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ከምትወዱትና ከምታከብርቱ ጓደኛችሁ እሬሳ ጎን ለሳዕታት ቁጭ ብላችሁ…ደግሞ አንደኛዋ ጓደኛችሁ የት እንደገባች ሳታውቁ ብን ብላ ጠፍታባችሁ የሚሰማችሁን ስሜት በምን አይነት ቃላት ለሌላ ሰው ማስረዳት ትችላላችሁ…?ሰሚውስ በምን አይነት ተአምራዊ አቅሙ ሙሉ ስሜታችሁን ሳይሸራርፍ ሊረዳችሁ ይችላል?
‹‹ሰዎች ደነዘዝን እኮ…በቃ እዚሁ አብረነው ከሬሳው ጋር እሬሳ ሆነን ለመቅረት ወስነን ተስፋ ቆርጠናል ማለት ነው?››አይዳ ነች ከወትሮው በጣም ቀሰስተኛና እንክትክት ባለ ድምፅ ሀሳቧን ያቀረበችው፡፡
‹‹ምን እናድርግ ታዲያ..?ሰላምስ እሺ በራሷ ጊዜ ተሰውራ ይሁን አልያም ጠባቂ መላአኬ የምትለው በክንፉ አንጠልጥሎ ይዛት አርጎ አናውቅም ስራችን የለችም...አጠገባችን የተኛውን ጋሼ አህመድን እንዴት አደርገነው ወደ ፊት እንንቀሳቀሳለን?››
‹‹አዎ እናንተ ሁለታችሁ ሂዱ.. እኔ እዚህ ከእሱ ጋር እሆናለው››አለ በሪሁን ፡፡
‹አይ …ገና ይሳካልን አይሳካልን ለማናውቀው ነገር ተጣጥለን አንሄድም.. .እዚሁ የሚሆነውን እንጠብቃለን›አልኩ በቁርጠኝነት፡፡
‹‹አይ .አንተ አይዳን ይዘሀት ሂድ….›>በሪሁን አምርሮ ተቃወመ፡፡
‹‹ሰዎች ምን እያወራችሁ ነው ….?በአየር እጥረትና በመከራ መደራረብ የማሰብ አቅማችን እየተዳከመ ይመስለኛል…እውነታውን አምነን ተቀብለን ቢያንስ እስከቻልነው ድረስ ወደፊት መቀጠል አለብን…ሰላምም በመጨረሻ ንግግሯ ልትመክረን የሞከረችን ይሄንኑ መሰለኝ...ጋሼ አህመድ አንዴ ሞቷል…. በቃ ምንም ብናደርግ ነፍሱን መመለስ አንችልም…ግን ደግሞ ቤተሰቦች እንዳሉት አትርሱ… ቢያንስ ከመካከላችን አንዳችን እንኳን ተሳክቶልን ተርፈን ለባለቤቱና ለልጆቹ አባታቸው ወደእነሱ በህይወት ለመመለስ ምን ያህል ሲጥር እንደነበር አስረድተናቸው ልናፅናናቸው ከቻልን ቀላል ነገር አይደለም፡፡
‹‹አዎ እውነትሽን ነው…ከዚህ እንደምንም በህይወት ወጥቼ ልጆቹን መርዳት አለብኝ…አዎ እነሱን ማሳደግ ኃላፊነቱ የእኔ ነው፡፡እንደውም ሁላችንም አንዴ እጃችንም ጓደኛችን በድን ላይ እንድናኖር እፈልጋለው››
‹‹ም አልክ በሪሁን?››ገራ በመጋባትና በፍራቻ ጠየቅኩት፡፡
‹‹እጃችሁን አምጡ…››.የሶሰታችንንም እጅ በጋሽ አህመድ እሬሳ ልብ አካበባቢ አንድ ለይ አደራርበን ጫን
‹አሁን ጥለነው ከመሄዳችን በፊት ቃል ኪዳን እንገባለታለን..የምለውን ደግማችሁ ትላላችሁ.››
‹እኛ ጓደኞችህ›
‹‹እኛ ጓደኞችህ››ያለውን ደገምነው…የታደለ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ሰልጣን ተሰጥቶት በተወካዬች ምርክር ቤት ፊት ቀርቦ በጠቅላይ አቃቢ ህጎ አማካይነት ቃል ይገበል እኛ እዚህ የጓደኛችንን ሬሳ አጋድመን በጨለማ ውሰጥ ሁለት ፐርሰንት በህይወት የመትረፍ እድል ይዘን ቃል እንገባለን፡፡
‹‹ከመካከላችን አንዳችን እንኳን በህይወት ከተረፍንና ወደ ኑሮችን ከተመለስን….››
‹‹በተቻለን አቅም ልጆችህን ልናስተምርና ልንረዳ ቃል እንገባለን››
‹‹ቃል አንገባለን››
የቃል ኪዳኑን ስነ-ስርዓት ካጠናቀቅን ቡኃላ እጃችንን ለቀቀና ከተቀመጠበት ተነሳ…‹‹ሞባይልህ ባትሪ አለህ አይደል አብራልኝ›አለኝ
አበራውለትና የሚያደርገውን ማየት ጀመርኩ …ሬሳውን አስተካክሎ መገነዝ ጀመረ ..ፊቱን በጨርቅ ሸፈነው…ከዛ በአቅራቢያችን የተቆለውን አፈር እየዛቀ ማልበስ ጀመረ……
ብቻ አስፈሪ የሆነና እና የተለየውን የቀብር ስነ-ስርአት በ10 ደቂቃ ውስጥ አጠናቀን ጉዞችንን ለመቀጠል ዝግጁ ሆንን…የቀረችንን ተወሰነች ሬሽንና አራት የሀይላድ ውሀ ያዝን ….በሪሁን አንድ ብስኩትና አንድ ውሀ አነሳና አፈር የተጫነበት እሬሳ ላይ አስቀመጠና ‹‹በሉ እንሂዴ.›› አለና ቀድሞና ከፊት ለፊታችን መራመድ ጀመረ
አሁን በጣም ውድ የሆነ ውሀና ምግብ ለሬሳ መስጠት ምን የሚሉት የስነልቦና ጫወታ ነው?›› ስል አሰብኩ…የጥንት ፈርኦኖች ለቀብራቸው ባሰሩት ፕሪሚዳቸው ውስጥ ሞተው ሲቀበሩ ወርቅና እንቁዋቻቸው ብቻ ሳይሆን ሚስቶቻቸውንም ጭምር አብረዋቸው ይቀበሩ እንደነበር ታሪክ ይነግረናል … .እና ያቺ የሰው ልጅ ስነ-ልቦና ከልጅ ለጅ በዲ.ኤን.ኤ እየተላለፈች መጥታ ዛሬም ይሄው እኛ ፈፀምናት…
.በሪሁን ባደረገው ነገር የተከራከረው ሰው የለም የቀረውን እቃችንን ተከፋፍለን ይዘን ጉዞ ጀመርን ..ዋሻው አንዴ ተንርቦርቅቆ ይሰፋል ..አንዴ ደግሞ ለማለፍም እስኪያስቸግር ድረስ ይጠባል..ከ45 ደቂቃ ጉዞ ቡኃላ ይመስለኛል ወደተታች አንሸራቶ የሚያስወርድ ገደል ያለበት ቦታ ገጠመን …
‹‹እንዴት ነው የምናደርገው.?››ግራ ገብቶኝ ጠየቅኩ
ሁላችንም በየራሳችን መፍትሄ ለማመንጨት ትካዜ ውስጥ ገባን …መፍትሄ ለማምጣቱ እንደተለመደው በሪሁን ቀደመን…ድንገት የሚቆፈር ነገር ካጋጠመን ብለን ከያዝነው ሁለት ብረቶች መካከል አንዱን ወደመሬት አስተካከለና በአንደኛው እየቀጠቀጠ ወደ መሬት ውስጥ መቅበር ጀመረ…
‹‹ምን እየደረክ ነው?››አይዳ ጠየቀችው
‹‹ላሳያችሁ አይደል…?›› ብሎ የለበሰውን የጅንስ ጃኬት አወለቀና በወፍራሙ በቢላዋ መተልተል ጀመረ..ከዛ እርስ በርስ ቋጠራቸውና መሬት ውስጥ ከቀበረው ብረት ላይ አጥብቆ አሰረው..
አሁን እኔን በደንብ እዩና እኔ እንደማደርገው አድርጋችሁ ትወርዳላችሁ …››አለና በጨርቁ ላይ እየተንጠለጠለ በቀላሉ ወረደ፡፡
‹‹.... አትፍሩ ..ብዙም አያስቸግር.መጀመሪያ ግን ዕቃውን በጫፍ ላይ አስራችሁ ቀስ ብችሁ ልቀቁት ›የሚል ትዕዛዝ ሰጠን…. እንዳለን አደረግን፡፡
‹ትወርዳለህ ልቅደምህ.?››አለችኝ
‹‹አይ ቅደሚ አይዞሽ.ቀስ ብለሽ.ደግሞ ጨርቁን በደንብ አጥብቀሽ ያዢው›
‹አትጨነቅ እይዘዋለው ››አለችና..ጨርቁን ይዛ እየተንሸራተተች መውረድ ጀመረች…በጣም ነበር የሰጋውት …እግዜር ይመስገን በሰላም በሪሁን ካለበት ደረሰች. . አቅፎ ተቀበላትና መሬት አሳረፋት
…ቀጥሎ የእኔ ተራ ነው …ጨርቁን በእጆቼ ሁለት ዙር ጠቅልዬ ያዝኩና በእግሬ ለመቆንጠጥ እየመከርኩ መውረድ ጀመርኩ፤.ያስፋራል.፤ወደታች ሳይ ገና ምኑን አልያዝኩትም‹‹..በርታ .በርታ › የሚለው የአይዳ ጥኡም ድምፅ ይሰማኛል..አዎ እየበረታው ነው፡፡ ግማሽ አካባቢ ደረስኩ…ከዚህ ቡኃላ ብዙም አይከብደኝም ብዬ አስቤ እንኳን ሳልጨርስ ጨርቁ መሀከል ላይ ጣ.ጣ.ጣ ብሎ ተበጠሰ ፡፡ ዥው ብዬ ወደታች ….ብዥዥ አለብኝ…ዋሻው ከስር ወደላይ እየተገለባበጠ ያለ ይመስለኛል..
‹‹እሱም እንዳይሞት ..እሱም እንዳይሞት…››የሚለው የአይዳ ጩኸት እየተሰማኝ ጭልጥ ብዬ በዛው ጠፋው..ከምን ያህል ደቂቃዎች ቡኃላ እንደሆነ አላውቅም ስነቃ አይዳ ጭን ላይ ተኝቼያለው፡፡
👍24😁4❤2
‹‹…ምንድነው የሆንኩት..?አልሞትኩም አይደል?.››ግራ በመጋባት ዙሪያ ገባዬን በማየት ጠየቅኩ
‹‹ደህና ነህ ...›አይዳ ነች
‹‹ምን ሆኜ ነው ጭንቅላቴ ነው የተጎዳው?›
‹‹አይ ጭንቅላትህ ደህና ነው..››
‹‹እና ተርፌያለሁ ማለት ነው….ለምን እራሴን ሳትኩ ታዲያ?››
‹‹ማለቴ››ልንገረው ወይስ ይቅርብኝ እያለች ከራሷ ጋር ሙግት እንደገጠመች ገባኝ…እና ደነገጥኩ፡፡
‹‹ንገሪኝ ምንድነው የተፈጠረው?››
‹‹እግርህ..››
‹‹እግሬ ምን ሆነ…?››ብዬ ከጭኗ ላይ ተነስቼ ስመለከት በጨርቅ ተጠቅልሏል
‹‹..ወለምታ ነው.?.››ብዬ ላየው ስል ሙሉ በሙሉ እንኳን መነሳት አልቻልኩም
‹‹ተረጋጋ አጥንትህ ስለተሰበረ..መንቀሳቀስ አትችልም››በሪሁን ቁርጤን ነገረኝ፡
‹‹አጥንትህ››
‹‹አዎ ከቁርጭምጭሚትህ ከፍ ብሎ አጥንትህ ተሰብሯል››
በዚህን ጊዜ ጥዝጣዜው ጭንቅላቴን መታኝ…ለካ እስከአሁን ደንዝዤ ስለነበር ነው….ወይኔ በቃ ብሞት ይሻላል…አዎ እውነቴን ነው እንደጋሼ አህመድ ሞቼ ተገላግዬ ቢሆን ትንሽ አዝነው ጥቂት አልቅሰው ያው እንደለመዱት አፈር አለብሰውብኝ .መንገዳቸውን በመቀጠል እድላቸውን ይሞክሩ ነበር….አሁንስ ?.አሁንማ በጣም መራር የሆነ ፈታኝ ምርጫ እንዲመርጡ ተገደዋል፡፡.ተሸክመውኝ አስር ሜትርም መሄድ አይችሉም..ስለዚህ ጥሩ ሰዎች ከሆኑ ገድለውኝ ይሄዳሉ ጨካኞች ከሆኑ ደግሞ እንደሆነ ይሁን ብለው ለስቃይና ለጣረሞት ባለውበት ትተውኝ መሄድ ብቻ ነው ያላቸው ምርጫ.፡፡
.እንዲህ አይነት መከራ ውስጥ ሆኜ ከወራት በፊት መስጦኝ ያየውትን Vikings …የሚል እርዕስ ያለው . ተከታታይ ፊልምን ትዝ አለኝ፡፡
በጦርነት፤ በሽሽትነና እንዲህ እኛ እንደገጠመን አይነት መከራ ጊዜ አካል ጉዳተኝነት እንዴት እንደሚስተናገድ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡
እዚህ ፊልም ላይ ዋና ገፀ ባህሪ ራግነር መጀመሪያ ጀግና ብቻ የሆነ ደፋርና ብልህ ፤ ከዛም ቡኃም የጀግንነቱ ዝና ወደ ንግስና የወሰደው ሰው ነው፡፡እና ይሄ ንጉስ አራተኛ ልጁን ከመውለዱ በፊት በአማልዕክቱ ካህን በኩል ትንቢት ተነገረው..አሁን የምትወልደው ልጅ መራመድ አይችልም ተብሎ፡፡ኃያላን የእንግሊዝ ግዛቶችን ሲገጥም ቅንጣት ፍራቻ የማይታይበት ታላቁ ንጉስ በዚህ ዜና ሲሸማቀቅ ስንመለከተው እግር አልባ መሆን ችግሩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ እንረዳለን፡፡
ያው ትንቢቱን 80 ፐርሰንት አምኖ ሀያ ፐርሰንት ደግሞ እየተጠራጠረ ከወይዘሮ ሚስት ጋር እንሆ በረከት አለ…ልጅ ተወለደ፡፡እንደተባለውም እግሮቹ ቆመው ለመሄድ ተስፋ አልነበራቸውም….
እናትና አባት በሀዘን ውስጣቸው ደምቶ ልጁን በተመለከተ ሲጨቃጨቁ ከሚያሳው ዲያሎግ ጥቂቱ
ዋና ገፀ ባህሪው-He will die anyway.. What is the point of pretending?ብሎ ይጠይቃል ሞት የሚጠብቀውን ጨቅላ ልጆን ታቅፋ የተቀመጠችውን እናት
-
-
‹‹It is natural.. we let such baby dye for own good …. What kind of life could he live?.
››ይላታል ለእናት እሱ ራሱ ውስጡን ማሳመን ሳይችል፡፡
I know …but I don’t care. ትላለች እናት ወደውስጧ ልጆን ጨምቃ እያቀፈች፡፡(እሱስ ታድሏል በወቅቱ እናቱ ከጎኑ ነበረች.. እኔ ግን ያው ከዚህ ጉድለቴ ሊያተርፈኝ እንዲታገል የሚያስችል ፍቅር ያለው ሰው ማንም የለም፡ይታያችሁ በዚህ አራት ቀን ያለውን አትዩ እዚህ መከራ ውስጥ ከመግባታችን በፊት በአንደኛና በሁለተኛ ደረጃ የምጠላቸው ሰዎች ናቸው አብረውኝ ያሉት)ለማኛውም ወደታሪኩ ልመለስ፡፡
በማግስቱ እናት ሳታይ ልጁን ለመግደል ወደ ጫካ ይዞ ይሄዳል ወንዝ ዳር ህፃኑን ያስቀምጣል የስንቱን ጀግና ጠንካራ አንገት በአንድ ምት አሸክርክሮ የሚቀነጥስ መጥረቢያው የገዛ ልጁ አንገት ላይ ያስቀምጣል ፡፡ሊገድለው ..ግን ማድረግ አልቻለም፡፡የሆንከውን ሁን ብሎ ልጁን እዛው ጥሎ ሳይገድለው ይሄዳል… ከኃላ ተደብቃ ስትከታተል የነበረቸው እናት ወዲያው ደርሳ በእንባ እየታጠበች ልጇን ከተጣለበት አንስታ ወደቤት ትመልሰዋለች፡፡
ያልጅ አድጎ ግን አድጎ ከሁሉም ጤነኛ ወንድሞቹ የበለጠ ብልህ ከሁሉም የበለጠ ኃይለኛ ተዋጊ፤ከሁሉም የበለጠ ታሪክ የማይረሳው ከአባቱ የበለጠ ስመ-ገናና ጀግና ለመሆን ይበቃል ‹‹ አይቨ ቦንለስ ››……አጥንት አልባው አይባ
. በእነሱ እምነት አንድ አካለ ጎዶሎ ሆኖ የተወለደሰው እንዲኖር ሊፈቀድለት አይገባም፡፡ እንደዛ አይነት ህፃን እንደተወለደ ከእናታቸው ጉያ ይነጠቅና ከመንደር ወጣ አድርገው ይገድሉታል፡፡ያንን ግዴታን መወጣት ከጉድለት ጋር የተወለደውንም ልጅ በመኖር ከሚያጋጥመው ስቃይ መገላገል እንዲሁም በአማልዕክቱ ቁጣ ያረፈበትን ህፃን በማሳደግ በማህበረሰቡ ላይ የሚመጣውን ተጨማሪ ቁጣ ለመከላከል አስፈለጊ እርምጃ አድረገው ስለሚቆጥሩት እንዲሁም በጣርነት እና ስደት ጊዜ ለማህበረሰብ ሸክም ይሆናል ብለው ሰለሚያምኑ በድርጊታቸው ቅሬታ የላቸውም፡፡እንዲህ አይነት ልማድ በግሪክ እስፓርታ ፤በአውስትራሊያ እና በእስኪሞ ይገኛል፡፡
ያ ማለት አሁንም ከቅርም አያቶቻችን አስተሳሰብ ብዙም ፈቀቅ አላልንም ማለት ነው፡፡እርግጥ አካል ጉዳተኛ የሆኑትን ህፃናት ገና እንደተወለዱ አንገታቸውን አንቀን አንገላቸውም ይሆናል፡፡ግን በሂደት ለእነሱ ምቹ ያልሆነ የማህበራዊ የኑሮ መዋቅር በመገንባት እየተንገዋለሉ በመገለልና በኑሮ ፈተናዎች በመሸነፍ ከደረጃው በታች ኖረው ከደረጃ በታች እንዲሞቱ እያደረግን ነው፡፡
አዛውንቶችንም አይ አርጅታችሆልና መኖር ይብቃችሁ ብለን ከፈረስ ጭራ ጋር አስረን ተጎትተው እንዲሞቱ አናደርግም …በዚህ ግን ከአያቶቻችን የተሻልን ነን ብለን ልንኮራ አንችልም ፡፡ምክንያም የችግር ጭራ ላይ አስረናቸው በየጎዳናው በረሀብ በእርዛት እየተጎተቱ እንዲሞቱ እያደረግን ነውና፡፡ከደሙ ንፅህ ነን ማለት አንችልም፡፡
አሁን እኔ እንኳን በዚህ አጣብቂኝ ወቅት እንዲህ አይነት አደጋ ባያጋጥመኝ ስለአካል ጉዳተኝነት እንዲህ አምርሬ ላስብ አልችልም ነበር
‹‹በቃ እንግዲያው…እናንተ ጉዞችሁን ቀጥሉ››የደረሱኩበትን የመጨረሻ ውሳኔ ነገርኳችው፡፡
‹‹ምን..?በፍፅም በህይወት እያለህ ጥለንህ አንሄድም››አይዳ ነች፡፡
‹አይ እናንተንማ እንዲህ አይነት ፈተና ውስጥ አልከታችሁም….እሱን እኔ ራሴ አደርገዋለው..እናንተ ሂዱ››
‹‹ምኑ ነው የምትፈፅመው?››
‹‹መቼስ እንዲህ እየተሰቃየው አራት አምስት ቀን እግዜር ነፍሴን እስኪወስደው አልጠብቅም ››
‹‹እና..?››
‹‹ለማንኛውም ቢላዎ ሰጥታችሁኝ ሂዱ …››
ተንደርድራ መጣችና ከንፈሬ ላይ ተጣበቀችብኝ…እኔ ብቻ ሳልሆን በሪሁንም በጣም እንደደነገጠ ታወቆኛል፡፡ሲበቀትና ስትለቀኝ አንደምንም ትንፋሼን ሰብስቤ‹‹ምን ማለት ነው?››ጠየቅኳት…ጥያቄዬ ከግራ መጋቴ የመነጨ ነው፡፡ይህቺ ልጅ ለምድነው የሳመቺኝ…አፈቅርሀለው ለማለት ፈልጋ ይሆን?…እንዴት አንዲህ ይሆናል? እጮኛዬን እኮ በደንብ ነው የምታውቃት….እንደውም አብረን ተምረናል ሲሉ ሰምቼያለው….ግን በእውነት በህይወት ተርፌ ከዚህ ብወጣ ያቺን አለብላቢት እጮኛዬን አገባታለው….አዎ ፀባዬ ባይመቸኝም አፈቅራታለኁ…ስለዚህ እግዚያብሄር ከዚህ በተአምሩ ካወጣኝ እሷን ማጋባቴ የማይቀር ነው፡፡ግን የዚህቺኘዋ ከንፈር ልዩ ነው …ሙቀቱ የኤሌክትሪክ አይነት ንዝረት አለው…ቲ..ሽሽሽ አድርጎ የሚያቀልጥ አይነት …ስሜቱ ልቤን ምንጭቅ አድርጎ ነው ከቦታዋ ያነቃነቃት፡፡
‹‹ደህና ነህ ...›አይዳ ነች
‹‹ምን ሆኜ ነው ጭንቅላቴ ነው የተጎዳው?›
‹‹አይ ጭንቅላትህ ደህና ነው..››
‹‹እና ተርፌያለሁ ማለት ነው….ለምን እራሴን ሳትኩ ታዲያ?››
‹‹ማለቴ››ልንገረው ወይስ ይቅርብኝ እያለች ከራሷ ጋር ሙግት እንደገጠመች ገባኝ…እና ደነገጥኩ፡፡
‹‹ንገሪኝ ምንድነው የተፈጠረው?››
‹‹እግርህ..››
‹‹እግሬ ምን ሆነ…?››ብዬ ከጭኗ ላይ ተነስቼ ስመለከት በጨርቅ ተጠቅልሏል
‹‹..ወለምታ ነው.?.››ብዬ ላየው ስል ሙሉ በሙሉ እንኳን መነሳት አልቻልኩም
‹‹ተረጋጋ አጥንትህ ስለተሰበረ..መንቀሳቀስ አትችልም››በሪሁን ቁርጤን ነገረኝ፡
‹‹አጥንትህ››
‹‹አዎ ከቁርጭምጭሚትህ ከፍ ብሎ አጥንትህ ተሰብሯል››
በዚህን ጊዜ ጥዝጣዜው ጭንቅላቴን መታኝ…ለካ እስከአሁን ደንዝዤ ስለነበር ነው….ወይኔ በቃ ብሞት ይሻላል…አዎ እውነቴን ነው እንደጋሼ አህመድ ሞቼ ተገላግዬ ቢሆን ትንሽ አዝነው ጥቂት አልቅሰው ያው እንደለመዱት አፈር አለብሰውብኝ .መንገዳቸውን በመቀጠል እድላቸውን ይሞክሩ ነበር….አሁንስ ?.አሁንማ በጣም መራር የሆነ ፈታኝ ምርጫ እንዲመርጡ ተገደዋል፡፡.ተሸክመውኝ አስር ሜትርም መሄድ አይችሉም..ስለዚህ ጥሩ ሰዎች ከሆኑ ገድለውኝ ይሄዳሉ ጨካኞች ከሆኑ ደግሞ እንደሆነ ይሁን ብለው ለስቃይና ለጣረሞት ባለውበት ትተውኝ መሄድ ብቻ ነው ያላቸው ምርጫ.፡፡
.እንዲህ አይነት መከራ ውስጥ ሆኜ ከወራት በፊት መስጦኝ ያየውትን Vikings …የሚል እርዕስ ያለው . ተከታታይ ፊልምን ትዝ አለኝ፡፡
በጦርነት፤ በሽሽትነና እንዲህ እኛ እንደገጠመን አይነት መከራ ጊዜ አካል ጉዳተኝነት እንዴት እንደሚስተናገድ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡
እዚህ ፊልም ላይ ዋና ገፀ ባህሪ ራግነር መጀመሪያ ጀግና ብቻ የሆነ ደፋርና ብልህ ፤ ከዛም ቡኃም የጀግንነቱ ዝና ወደ ንግስና የወሰደው ሰው ነው፡፡እና ይሄ ንጉስ አራተኛ ልጁን ከመውለዱ በፊት በአማልዕክቱ ካህን በኩል ትንቢት ተነገረው..አሁን የምትወልደው ልጅ መራመድ አይችልም ተብሎ፡፡ኃያላን የእንግሊዝ ግዛቶችን ሲገጥም ቅንጣት ፍራቻ የማይታይበት ታላቁ ንጉስ በዚህ ዜና ሲሸማቀቅ ስንመለከተው እግር አልባ መሆን ችግሩ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ እንረዳለን፡፡
ያው ትንቢቱን 80 ፐርሰንት አምኖ ሀያ ፐርሰንት ደግሞ እየተጠራጠረ ከወይዘሮ ሚስት ጋር እንሆ በረከት አለ…ልጅ ተወለደ፡፡እንደተባለውም እግሮቹ ቆመው ለመሄድ ተስፋ አልነበራቸውም….
እናትና አባት በሀዘን ውስጣቸው ደምቶ ልጁን በተመለከተ ሲጨቃጨቁ ከሚያሳው ዲያሎግ ጥቂቱ
ዋና ገፀ ባህሪው-He will die anyway.. What is the point of pretending?ብሎ ይጠይቃል ሞት የሚጠብቀውን ጨቅላ ልጆን ታቅፋ የተቀመጠችውን እናት
-
-
‹‹It is natural.. we let such baby dye for own good …. What kind of life could he live?.
››ይላታል ለእናት እሱ ራሱ ውስጡን ማሳመን ሳይችል፡፡
I know …but I don’t care. ትላለች እናት ወደውስጧ ልጆን ጨምቃ እያቀፈች፡፡(እሱስ ታድሏል በወቅቱ እናቱ ከጎኑ ነበረች.. እኔ ግን ያው ከዚህ ጉድለቴ ሊያተርፈኝ እንዲታገል የሚያስችል ፍቅር ያለው ሰው ማንም የለም፡ይታያችሁ በዚህ አራት ቀን ያለውን አትዩ እዚህ መከራ ውስጥ ከመግባታችን በፊት በአንደኛና በሁለተኛ ደረጃ የምጠላቸው ሰዎች ናቸው አብረውኝ ያሉት)ለማኛውም ወደታሪኩ ልመለስ፡፡
በማግስቱ እናት ሳታይ ልጁን ለመግደል ወደ ጫካ ይዞ ይሄዳል ወንዝ ዳር ህፃኑን ያስቀምጣል የስንቱን ጀግና ጠንካራ አንገት በአንድ ምት አሸክርክሮ የሚቀነጥስ መጥረቢያው የገዛ ልጁ አንገት ላይ ያስቀምጣል ፡፡ሊገድለው ..ግን ማድረግ አልቻለም፡፡የሆንከውን ሁን ብሎ ልጁን እዛው ጥሎ ሳይገድለው ይሄዳል… ከኃላ ተደብቃ ስትከታተል የነበረቸው እናት ወዲያው ደርሳ በእንባ እየታጠበች ልጇን ከተጣለበት አንስታ ወደቤት ትመልሰዋለች፡፡
ያልጅ አድጎ ግን አድጎ ከሁሉም ጤነኛ ወንድሞቹ የበለጠ ብልህ ከሁሉም የበለጠ ኃይለኛ ተዋጊ፤ከሁሉም የበለጠ ታሪክ የማይረሳው ከአባቱ የበለጠ ስመ-ገናና ጀግና ለመሆን ይበቃል ‹‹ አይቨ ቦንለስ ››……አጥንት አልባው አይባ
. በእነሱ እምነት አንድ አካለ ጎዶሎ ሆኖ የተወለደሰው እንዲኖር ሊፈቀድለት አይገባም፡፡ እንደዛ አይነት ህፃን እንደተወለደ ከእናታቸው ጉያ ይነጠቅና ከመንደር ወጣ አድርገው ይገድሉታል፡፡ያንን ግዴታን መወጣት ከጉድለት ጋር የተወለደውንም ልጅ በመኖር ከሚያጋጥመው ስቃይ መገላገል እንዲሁም በአማልዕክቱ ቁጣ ያረፈበትን ህፃን በማሳደግ በማህበረሰቡ ላይ የሚመጣውን ተጨማሪ ቁጣ ለመከላከል አስፈለጊ እርምጃ አድረገው ስለሚቆጥሩት እንዲሁም በጣርነት እና ስደት ጊዜ ለማህበረሰብ ሸክም ይሆናል ብለው ሰለሚያምኑ በድርጊታቸው ቅሬታ የላቸውም፡፡እንዲህ አይነት ልማድ በግሪክ እስፓርታ ፤በአውስትራሊያ እና በእስኪሞ ይገኛል፡፡
ያ ማለት አሁንም ከቅርም አያቶቻችን አስተሳሰብ ብዙም ፈቀቅ አላልንም ማለት ነው፡፡እርግጥ አካል ጉዳተኛ የሆኑትን ህፃናት ገና እንደተወለዱ አንገታቸውን አንቀን አንገላቸውም ይሆናል፡፡ግን በሂደት ለእነሱ ምቹ ያልሆነ የማህበራዊ የኑሮ መዋቅር በመገንባት እየተንገዋለሉ በመገለልና በኑሮ ፈተናዎች በመሸነፍ ከደረጃው በታች ኖረው ከደረጃ በታች እንዲሞቱ እያደረግን ነው፡፡
አዛውንቶችንም አይ አርጅታችሆልና መኖር ይብቃችሁ ብለን ከፈረስ ጭራ ጋር አስረን ተጎትተው እንዲሞቱ አናደርግም …በዚህ ግን ከአያቶቻችን የተሻልን ነን ብለን ልንኮራ አንችልም ፡፡ምክንያም የችግር ጭራ ላይ አስረናቸው በየጎዳናው በረሀብ በእርዛት እየተጎተቱ እንዲሞቱ እያደረግን ነውና፡፡ከደሙ ንፅህ ነን ማለት አንችልም፡፡
አሁን እኔ እንኳን በዚህ አጣብቂኝ ወቅት እንዲህ አይነት አደጋ ባያጋጥመኝ ስለአካል ጉዳተኝነት እንዲህ አምርሬ ላስብ አልችልም ነበር
‹‹በቃ እንግዲያው…እናንተ ጉዞችሁን ቀጥሉ››የደረሱኩበትን የመጨረሻ ውሳኔ ነገርኳችው፡፡
‹‹ምን..?በፍፅም በህይወት እያለህ ጥለንህ አንሄድም››አይዳ ነች፡፡
‹አይ እናንተንማ እንዲህ አይነት ፈተና ውስጥ አልከታችሁም….እሱን እኔ ራሴ አደርገዋለው..እናንተ ሂዱ››
‹‹ምኑ ነው የምትፈፅመው?››
‹‹መቼስ እንዲህ እየተሰቃየው አራት አምስት ቀን እግዜር ነፍሴን እስኪወስደው አልጠብቅም ››
‹‹እና..?››
‹‹ለማንኛውም ቢላዎ ሰጥታችሁኝ ሂዱ …››
ተንደርድራ መጣችና ከንፈሬ ላይ ተጣበቀችብኝ…እኔ ብቻ ሳልሆን በሪሁንም በጣም እንደደነገጠ ታወቆኛል፡፡ሲበቀትና ስትለቀኝ አንደምንም ትንፋሼን ሰብስቤ‹‹ምን ማለት ነው?››ጠየቅኳት…ጥያቄዬ ከግራ መጋቴ የመነጨ ነው፡፡ይህቺ ልጅ ለምድነው የሳመቺኝ…አፈቅርሀለው ለማለት ፈልጋ ይሆን?…እንዴት አንዲህ ይሆናል? እጮኛዬን እኮ በደንብ ነው የምታውቃት….እንደውም አብረን ተምረናል ሲሉ ሰምቼያለው….ግን በእውነት በህይወት ተርፌ ከዚህ ብወጣ ያቺን አለብላቢት እጮኛዬን አገባታለው….አዎ ፀባዬ ባይመቸኝም አፈቅራታለኁ…ስለዚህ እግዚያብሄር ከዚህ በተአምሩ ካወጣኝ እሷን ማጋባቴ የማይቀር ነው፡፡ግን የዚህቺኘዋ ከንፈር ልዩ ነው …ሙቀቱ የኤሌክትሪክ አይነት ንዝረት አለው…ቲ..ሽሽሽ አድርጎ የሚያቀልጥ አይነት …ስሜቱ ልቤን ምንጭቅ አድርጎ ነው ከቦታዋ ያነቃነቃት፡፡
👍22🥰5😁3❤2
‹‹በህይወት እያለህ ጥዬህ አልሄድም…እራስህን እንዳታጠፋ አልፈቅድልህም..ከቻልን ይዘንህ እንጓዛለን ..ካልሆነም እስክታገግም አብረንህ እንጠብቅሀለን…አይደል በሪሁን?›
‹‹ትክክል ነሽ …የሆነ ነገር እንፈጥራለን...ማለቴ አብረን፤አንድ ላይ››ብሎ አብሮነቱን አረጋገጠ፡፡
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
‹‹ትክክል ነሽ …የሆነ ነገር እንፈጥራለን...ማለቴ አብረን፤አንድ ላይ››ብሎ አብሮነቱን አረጋገጠ፡፡
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
👍17❤4
በህይወት መንገድ ላይ……
( ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-9
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
////
አምስት ቀን ሆነን..አምስት ቀን ሆነን ስላችሁ ጠቅላላ እዚህ መከራ ውስጥ ከገባን ማለቴ አይደለም፡፡እግሬ ከተሰበረ ቡኃላ ያለውን ቀን ቆጥሬ ነው፡፡አሁን ሁላችንም በህይወትና በሞት መካከል ተወጥራ ባለች ቀጭን ክር ላይ እንደቆምን ቁጠሩት…ክሯ መሀከል ላይ ልትበጠስ እየተከረከረች እና እየሳሳች ነው፡፡በማንኛውም ሰአት ጧ ብትል እና ቢያበቃልን ከመሀከላችን የሚገረም ሰው የለም፡፡እናንተም የምትገረሙ አይመስለኝም፡፡ካለንበት አሁናዊ ሁኔታ አንፃር መጪው ነገር ሙሉ በሙሉ ተገማች ስለሆነ ብዬ ነው፡፡
አሁን እጄ ላይ ካለው ላይተር በስተቀር ምንም አይነት ብርሀን የሚሰጥ ነገር በዙሪያችን ላይ አይገኝም…ባትሪችን፤ ሞባይላችን ጠቅላላ ቻርጅ ጨርሶ በድኗል…ምግብን በተመለከተ ሶስት ነጠላ ፍሬ ያላት አንድ ብስኩት እና ግማሽ ሊትር ውሀ ቀርቶናል፡፡ይሄንን ብስኩቱ ለአመል ያህል ቆረስ እያደረጉ በውሀ ራሰ በማድረግ በስድስት ሰዓት ልዩነት ለእኔ ያቀምሱኛል፡፡አንሱ ምንም ነገር ወደአፋቸው ካስገቡ ዛሬ ሶስተኛ ቀናቸው ነው፡፡
ሰው ግን ከህይወት ምን የሚያስፈነጥዝ ነገር ቢያገኝ ነው ነፍሱን ለማቆየት ሲል ይሄን ሁሉ መስዋዕትነት የሚከፍለው?እውነት ከኑሮችን የምንሸምተው ደስታና ፈንጠዝያ ያን ያህል አርኪ ሆኖ ይሄ ሁሉ መስዋዕትነት ይገባዋል?በውስጤ እየተመላለሰ ያስቸገረኝ ወሰኝ ጥያቄ ነው፡፡ግን ጥያቄውን ያው አዕምሮዬ እየሰራ ስለሆነ ጠየቅኩ እንጂ አይ ለህይወትማ ይሄን ያህል መስዋዕትነት መክፈል ሞኝነት ነው ብዬ ባምንና እራሴን ለማጥፋት ብወስን እራሱ ነገሮች እንዲያበቁ የሚያስችል እንጥፍጣፊ ጉልበት በውስጤ የለም…..በቃ የተሰበረ እግሬ ቆሽሾ በክቷል….በዛው ላይ ተልቶ ነፍሳቶቹ ከላዩ ላይ ሲንጠባጠብ ይታወቀኛል፡፡ከተጎዳውበት ቀን አንስቶ ለሁለት ቀናት እዛው ባለውበት የተቻላቸውን ያህል እንክብካቤና እርዳታ ሊያደርጉልኝ ሞክረው ነበር፡፡ግን ህመሜና ስቃዬ ከመባስ ውጭ ምንም ለውጥ ስላልታየብኝ እና ቀለባችን ተሞጦ በማለቁ ምክንያት በተቻለ መንገድ ወደፊት መጓዝ ወሳኝ ሆነ…እናም ልክ የኤሊን በመሰለ እርምጃ አንዳንዴ እጃቸውን አጣማረው በጋራ እየተሸከሙኝ አንዳንዴ ደግሞ በሪሁን ለብቻው እያዘለኝ ይሄው አሁን እስካንበት የመጨረሻ እስትንፋሳችን ድረስ ወደ ፊት ለመጎዝ መክረናል፡፡አሁን ግን እንኳን እኔን ሊሸከሙ እራሳቸውን መቆጣጠር አቅቶቸው ይኄው በግራና ቀኜ ተዘርረው ያንገላጅጃሉ…ብቻ ከእኔ ቀድመው አምልጠው እዳይገርመኝ፡፡
አይዳ ያቺ ዘናጯ እና ስትራመድ በአየር ላይ የምትበር የምትመስለው አይዳ….ያቺ ሳቋ ከጭፈራ ቤት ሙዚቃ በላይ ደምቆ ጆሮ ይይዝ የነበረው….ያቺ ተረቧና ቀልዷ ማብቂያ ያልነበረው አይዳ..አሁን ብታዮት ..ጸጉሯ ከመጨቅያቱም በላይ አንድ ላይ ተቋጥሮ የገሪባዎችን ጉድሮ መስሏል፤ከዚህ በፊት የጡቷን መጋለጥ እንድትሸፍንበት አልብሼት የነበረውን ጃኬት መልሳ እኔን ስላለበሰቺኝ እላዬ ላይ ያለው የተቀዳደደ ቲሸር እርባነ ቢስ ሆኗል….ለምን አውልቃ እዳልጣለቸው እርሱ ይገርመኛል…ምን አልባት ልብሱን አውልቆ ለመጣል የሚያስችል ጉልበት በውስጧ ስለሌለ ይሆናል…ቀሚሷ ሁለት ቦታ እስከላይ ከመተርተሩም በላይ ብዙ ቦታ ተቦተራርፎ አገልግሎቱን ጨርሶል….በቃ በፓንት ብቻ ነው ያለችው ማለት ይቀላል፡፡እናም ደግሞ ማንስትሬሽኗ መጥቶ እግሯ ሁሉ በደም መርጠብ ከጀመረ ሁለት ቀን ሆኗታል፡፡
የበሪሁንን ጠቅላላ ሁኔታ ብዙም ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡
እንዚህ ሰዎች ልክ እንደተሰበርኩ እኔን እዛው ጥለውኝ ጉዞቸውን ቢቀጥሉ ኖሮ ዛሬ እርግጠኛ ነኝ ወይ ነፃ ይወጣሉ ካለበለዚያ ከዚህ የተሸለ ሁኔታ ላይ ይገኙ ነበር፡፡እነዛ እጠላቸውና በየሰባ አስባቡ እገፋቸው የነበረ ሁለት ሰዎች ለእኔ ህይወት የሚያስከፍል መስዋዕትነት ሲውሉልኝ…ፀፀቱ እየለበለበኝነው፡፡
እዚህ ጉዳይ ላይ ከመውደቃችን ከ15 ቀን በፊት አይዳን ከስራ አባርሬት ነበር ብያችሆለው አይደል፡፡አሁን እንዴት እንዳባርኳት ላጫውታችሁ ፡፡
ሳይት ውስጥ በምሳ ሰዓት ተሰብስበው ሲያወሩ በመሀከል የብሄር ጉዳይ ይነሳና ጭቅጭቅ ውስጥ ይገባሉ…..አንዱ ተነስቶ ሌለኛውን ‹‹የሆንክ አሸባሪ ቄሮ ነገር ነህ››ይለዋል
‹‹ነፍጠኛ ፎጤ…እቃህን ጠቅልለህ ወደሀገርህ እንድትገበ ነው የማደርግህ .አርፈህ ተቀመጥ›› ይለዋል ›..በዚህ የተነሳ ሳይት ላይ አደገኛ ግርግር ይነሳል
በዚህ በመሀከል አይዳ በተጣሉት መካከል ትገባና‹‹‹‹ …እናንተ ምንድነው ከድንጋይ መሸከም ሳትወጡ ድንጋይ በሚያክል የፖለቲካ ጥይት የምትፈነካከቱት..መጀመሪያ እስከኪ ከርሳችሁን በቅጡ ሙሉ..›እያለች በመቆጣትም በማገላገልም ነገሩ እንዲዲዘቅዝ ታደርጋለች፡፡
ሁለም ተሰብስበው እኔጋ ክስ ይመጣሉ….ሁኔታውን ሰማውና ነገ ጥዋት ውሳኔ ይሰጣችሆል አሁን ተበተኑ አልኩና ሸኘዋቸው፡፡ከዛ ቡኃላ ቀሺም ስራ ሰራው፡፡ ሁለቱን ዋና ተጣይዎች ለየብቻ አናገርኮቸውና ከስራ መባረር ካልፈለጋችሁ እኛ እርስ በርስ ስንቀላለድ በመሀከል መጥታ ‹‹ከድንጋይ ማትሻሉ ናቸሁ›› ብላ ሰደበችን …ብሄራችንንም አንቆሸሸችብን ብለው እንዲመሰክሩባት አሳመንኮቸው፡፡
በቀጠሯችን መሰረት ጥዋት የሰራተኛ አስተዳደሩን ይዤ ሶስቱን አስጠራዋቸው፡፡ እንዳኩት መሰከሩባት…ይህቺ ልጅ ፖላቲከኛ ስለሆነች አንድ ቀን ልታስጨርሰን ስልምትችል ትባረር አልኩ …ሰውዬውም ፈሪ ነገር ስለሆነ አልተቃወመኝም …ተባረሻል አልኳትና በማገስቱ ጥፋቷን ጠቅሼ እጆ ላይ ያላውን የድርጅን ንብረት አስረክቦ ስራ ለመልቀቅ ሰላሳ ቀን ብቻ እንዳላት የሚገልፅ ደብዳቤ ፅፌ ሰጠዋት …ብዙም አልተከራከረቺኝም፡፡
እና እዚህ ዋሻ ውስጥ ከገባን ቡሃላ ስለጉዳዩ እንስጬባት ነበር
‹‹ያዛን ቀን ከስራ ተባረሻል ስልሽ በጣም የምትቀውጪው መስሎኝ ነበር ….ጥፋትሽን አምነሽ ነበር ማለት ነው;?››
‹‹ምንም እንዳላጠፋውማ አንተም ታውቀወለህ››
‹‹እና ታዲያ አቤቱታ ለባለቤቷ ጭምር ማቅረብ ትቺይ ነበር››
‹‹አውቃለው….ግን ላንተ አስቤ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ለአንተ አስቤ…?ከስራ ለሚያባርርሽ ሰው በምን ስሌት ነው የምታስቢለት?››
‹‹እኔ እንዴት አድርገህ እንድባረር እንዳቀናበርክ..ከልጆቹ ጋ የዶለትከውን ጭምር አውቃለው…..እናም ወደተቃውሞ ገብቼ አቤቱታ ባቀርብ እንዚህ ሁሉ ጉዳዬች በግልፅ ይወጡና በተቃራኒው አንተ ስራህን ታጣለህ፡፡››
እንደዛ ስትለኝ አፈርኩ..አንድን ሰው ሸውጄዋለው ብላችሁ ለረጂም ጊዜ በውስጣችሁ ስትጎርሩ ቆይችሁ በስተመጨረሻ ድንግት አንድ ቀን ከመጀመሪያው ጀምሮ ሰውዬው ሁኔታውን አውቆ ግን ደግሞ ከእናንተ በላይ በሳል ሆኖ ችላ ብሎ እንዳለፈው ስትሰሙ ብሽቀት..እፍረት…ውርድት ብዙ ብዙ ስሜት ነው የሚሰማችሁ፡፡
‹‹ታዲያ ብባረር ለአንቺ አሪፍ አይደል…?.››
‹‹አይ በፍፅም አይደለም….እኔ ስራውን ልምድ ለማግኘት ብቻ ነው የምሰራው…አንተ ደግሞ ዘላቂህ ሞያህ ነው..በምትከበርበት ቦታ ላይ አንድ ጥቂት ስህተት ሰራህ ብዬ ልፋትህን ጭላሼት ልቀው አልሞክርም››
( ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-9
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
////
አምስት ቀን ሆነን..አምስት ቀን ሆነን ስላችሁ ጠቅላላ እዚህ መከራ ውስጥ ከገባን ማለቴ አይደለም፡፡እግሬ ከተሰበረ ቡኃላ ያለውን ቀን ቆጥሬ ነው፡፡አሁን ሁላችንም በህይወትና በሞት መካከል ተወጥራ ባለች ቀጭን ክር ላይ እንደቆምን ቁጠሩት…ክሯ መሀከል ላይ ልትበጠስ እየተከረከረች እና እየሳሳች ነው፡፡በማንኛውም ሰአት ጧ ብትል እና ቢያበቃልን ከመሀከላችን የሚገረም ሰው የለም፡፡እናንተም የምትገረሙ አይመስለኝም፡፡ካለንበት አሁናዊ ሁኔታ አንፃር መጪው ነገር ሙሉ በሙሉ ተገማች ስለሆነ ብዬ ነው፡፡
አሁን እጄ ላይ ካለው ላይተር በስተቀር ምንም አይነት ብርሀን የሚሰጥ ነገር በዙሪያችን ላይ አይገኝም…ባትሪችን፤ ሞባይላችን ጠቅላላ ቻርጅ ጨርሶ በድኗል…ምግብን በተመለከተ ሶስት ነጠላ ፍሬ ያላት አንድ ብስኩት እና ግማሽ ሊትር ውሀ ቀርቶናል፡፡ይሄንን ብስኩቱ ለአመል ያህል ቆረስ እያደረጉ በውሀ ራሰ በማድረግ በስድስት ሰዓት ልዩነት ለእኔ ያቀምሱኛል፡፡አንሱ ምንም ነገር ወደአፋቸው ካስገቡ ዛሬ ሶስተኛ ቀናቸው ነው፡፡
ሰው ግን ከህይወት ምን የሚያስፈነጥዝ ነገር ቢያገኝ ነው ነፍሱን ለማቆየት ሲል ይሄን ሁሉ መስዋዕትነት የሚከፍለው?እውነት ከኑሮችን የምንሸምተው ደስታና ፈንጠዝያ ያን ያህል አርኪ ሆኖ ይሄ ሁሉ መስዋዕትነት ይገባዋል?በውስጤ እየተመላለሰ ያስቸገረኝ ወሰኝ ጥያቄ ነው፡፡ግን ጥያቄውን ያው አዕምሮዬ እየሰራ ስለሆነ ጠየቅኩ እንጂ አይ ለህይወትማ ይሄን ያህል መስዋዕትነት መክፈል ሞኝነት ነው ብዬ ባምንና እራሴን ለማጥፋት ብወስን እራሱ ነገሮች እንዲያበቁ የሚያስችል እንጥፍጣፊ ጉልበት በውስጤ የለም…..በቃ የተሰበረ እግሬ ቆሽሾ በክቷል….በዛው ላይ ተልቶ ነፍሳቶቹ ከላዩ ላይ ሲንጠባጠብ ይታወቀኛል፡፡ከተጎዳውበት ቀን አንስቶ ለሁለት ቀናት እዛው ባለውበት የተቻላቸውን ያህል እንክብካቤና እርዳታ ሊያደርጉልኝ ሞክረው ነበር፡፡ግን ህመሜና ስቃዬ ከመባስ ውጭ ምንም ለውጥ ስላልታየብኝ እና ቀለባችን ተሞጦ በማለቁ ምክንያት በተቻለ መንገድ ወደፊት መጓዝ ወሳኝ ሆነ…እናም ልክ የኤሊን በመሰለ እርምጃ አንዳንዴ እጃቸውን አጣማረው በጋራ እየተሸከሙኝ አንዳንዴ ደግሞ በሪሁን ለብቻው እያዘለኝ ይሄው አሁን እስካንበት የመጨረሻ እስትንፋሳችን ድረስ ወደ ፊት ለመጎዝ መክረናል፡፡አሁን ግን እንኳን እኔን ሊሸከሙ እራሳቸውን መቆጣጠር አቅቶቸው ይኄው በግራና ቀኜ ተዘርረው ያንገላጅጃሉ…ብቻ ከእኔ ቀድመው አምልጠው እዳይገርመኝ፡፡
አይዳ ያቺ ዘናጯ እና ስትራመድ በአየር ላይ የምትበር የምትመስለው አይዳ….ያቺ ሳቋ ከጭፈራ ቤት ሙዚቃ በላይ ደምቆ ጆሮ ይይዝ የነበረው….ያቺ ተረቧና ቀልዷ ማብቂያ ያልነበረው አይዳ..አሁን ብታዮት ..ጸጉሯ ከመጨቅያቱም በላይ አንድ ላይ ተቋጥሮ የገሪባዎችን ጉድሮ መስሏል፤ከዚህ በፊት የጡቷን መጋለጥ እንድትሸፍንበት አልብሼት የነበረውን ጃኬት መልሳ እኔን ስላለበሰቺኝ እላዬ ላይ ያለው የተቀዳደደ ቲሸር እርባነ ቢስ ሆኗል….ለምን አውልቃ እዳልጣለቸው እርሱ ይገርመኛል…ምን አልባት ልብሱን አውልቆ ለመጣል የሚያስችል ጉልበት በውስጧ ስለሌለ ይሆናል…ቀሚሷ ሁለት ቦታ እስከላይ ከመተርተሩም በላይ ብዙ ቦታ ተቦተራርፎ አገልግሎቱን ጨርሶል….በቃ በፓንት ብቻ ነው ያለችው ማለት ይቀላል፡፡እናም ደግሞ ማንስትሬሽኗ መጥቶ እግሯ ሁሉ በደም መርጠብ ከጀመረ ሁለት ቀን ሆኗታል፡፡
የበሪሁንን ጠቅላላ ሁኔታ ብዙም ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡
እንዚህ ሰዎች ልክ እንደተሰበርኩ እኔን እዛው ጥለውኝ ጉዞቸውን ቢቀጥሉ ኖሮ ዛሬ እርግጠኛ ነኝ ወይ ነፃ ይወጣሉ ካለበለዚያ ከዚህ የተሸለ ሁኔታ ላይ ይገኙ ነበር፡፡እነዛ እጠላቸውና በየሰባ አስባቡ እገፋቸው የነበረ ሁለት ሰዎች ለእኔ ህይወት የሚያስከፍል መስዋዕትነት ሲውሉልኝ…ፀፀቱ እየለበለበኝነው፡፡
እዚህ ጉዳይ ላይ ከመውደቃችን ከ15 ቀን በፊት አይዳን ከስራ አባርሬት ነበር ብያችሆለው አይደል፡፡አሁን እንዴት እንዳባርኳት ላጫውታችሁ ፡፡
ሳይት ውስጥ በምሳ ሰዓት ተሰብስበው ሲያወሩ በመሀከል የብሄር ጉዳይ ይነሳና ጭቅጭቅ ውስጥ ይገባሉ…..አንዱ ተነስቶ ሌለኛውን ‹‹የሆንክ አሸባሪ ቄሮ ነገር ነህ››ይለዋል
‹‹ነፍጠኛ ፎጤ…እቃህን ጠቅልለህ ወደሀገርህ እንድትገበ ነው የማደርግህ .አርፈህ ተቀመጥ›› ይለዋል ›..በዚህ የተነሳ ሳይት ላይ አደገኛ ግርግር ይነሳል
በዚህ በመሀከል አይዳ በተጣሉት መካከል ትገባና‹‹‹‹ …እናንተ ምንድነው ከድንጋይ መሸከም ሳትወጡ ድንጋይ በሚያክል የፖለቲካ ጥይት የምትፈነካከቱት..መጀመሪያ እስከኪ ከርሳችሁን በቅጡ ሙሉ..›እያለች በመቆጣትም በማገላገልም ነገሩ እንዲዲዘቅዝ ታደርጋለች፡፡
ሁለም ተሰብስበው እኔጋ ክስ ይመጣሉ….ሁኔታውን ሰማውና ነገ ጥዋት ውሳኔ ይሰጣችሆል አሁን ተበተኑ አልኩና ሸኘዋቸው፡፡ከዛ ቡኃላ ቀሺም ስራ ሰራው፡፡ ሁለቱን ዋና ተጣይዎች ለየብቻ አናገርኮቸውና ከስራ መባረር ካልፈለጋችሁ እኛ እርስ በርስ ስንቀላለድ በመሀከል መጥታ ‹‹ከድንጋይ ማትሻሉ ናቸሁ›› ብላ ሰደበችን …ብሄራችንንም አንቆሸሸችብን ብለው እንዲመሰክሩባት አሳመንኮቸው፡፡
በቀጠሯችን መሰረት ጥዋት የሰራተኛ አስተዳደሩን ይዤ ሶስቱን አስጠራዋቸው፡፡ እንዳኩት መሰከሩባት…ይህቺ ልጅ ፖላቲከኛ ስለሆነች አንድ ቀን ልታስጨርሰን ስልምትችል ትባረር አልኩ …ሰውዬውም ፈሪ ነገር ስለሆነ አልተቃወመኝም …ተባረሻል አልኳትና በማገስቱ ጥፋቷን ጠቅሼ እጆ ላይ ያላውን የድርጅን ንብረት አስረክቦ ስራ ለመልቀቅ ሰላሳ ቀን ብቻ እንዳላት የሚገልፅ ደብዳቤ ፅፌ ሰጠዋት …ብዙም አልተከራከረቺኝም፡፡
እና እዚህ ዋሻ ውስጥ ከገባን ቡሃላ ስለጉዳዩ እንስጬባት ነበር
‹‹ያዛን ቀን ከስራ ተባረሻል ስልሽ በጣም የምትቀውጪው መስሎኝ ነበር ….ጥፋትሽን አምነሽ ነበር ማለት ነው;?››
‹‹ምንም እንዳላጠፋውማ አንተም ታውቀወለህ››
‹‹እና ታዲያ አቤቱታ ለባለቤቷ ጭምር ማቅረብ ትቺይ ነበር››
‹‹አውቃለው….ግን ላንተ አስቤ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ለአንተ አስቤ…?ከስራ ለሚያባርርሽ ሰው በምን ስሌት ነው የምታስቢለት?››
‹‹እኔ እንዴት አድርገህ እንድባረር እንዳቀናበርክ..ከልጆቹ ጋ የዶለትከውን ጭምር አውቃለው…..እናም ወደተቃውሞ ገብቼ አቤቱታ ባቀርብ እንዚህ ሁሉ ጉዳዬች በግልፅ ይወጡና በተቃራኒው አንተ ስራህን ታጣለህ፡፡››
እንደዛ ስትለኝ አፈርኩ..አንድን ሰው ሸውጄዋለው ብላችሁ ለረጂም ጊዜ በውስጣችሁ ስትጎርሩ ቆይችሁ በስተመጨረሻ ድንግት አንድ ቀን ከመጀመሪያው ጀምሮ ሰውዬው ሁኔታውን አውቆ ግን ደግሞ ከእናንተ በላይ በሳል ሆኖ ችላ ብሎ እንዳለፈው ስትሰሙ ብሽቀት..እፍረት…ውርድት ብዙ ብዙ ስሜት ነው የሚሰማችሁ፡፡
‹‹ታዲያ ብባረር ለአንቺ አሪፍ አይደል…?.››
‹‹አይ በፍፅም አይደለም….እኔ ስራውን ልምድ ለማግኘት ብቻ ነው የምሰራው…አንተ ደግሞ ዘላቂህ ሞያህ ነው..በምትከበርበት ቦታ ላይ አንድ ጥቂት ስህተት ሰራህ ብዬ ልፋትህን ጭላሼት ልቀው አልሞክርም››
👍22❤2🔥1
‹‹እኔ እንደዛ እየጠላውሽ አንቺ ግን….››
‹‹እየጠላውሽ…እርግጠኛ ነህ?››አለቺኝ
‹‹እንዴ ምን ለምለት ነው?›
‹‹አይ እኔ እንደዛ አይደለም የምረዳህ…››
ተገርሜ‹‹እንዴት ነበር?››
‹‹ከእኔ የምትወዳቸው ብዙ ነገሮች ስላሉ ብትቀርበኝ ወይንም ረጅም ጊዜ ዙሪያህ ብኖር ምን አልባት ፍቅር ሊይዝህ እንደሚችል ስለገመትክ …..እንደዛ ከሆነ ደግሞ እራስህን አጣብቂኝ ውስጥ እንዳታስገባ ፈርተህ ነው፡ …ለፍቅረኛህ የገባህላትን ቃል ኪዳን ለማፍረስ የሚያስገድድ ፈተና ውስጥ እገባለው ብለህ በመፍራትህ እራሱህን ይመጣብኛል ብለህ ከገመትከው ችግረር ቀድመ ጥንቃቄ የማድረጊያ መንገድህ ነው….››
‹‹እንዳዛ እንድታስቢ ያደረገሽ ምኑ ነው?፡፡››
‹‹እያዳንዱ ድርጊትህ…..እየጮክ ስትቆጣኝ እንኳን አይኖችህ በፍቅር ያባብሉኝ ነበር….ከወንዶች ጋር አፍ ለአፍ ገጥሜ ስታዬኝ እኔን ሳይሆን ወንድዬውን በግልምጫ አፍርጠህ ስትጥለው ይሉኝታ እንኳን የለህም…ምክንያት እየፈጠርክ ቢሮህ ትጠራኛለህ ..ስመጣ ደግሞ በንጭንጭና በብስጭት ትመልሰኛለህ…ስለምረዳህ ግን አንድም ቀን ተከፍቼ አላውቅም፡፡››
በፈጣሪ አሁን ወንድና ሴቶች አንድ አይነት ጭንቅላት ነው ያላቸው…?ከሴቶች ጋ ስንወዳደር እኛ ወንዶች እኮ ሰማይ ሰማዩን እያየን የምንጎዝ ግልቦች አይደለን እንዴ….?እዬት ይህቺን ሴት እያንዳንዷን በእኔና በእሷ መካከል የነበር ግንኙነት ቃላቶቻንን፤ስሜቶቻችንን በአስተውሎት መርምራ ..የሆነ ትንታኔ ሰርታ .የመጨረሻ ሳቢያና ውጤታቸውን ሁሉ ደምድማ ተቀምጣለች፡፡
‹‹ትገርeሚያለሽ..ቆይ ግን አንቺ ውሳኔውን ብትቃወሚና እኔ የሰራውብሽ ፊክ ክስ ቢጋለጥ ከስራ የምባረር ይመስልሻል?››እኔ እኮ ወሳኝ ሰው ነኝ የሚል መታበይ ያለበት ጥያቄ ጠየቅኳት
‹‹110 ፐርሰንት እርግጠኛ ነኝ..››
ሰቅኩ….ከግንዛቤ እጥረት የሰጠችው አስተያየት እንደሆነ ገምቼ ነበር መሳቄ
‹‹ምነው ሰቅክ?››
‹‹አይ ለፕሮጀክቱ ምን ያህል አስፈላጊ ሰው እንደሆንኩ በደንብ የገባሽ ስላመሰለኝ ነው፡፡››
‹‹ገብቶኛል…ለፕሮጀክቱ በጣም ወሳኙና የመጨረሻው ውሳኔ ሰጪና አስፈፃሚ እንደሆንክ አውቃለው..ባይሆን አንተ ነህ እኔ ለሪዞልቱ ባለቤት ምን ያህል ወሳኝ ሰው እንደሆንኩ ምንም ግንዛቤ የሌለህ››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ሴትዬዋ አክስቴ ነች…አክስት ከመሆኗም በላይ በጣም ነው የምትወደኝ..ልጇ በለኝ፡፡እና እንዲህ እንዳላገጥክብኝ ብትሰማ ጥንቅር ያለው ነገር ጥንቅር ይላል እንጂ እመነኘ ታባርርሀለች….ስራ መልቀቄን ለማስረዳት ራሱ እራሱ ስንት ቀን ፈጅቶብኝ ነበር መሰለህ…ሰልችቶኝ ነው….እረፍት ፈልጌ ነው..ምናምን ብዬ አሳምኜት ነው የተረጋጋችው…እና አንደውም ይሄ መከራ ባይገጥመን በዚህ ጊዜ ከእሷ ጋር ድባይ ፈልሰስ አንድንል ፕሮግራ ይዘን ነበር፡፡
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል፡፡››
‹‹በፍፅም ..ምን አስቀለደኝ››
‹‹ታዲያ እንዴት እኔ እስከዛሬ ሳላውቅ….?ሌላስ ሰው ሳይነግረኝ.?››
‹‹ከበሪሁን በስተቀር ሌላ ማን አያውቅም…እንዳይታወቅ የፈለኩት እኔ ነኝ..ያው እንደምታስበኝ ጉረኛ አለመሆኔን ይህ መረጋገጫ ይሁንህ ››ብላ ፈገግ አለች
በዚህ አይነት ሁኔታ ነበር ይቅርታ የጠየቅኳት….
ዛሬ ከሁለት ቀን ቡኃላ እንዲህ ዝርር ብላ ሳያት ልቤ ፍርስርስ አለላት ..ይህቺኝ ሴት የእውነት እሷ እንዳለችው በድብቁ ስሜቴ ሳፈቅራት ነበር የኖሩኩት ብዬ እራሴን እንድጠራጠር እስገደቺኝ ፡፡
/
በሪሁን እንደምንም ከተጋደመበት ተነሳና እየተንገዳገደ በሁለት እግሮቹ ቆመ…‹‹እስቲ ወደፊት ራመድ ብዬ ሁኔታውን ልይ.. የሚበላ ቅጠላ ቅጠን ወይም ጥላትል ነገር ካገኘው ልመክር አለ ..››ቅንድቤን ከፍ ዝቅ በማድረግ ያሰበውን እንዲያደርግ መስማማቴን አሳወቅኩት.ግን ደግሞ ትላትል ሲል ከእግሬ የሚረግፉትን ትላትል አሳታወሰኝና ዝግንን አለኝ..
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
‹‹እየጠላውሽ…እርግጠኛ ነህ?››አለቺኝ
‹‹እንዴ ምን ለምለት ነው?›
‹‹አይ እኔ እንደዛ አይደለም የምረዳህ…››
ተገርሜ‹‹እንዴት ነበር?››
‹‹ከእኔ የምትወዳቸው ብዙ ነገሮች ስላሉ ብትቀርበኝ ወይንም ረጅም ጊዜ ዙሪያህ ብኖር ምን አልባት ፍቅር ሊይዝህ እንደሚችል ስለገመትክ …..እንደዛ ከሆነ ደግሞ እራስህን አጣብቂኝ ውስጥ እንዳታስገባ ፈርተህ ነው፡ …ለፍቅረኛህ የገባህላትን ቃል ኪዳን ለማፍረስ የሚያስገድድ ፈተና ውስጥ እገባለው ብለህ በመፍራትህ እራሱህን ይመጣብኛል ብለህ ከገመትከው ችግረር ቀድመ ጥንቃቄ የማድረጊያ መንገድህ ነው….››
‹‹እንዳዛ እንድታስቢ ያደረገሽ ምኑ ነው?፡፡››
‹‹እያዳንዱ ድርጊትህ…..እየጮክ ስትቆጣኝ እንኳን አይኖችህ በፍቅር ያባብሉኝ ነበር….ከወንዶች ጋር አፍ ለአፍ ገጥሜ ስታዬኝ እኔን ሳይሆን ወንድዬውን በግልምጫ አፍርጠህ ስትጥለው ይሉኝታ እንኳን የለህም…ምክንያት እየፈጠርክ ቢሮህ ትጠራኛለህ ..ስመጣ ደግሞ በንጭንጭና በብስጭት ትመልሰኛለህ…ስለምረዳህ ግን አንድም ቀን ተከፍቼ አላውቅም፡፡››
በፈጣሪ አሁን ወንድና ሴቶች አንድ አይነት ጭንቅላት ነው ያላቸው…?ከሴቶች ጋ ስንወዳደር እኛ ወንዶች እኮ ሰማይ ሰማዩን እያየን የምንጎዝ ግልቦች አይደለን እንዴ….?እዬት ይህቺን ሴት እያንዳንዷን በእኔና በእሷ መካከል የነበር ግንኙነት ቃላቶቻንን፤ስሜቶቻችንን በአስተውሎት መርምራ ..የሆነ ትንታኔ ሰርታ .የመጨረሻ ሳቢያና ውጤታቸውን ሁሉ ደምድማ ተቀምጣለች፡፡
‹‹ትገርeሚያለሽ..ቆይ ግን አንቺ ውሳኔውን ብትቃወሚና እኔ የሰራውብሽ ፊክ ክስ ቢጋለጥ ከስራ የምባረር ይመስልሻል?››እኔ እኮ ወሳኝ ሰው ነኝ የሚል መታበይ ያለበት ጥያቄ ጠየቅኳት
‹‹110 ፐርሰንት እርግጠኛ ነኝ..››
ሰቅኩ….ከግንዛቤ እጥረት የሰጠችው አስተያየት እንደሆነ ገምቼ ነበር መሳቄ
‹‹ምነው ሰቅክ?››
‹‹አይ ለፕሮጀክቱ ምን ያህል አስፈላጊ ሰው እንደሆንኩ በደንብ የገባሽ ስላመሰለኝ ነው፡፡››
‹‹ገብቶኛል…ለፕሮጀክቱ በጣም ወሳኙና የመጨረሻው ውሳኔ ሰጪና አስፈፃሚ እንደሆንክ አውቃለው..ባይሆን አንተ ነህ እኔ ለሪዞልቱ ባለቤት ምን ያህል ወሳኝ ሰው እንደሆንኩ ምንም ግንዛቤ የሌለህ››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ሴትዬዋ አክስቴ ነች…አክስት ከመሆኗም በላይ በጣም ነው የምትወደኝ..ልጇ በለኝ፡፡እና እንዲህ እንዳላገጥክብኝ ብትሰማ ጥንቅር ያለው ነገር ጥንቅር ይላል እንጂ እመነኘ ታባርርሀለች….ስራ መልቀቄን ለማስረዳት ራሱ እራሱ ስንት ቀን ፈጅቶብኝ ነበር መሰለህ…ሰልችቶኝ ነው….እረፍት ፈልጌ ነው..ምናምን ብዬ አሳምኜት ነው የተረጋጋችው…እና አንደውም ይሄ መከራ ባይገጥመን በዚህ ጊዜ ከእሷ ጋር ድባይ ፈልሰስ አንድንል ፕሮግራ ይዘን ነበር፡፡
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል፡፡››
‹‹በፍፅም ..ምን አስቀለደኝ››
‹‹ታዲያ እንዴት እኔ እስከዛሬ ሳላውቅ….?ሌላስ ሰው ሳይነግረኝ.?››
‹‹ከበሪሁን በስተቀር ሌላ ማን አያውቅም…እንዳይታወቅ የፈለኩት እኔ ነኝ..ያው እንደምታስበኝ ጉረኛ አለመሆኔን ይህ መረጋገጫ ይሁንህ ››ብላ ፈገግ አለች
በዚህ አይነት ሁኔታ ነበር ይቅርታ የጠየቅኳት….
ዛሬ ከሁለት ቀን ቡኃላ እንዲህ ዝርር ብላ ሳያት ልቤ ፍርስርስ አለላት ..ይህቺኝ ሴት የእውነት እሷ እንዳለችው በድብቁ ስሜቴ ሳፈቅራት ነበር የኖሩኩት ብዬ እራሴን እንድጠራጠር እስገደቺኝ ፡፡
/
በሪሁን እንደምንም ከተጋደመበት ተነሳና እየተንገዳገደ በሁለት እግሮቹ ቆመ…‹‹እስቲ ወደፊት ራመድ ብዬ ሁኔታውን ልይ.. የሚበላ ቅጠላ ቅጠን ወይም ጥላትል ነገር ካገኘው ልመክር አለ ..››ቅንድቤን ከፍ ዝቅ በማድረግ ያሰበውን እንዲያደርግ መስማማቴን አሳወቅኩት.ግን ደግሞ ትላትል ሲል ከእግሬ የሚረግፉትን ትላትል አሳታወሰኝና ዝግንን አለኝ..
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️❤️❤️
👍23❤2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የእናታችን ድንገተኛ ዜና
እናታችን እንደገና ልታየን ከመምጣቷ በፊት ባለፉት በእያንዳንዱ አስር ቀናት
ውስጥ፣ እኔና ክሪስ ለምን አውሮፓ ሄዳ እንደቆየችና ከሁሉም በላይ ደግሞ
ልትነግረን የነበረው ትልቅ ዜና ምን እንደሆነ ለመገመት ለሰአታት እናወራ
ነበር።
አስሩን ቀናት እንደ ሌላ ቅጣት አሰብነው ቅጣትም ነበረ: እዚህ አንድ ቤት
ውስጥ ሆነን ልክ ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ያለን አይጦች እንደሆንን ሁሉ
ችላ ልትለንና ልትዘጋን ችላለች:
ስለዚህ ያን ያህል ቆይታ ስትመጣ እኔና ክሪስ በደንብ ስለተቀጣን የጥላቻ
ወይም የመውጣት ጥያቄያችንን ከደገምን ተመልሳ ላትመጣ ትችላለች ብለን በጣም በመፍራት ፀጥ ብለን እጣ ፈንታችንን ተቀበልን፡ ተመልሳ ካልመጣች ምን እናደርጋለን? መንትዮቹ ገና ጣሪያው ላይ ሲደርሱ ብርክ ከያዛቸው ከተተለተለ አንሶላ በሰራነው መሰላል ተጠቅመን ማምለጥ የማይታሰብ ነው።
ስለዚህ ለእናታችን ፈገግ አልንላት አንድም የማማረር ቃል አላሰማንም
ለወራት ጠፍታ ስለምታውቅ አስር ቀናት በመቆየት ለምን እንደቀጣችን
አልጠየቅናትም፡ ልትሰጠን የፈቀደችውን ተቀበልን፡ ከአባቷ ጋር ለመሆን
እንደተማረችው አይነት ታዛዥ የማይቃወሙ ቅን ልጆች ሆንን የሚገርመው እንዲህ መሆናችንን መውደዷ ነው: እንደገና የሷ ጣፋጭ አፍቃሪና ሚስጥራዊ “ውዶች” ሆንን።
አሁን በጣም ጥሩ፣ አስደሳች፣ ለእሷ አድናቆት ያለን፣ አክባሪና በእሷ
የምንተማመን መሆኑን ስታውቅ ጊዜውን ቦምቧን ለመጣል መረጠችው።
“ውዶቼ፣ ለእኔ ደስ ይበላችሁ! በጣም ደስ ብሎኛል!” እየሳቀች እጆቿን ደረቷ ላይ አድርጋ በክብ ተሽከረከረች: “ምን እንደተከሰተ ገምቱ ቀጥሉ… ገምቱ!” አለችን።
እኔና ክሪስ ተያየን “አያታችን ሞተ!” አለ። ልቤ ደስ የሚለውን ዜና ስትነግረን
ለመዝለልና ለመቦረቅ በመዘጋጀት በጣም እየደለቀ ነው።
“አይደለም!” አለች በድንገት ደስታዋ በጥቂቱ የደበዘዘ ይመስላል።
“ወደ ሆስፒታል ተወሰደ?” ብዬ ሁለተኛውን ምርጥ ግምት አቀረብኩ።
“አይደለም: አሁን አልጠላውም፧ ስለዚህ እናንተ ጋ መጥቼ በሞቱ መደሰቴን ልነግራችሁ አልችልም:”
“ታዲያ ለምን መልካም ዜናውን ራስሽ አትነግሪንም? ስለ ህይወትሽ ብዙም
ስለማናውቅም መገመት አልቻልንም” አልኳት።
ማለት የፈለግኩትን ችላ ብላ ቀጠለች፤ “ለረጅም ጊዜ የጠፋሁበትን ለመግለፅ አስቸጋሪ ሆኖብኝ የነበረው ምክንያት ባርት ዊንስሎ የተባለ ሰው ማግባቴ ነው። ጠበቃና በጣም ጥሩ ሰው ነው። ትወዱታላችሁ። እሱም ሁላችሁንም ይወዳችኋል። ጥቁር ፀጉር ያለው፣ በጣም መልከመልካም፣ ረጅምና የሚያምር ሰውነት ያለው ነው። ክሪስቶፈር፣ ልክ እንዳንተ የበረዶ ሸርታቴ ይወዳል፧ ቴኒስ ይጫወታል፤ ልክ እንዳንተ ጎበዝ ነው” ይህንን ስትናገር ወደ ክሪስ
እየተመለከተች ነበር።
በጣም ደስ የሚል ሰው ነው ሁሉም ይወዱታል። አባቴም ሳይቀር ይወደዋል
ወደ አውሮፓ የሄድኩት ለጫጉላ ሽርሽር ነበር። ያመጣሁላችሁ ስጦታዎች
ከእንግሊዝ፣ ከፈረንሳይ፣ ከስፔንና ከጣልያን የተገዙ ናቸው:” እኔና ክሪስ
በፀጥታ ተቀምጠን፡ ስለ አዲሱ ባሏ የምታወራውን እየሰማን ነበር።
እኔና ክሪስ ከገና በአል ግብዣ ምሽት ጀምሮ ብዙ ጊዜ ጥርጣሬዎቻችንን
አውርተናል: ልጆች ብንሆንም፣ እንደ እናታችን ያለች ወንዶች የምትፈልግ
ቆንጆ ወጣት ሴት ለረጅም ጊዜ ካለ ባል እንደማትቆይ እናውቅ ነበር። ሰርግ
ሳይደረግ ሁለት አመት ሲያልፍ ግን ያ ትልቅ ፂም ያለው መልከመልካም
ባለ ጥቁር ፀጉር ሰው ለእናታችን ብዙም አስፈላጊ ነው ብለን አላሰብንም
ነበር። በየዋሁ ልባችን እናታችን ለሞተው አባታችን አሁንም ታማኝ እንደሆነች ራሳችንን አሳምነን ነበር። ባለወርቃማ ፀጉር፣ ሰማያዊ አይኖች ያሉት አማልክትን የመሰለ የቅርብ ዝምድና እያላቸው እንኳን እሱን ለማግባት ከምክንያት ባሻገር ላፈቀረችው አባታችን ታማኝ ናት ብለን እናስብ ነበር::
የአባታችንን ቦታ ስለሚወስድ ሌላ ሰው ስትነግረን በጥላቻ የተሞላ ድምፅዋን ላለመስማት በመሞhር አይኖቼን ጨፍኜ ነበር: አሁን የሌላ ሰው ሚስት ናት ሙሉ በሙሉ የተለየ ሰው ሚስት ሆናለች: አሁን አልጋዋ ውስጥ
ይገባል፣ ከእሷ ጋር ይተኛል: እንግዲህ ከዚህ በኋላ ከምናገኛት ያነሰ ጊዜ
ነው የምትመጣው ማለት ነው: አምላኬ፣ እዚህ የምንቆየው ለምን ያህል ጊዜ ይሆን? ለምን ያህል?
ዜናዋና ድምፅዋ በደረቴ አጥንቶች ውስጥ የተያዘችና ልውጣ ልውጣ የምትል ትንሽ የፍርሀት ወፍ ፈጠረ።
“እባካችሁ…” ለመነችን፡ ፈገግታዋና ሳቋ ሀሴትና ደስታዋ እኛ ዜናውን
ባስተናገድንበት ቀፋፊና የተበላሽ አየር ላይ ለመቆየት እየታገሉ ነው::
“ለመረዳት ሞክሩና ለእኔ ደስ ይበላችሁ አባታችሁን እወደው እንደነበር
ታውቃላችሁ ግን እሱ ሞቷል። ከሞተ ረጅም ጊዜው ነው እና የምወደውና
የሚወደኝ ሰው ያስፈልገኛል።”
ክሪስ እንደሚወዳት፣ ሁላችንም እንደምንወዳት ለመናገር አፉን ከፈተ። ነገር
ግን ይህ ከልጆቿ የምታገኘው ፍቅር፣ እሷ የምታወራው አይነት ፍቅር
እንዳልሆነ ስለገባው ከንፈሮቹን ገጠመ እኔ ከአሁን በኋላ አልወዳትም።
ከዚህ በኋላ ትንሽ የመውደድ ስሜትም ለእሷ እንደሚኖረኝ እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም: ግን መንትዮቹ በሁኔታዬ እንዳይደነግጡ መሳቅና ማስመሰል እንዲሁም ከአንገት በላይ መሆን እችላለሁ፡ “አዎ እማዬ፣ ለአንቺ ደስ ብሎኛል እንደገና የሚወድሽ ሰው ማግኘትሽ ጥሩ ነው።”
“ለረጅም ጊዜ ይወደኝ ነበር ካቲ፣” ተበረታታችና እንደገና በራስ በመተማመን
ፈገግ እያለች ቀጠለች “ወንደላጤ ሆኖ ለመቆየት ወስኖ ስለነበር ሚስት
እንደሚያስፈልገው ለማሳመን ቀላል አልነበረም: አያታችሁ ደግሞ በፊት
አባታችሁን በማግባት ለሰራሁት ኃጢአት ቅጣት እንዲሆን ሁለተኛ ጊዜ
እንዳገባ አልፈለገም ነበር። ግን ባርትን ይወደዋል፤ ብዙ ስለምነው ቆይቼ
በመጨረሻ እሺ አለኝ ባርትን ማግባትና ሀብቱንም መውረስ እንድችል
ፈቀደ” ንግግሯን ቆም አደረገችና የታችኛውን ከንፈሯን መብላት ጀመረች።
እንደገና ደግሞ በጭንቀት ተዋጠች ቀለበት ያጠለቀችበት ጣቷ ወደ ጉሮሮዋ ሄደና አንገቷ ላይ ያንጠለጠለችውን ጌጥ በጭንቀት ያፍተለትል ጀመር።“በእርግጥ አባታችሁን የምወደውን ያህል ባርትን አልወደውም” አለች።
የበራው ፊቷ አሁን ያላት ፍቅር በፊት ከምታውቀው እጅግ የበለጠ እንደሆነ
እያጋለጣት ነበር በረጅም ተነፈስኩ: ምስኪን አባቴ!
“ያመጣሽልን ስጦታዎች... ሁሉም ከአውሮፓ፣ ወይም ከእንግሊዝ ደሴቶች
አይደሉም: የስኳር ከረሜላው የመጣው ከቬርሞንት ነው: ቬርሞንትም ሄደሽ ነበር? እሱም ከዚያ ነው የመጣው?”
ልክ ቬርሞንት ብዙ ነገር የሰጣት ይመስል በደስታ ሳቀች። “አይ፣ እሱ የመጣው ከቬርሞንት አይደለም ካቲ፤ ግን እዚያ የምትኖር እህት አለችው ከአውሮፓ ከመጣን በኋላ በሳምንቱ መጨረሻ ልንጠይቃት ሄደን ነበር የስኳር ከረሜላ
ምን ያህል እንደምትወጂ ስለማውቅ ከዛ ነው ያመጣሁልሽ። ደቡብ የሚኖሩ ሌሎች ሁለት እህቶችም አሉት: ደቡብ ካሮላይና ውስጥ ካለች ግሪንግሌና ግሪንግሌና ወይም እንደዚያ አይነት ስም ካላት ከተማ ነው የመጣው: ግን በኒው ኢንግላንድ ብዙ ቆይቷል: የተመረቀው ከሀርቫርድ የህግ ትምህርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የእናታችን ድንገተኛ ዜና
እናታችን እንደገና ልታየን ከመምጣቷ በፊት ባለፉት በእያንዳንዱ አስር ቀናት
ውስጥ፣ እኔና ክሪስ ለምን አውሮፓ ሄዳ እንደቆየችና ከሁሉም በላይ ደግሞ
ልትነግረን የነበረው ትልቅ ዜና ምን እንደሆነ ለመገመት ለሰአታት እናወራ
ነበር።
አስሩን ቀናት እንደ ሌላ ቅጣት አሰብነው ቅጣትም ነበረ: እዚህ አንድ ቤት
ውስጥ ሆነን ልክ ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ያለን አይጦች እንደሆንን ሁሉ
ችላ ልትለንና ልትዘጋን ችላለች:
ስለዚህ ያን ያህል ቆይታ ስትመጣ እኔና ክሪስ በደንብ ስለተቀጣን የጥላቻ
ወይም የመውጣት ጥያቄያችንን ከደገምን ተመልሳ ላትመጣ ትችላለች ብለን በጣም በመፍራት ፀጥ ብለን እጣ ፈንታችንን ተቀበልን፡ ተመልሳ ካልመጣች ምን እናደርጋለን? መንትዮቹ ገና ጣሪያው ላይ ሲደርሱ ብርክ ከያዛቸው ከተተለተለ አንሶላ በሰራነው መሰላል ተጠቅመን ማምለጥ የማይታሰብ ነው።
ስለዚህ ለእናታችን ፈገግ አልንላት አንድም የማማረር ቃል አላሰማንም
ለወራት ጠፍታ ስለምታውቅ አስር ቀናት በመቆየት ለምን እንደቀጣችን
አልጠየቅናትም፡ ልትሰጠን የፈቀደችውን ተቀበልን፡ ከአባቷ ጋር ለመሆን
እንደተማረችው አይነት ታዛዥ የማይቃወሙ ቅን ልጆች ሆንን የሚገርመው እንዲህ መሆናችንን መውደዷ ነው: እንደገና የሷ ጣፋጭ አፍቃሪና ሚስጥራዊ “ውዶች” ሆንን።
አሁን በጣም ጥሩ፣ አስደሳች፣ ለእሷ አድናቆት ያለን፣ አክባሪና በእሷ
የምንተማመን መሆኑን ስታውቅ ጊዜውን ቦምቧን ለመጣል መረጠችው።
“ውዶቼ፣ ለእኔ ደስ ይበላችሁ! በጣም ደስ ብሎኛል!” እየሳቀች እጆቿን ደረቷ ላይ አድርጋ በክብ ተሽከረከረች: “ምን እንደተከሰተ ገምቱ ቀጥሉ… ገምቱ!” አለችን።
እኔና ክሪስ ተያየን “አያታችን ሞተ!” አለ። ልቤ ደስ የሚለውን ዜና ስትነግረን
ለመዝለልና ለመቦረቅ በመዘጋጀት በጣም እየደለቀ ነው።
“አይደለም!” አለች በድንገት ደስታዋ በጥቂቱ የደበዘዘ ይመስላል።
“ወደ ሆስፒታል ተወሰደ?” ብዬ ሁለተኛውን ምርጥ ግምት አቀረብኩ።
“አይደለም: አሁን አልጠላውም፧ ስለዚህ እናንተ ጋ መጥቼ በሞቱ መደሰቴን ልነግራችሁ አልችልም:”
“ታዲያ ለምን መልካም ዜናውን ራስሽ አትነግሪንም? ስለ ህይወትሽ ብዙም
ስለማናውቅም መገመት አልቻልንም” አልኳት።
ማለት የፈለግኩትን ችላ ብላ ቀጠለች፤ “ለረጅም ጊዜ የጠፋሁበትን ለመግለፅ አስቸጋሪ ሆኖብኝ የነበረው ምክንያት ባርት ዊንስሎ የተባለ ሰው ማግባቴ ነው። ጠበቃና በጣም ጥሩ ሰው ነው። ትወዱታላችሁ። እሱም ሁላችሁንም ይወዳችኋል። ጥቁር ፀጉር ያለው፣ በጣም መልከመልካም፣ ረጅምና የሚያምር ሰውነት ያለው ነው። ክሪስቶፈር፣ ልክ እንዳንተ የበረዶ ሸርታቴ ይወዳል፧ ቴኒስ ይጫወታል፤ ልክ እንዳንተ ጎበዝ ነው” ይህንን ስትናገር ወደ ክሪስ
እየተመለከተች ነበር።
በጣም ደስ የሚል ሰው ነው ሁሉም ይወዱታል። አባቴም ሳይቀር ይወደዋል
ወደ አውሮፓ የሄድኩት ለጫጉላ ሽርሽር ነበር። ያመጣሁላችሁ ስጦታዎች
ከእንግሊዝ፣ ከፈረንሳይ፣ ከስፔንና ከጣልያን የተገዙ ናቸው:” እኔና ክሪስ
በፀጥታ ተቀምጠን፡ ስለ አዲሱ ባሏ የምታወራውን እየሰማን ነበር።
እኔና ክሪስ ከገና በአል ግብዣ ምሽት ጀምሮ ብዙ ጊዜ ጥርጣሬዎቻችንን
አውርተናል: ልጆች ብንሆንም፣ እንደ እናታችን ያለች ወንዶች የምትፈልግ
ቆንጆ ወጣት ሴት ለረጅም ጊዜ ካለ ባል እንደማትቆይ እናውቅ ነበር። ሰርግ
ሳይደረግ ሁለት አመት ሲያልፍ ግን ያ ትልቅ ፂም ያለው መልከመልካም
ባለ ጥቁር ፀጉር ሰው ለእናታችን ብዙም አስፈላጊ ነው ብለን አላሰብንም
ነበር። በየዋሁ ልባችን እናታችን ለሞተው አባታችን አሁንም ታማኝ እንደሆነች ራሳችንን አሳምነን ነበር። ባለወርቃማ ፀጉር፣ ሰማያዊ አይኖች ያሉት አማልክትን የመሰለ የቅርብ ዝምድና እያላቸው እንኳን እሱን ለማግባት ከምክንያት ባሻገር ላፈቀረችው አባታችን ታማኝ ናት ብለን እናስብ ነበር::
የአባታችንን ቦታ ስለሚወስድ ሌላ ሰው ስትነግረን በጥላቻ የተሞላ ድምፅዋን ላለመስማት በመሞhር አይኖቼን ጨፍኜ ነበር: አሁን የሌላ ሰው ሚስት ናት ሙሉ በሙሉ የተለየ ሰው ሚስት ሆናለች: አሁን አልጋዋ ውስጥ
ይገባል፣ ከእሷ ጋር ይተኛል: እንግዲህ ከዚህ በኋላ ከምናገኛት ያነሰ ጊዜ
ነው የምትመጣው ማለት ነው: አምላኬ፣ እዚህ የምንቆየው ለምን ያህል ጊዜ ይሆን? ለምን ያህል?
ዜናዋና ድምፅዋ በደረቴ አጥንቶች ውስጥ የተያዘችና ልውጣ ልውጣ የምትል ትንሽ የፍርሀት ወፍ ፈጠረ።
“እባካችሁ…” ለመነችን፡ ፈገግታዋና ሳቋ ሀሴትና ደስታዋ እኛ ዜናውን
ባስተናገድንበት ቀፋፊና የተበላሽ አየር ላይ ለመቆየት እየታገሉ ነው::
“ለመረዳት ሞክሩና ለእኔ ደስ ይበላችሁ አባታችሁን እወደው እንደነበር
ታውቃላችሁ ግን እሱ ሞቷል። ከሞተ ረጅም ጊዜው ነው እና የምወደውና
የሚወደኝ ሰው ያስፈልገኛል።”
ክሪስ እንደሚወዳት፣ ሁላችንም እንደምንወዳት ለመናገር አፉን ከፈተ። ነገር
ግን ይህ ከልጆቿ የምታገኘው ፍቅር፣ እሷ የምታወራው አይነት ፍቅር
እንዳልሆነ ስለገባው ከንፈሮቹን ገጠመ እኔ ከአሁን በኋላ አልወዳትም።
ከዚህ በኋላ ትንሽ የመውደድ ስሜትም ለእሷ እንደሚኖረኝ እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም: ግን መንትዮቹ በሁኔታዬ እንዳይደነግጡ መሳቅና ማስመሰል እንዲሁም ከአንገት በላይ መሆን እችላለሁ፡ “አዎ እማዬ፣ ለአንቺ ደስ ብሎኛል እንደገና የሚወድሽ ሰው ማግኘትሽ ጥሩ ነው።”
“ለረጅም ጊዜ ይወደኝ ነበር ካቲ፣” ተበረታታችና እንደገና በራስ በመተማመን
ፈገግ እያለች ቀጠለች “ወንደላጤ ሆኖ ለመቆየት ወስኖ ስለነበር ሚስት
እንደሚያስፈልገው ለማሳመን ቀላል አልነበረም: አያታችሁ ደግሞ በፊት
አባታችሁን በማግባት ለሰራሁት ኃጢአት ቅጣት እንዲሆን ሁለተኛ ጊዜ
እንዳገባ አልፈለገም ነበር። ግን ባርትን ይወደዋል፤ ብዙ ስለምነው ቆይቼ
በመጨረሻ እሺ አለኝ ባርትን ማግባትና ሀብቱንም መውረስ እንድችል
ፈቀደ” ንግግሯን ቆም አደረገችና የታችኛውን ከንፈሯን መብላት ጀመረች።
እንደገና ደግሞ በጭንቀት ተዋጠች ቀለበት ያጠለቀችበት ጣቷ ወደ ጉሮሮዋ ሄደና አንገቷ ላይ ያንጠለጠለችውን ጌጥ በጭንቀት ያፍተለትል ጀመር።“በእርግጥ አባታችሁን የምወደውን ያህል ባርትን አልወደውም” አለች።
የበራው ፊቷ አሁን ያላት ፍቅር በፊት ከምታውቀው እጅግ የበለጠ እንደሆነ
እያጋለጣት ነበር በረጅም ተነፈስኩ: ምስኪን አባቴ!
“ያመጣሽልን ስጦታዎች... ሁሉም ከአውሮፓ፣ ወይም ከእንግሊዝ ደሴቶች
አይደሉም: የስኳር ከረሜላው የመጣው ከቬርሞንት ነው: ቬርሞንትም ሄደሽ ነበር? እሱም ከዚያ ነው የመጣው?”
ልክ ቬርሞንት ብዙ ነገር የሰጣት ይመስል በደስታ ሳቀች። “አይ፣ እሱ የመጣው ከቬርሞንት አይደለም ካቲ፤ ግን እዚያ የምትኖር እህት አለችው ከአውሮፓ ከመጣን በኋላ በሳምንቱ መጨረሻ ልንጠይቃት ሄደን ነበር የስኳር ከረሜላ
ምን ያህል እንደምትወጂ ስለማውቅ ከዛ ነው ያመጣሁልሽ። ደቡብ የሚኖሩ ሌሎች ሁለት እህቶችም አሉት: ደቡብ ካሮላይና ውስጥ ካለች ግሪንግሌና ግሪንግሌና ወይም እንደዚያ አይነት ስም ካላት ከተማ ነው የመጣው: ግን በኒው ኢንግላንድ ብዙ ቆይቷል: የተመረቀው ከሀርቫርድ የህግ ትምህርት
👍39❤3😁2
ቤት ነው። በበልግ ወቅት ቬርሞንት እንዴት እንደሚያምር! ውበቱ ትንፋሽ ያሳጥራል። የጫጉላ ሽርሽር ላይ በመሆናችን ከሌሎች ሰዎች ጋር መሆን
አልፈለግንም ስለዚህ እህቱንና ቤተሰቦቿን ለአጭር ጊዜ ጎበኘናቸውና ከዚያ ባህሩ ዳርቻ ላይ ጥቂት ጊዜ አሳለፍን” አለች ከዚያ በማይመች አይነት
አይኖቿን ወደ መንትዮቹ ወርወር አደረገች
“ያመጣሁልህን ትንንሽ ጀልባዎች ወደድካቸው ኮሪ?”
“አዎ እመቤቴ” ልክ እንግዳ እንደሆነች ሁሉ በጣም በጨዋነት፣ በትልልቅ
አይኖቹ አተኩሮ እየተመለከታት ነበር።
“የምወድሽ ኬሪ... ትንንሾቹን አሻንጉሊቶች ያሉሽ አሻንጉሊቶች ላይ
እንድትጨምሪያቸው ከኢንግላንድ ነው የገዛሁልሽ ሌላ የአሻንጉሊት አልጋ እንደማገኝልሽ ተስፋ አለኝ: ግን አሁን አሁን የአሻንጉሊት ቤት ውስጥ
የሚቀመጡ የአሻንጉሊት አልጋዎች መስራት የተው ይመስላል።” “ምንም
አይደል እማዬ” ኬሪ ከወለሉ ላይ አይኖቿን ሳትነቅል መለሰች: “ክሪስና ካቲ
የአሻንጉሊት አልጋ በካርቶን ሰርተውልኛል እና ወድጃቸዋለሁ”
አምላኬ! አይታያትም እንዴ?
አሁን አያውቋትም እኮ: አሁን እሷ ስትኖር ምቾት አይሰማቸውም፡
“አዲሱ ባልሽ ስለኛ ያውቃል?” ድርቅ ብዬ ጠየቅኳት። ክሪስ በመጠየቄ ተናደደብኝ፤ ድምፅ ባያወጣም እናታችን ላገባችው ሰው ጥቂቶች የዲያብሎስ
ልጆች እንደሆኑ የሚቆጥሯቸው የተደበቁ አራት ልጆች እንዳሏት ተናግራ ማታለል አትችልም እያለ እየነገረኝ ነበር።
የእናታችንን ደስታ የሚያጠቁር ጥላ መጣ። እንደገና የተሳሳተ ጥያቄ ጠየቅኩ። “ገና አላወቀም ካቲ፤ ልክ አባቴ እንደሞተ ስለ አራታችሁ እነግረዋለሁ:
እያንዳንዷን ዝርዝር ሳይቀር አብራራለታለሁ ይረዳኛል ደግና አዋቂ ሰው ስለሆነ ትወዱታላችሁ።”
ይህንን ከአንድ ጊዜ በላይ ብላዋለች: ያ ሽማግሌ ሰው እስኪሞት መጠበቅ
ያለበት ሌላ ነገር መጣ፡ “ካቲ እንደዚያ አትይኝ! ከጋብቻችን በፊት ለባርት ልነግረው አልቻልኩም የአያታችሁ ጠበቃ ነው ኑዛዜው እስኪነበብና በስሜ ገንዘብ እስኪኖረኝ ድረስ ስለ ልጆቼ እንዲያውቅ መፍቀድ አልችልም::"
አንድ ሰው ሚስቱ ከመጀመሪያ ባሏ አራት ልጆች ያሏት መሆኑን ማወቅ
ይገባዋል ለማለት ቃላት ምላሴ ጫፍ ላይ ደርሰዋል እንዴት ይህንን
መናገር ፈልጌ እንደነበር፤ ግን ክሪስ እያፈጠጠብኝ ነበር። መንትዮቹ ደግሞ ተጠጋግተውና ቁጢጥ ብለው ትላልቅ አይኖቸውን ቲቪ ላይ ሰክተዋል። እና መናገር ይኑርብኝ ወይም አይንርብኝ አላወቅኩም: ዝም ማለት ቢያንስ አዲስ
ጠላት እንዲያፈሩ አያደርግም: ምናልባት እሷ ትክክል ልትሆን ትችላለች።አምላኬ ሆይ፣ እባክህ ትክክል ትሁን፤ እምነቴ ይታደስ… እንደገና ልመናት።በገፅታዋ ብቻ ሳይሆን በሁሉ ነገር ቆንጆ እንደሆነች ልመን።
እግዚአብሔር ወደታች ወርዶ ሞቃትና የእርግጠኝነት እጁን ትከሻዬ ላይ አላሳረፈም: እዚያ ተቀምጬ ጥርጣሬዎቼ በእኔና በእሷ መካከል ያለውን ገመድ በጣም ወጥረውት በጣም በጣም እንደቀጠነ አስተዋልኩ።
ፍቅር… ይህ ቃል በመፅሀፎች ውስጥ እንዴት በብዛት እንደተፃፈ! ደግሞ ደጋግሞ ተፅፏል። ሀብትና ጤና፣ ውበትና ተሰጥኦ ቢኖርህ ... ፍቅር ከሌለ ምንም የለህም: ፍቅር ተራ የሆነውን ሰው ወደ ደስተኛ፣ ኃይለኛ፣ በሀሴት ወደሰከረና ውብ ወደሆነ ሰው ይለውጠዋል።
ዝናቡ ጣሪያው ላይ ሲያርፍ በሚሰማበት የክረምቱ መግቢያ ላይ ባለ ቀን፣መንትዮቹ ወለሉ ላይ ከቲቪው ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። እኔና ክሪስ ክረምቱ በደንብ ከመጀመሩና የጣሪያው ስር ክፍል በጣም ከመቀዝቀዙ በፊት
ልንደሰትበት ከመማሪያ ክፍሉ መስኮት አጠገብ ያለው አሮጌ ፍራሽ ላይ ጎን ለጎን ተጋድመን እናታችን ምድር ቤት ካለው ትልቁ ቤተ መፃህፍት ያመጣችውን መፅሀፍ እያነበብኩ ነው።
እኔ ሳነብ እሱ በጀርባው ጋደም ብሎ ኮርኒሱ ላይ እያፈጠጠ ነበር። የመጽሀፉ አጨራረስ ደስ አላለኝም: አስደሳች ፍፃሜ የሌለው መፅሀፍ አልወድም እያነበብኩት የነበረውን መፅሀፍ ዘግቼ ቅርብ ወዳለው ግድግዳ አሽቀነጠርኩትና ልክ እሱ እንደፃፈው ሁሉ ወደ ክሪስ ዞሬ በቁጣ “በጣም አስቀያሚና የማይረባ ታሪክ ባይሆን ኖሮ ያፈቀርኩት ሰው ማንም ይሁን ማን ይቅር ማለትና በደሉን መርሳት እንዳለብኝ እማርበት ነበር!” አልኩት: በተለየ መንገድ መፃፍ
ያልተቻለው ለምንድነው? አዋቂ ለሆኑ ሁለት ሰዎች፣ ዕጣ ፈንታ ሁልጊዜ መጥፎ ዕድል ሊያመጣ እንደሚችል ሳያስተውሉ አንገታቸውን ደመና ውስጥ
አድርገው መንሳፈፍ ይቻላቸዋል?
እኔ መቼም በጭራሽ መፅሀፉ ላይ እንዳሉት ሰዎች አልሆንም! አንዳንዴ
እንኳን ወደ ምድር መመልከት የማያውቁ ሞኞች ናቸው!”
ወንድሜ የመፅሀፉን ታሪክ በቁምነገር ወስጄ በመናደዴ የተገረመ ይመስላል።
“ፍቅረኞች ምናልባት ወደ ምድር መመልከት አይገባቸው ይሆናል እንደዚህ አይነት ታሪኮች የሚነገሩት በምሳሌ ነው። ምድር እውነታን ይወክላል፤ እውነታ ደግሞ ተስፋ መቁረጥን፣ ህመምን፣ ሞትንና እሱን የመሳሰሉ አሳዛኝ ክስተቶችን የሚወክል ይሆናል። ስለዚህ ፍቅረኞች ማየት ያለባቸው፣ ውብ
እምነቶቻቸው ወደማይበለሻሹበት ወደ ሰማይ ነው” አለ።
ወደ ክሪስ እየተመለከትኩ “እኔ ፍቅር ሲይዘኝ…” ብዬ ጀመርኩ “ሰማይን የሚነካ ተራራ እገነባለሁ። ከዚያ ፍቅረኛዬና እኔ ለሁለቱም አለም ምርጥ ነገሮች ይኖሩናል። ጭንቅላታችንን ደመና ውስጥ አድርገን የምናልመው ሳይበላሽ እውነታው በእግራችን ስር ፅኑ ሆኖ ይቆያል” አልኩት።
ሳቀ... አቀፈኝ... በደግነት እና በቀስታ ሳመኝ አይኖቹ ለስላሳና ቅን ነበሩ። “የኔ ካቲ ያንን ማድረግ ትችላለች።” አለ “ካቲ አንዳንዴ በጣም ትበዥብኛለሽ”
ይህንን ሲናገር ድምፁ ከወትሮው ጥልቀት ያለው ይመስል ነበር። ለስላሳ አስተያየቱ ቀስ እያለ ከፊቴ ወደ ከንፈሬ ከዚያ ወደ ደረቴ እያለ ስቶኪንግ ወደ ለበሱት እግሮቼ ወረደ: በስቶኪንጉ ላይ አጭር ቀሚስና ከላይ ደግሞ ሹራብ ለብሻለሁ ከዚያ አይኖቹ እንደገና ወደ ላይ ተመለሱና ከእኔ የመገረም አስተያየት ጋር ተላተመ።አፍጥጬ መመልከቴን ስቀጥል ፡አፈረና ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ፊቱን አዞረ: ልቡ በፍጥነት ሲመታ የምሰማበት ርቀት ላይ ነኝ። እና ድንገት የእኔም ልብ የእሱን ልብ አመታት ተከተለ፡ በፈጣን እይታ ገረፍ አደረገኝ አይኖቻችን ሲገናኙ ግራ በመጋባት ሳቀ፤ እነዚህ ሁሉ ነገሮች የእውነት ሊሆኑ እንደማይችሉ ለማስመሰልና ለመደበቅ ሞከረ።
እያነበብን የነበረውን መፅሀፍ አስታውሶ “ለመጀመሪያ ጊዜ ትክክል ሆንሽ ካቲ የማይረባ ታሪክ ነው! ለፍቅር ብለው የሚሞቱ ያበዱ ሰዎች ብቻ ናቸው::እወራረዳለሁ ይህንን የማይረባ ታሪክ የፃፈችው ሴት መሆን አለባት”
“ወንድ ነው የሚሆነው፤ ምክንያቱም በዚያ ዘመን የስሟን የመጀመሪያ
ፊደሎች ወይም የወንድ ስም ካልተጠቀመች በስተቀር ሴት መፅሀፍ የማሳተም እድል አልነበራትም፡ ግን ሁሉም ወንዶች ሴቶች የሚፅፉትን የፍቅር ታሪክ ሁሉ የማይረባ ነው ብለው የሚያስቡት ለምንድነው? ወንዶች የፍቅር ስሜት የላቸውም? ወንዶች ፍፁም ፍቅር ለማግኘት አያልሙም?”
“ወንዶች ምን እንደሚመስሉ አትጠይቂኝ! ምርር ባለ ስሜት ተናገረ ራሱን
የሆነ አይመስልም ተቆጣ፡ “እዚህ እኛ እንደምንኖረው እየኖርኩ ወንድ መሆን ምን ስሜት እንዳለው እንዴት አውቃለሁ? እዚህ ውስጥ የፍቅር ስሜት እንዲኖረኝ አይፈቀድልኝም ይህንን አድርግ… ያንን አታድርግ
አይኖችህን ዞር አድርግ፤ አይኖችህ ፊት ያለውን አትመልከት… ያየህ
አትምሰል መባል ሰልችቶኛል። ወንድ ብሆንም፣ ወንድምሽ ስለሆንኩ ስሜት
የሌለኝ እያስመሰልኩ ነው፡”
አልፈለግንም ስለዚህ እህቱንና ቤተሰቦቿን ለአጭር ጊዜ ጎበኘናቸውና ከዚያ ባህሩ ዳርቻ ላይ ጥቂት ጊዜ አሳለፍን” አለች ከዚያ በማይመች አይነት
አይኖቿን ወደ መንትዮቹ ወርወር አደረገች
“ያመጣሁልህን ትንንሽ ጀልባዎች ወደድካቸው ኮሪ?”
“አዎ እመቤቴ” ልክ እንግዳ እንደሆነች ሁሉ በጣም በጨዋነት፣ በትልልቅ
አይኖቹ አተኩሮ እየተመለከታት ነበር።
“የምወድሽ ኬሪ... ትንንሾቹን አሻንጉሊቶች ያሉሽ አሻንጉሊቶች ላይ
እንድትጨምሪያቸው ከኢንግላንድ ነው የገዛሁልሽ ሌላ የአሻንጉሊት አልጋ እንደማገኝልሽ ተስፋ አለኝ: ግን አሁን አሁን የአሻንጉሊት ቤት ውስጥ
የሚቀመጡ የአሻንጉሊት አልጋዎች መስራት የተው ይመስላል።” “ምንም
አይደል እማዬ” ኬሪ ከወለሉ ላይ አይኖቿን ሳትነቅል መለሰች: “ክሪስና ካቲ
የአሻንጉሊት አልጋ በካርቶን ሰርተውልኛል እና ወድጃቸዋለሁ”
አምላኬ! አይታያትም እንዴ?
አሁን አያውቋትም እኮ: አሁን እሷ ስትኖር ምቾት አይሰማቸውም፡
“አዲሱ ባልሽ ስለኛ ያውቃል?” ድርቅ ብዬ ጠየቅኳት። ክሪስ በመጠየቄ ተናደደብኝ፤ ድምፅ ባያወጣም እናታችን ላገባችው ሰው ጥቂቶች የዲያብሎስ
ልጆች እንደሆኑ የሚቆጥሯቸው የተደበቁ አራት ልጆች እንዳሏት ተናግራ ማታለል አትችልም እያለ እየነገረኝ ነበር።
የእናታችንን ደስታ የሚያጠቁር ጥላ መጣ። እንደገና የተሳሳተ ጥያቄ ጠየቅኩ። “ገና አላወቀም ካቲ፤ ልክ አባቴ እንደሞተ ስለ አራታችሁ እነግረዋለሁ:
እያንዳንዷን ዝርዝር ሳይቀር አብራራለታለሁ ይረዳኛል ደግና አዋቂ ሰው ስለሆነ ትወዱታላችሁ።”
ይህንን ከአንድ ጊዜ በላይ ብላዋለች: ያ ሽማግሌ ሰው እስኪሞት መጠበቅ
ያለበት ሌላ ነገር መጣ፡ “ካቲ እንደዚያ አትይኝ! ከጋብቻችን በፊት ለባርት ልነግረው አልቻልኩም የአያታችሁ ጠበቃ ነው ኑዛዜው እስኪነበብና በስሜ ገንዘብ እስኪኖረኝ ድረስ ስለ ልጆቼ እንዲያውቅ መፍቀድ አልችልም::"
አንድ ሰው ሚስቱ ከመጀመሪያ ባሏ አራት ልጆች ያሏት መሆኑን ማወቅ
ይገባዋል ለማለት ቃላት ምላሴ ጫፍ ላይ ደርሰዋል እንዴት ይህንን
መናገር ፈልጌ እንደነበር፤ ግን ክሪስ እያፈጠጠብኝ ነበር። መንትዮቹ ደግሞ ተጠጋግተውና ቁጢጥ ብለው ትላልቅ አይኖቸውን ቲቪ ላይ ሰክተዋል። እና መናገር ይኑርብኝ ወይም አይንርብኝ አላወቅኩም: ዝም ማለት ቢያንስ አዲስ
ጠላት እንዲያፈሩ አያደርግም: ምናልባት እሷ ትክክል ልትሆን ትችላለች።አምላኬ ሆይ፣ እባክህ ትክክል ትሁን፤ እምነቴ ይታደስ… እንደገና ልመናት።በገፅታዋ ብቻ ሳይሆን በሁሉ ነገር ቆንጆ እንደሆነች ልመን።
እግዚአብሔር ወደታች ወርዶ ሞቃትና የእርግጠኝነት እጁን ትከሻዬ ላይ አላሳረፈም: እዚያ ተቀምጬ ጥርጣሬዎቼ በእኔና በእሷ መካከል ያለውን ገመድ በጣም ወጥረውት በጣም በጣም እንደቀጠነ አስተዋልኩ።
ፍቅር… ይህ ቃል በመፅሀፎች ውስጥ እንዴት በብዛት እንደተፃፈ! ደግሞ ደጋግሞ ተፅፏል። ሀብትና ጤና፣ ውበትና ተሰጥኦ ቢኖርህ ... ፍቅር ከሌለ ምንም የለህም: ፍቅር ተራ የሆነውን ሰው ወደ ደስተኛ፣ ኃይለኛ፣ በሀሴት ወደሰከረና ውብ ወደሆነ ሰው ይለውጠዋል።
ዝናቡ ጣሪያው ላይ ሲያርፍ በሚሰማበት የክረምቱ መግቢያ ላይ ባለ ቀን፣መንትዮቹ ወለሉ ላይ ከቲቪው ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። እኔና ክሪስ ክረምቱ በደንብ ከመጀመሩና የጣሪያው ስር ክፍል በጣም ከመቀዝቀዙ በፊት
ልንደሰትበት ከመማሪያ ክፍሉ መስኮት አጠገብ ያለው አሮጌ ፍራሽ ላይ ጎን ለጎን ተጋድመን እናታችን ምድር ቤት ካለው ትልቁ ቤተ መፃህፍት ያመጣችውን መፅሀፍ እያነበብኩ ነው።
እኔ ሳነብ እሱ በጀርባው ጋደም ብሎ ኮርኒሱ ላይ እያፈጠጠ ነበር። የመጽሀፉ አጨራረስ ደስ አላለኝም: አስደሳች ፍፃሜ የሌለው መፅሀፍ አልወድም እያነበብኩት የነበረውን መፅሀፍ ዘግቼ ቅርብ ወዳለው ግድግዳ አሽቀነጠርኩትና ልክ እሱ እንደፃፈው ሁሉ ወደ ክሪስ ዞሬ በቁጣ “በጣም አስቀያሚና የማይረባ ታሪክ ባይሆን ኖሮ ያፈቀርኩት ሰው ማንም ይሁን ማን ይቅር ማለትና በደሉን መርሳት እንዳለብኝ እማርበት ነበር!” አልኩት: በተለየ መንገድ መፃፍ
ያልተቻለው ለምንድነው? አዋቂ ለሆኑ ሁለት ሰዎች፣ ዕጣ ፈንታ ሁልጊዜ መጥፎ ዕድል ሊያመጣ እንደሚችል ሳያስተውሉ አንገታቸውን ደመና ውስጥ
አድርገው መንሳፈፍ ይቻላቸዋል?
እኔ መቼም በጭራሽ መፅሀፉ ላይ እንዳሉት ሰዎች አልሆንም! አንዳንዴ
እንኳን ወደ ምድር መመልከት የማያውቁ ሞኞች ናቸው!”
ወንድሜ የመፅሀፉን ታሪክ በቁምነገር ወስጄ በመናደዴ የተገረመ ይመስላል።
“ፍቅረኞች ምናልባት ወደ ምድር መመልከት አይገባቸው ይሆናል እንደዚህ አይነት ታሪኮች የሚነገሩት በምሳሌ ነው። ምድር እውነታን ይወክላል፤ እውነታ ደግሞ ተስፋ መቁረጥን፣ ህመምን፣ ሞትንና እሱን የመሳሰሉ አሳዛኝ ክስተቶችን የሚወክል ይሆናል። ስለዚህ ፍቅረኞች ማየት ያለባቸው፣ ውብ
እምነቶቻቸው ወደማይበለሻሹበት ወደ ሰማይ ነው” አለ።
ወደ ክሪስ እየተመለከትኩ “እኔ ፍቅር ሲይዘኝ…” ብዬ ጀመርኩ “ሰማይን የሚነካ ተራራ እገነባለሁ። ከዚያ ፍቅረኛዬና እኔ ለሁለቱም አለም ምርጥ ነገሮች ይኖሩናል። ጭንቅላታችንን ደመና ውስጥ አድርገን የምናልመው ሳይበላሽ እውነታው በእግራችን ስር ፅኑ ሆኖ ይቆያል” አልኩት።
ሳቀ... አቀፈኝ... በደግነት እና በቀስታ ሳመኝ አይኖቹ ለስላሳና ቅን ነበሩ። “የኔ ካቲ ያንን ማድረግ ትችላለች።” አለ “ካቲ አንዳንዴ በጣም ትበዥብኛለሽ”
ይህንን ሲናገር ድምፁ ከወትሮው ጥልቀት ያለው ይመስል ነበር። ለስላሳ አስተያየቱ ቀስ እያለ ከፊቴ ወደ ከንፈሬ ከዚያ ወደ ደረቴ እያለ ስቶኪንግ ወደ ለበሱት እግሮቼ ወረደ: በስቶኪንጉ ላይ አጭር ቀሚስና ከላይ ደግሞ ሹራብ ለብሻለሁ ከዚያ አይኖቹ እንደገና ወደ ላይ ተመለሱና ከእኔ የመገረም አስተያየት ጋር ተላተመ።አፍጥጬ መመልከቴን ስቀጥል ፡አፈረና ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ፊቱን አዞረ: ልቡ በፍጥነት ሲመታ የምሰማበት ርቀት ላይ ነኝ። እና ድንገት የእኔም ልብ የእሱን ልብ አመታት ተከተለ፡ በፈጣን እይታ ገረፍ አደረገኝ አይኖቻችን ሲገናኙ ግራ በመጋባት ሳቀ፤ እነዚህ ሁሉ ነገሮች የእውነት ሊሆኑ እንደማይችሉ ለማስመሰልና ለመደበቅ ሞከረ።
እያነበብን የነበረውን መፅሀፍ አስታውሶ “ለመጀመሪያ ጊዜ ትክክል ሆንሽ ካቲ የማይረባ ታሪክ ነው! ለፍቅር ብለው የሚሞቱ ያበዱ ሰዎች ብቻ ናቸው::እወራረዳለሁ ይህንን የማይረባ ታሪክ የፃፈችው ሴት መሆን አለባት”
“ወንድ ነው የሚሆነው፤ ምክንያቱም በዚያ ዘመን የስሟን የመጀመሪያ
ፊደሎች ወይም የወንድ ስም ካልተጠቀመች በስተቀር ሴት መፅሀፍ የማሳተም እድል አልነበራትም፡ ግን ሁሉም ወንዶች ሴቶች የሚፅፉትን የፍቅር ታሪክ ሁሉ የማይረባ ነው ብለው የሚያስቡት ለምንድነው? ወንዶች የፍቅር ስሜት የላቸውም? ወንዶች ፍፁም ፍቅር ለማግኘት አያልሙም?”
“ወንዶች ምን እንደሚመስሉ አትጠይቂኝ! ምርር ባለ ስሜት ተናገረ ራሱን
የሆነ አይመስልም ተቆጣ፡ “እዚህ እኛ እንደምንኖረው እየኖርኩ ወንድ መሆን ምን ስሜት እንዳለው እንዴት አውቃለሁ? እዚህ ውስጥ የፍቅር ስሜት እንዲኖረኝ አይፈቀድልኝም ይህንን አድርግ… ያንን አታድርግ
አይኖችህን ዞር አድርግ፤ አይኖችህ ፊት ያለውን አትመልከት… ያየህ
አትምሰል መባል ሰልችቶኛል። ወንድ ብሆንም፣ ወንድምሽ ስለሆንኩ ስሜት
የሌለኝ እያስመሰልኩ ነው፡”
👍30❤2🥰1
አይኖቼ ፈጠጡ። እሱ ላይ እንደዚህ አይነት ያየሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ስለነበረ አስገረመኝ በሚነካ ሁኔታና በቁጣ ተናግሮኝ አያውቅም።
አይሆንም እኔ መልካም ፍሬዎች ባሉበት በርሜል ውስጥ የተቀመጥኩ
መራራ ሎሚ፣ የተበላሸ አፕል ነኝ፡ እየበከልኩት ነው አሁን እያደረገ ያለው እናታችን ሄዳ ብዙ የቆየች ጊዜ ያደረገው አይነት ነገር ነው እኔ እንደሆንኩት አይነት እንዲሆን በማድረጌ ክፉ ነኝ ሁልጊዜ እንደነበረው
ሆኖ መቆየት ይገባዋል ደስተኛና ሳቂታ፣ የህይወትን በጎ ጎን የሚመለከት።
ከመልከመልካምነቱና ማራኪነቱ በተጨማሪ የነበረውን ትልቁን ንብረቱን
ዘረፍኩት ይሆን?
ክንዱን ለመንካት እጄን ዘረጋሁ። “ክሪስ” እምባ እያነቀኝ በሹክሹክታ ጠራሁት
“ወንድ መሆንህ እንዲሰማህ ምን እንደሚያስፈልግህ የማውቅ ይመስለኛል።"
አልኩት።
“ኧረ? ምን ማድረግ ትችያለሽ?”...
✨ይቀጥላል✨
አይሆንም እኔ መልካም ፍሬዎች ባሉበት በርሜል ውስጥ የተቀመጥኩ
መራራ ሎሚ፣ የተበላሸ አፕል ነኝ፡ እየበከልኩት ነው አሁን እያደረገ ያለው እናታችን ሄዳ ብዙ የቆየች ጊዜ ያደረገው አይነት ነገር ነው እኔ እንደሆንኩት አይነት እንዲሆን በማድረጌ ክፉ ነኝ ሁልጊዜ እንደነበረው
ሆኖ መቆየት ይገባዋል ደስተኛና ሳቂታ፣ የህይወትን በጎ ጎን የሚመለከት።
ከመልከመልካምነቱና ማራኪነቱ በተጨማሪ የነበረውን ትልቁን ንብረቱን
ዘረፍኩት ይሆን?
ክንዱን ለመንካት እጄን ዘረጋሁ። “ክሪስ” እምባ እያነቀኝ በሹክሹክታ ጠራሁት
“ወንድ መሆንህ እንዲሰማህ ምን እንደሚያስፈልግህ የማውቅ ይመስለኛል።"
አልኩት።
“ኧረ? ምን ማድረግ ትችያለሽ?”...
✨ይቀጥላል✨
❤20👍10
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
....ክንዱን ለመንካት እጄን ዘረጋሁ። “ክሪስ” እምባ እያነቀኝ በሹክሹክታ ጠራሁት
“ወንድ መሆንህ እንዲሰማህ ምን እንደሚያስፈልግህ የማውቅ ይመስለኛል።"
አልኩት።
“ኧረ? ምን ማድረግ ትችያለሽ?”
አሁን ወደ እኔ እየተመለከተ አይደለም:: በዚያ ፋንታ ኮርኒስ ላይ እያፈጠጠ ነው ለእሱ ታመምኩ ምን እንዳስከፋው አውቄያለሁ። ሀብቱን ወረስንም አልወረስንም ህልሙን የተወው እኔን መምሰል እንዲችል ብሎ ነው: እኔን
መምሰል ደግሞ ጎምዛዛ፣ መራራ፣ ሁሉን የሚጠላና የተደበቀ ምክንያታቸውን
የሚጠራጠር መሆን ማለት ነው።
ቀስ እያልኩ ፀጉሩን ነካካሁትና “የሚያስፈልግህ አንድ ነገር ነው ፀጉር
መቆረጥ። ፀጉርህ በጣም ረጅምና የሚያምር ነው፡ ወንድነት እንዲሰማህ አጭር ፀጉር ሊኖርህ ይገባል። አሁን ግን ፀጉርህ የኔን ፀጉር ነው የሚመስለው”
እና ማነው የአንቺ ፀጉር ያምራል ያለው? ምናልባት በአንድ ወቅት ከሬንጁ
በፊት የሚያምር ፀጉር ነበረሽ” አለኝ፡
“የእውነት?” ብዙ ጊዜ አይኖቹ ፀጉሬ ከማማር በላይ እንደሆነ ነግረውኛል።
hፊት ለፊቴ ያለውን ፀጉሬን ሊቆርጥ መቀስ ሲያነሳ እየተመለከተኝ የነበረበትን
መንገድ ነግሮኛል። በጣም ሲያመነታ ላየው ህመም የማይሰማውን ፀጉር
ሳይሆን ጣቶች የሚቆርጥ ነበር የሚመስለው ከዚያ አንድ ቀን ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል ውስጥ ፀሀይ ላይ ተቀምጦ የተቆረጠውን ጸጉሬን በእጆቹ ይዞ ሲያሸተው፣ በጉንጮቹ ሲዳስሰውና ወደ ከንፈሮቹ ሲያስጠጋቸው
አይቼዋለሁ ከዚያ ደግሞ ትራሱ ስር ለማስቀመጥ ካርቶን ውስጥ ሲደብቀው
ተመልክቻለሁ፡
ማየቴን እንዳያውቅ ሳቄን መደበቅ ቀላል አልነበረም: “ኦ ክሪስቶፈር… በጣም ውድ ሰማያዊ አይኖች አሉህ፤ ከዚህ ቦታ ነፃ ስንሆንና ወደ አለም
ስንመለስ አንተን ለሚያፈቅሩ ሴቶች ሁሉ በጣም አዝንላቸዋለሁ። በተለይ ደግሞ ከመልከመልካም ባሏ ጋር የፍቅር ግንኙነት የሚፈልጉ
በሽተኞች ያሉት ዶክተር ባል ላላት ሚስትህ አዝናለሁ። እና እኔ ሚስትህ ብሆን ከጋብቻህ ውጪ አንድ የፍቅር ግንኙነት ቢኖርህ እገድልሀለሁ! በጣም ስለማፈቅርህ እቀናለሁ ምናልባት በሰላሳ አምስት አመትህ ከህክምና
እንድትወጣ አደርግሀለሁ” ያልኩትን ሁሉ ችላ ብሎ “አንድ ጊዜም ፀጉርሽ
ያምራል ብዬ ተናግሬ አላውቅም” አለ።
በቀስታ መላጨት የሚያስፈልጋቸው ፀጉሮች ያሉበትን ጉንጩን ዳሰስ
አደረግኩት፡
ከዚያ “ባለህበት ቁጭ በል! ታውቃለህ ለረጅም ጊዜ ፀጉርህን ቆርጬህ
አላውቅም… መቀስ ላምጣ” አልኩት፡ ግን የፀጉራችን ምንም መምሰል
የህይወት ዘይቤያችን ለመለወጥ አስፈላጊ ካልሆነ የክሪስንና የኮሪን ፀጉር
ለመቁረጥ ለምን እቸገራለሁ? ከፊት ያለው ፀጉሬ ብቻ በዚያች ከብረት
የተሰራች የምትመስል ክፉ አሮጊት መሸነፋችንን ለማሳየት ከመቆረጡ
በስተቀር፤ እዚህ ከመጣን እኔና ኬሪ ፀጉራችን ጫፍ ጫፉ እንኳን ተከርክሞ
አያውቅም።
መቀሱን ላመጣ ስሄድ የእኛ ፀጉር በጣም ሲያድግ አንዳቸውም አረንጓዴ
ተክሎቻችን አለማደጋቸው እንግዳ ነገር መሆኑን አሰብኩ።
ክሪስ ወለሉ ላይ ተቀመጠ ከኋላው ተንበረከክኩ ፀጉሩ ከትከሻው በታች
የወረደ ቢሆንም ብዙ እንዲቆረጥ አልፈለገም፡ “ቀስ እያልሽ ቁረጪ" ሲል
አዘዘኝ “በአንዴ ብዙ አታሳጥሪው ድንገት በአንድ ዝናባማ ከሰአት በኋላ
ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ወንድነት ቢሰማኝ አደገኛ ሊሆን ይችላል
ብሎ ቀለደና ፈገግ አለ። ከዚያ ድርድር ያሉ ነጫጭ ጥርሶቹን እያሳየ ሳቀ:
መምሰል የሚገባውን ያህል አሳምረዋለሁ።
ዙሪያውን እየዞርኩ ፀጉሩን ስቆርጥና ስከረክም እንዴት እንደምወደው እያሰብኩ ነበር፡ ያለማቋረጥ ወደኋላ ሄድ እያልኩ ፀጉሩ በትክክል መቆረጡን አረጋግጣለሁ ጭንቅላቱ የተጣመመ እንዲመስል አልፈለግኩም።
ፀጉር አስተካካዮች ሲያደርጉ እንዳየሁት፣ ፀጉሩን በማበጠሪያ ይዤ በጥንቃቄ ቆረጥኩት። ምን መምሰል እንዳለበት እንደምፈልግ አእምሮዬ ውስጥ አሉ
የሆነ የማደንቀውን ሰው
ስጨርስ ትከሻው ላይ የወደቁትን የተቆራረጡ ፀጉሮች አራገፍኩና ወደኋላ
ራቅ ብዬ በማየት ቆንጆ እንዳደረግኩት አረጋገጥኩ።
“ያው!” አልኩ በድል አድራጊነት ከባድ ጥበብ የሚመስለውን ስራ ባልተጠበቀ ጉብዝና በማጠናቀቄ ደስ ብሎኛል። “የተለየህ መልከመልካም ብቻ ሳይሆን በጣም ወንዳወንድ ሆነሀል! ሁልጊዜም ወንዳወንድ ነበርክ። አለማወቅህ
ያሳዝናል” አልኩት።
ብራማ ጀርባ ያለው የስሜ የመጀመሪያ ፊደል የተቀረፀበትን መስተዋት እጁ ላይ አስቀመጥኩለት፡ ይህ መስተዋት እናታችን ለመጨረሻ ልደቴ ከሰጠችኝ
ስጦታዎች አንዱ ነበር። ብሩሽ፣ ማበጠሪያና መስተዋት አያትየው ሶስቱ
ውድና ኩራት የሚያመጡ እቃዎች እንዳሉኝ እንዳታውቅ የሚቀመጡት
ተደብቀው ነው።
ክሪስ በመስተዋቱ ላይ ለረጅም ደቂቃዎች አፈጠጠ ለቅፅበት ደስ ያላለውና ያልወሰነ ሲመስለኝ ልቤ ደነገጠ፡ ከዚያ ቀስ በቀስ ደማቅ ፈገግታ ፊቱን አበራው።
አምላኬ! ልዑል አስመሰልሽኝ! በመጀመሪያ አልወደድኩትም ነበር። አሁን ግን ሳየው የፀጉሬን ሁኔታ ስለቀየርሽው ፊቴን አሳምሮታል። አመሰግናለሁ
ካተሪን ፀጉር መቁረጥ ላይ እንደዚህ አይነት ችሎታ እንዳለሽ አላውቅም ነበር" አለኝ።
አንተ የማታውቃቸው ብዙ ችሎታዎች አሉኝ፡”
"እኔም መጠርጠር ጀምሬያለሁ”
“እና ልዑሉ መልከመልካም፣ ወንዳወንድና ባለወርቃማ ፀጉሩን ወንድሜን በመምሰሉ እድለኛ ነው” ስል ቀለድኩ። የጥበብ ስራዬን አለማድነቅ
አልቻልኩም። ኦ አምላኬ! አንድ ቀን ልብ የሚሰብር ቆንጆ ነው የሚሆነው።
አሁንም መስተዋቱን እንደያዘ ነበር ከዚያ ቀስ ብሎ ወደጎን አስቀመጠውና
ምን ሊያደርግ እንደሆነ ከማወቄ በፊት እንደ ድመት እመር ብሎ ተነሳ ታገለኝ፤ ወደ ወለሉ እያስጎነበሰኝ መቀሱን ያዘ! ከእጄ ላይ መነጨቀኝና ፀጉሬን በእጁ ያዘ አሁን የኔ ቆንጆ እስቲ እኔም እንዳንቺ ማድረግ እችል እንደሆነ እንመልከት:"
በፍርሀት ገፈተርኩት
ስገፈትረው በጀርባው ወደቀ ከዚያ ተነሳ። ማንም የጸጉሬን ጫፉን እንኳን
አይነካም! ምናልባት አሁን በጣም ስስ ሆኖ ይሆናል። ግን ያለኝ ፀጉር ይኸው
ነው! አሁንም ከብዙ ሴቶች ፀጉር በተሻለ የሚያምር ነው እንዳይዘኝ ሮጥኩ።
ከመማሪያው ክፍል ወጥቼ ሻንጣዎቹን እየዘለልኩ በትልልቆቹ ጠረጴዛዎች
ስር እየሾለኩ ሮጥኩ። እሱም እያሯሯጠኝ ነው፡
ምንም ያህል በፍጥነት ብሮጥና በፍጥነት ብሽሎከለክም ላመልጠው
አልቻልኩም፡ በትከሻዬ በኩል ዞር ብዬ ስመለከተው ፊቱን እንኳን መለየት
አልቻልኩም ያ ደግሞ የበለጠ አስፈራኝ፡ ከጀርባዬ የተበተነውን ረጅሙን
8ጉሬን ለመያዝ ጥረት አደረገ። ፀጉሬን ቆርጦ ለመጣል የወሰነ ይመስላል
አሁን ጠልቶኛል ማለት ነው? ፀጉሬን ለማትረፍ አንድ ቀን ሙሉ በትጋት እንዳልለፋ ሁሉ… አሁን ደስ ስላለው ብቻ ሊቆርጠው ነው?
ተመልሼ ወደ መማሪያው ክፍል ሮጥኩ። ከዚያ ውስጥ ገብቼ በሩን እቆልፍና ወደ ራሱ ተመልሶ ሲረጋጋና ስህተት መሆኑ ሲገባው ተመልሼ እወጣለሁ::
ምናልባት ያሰብኩት ገብቶት ሳይሆን አይቀርም ረጃጅም ቅልጥሞቹ ላይ ፍጥነት ጨመረና ደርሶብኝ ረጅሙን ፀጉሬን ሲይዘውና ወደፊት ስወድቅ ጮህኩ!
እኔ ብቻ ሳልሆን እሱም ወደቀ ቀጥታ ላዬ ላይ! ጎኔ ላይ ድንገተኛ ህመም
ሲሰማኝ እንደገና በፍርሀት ሳይሆን በድንጋጤ ጮህኩ።
እላዬ ላይ ነው። በእጆቼ መሬቱን ተደግፎ ፊቴን አተኩሮ ይመለከታል። ፊቱ
ነጭ ሆኖ የፈራ ይመስላል። “ተጎዳሽ? ወይኔ አምላኬ! ካቲ ደህና ነሽ?” አለኝ።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
....ክንዱን ለመንካት እጄን ዘረጋሁ። “ክሪስ” እምባ እያነቀኝ በሹክሹክታ ጠራሁት
“ወንድ መሆንህ እንዲሰማህ ምን እንደሚያስፈልግህ የማውቅ ይመስለኛል።"
አልኩት።
“ኧረ? ምን ማድረግ ትችያለሽ?”
አሁን ወደ እኔ እየተመለከተ አይደለም:: በዚያ ፋንታ ኮርኒስ ላይ እያፈጠጠ ነው ለእሱ ታመምኩ ምን እንዳስከፋው አውቄያለሁ። ሀብቱን ወረስንም አልወረስንም ህልሙን የተወው እኔን መምሰል እንዲችል ብሎ ነው: እኔን
መምሰል ደግሞ ጎምዛዛ፣ መራራ፣ ሁሉን የሚጠላና የተደበቀ ምክንያታቸውን
የሚጠራጠር መሆን ማለት ነው።
ቀስ እያልኩ ፀጉሩን ነካካሁትና “የሚያስፈልግህ አንድ ነገር ነው ፀጉር
መቆረጥ። ፀጉርህ በጣም ረጅምና የሚያምር ነው፡ ወንድነት እንዲሰማህ አጭር ፀጉር ሊኖርህ ይገባል። አሁን ግን ፀጉርህ የኔን ፀጉር ነው የሚመስለው”
እና ማነው የአንቺ ፀጉር ያምራል ያለው? ምናልባት በአንድ ወቅት ከሬንጁ
በፊት የሚያምር ፀጉር ነበረሽ” አለኝ፡
“የእውነት?” ብዙ ጊዜ አይኖቹ ፀጉሬ ከማማር በላይ እንደሆነ ነግረውኛል።
hፊት ለፊቴ ያለውን ፀጉሬን ሊቆርጥ መቀስ ሲያነሳ እየተመለከተኝ የነበረበትን
መንገድ ነግሮኛል። በጣም ሲያመነታ ላየው ህመም የማይሰማውን ፀጉር
ሳይሆን ጣቶች የሚቆርጥ ነበር የሚመስለው ከዚያ አንድ ቀን ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል ውስጥ ፀሀይ ላይ ተቀምጦ የተቆረጠውን ጸጉሬን በእጆቹ ይዞ ሲያሸተው፣ በጉንጮቹ ሲዳስሰውና ወደ ከንፈሮቹ ሲያስጠጋቸው
አይቼዋለሁ ከዚያ ደግሞ ትራሱ ስር ለማስቀመጥ ካርቶን ውስጥ ሲደብቀው
ተመልክቻለሁ፡
ማየቴን እንዳያውቅ ሳቄን መደበቅ ቀላል አልነበረም: “ኦ ክሪስቶፈር… በጣም ውድ ሰማያዊ አይኖች አሉህ፤ ከዚህ ቦታ ነፃ ስንሆንና ወደ አለም
ስንመለስ አንተን ለሚያፈቅሩ ሴቶች ሁሉ በጣም አዝንላቸዋለሁ። በተለይ ደግሞ ከመልከመልካም ባሏ ጋር የፍቅር ግንኙነት የሚፈልጉ
በሽተኞች ያሉት ዶክተር ባል ላላት ሚስትህ አዝናለሁ። እና እኔ ሚስትህ ብሆን ከጋብቻህ ውጪ አንድ የፍቅር ግንኙነት ቢኖርህ እገድልሀለሁ! በጣም ስለማፈቅርህ እቀናለሁ ምናልባት በሰላሳ አምስት አመትህ ከህክምና
እንድትወጣ አደርግሀለሁ” ያልኩትን ሁሉ ችላ ብሎ “አንድ ጊዜም ፀጉርሽ
ያምራል ብዬ ተናግሬ አላውቅም” አለ።
በቀስታ መላጨት የሚያስፈልጋቸው ፀጉሮች ያሉበትን ጉንጩን ዳሰስ
አደረግኩት፡
ከዚያ “ባለህበት ቁጭ በል! ታውቃለህ ለረጅም ጊዜ ፀጉርህን ቆርጬህ
አላውቅም… መቀስ ላምጣ” አልኩት፡ ግን የፀጉራችን ምንም መምሰል
የህይወት ዘይቤያችን ለመለወጥ አስፈላጊ ካልሆነ የክሪስንና የኮሪን ፀጉር
ለመቁረጥ ለምን እቸገራለሁ? ከፊት ያለው ፀጉሬ ብቻ በዚያች ከብረት
የተሰራች የምትመስል ክፉ አሮጊት መሸነፋችንን ለማሳየት ከመቆረጡ
በስተቀር፤ እዚህ ከመጣን እኔና ኬሪ ፀጉራችን ጫፍ ጫፉ እንኳን ተከርክሞ
አያውቅም።
መቀሱን ላመጣ ስሄድ የእኛ ፀጉር በጣም ሲያድግ አንዳቸውም አረንጓዴ
ተክሎቻችን አለማደጋቸው እንግዳ ነገር መሆኑን አሰብኩ።
ክሪስ ወለሉ ላይ ተቀመጠ ከኋላው ተንበረከክኩ ፀጉሩ ከትከሻው በታች
የወረደ ቢሆንም ብዙ እንዲቆረጥ አልፈለገም፡ “ቀስ እያልሽ ቁረጪ" ሲል
አዘዘኝ “በአንዴ ብዙ አታሳጥሪው ድንገት በአንድ ዝናባማ ከሰአት በኋላ
ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ወንድነት ቢሰማኝ አደገኛ ሊሆን ይችላል
ብሎ ቀለደና ፈገግ አለ። ከዚያ ድርድር ያሉ ነጫጭ ጥርሶቹን እያሳየ ሳቀ:
መምሰል የሚገባውን ያህል አሳምረዋለሁ።
ዙሪያውን እየዞርኩ ፀጉሩን ስቆርጥና ስከረክም እንዴት እንደምወደው እያሰብኩ ነበር፡ ያለማቋረጥ ወደኋላ ሄድ እያልኩ ፀጉሩ በትክክል መቆረጡን አረጋግጣለሁ ጭንቅላቱ የተጣመመ እንዲመስል አልፈለግኩም።
ፀጉር አስተካካዮች ሲያደርጉ እንዳየሁት፣ ፀጉሩን በማበጠሪያ ይዤ በጥንቃቄ ቆረጥኩት። ምን መምሰል እንዳለበት እንደምፈልግ አእምሮዬ ውስጥ አሉ
የሆነ የማደንቀውን ሰው
ስጨርስ ትከሻው ላይ የወደቁትን የተቆራረጡ ፀጉሮች አራገፍኩና ወደኋላ
ራቅ ብዬ በማየት ቆንጆ እንዳደረግኩት አረጋገጥኩ።
“ያው!” አልኩ በድል አድራጊነት ከባድ ጥበብ የሚመስለውን ስራ ባልተጠበቀ ጉብዝና በማጠናቀቄ ደስ ብሎኛል። “የተለየህ መልከመልካም ብቻ ሳይሆን በጣም ወንዳወንድ ሆነሀል! ሁልጊዜም ወንዳወንድ ነበርክ። አለማወቅህ
ያሳዝናል” አልኩት።
ብራማ ጀርባ ያለው የስሜ የመጀመሪያ ፊደል የተቀረፀበትን መስተዋት እጁ ላይ አስቀመጥኩለት፡ ይህ መስተዋት እናታችን ለመጨረሻ ልደቴ ከሰጠችኝ
ስጦታዎች አንዱ ነበር። ብሩሽ፣ ማበጠሪያና መስተዋት አያትየው ሶስቱ
ውድና ኩራት የሚያመጡ እቃዎች እንዳሉኝ እንዳታውቅ የሚቀመጡት
ተደብቀው ነው።
ክሪስ በመስተዋቱ ላይ ለረጅም ደቂቃዎች አፈጠጠ ለቅፅበት ደስ ያላለውና ያልወሰነ ሲመስለኝ ልቤ ደነገጠ፡ ከዚያ ቀስ በቀስ ደማቅ ፈገግታ ፊቱን አበራው።
አምላኬ! ልዑል አስመሰልሽኝ! በመጀመሪያ አልወደድኩትም ነበር። አሁን ግን ሳየው የፀጉሬን ሁኔታ ስለቀየርሽው ፊቴን አሳምሮታል። አመሰግናለሁ
ካተሪን ፀጉር መቁረጥ ላይ እንደዚህ አይነት ችሎታ እንዳለሽ አላውቅም ነበር" አለኝ።
አንተ የማታውቃቸው ብዙ ችሎታዎች አሉኝ፡”
"እኔም መጠርጠር ጀምሬያለሁ”
“እና ልዑሉ መልከመልካም፣ ወንዳወንድና ባለወርቃማ ፀጉሩን ወንድሜን በመምሰሉ እድለኛ ነው” ስል ቀለድኩ። የጥበብ ስራዬን አለማድነቅ
አልቻልኩም። ኦ አምላኬ! አንድ ቀን ልብ የሚሰብር ቆንጆ ነው የሚሆነው።
አሁንም መስተዋቱን እንደያዘ ነበር ከዚያ ቀስ ብሎ ወደጎን አስቀመጠውና
ምን ሊያደርግ እንደሆነ ከማወቄ በፊት እንደ ድመት እመር ብሎ ተነሳ ታገለኝ፤ ወደ ወለሉ እያስጎነበሰኝ መቀሱን ያዘ! ከእጄ ላይ መነጨቀኝና ፀጉሬን በእጁ ያዘ አሁን የኔ ቆንጆ እስቲ እኔም እንዳንቺ ማድረግ እችል እንደሆነ እንመልከት:"
በፍርሀት ገፈተርኩት
ስገፈትረው በጀርባው ወደቀ ከዚያ ተነሳ። ማንም የጸጉሬን ጫፉን እንኳን
አይነካም! ምናልባት አሁን በጣም ስስ ሆኖ ይሆናል። ግን ያለኝ ፀጉር ይኸው
ነው! አሁንም ከብዙ ሴቶች ፀጉር በተሻለ የሚያምር ነው እንዳይዘኝ ሮጥኩ።
ከመማሪያው ክፍል ወጥቼ ሻንጣዎቹን እየዘለልኩ በትልልቆቹ ጠረጴዛዎች
ስር እየሾለኩ ሮጥኩ። እሱም እያሯሯጠኝ ነው፡
ምንም ያህል በፍጥነት ብሮጥና በፍጥነት ብሽሎከለክም ላመልጠው
አልቻልኩም፡ በትከሻዬ በኩል ዞር ብዬ ስመለከተው ፊቱን እንኳን መለየት
አልቻልኩም ያ ደግሞ የበለጠ አስፈራኝ፡ ከጀርባዬ የተበተነውን ረጅሙን
8ጉሬን ለመያዝ ጥረት አደረገ። ፀጉሬን ቆርጦ ለመጣል የወሰነ ይመስላል
አሁን ጠልቶኛል ማለት ነው? ፀጉሬን ለማትረፍ አንድ ቀን ሙሉ በትጋት እንዳልለፋ ሁሉ… አሁን ደስ ስላለው ብቻ ሊቆርጠው ነው?
ተመልሼ ወደ መማሪያው ክፍል ሮጥኩ። ከዚያ ውስጥ ገብቼ በሩን እቆልፍና ወደ ራሱ ተመልሶ ሲረጋጋና ስህተት መሆኑ ሲገባው ተመልሼ እወጣለሁ::
ምናልባት ያሰብኩት ገብቶት ሳይሆን አይቀርም ረጃጅም ቅልጥሞቹ ላይ ፍጥነት ጨመረና ደርሶብኝ ረጅሙን ፀጉሬን ሲይዘውና ወደፊት ስወድቅ ጮህኩ!
እኔ ብቻ ሳልሆን እሱም ወደቀ ቀጥታ ላዬ ላይ! ጎኔ ላይ ድንገተኛ ህመም
ሲሰማኝ እንደገና በፍርሀት ሳይሆን በድንጋጤ ጮህኩ።
እላዬ ላይ ነው። በእጆቼ መሬቱን ተደግፎ ፊቴን አተኩሮ ይመለከታል። ፊቱ
ነጭ ሆኖ የፈራ ይመስላል። “ተጎዳሽ? ወይኔ አምላኬ! ካቲ ደህና ነሽ?” አለኝ።
👍40❤1
ደህና ነኝ እንዴ? ደህና ነኝ? ጭንቅላቴን ቀና አድርጌ ሹራቤን በፍጥነት
ያረጠበውን በከባድ የሚፈስ ደሜ ላይ አፈጠጥኩ ክሪስም አየው። ሰማያዊ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠጡ: በሚንቀጠቀጡ ጣቶቹ የሹራቤን ቁልፎች
መፍታት ጀመረ፧ ከዚያ ገለጠና ቁስሉን ተመለከተ።
“ወይኔ አምላኬ!...” ትንፋሹን ሳበ፡ ከዚያ በእፎይታ ወደ ውጪ ተነፈሰ።
“ተመስገን አምላኬ ጥልቀት ያለው ከባድ ቁስል መስሎኝ ነበር። ከላይ መቆረጥ ብቻ ነው ካቲ። ብዙ ደም እየፈሰሰሽ ስለሆነ ምንም ሳትንቀሳቀሺ ያለሽበት ቦታ ቆይ… መታጠቢያ ቤት ሄጄ መድኃኒትና ፋሻ አመጣለሁ”
ጉንጬ ላይ ሳመኝና ጊዜ ለመቆጠብ ከእሱ ጋር ብሄድ እያልኩ ሳስብ እሱ
በኃይለኛ ፍጥነት እንዳበደ ሰው ወደ ደረጃዎቹ ሮጠ። በዚህ ሁኔታ እያለሁ
ወደታች ብወርድ መንትዮቹ እዚያ ስለሆኑ ደሙን ያዩታል። ገና ደሙን
እንዳዩ ደግሞ ደንግጠው ይጮሃሉ።
ክሪስ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ የህክምና ዕቃዎቹን ይዞ በፍጥነት ተመለሰ።
እጆቹ በውሀ ስለረጠቡ አጠገቤ ተንበርክኮ ለማድረቅ እየተጣደፈ ነው፡
የሚያደርገውን የሚያውቅ መሆኑን ስመለከት ተገረምኩ። በመጀመሪያ
ፎጣውን አጣጥፎ የተቆረጥኩበት ቦታ ላይ ጫን አድርጎ ያዘው ከዚዬ
በየሰከንዱ ደሙ መቆም አለመቆሙን እየተመለከተ ነበር፡ ከዚያ ከቁስሉ
የበለጠ የሚያሳምመውን የባክቴሪያ መከላከያ አፈሰሰበት።
“እንደሚያቃጥል አውቃለሁ ካቲ. ግን ኢንፌክሽን እንዳፈጠር የግድ ይህን
ማድረግ ስላለብኝ ነው ሰውነትሽ ላይ የመጀመሪያውን ጠባሳ የፈጠርኩብሽ እኔ በመሆኔ አዝናለሁ: ግን በእኔ ምክንያት መቀሱ በአጉል አይነት ተሰክቶብሽ ብትሞቺ ኖሮ እኔም እሞት ነበር” አለኝ።
እላዬ ላይ ተጋድሞ ፊቱ ለፊቴ ቅርብ ሆኖ ነበር፡ አይኖቹ የተጨነቁና
ውጥረት ያለባቸው ይመስሉ ነበር፡ ያ የማውቀው የነበረው ልጅ የት ነው
እያልኩ እያሰብኩ ነበር። ወንድሜ የታለ? ይሄ ወርቃማ ሪዝ ያለው አተኩሮ
አይኖቼን የሚመለከተው ወጣት ማነው?
አስተያየቱ ባሪያ አደረገኝ፡ የሚሰማኝ ነገር ከዚህ በፊት ከተሰማኝ ከየትኛውም
ህመም ወይም መጎዳት የበለጠ ነበር ህመሙ የመጣብኝ የተሰቃዩ የቀስተ ደመና ቀለማትና ብርቅርቅታ የሚመስሉ ነገሮች ከሚታይባቸው አይኖቹ ውስጥ በተመለከትኩት ስቃይ መሰለኝ።
ክሪስ እንደዚህ አትሁን… ያንተ ጥፋት አይደለም አልኩትና ፊቱን በመዳፎቼ
መሀል ይዤ ልክ እናታችን ስታደርግ እንዳየሁት ጭንቅላቱን ወደ ጡቶቼ
አስጠጋሁት። “ትንሽ ጭረት ነው ብዙም አያምም እና ደግሞ ሆነ ብለህ
እንዳላደረግከው አውቃለሁ።”
ድምፁ እንደጎረነነ “ለምን ሮጥሽ? ስለሮጥሽ ነው ያባረርኩሽ፡ እየቀለድኩ
ነበር። ከጭንቅላትሽ አንድ ዘለላ ፀጉር እንኳ አልቆርጥም: ዝም ብሎ
ለመደሰት ያህል ያደረግኩት ነው። ፀጉርሽ የሚያምር መሆኑን እንደማስብ
ስትነግሪኝ ተሳስተሸ ነበር። ከማማር በላይ ነው: ጭንቅላትሽ ላይ የበቀለው
በአለም ላይ ካሉት ፀጉሮች ሁሉ እጅግ የሚያምረው ነው" አለኝ ፀጉሬ ተበትኖ እርቃን የሆኑ ጡቶቼን ሲሸፍንና ክሪስ ጭንቅላቱን ከደረቴ ላይ ሲያነሳ ትንሽ ቢላዋ ልቤ ላይ የተሰካብኝ መሰለኝ ጠረኔን ወደ ውስጥ
ሲምግ ይሰማኛል። የክረምቱ ዝናብ ጣሪያውን ሲደበድብ እያዳመጥን በፀጥታ ተጋድመናል። ዙሪያው ሁሉ ፀጥ ብሏል አሁንም አሁንም የፀጉሩን ዘለላ በጣቴ እያፍተለተልኩ ፊቱ ያልሸፈነውን አንዱን ጡቴን በጥንቃቄ የሚነካኩትን እጆቹን ያላስተዋልኩ እያስመሰልኩ ነው: መነካካቱን ስላልተቃወምኩ፣
የጡቴን ጫፍ ለመሳም ድፍረት አገኘ ዘለልኩ ይህ ነገር ለምን እንግዳ
ስሜት እንዲሰማኝ እንዳደረገ ገረመኝ፤ የሚያሸብር አስደናቂ ሁኔታ ነበር። “ያነበብነው መፅሀፍ ላይ ሰውየው ሴትዮዋን አንተ የሳምከኝ ቦታ ላይ ነበር የሳማት” ትንፋሽ እያጠረኝ ቀጠልኩ መሳሙን እንዲያቆምም… እንዳያቆምም
ፈልጌያለሁ: “ግን ቀጥሎ የሚመጣውን ሲያደርጉ ማሰብ አልችልም አልኩ፡
ጭንቅላቱን ቀና የሚያደርጉ ቃላት! እንደገና አይኖቹ እንግዳ በሆነ በሚያንፀባርቅ ብርሃን ተሞልተው እንዲመለከቱኝ የሚያደርጉ ትክክለኛ ቃላት ነበሩ “ካቲ…ቀጥሎ የሚመጣው ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ?”
እፍረት ፊቴን አጋለው “አዎ የማውቅ ይመስለኛል አንተስ ታውቃለህ?”
ሳቀና “በደንብ አውቃለሁ። ትምህርት ቤት በመጀመሪያ ቀን በወንዶች መፀዳጃ
ቤት ውስጥ ትልልቆቹ ወንዶች የሚያወሩት ሁሉ ይህንን ነበር የማይገባኝን
ባለ አራት ፊደል ቃል በግድግዳዎቹ ላይ ይፅፉ ነበር: ግን ወዲያው በዝርዝር ተብራራልኝ፡ የሚያወሩት የነበረው ስለሴቶች፣ ስለቤዝቦል፣ ስለሴቶች፣ስለቅርጫት ኳስ፣ ስለሴቶች፣ ሴቶች፣ ሴቶችና ከእኛ ስለሚለዩባቸውን
መንገዶች ብቻ ነበር ለብዙ ወንዶች ደስ የሚል ርዕስ ይመስለኛል”
“ግን ለአንተስ ደስ የሚልህ አልነበረም?”
“እኔ ስለሴቶችም ሆነ ወይም ስለ ወሲብ አላስብም፧ እግዚአብሔር እንደዚህ የምታምሪ ባያደርግሽ ኖሮ ብዬ ግን እመኛለሁ። ሁልጊዜ ቅርብና የምትገኚ ባትሆኚ ደግሞ ጥሩ ነበር።”
“ስለኔ ታስባለህ? ቆንጆ እንደሆንኩ ታስባለህ?”
ማቃሰት የሚመስል ድምፅ ከከንፈሩ አመለጠ፡ ቀጥ ብሎ ለመቀመጥ ብድግ
አለና የተከፈተው ሹራቤ ያጋለጠው ነገር ላይ አተኮረ።
በሚንቀጠቀጡ ጣቶቹ የሹራቤን ቁልፎች ሲቆልፍ አይኖቹን ከአይኖቼ እያሸሽ
ነበር።
“ይህንን ነገር ወደ አእምሮሽ አስገቢ ካቲ። እርግጥ ነው ቆንጆ ነሽ፤ ግን ወንድሞች እህቶቻቸውን በዚያ አይነት አያስቧቸውም ከወንድምነት ፍቅርና ከመተጋገዝ አንዳንዴም ከመጣላት ሌላ ምንም አይነት ስሜት ሊሰማቸው አይገባም:”
“አንተ ከጠላኸኝ በዚች ሰከንድ እግአብሔር ቢገድለኝ እመርጣለሁ
ክሪስቶፈር”
በእጆቹ ፊቱን ደበቀ፡ ከተደበቀበት ሲወጣ ፈገግ እያለና እየተደሰተ ነበር
ጉሮሮውን አፀዳና፡-
“ተነሽ ልጆቹ ቲቪ ላይ ብዙ ከማፍጠጣቸው የተነሳ አይናቸው ሳይጠፋ
ወደታች እንሂድ” አለኝ...
✨ይቀጥላል✨
ያረጠበውን በከባድ የሚፈስ ደሜ ላይ አፈጠጥኩ ክሪስም አየው። ሰማያዊ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠጡ: በሚንቀጠቀጡ ጣቶቹ የሹራቤን ቁልፎች
መፍታት ጀመረ፧ ከዚያ ገለጠና ቁስሉን ተመለከተ።
“ወይኔ አምላኬ!...” ትንፋሹን ሳበ፡ ከዚያ በእፎይታ ወደ ውጪ ተነፈሰ።
“ተመስገን አምላኬ ጥልቀት ያለው ከባድ ቁስል መስሎኝ ነበር። ከላይ መቆረጥ ብቻ ነው ካቲ። ብዙ ደም እየፈሰሰሽ ስለሆነ ምንም ሳትንቀሳቀሺ ያለሽበት ቦታ ቆይ… መታጠቢያ ቤት ሄጄ መድኃኒትና ፋሻ አመጣለሁ”
ጉንጬ ላይ ሳመኝና ጊዜ ለመቆጠብ ከእሱ ጋር ብሄድ እያልኩ ሳስብ እሱ
በኃይለኛ ፍጥነት እንዳበደ ሰው ወደ ደረጃዎቹ ሮጠ። በዚህ ሁኔታ እያለሁ
ወደታች ብወርድ መንትዮቹ እዚያ ስለሆኑ ደሙን ያዩታል። ገና ደሙን
እንዳዩ ደግሞ ደንግጠው ይጮሃሉ።
ክሪስ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ የህክምና ዕቃዎቹን ይዞ በፍጥነት ተመለሰ።
እጆቹ በውሀ ስለረጠቡ አጠገቤ ተንበርክኮ ለማድረቅ እየተጣደፈ ነው፡
የሚያደርገውን የሚያውቅ መሆኑን ስመለከት ተገረምኩ። በመጀመሪያ
ፎጣውን አጣጥፎ የተቆረጥኩበት ቦታ ላይ ጫን አድርጎ ያዘው ከዚዬ
በየሰከንዱ ደሙ መቆም አለመቆሙን እየተመለከተ ነበር፡ ከዚያ ከቁስሉ
የበለጠ የሚያሳምመውን የባክቴሪያ መከላከያ አፈሰሰበት።
“እንደሚያቃጥል አውቃለሁ ካቲ. ግን ኢንፌክሽን እንዳፈጠር የግድ ይህን
ማድረግ ስላለብኝ ነው ሰውነትሽ ላይ የመጀመሪያውን ጠባሳ የፈጠርኩብሽ እኔ በመሆኔ አዝናለሁ: ግን በእኔ ምክንያት መቀሱ በአጉል አይነት ተሰክቶብሽ ብትሞቺ ኖሮ እኔም እሞት ነበር” አለኝ።
እላዬ ላይ ተጋድሞ ፊቱ ለፊቴ ቅርብ ሆኖ ነበር፡ አይኖቹ የተጨነቁና
ውጥረት ያለባቸው ይመስሉ ነበር፡ ያ የማውቀው የነበረው ልጅ የት ነው
እያልኩ እያሰብኩ ነበር። ወንድሜ የታለ? ይሄ ወርቃማ ሪዝ ያለው አተኩሮ
አይኖቼን የሚመለከተው ወጣት ማነው?
አስተያየቱ ባሪያ አደረገኝ፡ የሚሰማኝ ነገር ከዚህ በፊት ከተሰማኝ ከየትኛውም
ህመም ወይም መጎዳት የበለጠ ነበር ህመሙ የመጣብኝ የተሰቃዩ የቀስተ ደመና ቀለማትና ብርቅርቅታ የሚመስሉ ነገሮች ከሚታይባቸው አይኖቹ ውስጥ በተመለከትኩት ስቃይ መሰለኝ።
ክሪስ እንደዚህ አትሁን… ያንተ ጥፋት አይደለም አልኩትና ፊቱን በመዳፎቼ
መሀል ይዤ ልክ እናታችን ስታደርግ እንዳየሁት ጭንቅላቱን ወደ ጡቶቼ
አስጠጋሁት። “ትንሽ ጭረት ነው ብዙም አያምም እና ደግሞ ሆነ ብለህ
እንዳላደረግከው አውቃለሁ።”
ድምፁ እንደጎረነነ “ለምን ሮጥሽ? ስለሮጥሽ ነው ያባረርኩሽ፡ እየቀለድኩ
ነበር። ከጭንቅላትሽ አንድ ዘለላ ፀጉር እንኳ አልቆርጥም: ዝም ብሎ
ለመደሰት ያህል ያደረግኩት ነው። ፀጉርሽ የሚያምር መሆኑን እንደማስብ
ስትነግሪኝ ተሳስተሸ ነበር። ከማማር በላይ ነው: ጭንቅላትሽ ላይ የበቀለው
በአለም ላይ ካሉት ፀጉሮች ሁሉ እጅግ የሚያምረው ነው" አለኝ ፀጉሬ ተበትኖ እርቃን የሆኑ ጡቶቼን ሲሸፍንና ክሪስ ጭንቅላቱን ከደረቴ ላይ ሲያነሳ ትንሽ ቢላዋ ልቤ ላይ የተሰካብኝ መሰለኝ ጠረኔን ወደ ውስጥ
ሲምግ ይሰማኛል። የክረምቱ ዝናብ ጣሪያውን ሲደበድብ እያዳመጥን በፀጥታ ተጋድመናል። ዙሪያው ሁሉ ፀጥ ብሏል አሁንም አሁንም የፀጉሩን ዘለላ በጣቴ እያፍተለተልኩ ፊቱ ያልሸፈነውን አንዱን ጡቴን በጥንቃቄ የሚነካኩትን እጆቹን ያላስተዋልኩ እያስመሰልኩ ነው: መነካካቱን ስላልተቃወምኩ፣
የጡቴን ጫፍ ለመሳም ድፍረት አገኘ ዘለልኩ ይህ ነገር ለምን እንግዳ
ስሜት እንዲሰማኝ እንዳደረገ ገረመኝ፤ የሚያሸብር አስደናቂ ሁኔታ ነበር። “ያነበብነው መፅሀፍ ላይ ሰውየው ሴትዮዋን አንተ የሳምከኝ ቦታ ላይ ነበር የሳማት” ትንፋሽ እያጠረኝ ቀጠልኩ መሳሙን እንዲያቆምም… እንዳያቆምም
ፈልጌያለሁ: “ግን ቀጥሎ የሚመጣውን ሲያደርጉ ማሰብ አልችልም አልኩ፡
ጭንቅላቱን ቀና የሚያደርጉ ቃላት! እንደገና አይኖቹ እንግዳ በሆነ በሚያንፀባርቅ ብርሃን ተሞልተው እንዲመለከቱኝ የሚያደርጉ ትክክለኛ ቃላት ነበሩ “ካቲ…ቀጥሎ የሚመጣው ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ?”
እፍረት ፊቴን አጋለው “አዎ የማውቅ ይመስለኛል አንተስ ታውቃለህ?”
ሳቀና “በደንብ አውቃለሁ። ትምህርት ቤት በመጀመሪያ ቀን በወንዶች መፀዳጃ
ቤት ውስጥ ትልልቆቹ ወንዶች የሚያወሩት ሁሉ ይህንን ነበር የማይገባኝን
ባለ አራት ፊደል ቃል በግድግዳዎቹ ላይ ይፅፉ ነበር: ግን ወዲያው በዝርዝር ተብራራልኝ፡ የሚያወሩት የነበረው ስለሴቶች፣ ስለቤዝቦል፣ ስለሴቶች፣ስለቅርጫት ኳስ፣ ስለሴቶች፣ ሴቶች፣ ሴቶችና ከእኛ ስለሚለዩባቸውን
መንገዶች ብቻ ነበር ለብዙ ወንዶች ደስ የሚል ርዕስ ይመስለኛል”
“ግን ለአንተስ ደስ የሚልህ አልነበረም?”
“እኔ ስለሴቶችም ሆነ ወይም ስለ ወሲብ አላስብም፧ እግዚአብሔር እንደዚህ የምታምሪ ባያደርግሽ ኖሮ ብዬ ግን እመኛለሁ። ሁልጊዜ ቅርብና የምትገኚ ባትሆኚ ደግሞ ጥሩ ነበር።”
“ስለኔ ታስባለህ? ቆንጆ እንደሆንኩ ታስባለህ?”
ማቃሰት የሚመስል ድምፅ ከከንፈሩ አመለጠ፡ ቀጥ ብሎ ለመቀመጥ ብድግ
አለና የተከፈተው ሹራቤ ያጋለጠው ነገር ላይ አተኮረ።
በሚንቀጠቀጡ ጣቶቹ የሹራቤን ቁልፎች ሲቆልፍ አይኖቹን ከአይኖቼ እያሸሽ
ነበር።
“ይህንን ነገር ወደ አእምሮሽ አስገቢ ካቲ። እርግጥ ነው ቆንጆ ነሽ፤ ግን ወንድሞች እህቶቻቸውን በዚያ አይነት አያስቧቸውም ከወንድምነት ፍቅርና ከመተጋገዝ አንዳንዴም ከመጣላት ሌላ ምንም አይነት ስሜት ሊሰማቸው አይገባም:”
“አንተ ከጠላኸኝ በዚች ሰከንድ እግአብሔር ቢገድለኝ እመርጣለሁ
ክሪስቶፈር”
በእጆቹ ፊቱን ደበቀ፡ ከተደበቀበት ሲወጣ ፈገግ እያለና እየተደሰተ ነበር
ጉሮሮውን አፀዳና፡-
“ተነሽ ልጆቹ ቲቪ ላይ ብዙ ከማፍጠጣቸው የተነሳ አይናቸው ሳይጠፋ
ወደታች እንሂድ” አለኝ...
✨ይቀጥላል✨
👍28❤19
በህይወት መንገድ ላይ……
( ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-10
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
በሪሁን የሚቀመስ ነገር ልፈልግ ብሎ በድካም የዛሉ እግሮቹን እየጎተተ ሲሄድ ውስጤ የተሰማኝ ሀዘን ጥልቅ ነበር ፡፡ ሰው ጦርነትን ይፈራል አዎ ጦርነት በጣም አስፈሪና አውዳሚ ነገር ነው፤ ረሀብ ግን 666 ጥፈር ያለው አውሬ ነው፡፡በቀናት ውስጥ ስጋን ከላያችን ላይ ቦጫጭቆ በማርገፍ በአፅም ያስቀርና በአጥንት ብቻ እንድንቀበር ያደርገናለል፡፡
በወታደራዊ ሳይንስ ለስፔሻል ፎርሶች የሚሰጥ ሰርቫይቫል ኮርስ ወይም እራስን ከሞት የማትረፍ ጥበብ የሚባል ስልጠና አለ፡፡ ይሄ ኮርስ በጠላት ተከበህ መውጫ ስታጣና ለቀናት ታግተህ የመቆየት ግዴታ ውስጥ ስትገባ ወይንም እንደዚህ እንደኛ አይነት ተአምራዊ ቅርቃር ውስጥ ሲገባ ጫናዎችን ተቆቁሞ በራሀብና በውሀ ጥም ሳይረቱ እንዴት ህይወትን ማቆየት እንደሚቻል በተግባር የሚሰለጥኑበት አንድ ወሳኝ የስልጠና አይነት ነው፡፡በዛ ኮርስ አንድ ወታደር አካባቢውን በጥልቀት በማስተዋል ዙሪያው ካሉ ነገሮች ምግቡን የማግኘት ችሎታ እንዲኖረው በበቂ ሁኔታ በተግባር በረሀ ፤በተራራ እና በሸንተር ምንም የምግብና የውሀ ስንቅ ሳየቋጠርለት ለሳምንታት በመጓዝ ተግባራዊ ስልጠና ይሰለጥናል፡፡
እኛ ግን ወታደር ስላልሆን እንዲህ አይነት ስልጠና አልወሰድንም፡፡ግነ ደግሞ ይሄ ወታደራዊ ስልጠና በተለይ በአሁኑ ጊዜ እንደህዝብም መሰጠት ያለበት ስልጠና ነው፡፡
በሀገራችች ብዙ የስነ-ምግብ ባለሞያዎች እንዳሉ እገምታለው…ግን ሁሉም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የተለመዱትን የምገብ አይነቶች የትኛው ከየትኛው ጋር እንደሚዋሀድ በማጥናት.አዲስ አይነት የምግብ ውህደት በመፍጠር ላይ ብቻ የተወሰኑ ናቸው፡፡
.እንደእኔ እንደእኔ ግን ቢያንስ አሁን በዚህ ወቅተ እይታቸውን አስተካክለው አካሄዳቸውን መቀየር አለባቸወ ብዬ አስባለው፡፡በተለይ እንደኢትየጵያ አይንት ባዬ-ዳይቨረሲቲ ኖሯት ግን ደግሞ ሚሊዬዬን ዜገቾ በየአመቱ በረሀብ በሚገርረግፍበት ሀገር አዲስ የምግብ አይንት ወደ ምግብ ዝርዝራችን ለማካተት መጣር መቻል አለባቸው….አንድ ቅጠላ ቅጠል ወይም አዝዕርት እንዲሁም የእንስሳት ተዋፅኦ ለምገብ ለመዋል ምን አይነት መስፈርት ማሞላት አለበት…ምን ያህሉ የኢትዬጵያ ጥቅጥቅ ጫካዎች ውስጥ የሚበቅሉ ቅጠላ ቅጠሎች ፍራፍሬዎች እንዲሁም እንስሳቶች ለምግብነት እንደሚውሉና እንዳማይወለ ተጠንጥተዋለ?፡፡ካልተጠኑስ መቼ ነው መጠናት የሚጀምሩት? በዙሪያችን ያሉት አጥሮቻቸንን የከለሉት ቅጠላቅጠሎችና ሀገረጎች፤በየሜዳው በዘፈቀደ ያለእንክብካቤ አሻፈረኝ ብለወ የሚበቅሉት ዛፎችና ቁጥቀጦዎች ሁሉም መርዝ ናቸው..?ወይንስ ምንም ንጥረነገር የሌለባቸው እርባነቢስ ናቸው…?
ለምሳሌ ሞሪንጋ ወይም ሽፈራው የተባለው የዛፍ ቅጥል እጅግ መራር ነው..ግን ደቡቦች በተለይ አርባምንጭ አካባቢ ምሬቱን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል ማንኛዋም ባለሞያ ሴት ታውቃለች እናም በአካባቢው የጎመንን ያህል በጣም የተለመደ ምግብ ነው…ለሰውነት ጤና የሚሰጠው ጥቅም ደግሞ ተዘርዝሮ አያልቅም..ይህ ዛፍ በሚበቅልባቸው አብዛኞቹ የሀገራችን ክፍል ግን እንደማንኛውም ዛፍ ዝም ብሎ ተፈጥሮን ሚዛን ለመጠበቅ ብቻ የሚውል ዛፍ ነው፡፡እናም እንደሞሪንጋ አይነት በጣም ጠቃሚ ዛፎች ግን ደግሞ ያልሞከርናቸው የማያናውቃቸው ስንት አሉ…?ለምሳሌ ያህል በአለም ላይ 3000 የእባብ ዝርያዎች ሲኖሩ ከአነዚህ መካከል 90 ፐርሰንቱ መርዝነት የሌላቸው እና ለምግብነት የሚሆን ናቸው፡፡ይሄን መስማት መቼስ ያስደንቃል?፡፡
በሀገራችን ከሶስት ወይም ከአራት አመተ በፊት በዜና የተነገረ ነገር ነው፡አዲስአባ ውስጥ አንድ ምግብ ቤት ነበር…እዛ ምግብ ቤት ዱለት በወረፋ ነው የሚበላው..ታክሲ ሹፌሩ፤ ወያላው ሌላው ሌለው እየተራመሰ ሚመገብበት የታወቀ ቤት ነበር…ከአመታት ቡኃላ ግን ያ እንደዛ ሰው ይጋደልበት የነበረው ምግብ ቤት ድለቱ ከአይጥ ስጋ እንደሚሰራ ተደረሰበት……አይጦቹም ሚመረቱበት የነበረ ሙሉ መጋዘን ቤት በጥቆማ በቁጥጥር ስር ዋለ.፡፡ሀገር ጉድ አለ …ሰዎቹ መሰቀል አለባቸው ሁሉ ያለ ቀላል ሰው አይደለም.አሁንም ይሄንን ከሚያነቡት መካከል አዎ መሰቀል አለባቸወ የሚል እንደሚኖር የታወቀ ነው…ነገሩ ቀላል አይደለም፡፡
አዎ ነገሩን በጥንቃቄ ካስተዋልነው ችገሩ የአየጥ ስጋ ምግብ መሆን ስለመይችል ፤ስለማይጣፍጥ፤መርዝነት ስላለው ወይንም ከምንመገበው የዶሮ ወይም የጠቦት ስጋ ያነሰ የምግብ ይዘት ስላለው ፍፅም አይደለም፡፡ስላለመድነው እና የባህላችን ጋር ስለሚጋጭ ነው፡፡እንዲህ እኛ እንዳለንንት አጣብቂኝ ሁኔታ ማንም ቢገባ ግን ሁኔታው የተለየ ይሆናል፡፡አዎ አሁን እውነቱን ንገረን ካላችሁ በሪሁን ከሄደበት አንድ አይጥ ገድሎ ይዞ ቢመጣ ወይም ነፍሱ የወጣ እባብ በእጁ ላይ ጠቅልሎ ቢመጣ እስኪጠበሱ እራሱ የምጠብቅ አይመስለኝም፡፡ቶሎ ተቀብዬው አንድ ሁለቴ ነጭቼ ሳላኝክ ምውጠው ነው የሚመስለኝ፡አዎ ተገኝቶ ነው፡፡
እና በመጨረሻ የሕይወት ማብቂያ ቀኔ ላየ ሆኜ ልነግራችሁ የምፈልገው ነገር ቢኖር አደጋ ላይ ከወደቅንና ብዙ መስዋዕትነት ከከፈልን ብሃላ በግዳጅ በፊት ማናደርጋቸውን ነገሮች በድንገት ለማድረግ ከምንገደድ ቢያንስ በሰላሙ ጊዜ በከፋ ሁኔታ ከባህላችን ጋር የማይጋጩትን በጥናትና በምርም በማረጋገጥ ቀስ በቀስ ወደምግብ ዝርዝራችን ማካተት ብንችል ብዙ ይደግፈናል ብዬ አስባለው፡፡
1.5 ቢሊዬን ህዝብ ያላት ቻይና ህዝቦን ከረሀብ ስጋት ማላቅ ከቻልቸባቸው መንገዶች አንዱ የሚበሉ ምግብ ዝርዝሮችን በጣም በማስፋት ነው፡ውሻ ፤ጦጣ፤.ትላትል ፤ ቅጠላ ቅጠልማ ምኑ ተነግሮ . ፡፡
ሰው ሊሞት ሲል እንዲህ ቁም ነገር በቁም ነገር ይሆናል እንዲ? በጣም ነዘነዝኳችሁ አይደል…?
.አሁን አይዳ ከእንቅልፎ ባነነችና እንደምንም ከተጋደመችበት ተነስታ ቁጭ አለች…አይኖቾን እያሻሸች.‹በሪሁንስ የት ሄደ?›ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹የሚቀመስ ነገር ልፈልግ ብሎ ወደፊት ሄደ…››
‹‹ለምን ሳትቀሰቅሰኝ...ብቻን አንድ ነገር ቢሆንስ?››
‹‹አንቺ ግን ደህና ነሽ…እስቲ እንቺ ከዚህች ውሀ ጉሮሮሽን አርጥቢ››አልኳት በእጄ ባለቸው ሀይላንድ ውስጥ ያለችውነ ጭላጭ ውሀ ፡፡
‹‹አይ አያሰፈለግም. እኔ ደህና ነኝ..››ብላ ተነስታ ቆመችና ወደእኔ ተጠጋች በርክ አለችና ግንባሬን በፍቅር እያሻሸች በሀሰቧ ፍዝዝ አለች፡፡
መናገር ጀመረች ‹‹አንድ ቀን ድል ባለ ሰርግ የምወደውን ጉብል የማግባትና ሶስት የሚያማምሩ ልጆች የመውለድ እቅድ ነበረኝ..አዎ ጥሩ ቤት፤ጥሩ መኪና እና በፍቅር የተሞላ ትዳረር ህልሞቼ ነበሩ..››
‹‹አይዞሽ ...እግዚያብሄረ ይረዳናል ህልምሽም ይሳካል፡፡››አልኳት…እንዲሁ በአንደበቴ ስለመጣ ነው እንጂ በተናገርኩት ነገር ከልቤ አምኜበት አይደል
‹‹ለመልከም ምቾትህ አመሰግናለው.”አለችና ለሁለተኛ ቀን ጎንበስ ብላ ከንፈሬን መጠጠችልኝ፡፡
‹‹ታውቃለህ አይደል የከንፈሬን ድንግልና የወሰድከው አንተ ነው››
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል?.ለዛውም ከንፈርሽን ..እንኳን የከንፈርሽን የዋናውን እራሱ በአስራ ሁለት አመትሽ ሳታስረክቢ ትቀሪያለሽ;?›› የተናረኩት እውነቴን ነው ..ስለእሷ ለረጅም ጊዜ ማስበው እንደዛ ነው፡፡
( ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-10
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
በሪሁን የሚቀመስ ነገር ልፈልግ ብሎ በድካም የዛሉ እግሮቹን እየጎተተ ሲሄድ ውስጤ የተሰማኝ ሀዘን ጥልቅ ነበር ፡፡ ሰው ጦርነትን ይፈራል አዎ ጦርነት በጣም አስፈሪና አውዳሚ ነገር ነው፤ ረሀብ ግን 666 ጥፈር ያለው አውሬ ነው፡፡በቀናት ውስጥ ስጋን ከላያችን ላይ ቦጫጭቆ በማርገፍ በአፅም ያስቀርና በአጥንት ብቻ እንድንቀበር ያደርገናለል፡፡
በወታደራዊ ሳይንስ ለስፔሻል ፎርሶች የሚሰጥ ሰርቫይቫል ኮርስ ወይም እራስን ከሞት የማትረፍ ጥበብ የሚባል ስልጠና አለ፡፡ ይሄ ኮርስ በጠላት ተከበህ መውጫ ስታጣና ለቀናት ታግተህ የመቆየት ግዴታ ውስጥ ስትገባ ወይንም እንደዚህ እንደኛ አይነት ተአምራዊ ቅርቃር ውስጥ ሲገባ ጫናዎችን ተቆቁሞ በራሀብና በውሀ ጥም ሳይረቱ እንዴት ህይወትን ማቆየት እንደሚቻል በተግባር የሚሰለጥኑበት አንድ ወሳኝ የስልጠና አይነት ነው፡፡በዛ ኮርስ አንድ ወታደር አካባቢውን በጥልቀት በማስተዋል ዙሪያው ካሉ ነገሮች ምግቡን የማግኘት ችሎታ እንዲኖረው በበቂ ሁኔታ በተግባር በረሀ ፤በተራራ እና በሸንተር ምንም የምግብና የውሀ ስንቅ ሳየቋጠርለት ለሳምንታት በመጓዝ ተግባራዊ ስልጠና ይሰለጥናል፡፡
እኛ ግን ወታደር ስላልሆን እንዲህ አይነት ስልጠና አልወሰድንም፡፡ግነ ደግሞ ይሄ ወታደራዊ ስልጠና በተለይ በአሁኑ ጊዜ እንደህዝብም መሰጠት ያለበት ስልጠና ነው፡፡
በሀገራችች ብዙ የስነ-ምግብ ባለሞያዎች እንዳሉ እገምታለው…ግን ሁሉም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የተለመዱትን የምገብ አይነቶች የትኛው ከየትኛው ጋር እንደሚዋሀድ በማጥናት.አዲስ አይነት የምግብ ውህደት በመፍጠር ላይ ብቻ የተወሰኑ ናቸው፡፡
.እንደእኔ እንደእኔ ግን ቢያንስ አሁን በዚህ ወቅተ እይታቸውን አስተካክለው አካሄዳቸውን መቀየር አለባቸወ ብዬ አስባለው፡፡በተለይ እንደኢትየጵያ አይንት ባዬ-ዳይቨረሲቲ ኖሯት ግን ደግሞ ሚሊዬዬን ዜገቾ በየአመቱ በረሀብ በሚገርረግፍበት ሀገር አዲስ የምግብ አይንት ወደ ምግብ ዝርዝራችን ለማካተት መጣር መቻል አለባቸው….አንድ ቅጠላ ቅጠል ወይም አዝዕርት እንዲሁም የእንስሳት ተዋፅኦ ለምገብ ለመዋል ምን አይነት መስፈርት ማሞላት አለበት…ምን ያህሉ የኢትዬጵያ ጥቅጥቅ ጫካዎች ውስጥ የሚበቅሉ ቅጠላ ቅጠሎች ፍራፍሬዎች እንዲሁም እንስሳቶች ለምግብነት እንደሚውሉና እንዳማይወለ ተጠንጥተዋለ?፡፡ካልተጠኑስ መቼ ነው መጠናት የሚጀምሩት? በዙሪያችን ያሉት አጥሮቻቸንን የከለሉት ቅጠላቅጠሎችና ሀገረጎች፤በየሜዳው በዘፈቀደ ያለእንክብካቤ አሻፈረኝ ብለወ የሚበቅሉት ዛፎችና ቁጥቀጦዎች ሁሉም መርዝ ናቸው..?ወይንስ ምንም ንጥረነገር የሌለባቸው እርባነቢስ ናቸው…?
ለምሳሌ ሞሪንጋ ወይም ሽፈራው የተባለው የዛፍ ቅጥል እጅግ መራር ነው..ግን ደቡቦች በተለይ አርባምንጭ አካባቢ ምሬቱን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል ማንኛዋም ባለሞያ ሴት ታውቃለች እናም በአካባቢው የጎመንን ያህል በጣም የተለመደ ምግብ ነው…ለሰውነት ጤና የሚሰጠው ጥቅም ደግሞ ተዘርዝሮ አያልቅም..ይህ ዛፍ በሚበቅልባቸው አብዛኞቹ የሀገራችን ክፍል ግን እንደማንኛውም ዛፍ ዝም ብሎ ተፈጥሮን ሚዛን ለመጠበቅ ብቻ የሚውል ዛፍ ነው፡፡እናም እንደሞሪንጋ አይነት በጣም ጠቃሚ ዛፎች ግን ደግሞ ያልሞከርናቸው የማያናውቃቸው ስንት አሉ…?ለምሳሌ ያህል በአለም ላይ 3000 የእባብ ዝርያዎች ሲኖሩ ከአነዚህ መካከል 90 ፐርሰንቱ መርዝነት የሌላቸው እና ለምግብነት የሚሆን ናቸው፡፡ይሄን መስማት መቼስ ያስደንቃል?፡፡
በሀገራችን ከሶስት ወይም ከአራት አመተ በፊት በዜና የተነገረ ነገር ነው፡አዲስአባ ውስጥ አንድ ምግብ ቤት ነበር…እዛ ምግብ ቤት ዱለት በወረፋ ነው የሚበላው..ታክሲ ሹፌሩ፤ ወያላው ሌላው ሌለው እየተራመሰ ሚመገብበት የታወቀ ቤት ነበር…ከአመታት ቡኃላ ግን ያ እንደዛ ሰው ይጋደልበት የነበረው ምግብ ቤት ድለቱ ከአይጥ ስጋ እንደሚሰራ ተደረሰበት……አይጦቹም ሚመረቱበት የነበረ ሙሉ መጋዘን ቤት በጥቆማ በቁጥጥር ስር ዋለ.፡፡ሀገር ጉድ አለ …ሰዎቹ መሰቀል አለባቸው ሁሉ ያለ ቀላል ሰው አይደለም.አሁንም ይሄንን ከሚያነቡት መካከል አዎ መሰቀል አለባቸወ የሚል እንደሚኖር የታወቀ ነው…ነገሩ ቀላል አይደለም፡፡
አዎ ነገሩን በጥንቃቄ ካስተዋልነው ችገሩ የአየጥ ስጋ ምግብ መሆን ስለመይችል ፤ስለማይጣፍጥ፤መርዝነት ስላለው ወይንም ከምንመገበው የዶሮ ወይም የጠቦት ስጋ ያነሰ የምግብ ይዘት ስላለው ፍፅም አይደለም፡፡ስላለመድነው እና የባህላችን ጋር ስለሚጋጭ ነው፡፡እንዲህ እኛ እንዳለንንት አጣብቂኝ ሁኔታ ማንም ቢገባ ግን ሁኔታው የተለየ ይሆናል፡፡አዎ አሁን እውነቱን ንገረን ካላችሁ በሪሁን ከሄደበት አንድ አይጥ ገድሎ ይዞ ቢመጣ ወይም ነፍሱ የወጣ እባብ በእጁ ላይ ጠቅልሎ ቢመጣ እስኪጠበሱ እራሱ የምጠብቅ አይመስለኝም፡፡ቶሎ ተቀብዬው አንድ ሁለቴ ነጭቼ ሳላኝክ ምውጠው ነው የሚመስለኝ፡አዎ ተገኝቶ ነው፡፡
እና በመጨረሻ የሕይወት ማብቂያ ቀኔ ላየ ሆኜ ልነግራችሁ የምፈልገው ነገር ቢኖር አደጋ ላይ ከወደቅንና ብዙ መስዋዕትነት ከከፈልን ብሃላ በግዳጅ በፊት ማናደርጋቸውን ነገሮች በድንገት ለማድረግ ከምንገደድ ቢያንስ በሰላሙ ጊዜ በከፋ ሁኔታ ከባህላችን ጋር የማይጋጩትን በጥናትና በምርም በማረጋገጥ ቀስ በቀስ ወደምግብ ዝርዝራችን ማካተት ብንችል ብዙ ይደግፈናል ብዬ አስባለው፡፡
1.5 ቢሊዬን ህዝብ ያላት ቻይና ህዝቦን ከረሀብ ስጋት ማላቅ ከቻልቸባቸው መንገዶች አንዱ የሚበሉ ምግብ ዝርዝሮችን በጣም በማስፋት ነው፡ውሻ ፤ጦጣ፤.ትላትል ፤ ቅጠላ ቅጠልማ ምኑ ተነግሮ . ፡፡
ሰው ሊሞት ሲል እንዲህ ቁም ነገር በቁም ነገር ይሆናል እንዲ? በጣም ነዘነዝኳችሁ አይደል…?
.አሁን አይዳ ከእንቅልፎ ባነነችና እንደምንም ከተጋደመችበት ተነስታ ቁጭ አለች…አይኖቾን እያሻሸች.‹በሪሁንስ የት ሄደ?›ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹የሚቀመስ ነገር ልፈልግ ብሎ ወደፊት ሄደ…››
‹‹ለምን ሳትቀሰቅሰኝ...ብቻን አንድ ነገር ቢሆንስ?››
‹‹አንቺ ግን ደህና ነሽ…እስቲ እንቺ ከዚህች ውሀ ጉሮሮሽን አርጥቢ››አልኳት በእጄ ባለቸው ሀይላንድ ውስጥ ያለችውነ ጭላጭ ውሀ ፡፡
‹‹አይ አያሰፈለግም. እኔ ደህና ነኝ..››ብላ ተነስታ ቆመችና ወደእኔ ተጠጋች በርክ አለችና ግንባሬን በፍቅር እያሻሸች በሀሰቧ ፍዝዝ አለች፡፡
መናገር ጀመረች ‹‹አንድ ቀን ድል ባለ ሰርግ የምወደውን ጉብል የማግባትና ሶስት የሚያማምሩ ልጆች የመውለድ እቅድ ነበረኝ..አዎ ጥሩ ቤት፤ጥሩ መኪና እና በፍቅር የተሞላ ትዳረር ህልሞቼ ነበሩ..››
‹‹አይዞሽ ...እግዚያብሄረ ይረዳናል ህልምሽም ይሳካል፡፡››አልኳት…እንዲሁ በአንደበቴ ስለመጣ ነው እንጂ በተናገርኩት ነገር ከልቤ አምኜበት አይደል
‹‹ለመልከም ምቾትህ አመሰግናለው.”አለችና ለሁለተኛ ቀን ጎንበስ ብላ ከንፈሬን መጠጠችልኝ፡፡
‹‹ታውቃለህ አይደል የከንፈሬን ድንግልና የወሰድከው አንተ ነው››
‹‹እየቀለድሽ ነው አይደል?.ለዛውም ከንፈርሽን ..እንኳን የከንፈርሽን የዋናውን እራሱ በአስራ ሁለት አመትሽ ሳታስረክቢ ትቀሪያለሽ;?›› የተናረኩት እውነቴን ነው ..ስለእሷ ለረጅም ጊዜ ማስበው እንደዛ ነው፡፡
👍28🥰2