ዘንዶ ባለበት ተረጋግቶ እንቅስቃሴውን አቁሞል...ምን አይነት እርምጃ መውሰድ እንዳለበት በማሰብ ላይ ያለ መሠለኝ።አይዳ ፍርጥም ብላ ተረኛ ጥበቃ ላይ እንዳለ ስልጡን ወታደር
ባትሪዎን አጥቂዎ ላይ እንደክላሽ ሰድራ በተጠንቀቅ እንደቆመች ነው።
ዘንዶ በአይዳ ዘዴ ለሁለት ደቂቃ ባለበት ከቆመ ብኃላ ጭንቅላቱን ወደላይ አስግጎ መልሶ መሬት አስያዘና ወደእኛ መጓዙን ቀጠለ...
"ሠላም ...ዘንዶ ሊውጠን ነው ..ሠላም"አርገፈገፋናት "ጭራሽ ነፍሶ ውስጦ ያለ አይመስልም...ልንጎትታትም ብንሞክር አልቻልንም...ዘንዶ ደግሞ እየቀረበን ነው..ለዛውም በሠላም ትክክል.
መሁላችንም እንደተማከርን ነገር ሰላመን ባለችበት ጥለናት ከኃላዋ ወደሁለት ሜትር ያህል ርቀት ላይ ወደሚገኝ ከለላ መሰል አለት ሄደን እርስ በርስ ተረባርበን ና አንድ ላይ ተፋፍገን ተደበቅን… የዘንዶውን ሁኔታ አጮልቀን ማየት ጀመረን…
የሰላም ሁኔታ በቃ ያከተመለት ሆኗል…አሁን ጥያቄው ይህ አስፈሪ ዘንዶ ሰላምን ከዋጠት ቡኃላ በቃኝ ብሎ ፊቱን አዙሮ ይሄዳል ወይስ ተጨማሪ ቀለብ ፈልጎ ወደእኛ ጉዞውን ይቀጥላል የሚለውን ነው…አዎ አንደ ሜትር ቀርቧታል..አሁን ግማሽ ሜትር…በቃ የፍፃሜው ሰዓት ደርሷል…እሷ ካለችበት ልክ እንደበድን አይኖቾን ጨፍና በፅሞናዋ ውስጥ እንደጠፋች ነው….ሞባይሌን አወጣውና መቅረፅ ጀመርኩ .ይሄማ ለታሪክ ተቀርፆ መቅረት ያለበት ትዕይንት ነው…በመጨረሻ የሆነው ነገር ግን ካሰብነው በተቃራኒ ከመሆኑም በተጨማረም ታአምራዊ የመሰለ ትዕንግርት ነው..
መገመት ካልቻልኩት ትንፋሽ አስቆራጭ ጊዜ ብኃላ ዞንዶ ልክ ታቦት እንደሚያነግስ ብርቱ አማኝ ሰላምን ሶስቴ ከዞራት ብኃላ ፊቱን ወደመጣበት አዙሮ ሽብልል ብሎ ወደ ስንጥቅ ገብቶ ተሠወረ...
"ሄደ...ተርፈናል ..ሄዳ"አይዳነች እየፈነጠዘች ከተወሸቅንበት ቀድማን በመውጣት ወደሰላም የተንደረደችው....ሁላችንም ከኃላዋ ተከተልናት...በዚህ ጊዜ ሰላም ከስጋዋ ኮብልላ የነበረችውን ነፋሷን ወደነበረችበት መልሳ...ጨፍና የነበውን አይኖቾን ገልጣ...የተጣጠፍ እግሯቾን አላቃ ...ከቧታዋ እየተንቀሳቀሰች ነበር፡፡ ከጋሽ አህመድ በስተቀር ሁላችንም ተጠመጠምንባት
"አዎ ተርፈናል...አተረፍሽን....ልዩ ሰው ነሽ"ሁላችንም ዙሪያዋን ከበናት በአድናቆትና በአክብሮት የተሠማንን እንቀባጥራለን።
‹‹ሁሉም በአምላክ ነው የሆነው…ምስጋናውን ለፈጣሪ አድርጉት››አለቺን
‹‹አዎ እግዚያብሄር ይመስገን…አንቺንም ግን በጣም ነው የምናመሰግንሽ.ልዩ ሰው ነሽ››አልኳት
"አሁን ተመልሶ ይመጣ ይሆን?"በሪሁን ነው በመጠራጠር የጠየቀው
እርግጠኛ ሆኖ መመለስ የደፈረ ሰው የለም ..
ጋሽ አህመድ"ምን አልባት ስንጥቁን መድፈን ብንችል ጥሩ ነው"የሚል ሀሳብ አመጣ..
"...እሺ አዎ እውነትህን ነው›› አልነውና ..ከሰላም በስተቀር ሌሎቻችን ልክ አይጥ እንደሚያድን ድመት በዝግታ እየተሳብን ወደስንጥቁ ቀረብን ...ተመለከትነው ...‹‹አዎ በጊዜያዊነትም ቢሆን መደፈን ይችላል...››ተስማማን፡፡
ከእኛ ጋር ከላይ ተንከባሎ መጥቶ ወለሉ ላይ እዚህም እዛም ከወዳደቀው ድንጋይ መካከል ጠንካራውን እየመረጥን ስንጥቁ ውስጥ በመጨመር ለመድፈን ከ20 ደቂቃ በላይ ፈጀብን ፡፡ከዛም በተወሰነ መረጋጋት ወደቦታችን ተመልሰን ተደጋጋግፈን ተቀመጥን።ለጊዜው ተርፈናል ማለት ነው፡፡
ይቀጥላል..
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
ባትሪዎን አጥቂዎ ላይ እንደክላሽ ሰድራ በተጠንቀቅ እንደቆመች ነው።
ዘንዶ በአይዳ ዘዴ ለሁለት ደቂቃ ባለበት ከቆመ ብኃላ ጭንቅላቱን ወደላይ አስግጎ መልሶ መሬት አስያዘና ወደእኛ መጓዙን ቀጠለ...
"ሠላም ...ዘንዶ ሊውጠን ነው ..ሠላም"አርገፈገፋናት "ጭራሽ ነፍሶ ውስጦ ያለ አይመስልም...ልንጎትታትም ብንሞክር አልቻልንም...ዘንዶ ደግሞ እየቀረበን ነው..ለዛውም በሠላም ትክክል.
መሁላችንም እንደተማከርን ነገር ሰላመን ባለችበት ጥለናት ከኃላዋ ወደሁለት ሜትር ያህል ርቀት ላይ ወደሚገኝ ከለላ መሰል አለት ሄደን እርስ በርስ ተረባርበን ና አንድ ላይ ተፋፍገን ተደበቅን… የዘንዶውን ሁኔታ አጮልቀን ማየት ጀመረን…
የሰላም ሁኔታ በቃ ያከተመለት ሆኗል…አሁን ጥያቄው ይህ አስፈሪ ዘንዶ ሰላምን ከዋጠት ቡኃላ በቃኝ ብሎ ፊቱን አዙሮ ይሄዳል ወይስ ተጨማሪ ቀለብ ፈልጎ ወደእኛ ጉዞውን ይቀጥላል የሚለውን ነው…አዎ አንደ ሜትር ቀርቧታል..አሁን ግማሽ ሜትር…በቃ የፍፃሜው ሰዓት ደርሷል…እሷ ካለችበት ልክ እንደበድን አይኖቾን ጨፍና በፅሞናዋ ውስጥ እንደጠፋች ነው….ሞባይሌን አወጣውና መቅረፅ ጀመርኩ .ይሄማ ለታሪክ ተቀርፆ መቅረት ያለበት ትዕይንት ነው…በመጨረሻ የሆነው ነገር ግን ካሰብነው በተቃራኒ ከመሆኑም በተጨማረም ታአምራዊ የመሰለ ትዕንግርት ነው..
መገመት ካልቻልኩት ትንፋሽ አስቆራጭ ጊዜ ብኃላ ዞንዶ ልክ ታቦት እንደሚያነግስ ብርቱ አማኝ ሰላምን ሶስቴ ከዞራት ብኃላ ፊቱን ወደመጣበት አዙሮ ሽብልል ብሎ ወደ ስንጥቅ ገብቶ ተሠወረ...
"ሄደ...ተርፈናል ..ሄዳ"አይዳነች እየፈነጠዘች ከተወሸቅንበት ቀድማን በመውጣት ወደሰላም የተንደረደችው....ሁላችንም ከኃላዋ ተከተልናት...በዚህ ጊዜ ሰላም ከስጋዋ ኮብልላ የነበረችውን ነፋሷን ወደነበረችበት መልሳ...ጨፍና የነበውን አይኖቾን ገልጣ...የተጣጠፍ እግሯቾን አላቃ ...ከቧታዋ እየተንቀሳቀሰች ነበር፡፡ ከጋሽ አህመድ በስተቀር ሁላችንም ተጠመጠምንባት
"አዎ ተርፈናል...አተረፍሽን....ልዩ ሰው ነሽ"ሁላችንም ዙሪያዋን ከበናት በአድናቆትና በአክብሮት የተሠማንን እንቀባጥራለን።
‹‹ሁሉም በአምላክ ነው የሆነው…ምስጋናውን ለፈጣሪ አድርጉት››አለቺን
‹‹አዎ እግዚያብሄር ይመስገን…አንቺንም ግን በጣም ነው የምናመሰግንሽ.ልዩ ሰው ነሽ››አልኳት
"አሁን ተመልሶ ይመጣ ይሆን?"በሪሁን ነው በመጠራጠር የጠየቀው
እርግጠኛ ሆኖ መመለስ የደፈረ ሰው የለም ..
ጋሽ አህመድ"ምን አልባት ስንጥቁን መድፈን ብንችል ጥሩ ነው"የሚል ሀሳብ አመጣ..
"...እሺ አዎ እውነትህን ነው›› አልነውና ..ከሰላም በስተቀር ሌሎቻችን ልክ አይጥ እንደሚያድን ድመት በዝግታ እየተሳብን ወደስንጥቁ ቀረብን ...ተመለከትነው ...‹‹አዎ በጊዜያዊነትም ቢሆን መደፈን ይችላል...››ተስማማን፡፡
ከእኛ ጋር ከላይ ተንከባሎ መጥቶ ወለሉ ላይ እዚህም እዛም ከወዳደቀው ድንጋይ መካከል ጠንካራውን እየመረጥን ስንጥቁ ውስጥ በመጨመር ለመድፈን ከ20 ደቂቃ በላይ ፈጀብን ፡፡ከዛም በተወሰነ መረጋጋት ወደቦታችን ተመልሰን ተደጋጋግፈን ተቀመጥን።ለጊዜው ተርፈናል ማለት ነው፡፡
ይቀጥላል..
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
👍22🔥1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳቤላ ጤናዋ ተመልሶላት : ከዚያ አሳፋሪ ፈተና አምልጣ ከአስተማኝ ቦታ ደርሳ ከልጆቿ ጋር ተገናኘች ነገር ግን ጊዜን ጊዜ እየወለዶ ሲሔድ በዓለም የነበሩት
"ምትወዳቸው ሁሎ አልቀውባት ብቻዋን የቀረች ይመስል የሚያስፈራ ስሜት እየተገዳደራትና እያባተታት ኀዘንና ጭንቀት እየገባት መተከዝ መፍዘዝ ጀመረች "ያን ክፉ ሰው ከልቧ ለማውጣት በሞከረች ቁጥር እየታደሰ ይመጣባት ጀመር ራሷም ብትሆን ፍራንሲዝ ሌቪዞንን በሐሳቧ እንኳን እንዳይመጣት እንዳልተጨነቀች ሁሉ አሁን ከሱ መለየቷ ቁርጥ ነገር ሲሆን ጊዜ መልሳ ለአንድ ቀን ኧረ
ሊአንድ ሰዓት እንኳን ቢሆን ብታየውና ናፍቆቷን በዐይን ቢወጣላት ትመኝ ጀመር
አንድ ጊዜ ካየችው በኋላ እንደሚረጋላት ተስፋ ስታደርግና ስትመኝ ራሷን በራሷ
ስትቃረን ከሐሳቧ ብንን ብላ ትነቃለች። ይህ ሐሳብ እሷ ሳትፈልገው ነበር ከልቧ የሚገባው
የፍራንሲዝ ሌቪሰን ምስል ቀኑን ሙሁ እንደ ተደቀነባት ውሎ ሌሊቱንም በሕልሟ ሳይለያት ያድራል " ከእንቅልፋ ስትነቃ ነገሩ ሁሉ ባዶ መሆኑን ስታውቀው ትጨነቃለች እነዚህ ሕልሞች እንደማይመጡባት እሱንም በሔሳቧም ሆነ በሕልሟ እንዳታየው ለማድረግ የፈለገውን መሥዋዕት ለመክፈል አታመነታም ነበር ። ግን ማገድ አልቻችም » ስለዚሀ ምስኪኗ ወይዘሮ ሳቤላ ከዕንቅልፏ በነቃች
ቁጥር የሕሊና ወቀሳ ጭንቀትና ትኰሳት ያጣድፋት ነበር ይህ በሽታ ከሥሩ ተነቅሎ እንዲጠፋላት ብትመኝም ከመልቀቁ በፊት ታላቁ ዋሽ ጊዜ አልፏት እንደ ሚሔድ ታውቅ ነበር
አንድ ቀን ጧት ሚስተር ካርላይል ፈረሱን ጫነና ወደ ሌቪሰን ፓርክ ሔደ ከሰር ፒተር ጋር ለመገናኘት ሲጠይቅ ወደ እመቤት ሌቪሰን አስገቡት " ዐይነ ገብ የሆነ ደማቅ ልብስ የለበሰች መልከኛ ወይዘሮ ነበረች » የመጣበትን ጉዳይ ጠየቀችው ።
"የኔ ጕዳይማ እመቤት .... ከሰር ፒተር ጋር ነው ”
ሰር ፒተር አሟቸው እንደ ስነበተ ስላልተሻላቸው' ባለኍዳዮችን ማነጋር አይችሉም " ይረበሻሉ ይጨነቃሉ ” “ እኔ እንኳን የመጣሁት ራሳቸው በሰጡኝ ቀጠሮ ነው በስድስት ሰዓት ነበር
የቀጠሩኝ " ይኸው አሁን መሙላቱ ነው ።"
ወይዘሮ ሌቪሰን ከንፈሯን ነከሰችና ደስ ላይላት ስትፈቅድለት ወዲያው ወደ ሰር ፒተር የሚያስገባው አሽከር ብቅ አለ " ሚስተር ካርላይል ገባ እዚያ ድረስ
የመጣበትን የፍራንሲዝ ሌቪሰንን ዕዳዎችና ጥፋቶች እንዲሁም ከስደቱ ስለሚመለስበት ነገር አንሥተ ተነጋገሩ "
“ ዛሬ ዕዳውን ሁሉ ከፍዬ ነጻ ባወጣው ነገ ደግሞ ተመልሶ ከዚያ ይገባና ዘለዓለም እንደ ከፈልኩ መኖር ነው እንግዲያ ካያቱ ሌላ ወንድም የለኝም » አባቱም የተባረከ ሰው ነበር " እሱ የሚረባ ሰው አንዳይመስልህ .... ሚስተር ካርላይል " ብላሽ ሰው ነው " አለው ሰር ፒተር "
ታሪኩን ሲነግረኝ አሳዘነኝና እርስዎን እንደማጋግርለት ነገርኩት እንጂ እኔ ስለ ደግነቱና ስለ ክፋቱ የማውቀው ነገር የለም
አለ ሚስተር ካርላይል "
“የሱን ሥራ ባታውቀው ይሻላል አሁን እሱ የሚፈልገው ዕዳውን ሁሉ እንድከፍልለትና እንደገና አዲስ ኑር እንዲጀምር ነው እኔ እዚህ እሱ ባሕር ማዶ ሆነን የሚደረግ ነገር ሊኖር አይችልም ቀርቦ መተሳሰብ አለበት . .
"እሱማ ተደብቆም ቢሆን ወደ ኢንግላንድ መምጣት አለበት »
እዚህ ቤት ግን መግባት አይችልም አለ ሰር ፒተር ፈጠን ብሎ ባለቤቴ ለአንድ ቀን እንኳን አታስጠጋውም።
ኢስት ሊን መጥቶ ሊሰነብት ይችላል መቸም ከዚያ ይመጣል ብሎ ማንም አያስበውም እርስዎ ሊረዱት እየፈለጉ ለመገናኘት ባለመቻላችሁ ብቻ እርዳታው ሊቀርበት አይገባም።
ከሚገባው በላይ አዘነክለትሳ ሚስተር ካርላይል ? ጥብቅና ልትቆምለት አtበሃል ልበል ?
“ አላሰብኩም ! እኔ አልቆምለትም"
ከዚያ ትንሽ ተነጋግረው ካፒቴን ሌቪሰን እንዲላክበት ተስማምተው ሚስተር ካርላይል ተስናብቶ እንደ ወጣ ከወይዘሮ ሌቪሰን ጋር ተገናኙ "
ከባለቤቴ ጋር የተነጋገራችሁት ስለዚያ ስለ ወንድማቸው ልጅ ጕዳይ መስሎኛል።
“ ነው” አላት ሚስተር ካርላይል ።
ስለሱ ያለኝ ግምት በጣም መጥፎ ነው !ይሁንና አንተም በኔ ላይ መጥፎ አስተሳሰብ እንዲያድርብህ አልፈልግም ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን የባሌ የወንድም የልጅ ልጅና ተስፈኛ ወራሽ ነው " ስለዚህ በሱ ላይ ጥላቻ ስለ አደረብኝ ነገሩን የማያውቁ ሰዎች በኔ ሊገርማቸው ይችላል " የዛሬ ሦስት ዓመት ግድም ሰር ፒተርን ሳላገባ እንዲያሙም ሰር ፒተርን ግና ሳላውቃቸው ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኔ ወዳጆች ከሆኑ ስዎች
ጋር ተዋውቆ ኖሮ ከነሱ ቤት አግኝቸው ነበር " በነሱ ላይ የሚያሳፍር በደል ፈፀመባቸው » ከቤታቸው ተቀብለው ባስተናገዱት የግፍ በደል ከፈላቸው ስለሱ መጥፎነት ሌላም ብዙ ነገር ሰምቸ ነበር በተፈጥሮውም ሆነ በዝንባሌው ለከስካሳና ወራዳ እንደሆነ ይቀራል ብዬ ነው የማምነው " "
“ በውነቱ እኔ ስለሱ ምንም ያህል አላውቅም " አሁን ባነሡት ሁኔታ የፈፀመውን ጥፋት ሊጠቅሱልኝ ይችላሉ ? አላት ሚስተር ካርላይል
እልም አድርጎ አጠፋቸው ነቅሏቸው ቀረ ... ሚስተር ካርላይል " ስለ ማጭበርበር፡ ስለ ተንኮል ምንም የማያውቁ የዋህ ገጠሬ ብጤዎች ነበሩ እሱ እንደነገራቸውና እነሱም እንዳመኑት ለአንድ ወር ያሀል የሚያስፈልገውን ዕቃ በወሰደበት የዕዳ ሠነድ ተጠሪ ሆነው እንዲፈርሙለት በግር በራስ ገብቶ ያግባባቸዋል እነዚሀ ሰዎች በነበራቸው ትንሽ ርስት እንዳቅማቸው የሚተዳዶሩ እንጂ ከዕለት ፍላጎት የሚተርፍ ገንዘብ አልነበራቸውም " የዚያ ሠነድ መከፈያ ጊዜው ሲደርስ
ድሮውንም ሲያውቅ ያደረገው ስለ ነበረ ዙሮ አላያቸውም። ስለዚህ ቤታቸውን በዕዳ አስረክበው ተሰደዱ " ሌላም ጥፋቶች ሞልተውታል ከዚህ ቤት እንደማላስባው ሰር ፒተር ሳይነግሩህ አልቀሩም " እኔ የጠላሁት የሳቸው ወራሽ በመሆኑ ቀንቸበት ሳይሆን ባመሎ ነው " እኔ ሰብአዊ ክብሬን ሳልጥል በጤናዬ ቁሜ እየሔድኩ እሱን
ከዚህ ቤት ምንም አላስጠጋውም ሰር ፒተር ሊቀበሉት ሊረዱት ዕዳውንም ከፍለው ከደረሰበት ችግር ሊያወጡት ይችላሉ እኔ ግን ከዚህ ቤት አላስገባውም ”
“ እርስዎ እንደማይቀበሉት ሰር ፒተር ነግረውኛል " ነገር ግን ከገባበት ጣጣ ለመላቀትና ነገሮችን ለማስተካከል ወደ ኢንግላንድ መጥቶ ከሰር ፒተር ጋር መገናኘቱ አስፈላጊ ነው "
“በስውር ካልሆነ በቀር' አሁን ባለው ሁኔታ እንዴት አድርጎ ወደዚህ ሊመጣ ይችላል ? አለችው "
“ እሱ በስውር ካልሆነ ሊመጣ አይችልም ስለዚህ ወደ ኢስት ሊን መጥቶ እንዲያርፍ አድርጌዋለሁ" መቸም እንደሚያውቁት ከሳቤላ ጋር የዝምድና ግንኙነት አላቸው " "
“ መልካሙን አድራጎትህን በክፋት እንዳይከፍልህ ተጠንቀቅ አለችው
ወይዘር ሌቪሰን ይህ የሱ የተለመደ ተግባሩ ነው !!
ሚስተር ካርይል ሣቀ « ምንም የክፋት ፍላጎት ቢኖረው ምን ጉዳት ሊያደርስብኝ ይችላል ? ደንበኞቼን አያባርርብኝ ልጆቼን አይመታብኝ ገንዘቤን እጠብቃለሁ ደሞ እኮ ከኛ ጋር የሚቆየው ለጥቂት ጊዜ ነው"
የሰር ፒተር ባለቤትም እንደ መሣቅ ብላ ጨበጠችውና፡ “ምናልባት ያንተ ቤት ለለከስካሳው ዐመሉ ላይመቸው ይችላል ግን ተጠንቀቅ ትንሽ አጋጣሚ ካገኘ አንድ ጥፋት ሳይፌጽም እንደማይሔድ ዕወቅ።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሳቤላ ጤናዋ ተመልሶላት : ከዚያ አሳፋሪ ፈተና አምልጣ ከአስተማኝ ቦታ ደርሳ ከልጆቿ ጋር ተገናኘች ነገር ግን ጊዜን ጊዜ እየወለዶ ሲሔድ በዓለም የነበሩት
"ምትወዳቸው ሁሎ አልቀውባት ብቻዋን የቀረች ይመስል የሚያስፈራ ስሜት እየተገዳደራትና እያባተታት ኀዘንና ጭንቀት እየገባት መተከዝ መፍዘዝ ጀመረች "ያን ክፉ ሰው ከልቧ ለማውጣት በሞከረች ቁጥር እየታደሰ ይመጣባት ጀመር ራሷም ብትሆን ፍራንሲዝ ሌቪዞንን በሐሳቧ እንኳን እንዳይመጣት እንዳልተጨነቀች ሁሉ አሁን ከሱ መለየቷ ቁርጥ ነገር ሲሆን ጊዜ መልሳ ለአንድ ቀን ኧረ
ሊአንድ ሰዓት እንኳን ቢሆን ብታየውና ናፍቆቷን በዐይን ቢወጣላት ትመኝ ጀመር
አንድ ጊዜ ካየችው በኋላ እንደሚረጋላት ተስፋ ስታደርግና ስትመኝ ራሷን በራሷ
ስትቃረን ከሐሳቧ ብንን ብላ ትነቃለች። ይህ ሐሳብ እሷ ሳትፈልገው ነበር ከልቧ የሚገባው
የፍራንሲዝ ሌቪሰን ምስል ቀኑን ሙሁ እንደ ተደቀነባት ውሎ ሌሊቱንም በሕልሟ ሳይለያት ያድራል " ከእንቅልፋ ስትነቃ ነገሩ ሁሉ ባዶ መሆኑን ስታውቀው ትጨነቃለች እነዚህ ሕልሞች እንደማይመጡባት እሱንም በሔሳቧም ሆነ በሕልሟ እንዳታየው ለማድረግ የፈለገውን መሥዋዕት ለመክፈል አታመነታም ነበር ። ግን ማገድ አልቻችም » ስለዚሀ ምስኪኗ ወይዘሮ ሳቤላ ከዕንቅልፏ በነቃች
ቁጥር የሕሊና ወቀሳ ጭንቀትና ትኰሳት ያጣድፋት ነበር ይህ በሽታ ከሥሩ ተነቅሎ እንዲጠፋላት ብትመኝም ከመልቀቁ በፊት ታላቁ ዋሽ ጊዜ አልፏት እንደ ሚሔድ ታውቅ ነበር
አንድ ቀን ጧት ሚስተር ካርላይል ፈረሱን ጫነና ወደ ሌቪሰን ፓርክ ሔደ ከሰር ፒተር ጋር ለመገናኘት ሲጠይቅ ወደ እመቤት ሌቪሰን አስገቡት " ዐይነ ገብ የሆነ ደማቅ ልብስ የለበሰች መልከኛ ወይዘሮ ነበረች » የመጣበትን ጉዳይ ጠየቀችው ።
"የኔ ጕዳይማ እመቤት .... ከሰር ፒተር ጋር ነው ”
ሰር ፒተር አሟቸው እንደ ስነበተ ስላልተሻላቸው' ባለኍዳዮችን ማነጋር አይችሉም " ይረበሻሉ ይጨነቃሉ ” “ እኔ እንኳን የመጣሁት ራሳቸው በሰጡኝ ቀጠሮ ነው በስድስት ሰዓት ነበር
የቀጠሩኝ " ይኸው አሁን መሙላቱ ነው ።"
ወይዘሮ ሌቪሰን ከንፈሯን ነከሰችና ደስ ላይላት ስትፈቅድለት ወዲያው ወደ ሰር ፒተር የሚያስገባው አሽከር ብቅ አለ " ሚስተር ካርላይል ገባ እዚያ ድረስ
የመጣበትን የፍራንሲዝ ሌቪሰንን ዕዳዎችና ጥፋቶች እንዲሁም ከስደቱ ስለሚመለስበት ነገር አንሥተ ተነጋገሩ "
“ ዛሬ ዕዳውን ሁሉ ከፍዬ ነጻ ባወጣው ነገ ደግሞ ተመልሶ ከዚያ ይገባና ዘለዓለም እንደ ከፈልኩ መኖር ነው እንግዲያ ካያቱ ሌላ ወንድም የለኝም » አባቱም የተባረከ ሰው ነበር " እሱ የሚረባ ሰው አንዳይመስልህ .... ሚስተር ካርላይል " ብላሽ ሰው ነው " አለው ሰር ፒተር "
ታሪኩን ሲነግረኝ አሳዘነኝና እርስዎን እንደማጋግርለት ነገርኩት እንጂ እኔ ስለ ደግነቱና ስለ ክፋቱ የማውቀው ነገር የለም
አለ ሚስተር ካርላይል "
“የሱን ሥራ ባታውቀው ይሻላል አሁን እሱ የሚፈልገው ዕዳውን ሁሉ እንድከፍልለትና እንደገና አዲስ ኑር እንዲጀምር ነው እኔ እዚህ እሱ ባሕር ማዶ ሆነን የሚደረግ ነገር ሊኖር አይችልም ቀርቦ መተሳሰብ አለበት . .
"እሱማ ተደብቆም ቢሆን ወደ ኢንግላንድ መምጣት አለበት »
እዚህ ቤት ግን መግባት አይችልም አለ ሰር ፒተር ፈጠን ብሎ ባለቤቴ ለአንድ ቀን እንኳን አታስጠጋውም።
ኢስት ሊን መጥቶ ሊሰነብት ይችላል መቸም ከዚያ ይመጣል ብሎ ማንም አያስበውም እርስዎ ሊረዱት እየፈለጉ ለመገናኘት ባለመቻላችሁ ብቻ እርዳታው ሊቀርበት አይገባም።
ከሚገባው በላይ አዘነክለትሳ ሚስተር ካርላይል ? ጥብቅና ልትቆምለት አtበሃል ልበል ?
“ አላሰብኩም ! እኔ አልቆምለትም"
ከዚያ ትንሽ ተነጋግረው ካፒቴን ሌቪሰን እንዲላክበት ተስማምተው ሚስተር ካርላይል ተስናብቶ እንደ ወጣ ከወይዘሮ ሌቪሰን ጋር ተገናኙ "
ከባለቤቴ ጋር የተነጋገራችሁት ስለዚያ ስለ ወንድማቸው ልጅ ጕዳይ መስሎኛል።
“ ነው” አላት ሚስተር ካርላይል ።
ስለሱ ያለኝ ግምት በጣም መጥፎ ነው !ይሁንና አንተም በኔ ላይ መጥፎ አስተሳሰብ እንዲያድርብህ አልፈልግም ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን የባሌ የወንድም የልጅ ልጅና ተስፈኛ ወራሽ ነው " ስለዚህ በሱ ላይ ጥላቻ ስለ አደረብኝ ነገሩን የማያውቁ ሰዎች በኔ ሊገርማቸው ይችላል " የዛሬ ሦስት ዓመት ግድም ሰር ፒተርን ሳላገባ እንዲያሙም ሰር ፒተርን ግና ሳላውቃቸው ፍራንሲዝ ሌቪሰን የኔ ወዳጆች ከሆኑ ስዎች
ጋር ተዋውቆ ኖሮ ከነሱ ቤት አግኝቸው ነበር " በነሱ ላይ የሚያሳፍር በደል ፈፀመባቸው » ከቤታቸው ተቀብለው ባስተናገዱት የግፍ በደል ከፈላቸው ስለሱ መጥፎነት ሌላም ብዙ ነገር ሰምቸ ነበር በተፈጥሮውም ሆነ በዝንባሌው ለከስካሳና ወራዳ እንደሆነ ይቀራል ብዬ ነው የማምነው " "
“ በውነቱ እኔ ስለሱ ምንም ያህል አላውቅም " አሁን ባነሡት ሁኔታ የፈፀመውን ጥፋት ሊጠቅሱልኝ ይችላሉ ? አላት ሚስተር ካርላይል
እልም አድርጎ አጠፋቸው ነቅሏቸው ቀረ ... ሚስተር ካርላይል " ስለ ማጭበርበር፡ ስለ ተንኮል ምንም የማያውቁ የዋህ ገጠሬ ብጤዎች ነበሩ እሱ እንደነገራቸውና እነሱም እንዳመኑት ለአንድ ወር ያሀል የሚያስፈልገውን ዕቃ በወሰደበት የዕዳ ሠነድ ተጠሪ ሆነው እንዲፈርሙለት በግር በራስ ገብቶ ያግባባቸዋል እነዚሀ ሰዎች በነበራቸው ትንሽ ርስት እንዳቅማቸው የሚተዳዶሩ እንጂ ከዕለት ፍላጎት የሚተርፍ ገንዘብ አልነበራቸውም " የዚያ ሠነድ መከፈያ ጊዜው ሲደርስ
ድሮውንም ሲያውቅ ያደረገው ስለ ነበረ ዙሮ አላያቸውም። ስለዚህ ቤታቸውን በዕዳ አስረክበው ተሰደዱ " ሌላም ጥፋቶች ሞልተውታል ከዚህ ቤት እንደማላስባው ሰር ፒተር ሳይነግሩህ አልቀሩም " እኔ የጠላሁት የሳቸው ወራሽ በመሆኑ ቀንቸበት ሳይሆን ባመሎ ነው " እኔ ሰብአዊ ክብሬን ሳልጥል በጤናዬ ቁሜ እየሔድኩ እሱን
ከዚህ ቤት ምንም አላስጠጋውም ሰር ፒተር ሊቀበሉት ሊረዱት ዕዳውንም ከፍለው ከደረሰበት ችግር ሊያወጡት ይችላሉ እኔ ግን ከዚህ ቤት አላስገባውም ”
“ እርስዎ እንደማይቀበሉት ሰር ፒተር ነግረውኛል " ነገር ግን ከገባበት ጣጣ ለመላቀትና ነገሮችን ለማስተካከል ወደ ኢንግላንድ መጥቶ ከሰር ፒተር ጋር መገናኘቱ አስፈላጊ ነው "
“በስውር ካልሆነ በቀር' አሁን ባለው ሁኔታ እንዴት አድርጎ ወደዚህ ሊመጣ ይችላል ? አለችው "
“ እሱ በስውር ካልሆነ ሊመጣ አይችልም ስለዚህ ወደ ኢስት ሊን መጥቶ እንዲያርፍ አድርጌዋለሁ" መቸም እንደሚያውቁት ከሳቤላ ጋር የዝምድና ግንኙነት አላቸው " "
“ መልካሙን አድራጎትህን በክፋት እንዳይከፍልህ ተጠንቀቅ አለችው
ወይዘር ሌቪሰን ይህ የሱ የተለመደ ተግባሩ ነው !!
ሚስተር ካርይል ሣቀ « ምንም የክፋት ፍላጎት ቢኖረው ምን ጉዳት ሊያደርስብኝ ይችላል ? ደንበኞቼን አያባርርብኝ ልጆቼን አይመታብኝ ገንዘቤን እጠብቃለሁ ደሞ እኮ ከኛ ጋር የሚቆየው ለጥቂት ጊዜ ነው"
የሰር ፒተር ባለቤትም እንደ መሣቅ ብላ ጨበጠችውና፡ “ምናልባት ያንተ ቤት ለለከስካሳው ዐመሉ ላይመቸው ይችላል ግን ተጠንቀቅ ትንሽ አጋጣሚ ካገኘ አንድ ጥፋት ሳይፌጽም እንደማይሔድ ዕወቅ።
👍14
ሚስተር ካርይል ስር ፒተርን ለማነጋገር ወዶ ሌቪሰን ፓርክ የሔደው ዓርብ ለት ነበር ከዚያ እንደ ተመለሰ ቀጥታ ወደ ቢሮዉ ሔዶ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወዶ
ኢስት ሊን እንዲመጣ ጻፈለት ለሳቤላ ግን ሳይነግራት አደረ » ረሳው በበነጋው ቅዳሜ ማታ ማለት ነውና ሚስተር ሚስዝ ካርላይል ከጐረቤት ራት ተጠርተው ከሔዱበት ከገበታ ላይ እያሉ ሲጫወቱ ሳለ ሚስዝ ዱሲ ነግር ተነሣ የሷ ነገር ሲነሣ ትዝታዎች እየተሳሳቡ መጡ " ሚስተር ካርላይልን ' የቡሎኝና የሌቪሰንን ነገር አስታወሱት " ከዚያ ተያይዞ የፍራንሲዝ ሌቪሰንን ወደ ኢስት ሊን መጠራት ለሚስቱ
እንዳልነግራት ትዝ አለው እስኪወጡ ድረስ ነገሩን በልቡ አቆይቶ በሠረገላቸው ተግፍረው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ መንገድ ላይ ነገራት።
“ ሳቤላ .... የተዘጋጁ የእንግዳ ክፍሎች አሉ አይደለም? ምክንያቱም የምጠብቀው እንግዳ አለ "
“ አሉ እንጂ ! እስካሁን ባይዘጋጁም ማዘጋጀቱ ጊዜ አይፈጅም ”
"ነገ እሑድ ነው ስለዚህ ነገ ሳይገባ አይቀርም " አዝናለሁ ትናንትና ረሳሁትና ሳልነግርሽ ቀረሁ
" ማነው የሚመጣው ?
"ካፒቴን ሌቪሰን "
"ማን አለችው በድንጋጤ "
“ካፒቴን ሌቪሰን ነው ስር ፒተር ዘንድ ሔጀ አነጋግሬለት ስለ ዕዳው ጕዳይ ሊያነጋግሩለት ፈቅደዋል " ነገር ግን ሚስዝ ሌቪሰን ከቤታቸው እንዲያርፍ ስላልፈቀዱ ለጥቂት ቀኖች ኢስት ሊን ሰንብቶ ጉዳዩን እንዲያስፈጽም ጠርቸዋለሁ " አላት "
ልብ ወደ አፍ ይዘላል የሚባል አነጋገር አለ " የሳቤላም ልብ ወደ አፏ ዘለለ "ዞረባት " ስሜቶቿ ሁሎ የከዱዋት መሰላት » በመጀመሪያ መሬት ተከፍታ የገነትን መንገድ ያሳየቻት መሰላት " ትንሽ አሰበችና ደግሞ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደዚያ ቤት መምጣት እንደሌለበትና እሷም ከሱ ጋር ጨርሳ መተያየት እንዶሌለባት ታያት ሚስተር ካርይል ስለ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ችግር ስለሰር ፒተርና ስለ ሚስቱ አስተያየት ሲያጫውታት እሷም በበኩሏ ሰውየው ከቤቷ እንዳይመጣ የምታደርግበትን መንገድ ስታስብ ስለ ነበር የነገራትን ሁሉ አልሰማችውም
አርኪባልድ • • • እኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ኢስት ሊን እንዲያርፍ አልፈልግም።"
"ለጥቂት ቀኖች ብቻ እኮ ነው ግፋ ቢል ሁለት ቀን ያህል ቢቆይ ነው " ሰር ፒተር ስለዕዳው ሁኔታ ከሱ ጋር ተነጋግረው ከተሪዱ በኋላ ሊከፍሉለት አስበዋል ዕዳው እንደሚከፈልለት ከታወቀለት ደግሞ በቢክቶሪያ ግዛት ሁሉ እንደ ልቡ መዘዋወር ይችላል "
“ እሱ ስለ ራሱ እንደ ፈለገው ይሁን " ግን ወደኛ ቤት ምን ያመጣዋል?”
"እኔ ነኝ የጠራሁት " አንቺ የሱን መምጣት አለመፈለግሽን አላውቅም ነበር” ደሞስ ወደኛ ቤት እንዳይመጣ "ማትፈልጊበት ምክንያት ምንድነው?"
እኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይከብደኛል አልወደውም ስለዚህ እሱ ኢስት ሊን መጥቶ አንግዳዬ እንዲሆን አልፈልገውም
“ የኔ ፍቅር . . . እንግዲህ ማድረግ የሚቻል ነገር ያለ አይመስለኝም " ምናልባት አሁን በጉዞ ላይ ስለሚሆን ነገ ሳይገባ አይቀርም " ስለዚህ እኔው ጠርቸ እኔው ከገዛ ቤቴ በራፍ መልሼ ላባርረው አልችልም : ቀድሞውኑም በነገሩ እንደማትስማሚበት ባውቅ ኖሮ እኔም ከቤቴ የማሬፉን ሐሳብ አላቀርብለትም ነበር "
“ ነገ ! ” አለችው ይኸን ቃል ብቻ ነበር ልብ ብላ የስማችው » “ ነገ ሊመጣ ነው አልhኝ ? ”
“ ቀኑ እሑድ በመሆኑ ነጻ ቀን ስለሆነ በዚህ አጋጣሚ ተጠቅሞ ሳይመጣ አይቀርም " ግን የሱን ወደዚህ መምጣት ይህን ያህል የጠላሽው ምን አድርጎሽ ነው
ብሎኝ ሳለን ደግሞ ሰውዬውን እንደምትጠይው የነገርሽኝ ነገር አልነበረም ”
“ ምንም አላዶረገም ብላ አልጐመጐመች " የቅሬታ ምክንያቶቿ ሁሉ ከልቧ እንደ ተዳፈኑ ሟምተው መጥፋት እንደሚገባቸው ተሰማት "
“ሚስዝ ሌቪሰንም ስለሱ ያላቸው አስተያየት መጥፎ ነው እንዲያውም እውነት መሆኑን እንጃ እንጂ እሱ ስለ ፈጸማቸው መጥፎ ነገሮች ሁለቱን ያህል እንደ ምላሌ አድርገው ነግረውኛል " ሰውዬውን በፊትም ደኅና አድርው ያውቁት
ነበር ።
“ የሷ እንኳን የጥላቻ ወሬ ነው” አለችው ሳቤላ “ እንዲያው ሳይሆን አይቀርም ብዬ ነው " ቡሎኝ ሆነን ፍራንሲዝ ሌቪለን ራሱ ሁለቱ ምን ጊዜም ተግባብተው እንደማያውቁ አጫውቶኛል ።
“ያም ሆነ ይህ የሱ ክፋት ኢስት ሊን በሚቆይበት አጭር ጊዜ ውስጥ ምንም ሊያደርገን አይችልም አንቺም እንዳይመጣብሽ የፈለግሽው ዝምብለሽ ስለ ጠላሽው መሰለኝ ... ሳቤላ ”
ሚስተር ካርላይል ራሱ ባመጣው ሐሳብ ዝም ብለሽ ስለ ጠላሽው ነው ብሎ አምኖ እንዲቀመጥ ዝም አለችው " እሷ ግን ሁኔታዎች እንዳሤሩበት ተሰማትና እጆቿን አቆላልፋ ጨብጣ ትተክዝ ጀመር
ይህ ሰው ከቤቷ እንዲግባና ከሷ ጋር እንዲቀመጥ ከተደረገ እሱን የመርሳት ግዴታዋን እንዴት ልትወጣው እንደምትችል ጨነቃት ወደ ባሏ ምልለ ብላ ጉንጮቿን ትከሻው ላይ አስደግፈቻቸው ።
እሱም የደከማት መስሎት ክንዱን በሽንጧ አዙሮ ፊቷን አመቻችቶ ወደሱ አስጠጋት በፍቅር ሰመመን ዐይን ዐይንዋን አቆልቁሎ ይመለከታት ጀመር እንደዚያ ሁና እንደ ተጋደመች አሁንም ከሐቁ ትንሽ ቆንጥራ ልትነግረው አማራት"ያቀፋት ክንድ ጠንካራ ተገን ፡ የተደገፈችው ሰውዬ እንደ ምሰሶ የማይነቃነቅ መከታ መሆኑን ደኀና አድርጋ ታወቅ ነበር ደፍራ መናገር ስለ ፈራች ብቻ አንድ ሁለት ጊዜ የጀመሪያዎቹ ቃሎች ከከንፈሯ ይደርሱና ሳያልፉ ቀጥ እያሉ ምንም ሳትናገር
ሠረገላው ኢስት ሊን ገብቶ ቆመ ። የመናገር እድሏም ዐለፈ ።
በበነጋው ጥዋት መሬቱ በዝናብ ርሶ ነበር ዕኩለ ቀን ላይ ደኅና ካባራ በኋላ እንደገና ከቀትር በኋላ ዝናብ ጣለ ። እነሱ ገና ቤተ ክርስቲያን ነበሩ።
ኮርኒሊያ....አላት ካርላይል ወደሷ ጠጋ ብሎ ፡ በሹክሸክታ “ እየዘነበ ነው ስለዚህ ጆን በእግሩ መሔድ ስለሚችል አንቺ በሠረገላ አብረሽን ተመለሽ ።
እሷ እንደዚህ ያለውን ነገር መቸ ትነካውና ። ምን ዶፍ ቢወርድ ሚስ ካርላይል ወደዚያ ስትሔድም ሆነ ስትመለስ በእግሯ ካልሆነ በቀር በሌላ መጓጓዣ አትንቀሳቀስም ። አሽከር ማስከተልንም ደግሞ ከሠረገላው የበለጠ ትንቀውና ትጠላው ነበር " ስለዚህ ትልቅ ጃንጥላዋን ዘርግታ መንገድ ጀመረች በበጋው ሙቀት
በክረምቱ በረዶ ፡ በለስላሳ ካፊያ ፡ በኃይለኛ ዝናብ ሁሉ በፀሐይ ጊዜ የፈለግኸውን አድርግ የሚለውን ምሳሌ በመከተል የድርቆሽ ክምር ሊያለብስ የሚችለውን ታላቁ ጃንጥላዋን በወጣች ቁጥር ከእጅዋ ለይታው አታውቅም "
ሚስተር ካርላይል ሰረገላውን እየነዳ በሩን ዐልፎ በግቢ ውስጥ ሲጠመዘዝ የጭንቀት ድምዕ ስሙ ወዲያውም ትንሿ ሳቤላ እየጮኸችና እየተንስቀሰቀች
ወደነሱ ስትሮጥ አይዋት ሚስተር ካርላይል ወርዶ ተቀበላት "
“ አባባ ! አባባ !እባክህ ና! ሙታለች መሰለኝ !
ልጅቱን እቅፍ አድርጎ ያዛትና
ተይ ዝም በይ የኔ ልጅ እናትሽን ታስደነግጫታለሽ ። አይዞሽ አትንቀጭቀጭ ፤በይ እስቲ ነገሩ ምን እንደሆነ ንገሪኝ "
ልጅቱ ታሪኳን ተናዘዘች " ጆይስ አትውጩ እያለቻት ለቀልድ ብላ በእምቢታ ወጣችና ዝናቡ ባረጠበው የመናፈሻው ሣር ስለ ሮጠች ጆይስ ደግሞ እሷን ለመያዝ ተከትላት ስትሮጥ አዳልጧት ወደቀች " እዚያው እንደ ተዘረጋች ቀረች " ሚስተር
ካርላይል ልጅቱን ለናቷ ሰጥቶና አይቶ እስከሚመጣም እንዳትከተለው ነግሮ ጆይስ ወደ ወደቀችበት ሔደ -ሊያነሣት ሲሞክር “ አያንቀሳቅሱኝ ጌታዩ | እግሬ ተሰብሯል መሰለኝ ” አለችው
ኢስት ሊን እንዲመጣ ጻፈለት ለሳቤላ ግን ሳይነግራት አደረ » ረሳው በበነጋው ቅዳሜ ማታ ማለት ነውና ሚስተር ሚስዝ ካርላይል ከጐረቤት ራት ተጠርተው ከሔዱበት ከገበታ ላይ እያሉ ሲጫወቱ ሳለ ሚስዝ ዱሲ ነግር ተነሣ የሷ ነገር ሲነሣ ትዝታዎች እየተሳሳቡ መጡ " ሚስተር ካርላይልን ' የቡሎኝና የሌቪሰንን ነገር አስታወሱት " ከዚያ ተያይዞ የፍራንሲዝ ሌቪሰንን ወደ ኢስት ሊን መጠራት ለሚስቱ
እንዳልነግራት ትዝ አለው እስኪወጡ ድረስ ነገሩን በልቡ አቆይቶ በሠረገላቸው ተግፍረው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ መንገድ ላይ ነገራት።
“ ሳቤላ .... የተዘጋጁ የእንግዳ ክፍሎች አሉ አይደለም? ምክንያቱም የምጠብቀው እንግዳ አለ "
“ አሉ እንጂ ! እስካሁን ባይዘጋጁም ማዘጋጀቱ ጊዜ አይፈጅም ”
"ነገ እሑድ ነው ስለዚህ ነገ ሳይገባ አይቀርም " አዝናለሁ ትናንትና ረሳሁትና ሳልነግርሽ ቀረሁ
" ማነው የሚመጣው ?
"ካፒቴን ሌቪሰን "
"ማን አለችው በድንጋጤ "
“ካፒቴን ሌቪሰን ነው ስር ፒተር ዘንድ ሔጀ አነጋግሬለት ስለ ዕዳው ጕዳይ ሊያነጋግሩለት ፈቅደዋል " ነገር ግን ሚስዝ ሌቪሰን ከቤታቸው እንዲያርፍ ስላልፈቀዱ ለጥቂት ቀኖች ኢስት ሊን ሰንብቶ ጉዳዩን እንዲያስፈጽም ጠርቸዋለሁ " አላት "
ልብ ወደ አፍ ይዘላል የሚባል አነጋገር አለ " የሳቤላም ልብ ወደ አፏ ዘለለ "ዞረባት " ስሜቶቿ ሁሎ የከዱዋት መሰላት » በመጀመሪያ መሬት ተከፍታ የገነትን መንገድ ያሳየቻት መሰላት " ትንሽ አሰበችና ደግሞ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ወደዚያ ቤት መምጣት እንደሌለበትና እሷም ከሱ ጋር ጨርሳ መተያየት እንዶሌለባት ታያት ሚስተር ካርይል ስለ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ችግር ስለሰር ፒተርና ስለ ሚስቱ አስተያየት ሲያጫውታት እሷም በበኩሏ ሰውየው ከቤቷ እንዳይመጣ የምታደርግበትን መንገድ ስታስብ ስለ ነበር የነገራትን ሁሉ አልሰማችውም
አርኪባልድ • • • እኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ኢስት ሊን እንዲያርፍ አልፈልግም።"
"ለጥቂት ቀኖች ብቻ እኮ ነው ግፋ ቢል ሁለት ቀን ያህል ቢቆይ ነው " ሰር ፒተር ስለዕዳው ሁኔታ ከሱ ጋር ተነጋግረው ከተሪዱ በኋላ ሊከፍሉለት አስበዋል ዕዳው እንደሚከፈልለት ከታወቀለት ደግሞ በቢክቶሪያ ግዛት ሁሉ እንደ ልቡ መዘዋወር ይችላል "
“ እሱ ስለ ራሱ እንደ ፈለገው ይሁን " ግን ወደኛ ቤት ምን ያመጣዋል?”
"እኔ ነኝ የጠራሁት " አንቺ የሱን መምጣት አለመፈለግሽን አላውቅም ነበር” ደሞስ ወደኛ ቤት እንዳይመጣ "ማትፈልጊበት ምክንያት ምንድነው?"
እኔ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ይከብደኛል አልወደውም ስለዚህ እሱ ኢስት ሊን መጥቶ አንግዳዬ እንዲሆን አልፈልገውም
“ የኔ ፍቅር . . . እንግዲህ ማድረግ የሚቻል ነገር ያለ አይመስለኝም " ምናልባት አሁን በጉዞ ላይ ስለሚሆን ነገ ሳይገባ አይቀርም " ስለዚህ እኔው ጠርቸ እኔው ከገዛ ቤቴ በራፍ መልሼ ላባርረው አልችልም : ቀድሞውኑም በነገሩ እንደማትስማሚበት ባውቅ ኖሮ እኔም ከቤቴ የማሬፉን ሐሳብ አላቀርብለትም ነበር "
“ ነገ ! ” አለችው ይኸን ቃል ብቻ ነበር ልብ ብላ የስማችው » “ ነገ ሊመጣ ነው አልhኝ ? ”
“ ቀኑ እሑድ በመሆኑ ነጻ ቀን ስለሆነ በዚህ አጋጣሚ ተጠቅሞ ሳይመጣ አይቀርም " ግን የሱን ወደዚህ መምጣት ይህን ያህል የጠላሽው ምን አድርጎሽ ነው
ብሎኝ ሳለን ደግሞ ሰውዬውን እንደምትጠይው የነገርሽኝ ነገር አልነበረም ”
“ ምንም አላዶረገም ብላ አልጐመጐመች " የቅሬታ ምክንያቶቿ ሁሉ ከልቧ እንደ ተዳፈኑ ሟምተው መጥፋት እንደሚገባቸው ተሰማት "
“ሚስዝ ሌቪሰንም ስለሱ ያላቸው አስተያየት መጥፎ ነው እንዲያውም እውነት መሆኑን እንጃ እንጂ እሱ ስለ ፈጸማቸው መጥፎ ነገሮች ሁለቱን ያህል እንደ ምላሌ አድርገው ነግረውኛል " ሰውዬውን በፊትም ደኅና አድርው ያውቁት
ነበር ።
“ የሷ እንኳን የጥላቻ ወሬ ነው” አለችው ሳቤላ “ እንዲያው ሳይሆን አይቀርም ብዬ ነው " ቡሎኝ ሆነን ፍራንሲዝ ሌቪለን ራሱ ሁለቱ ምን ጊዜም ተግባብተው እንደማያውቁ አጫውቶኛል ።
“ያም ሆነ ይህ የሱ ክፋት ኢስት ሊን በሚቆይበት አጭር ጊዜ ውስጥ ምንም ሊያደርገን አይችልም አንቺም እንዳይመጣብሽ የፈለግሽው ዝምብለሽ ስለ ጠላሽው መሰለኝ ... ሳቤላ ”
ሚስተር ካርላይል ራሱ ባመጣው ሐሳብ ዝም ብለሽ ስለ ጠላሽው ነው ብሎ አምኖ እንዲቀመጥ ዝም አለችው " እሷ ግን ሁኔታዎች እንዳሤሩበት ተሰማትና እጆቿን አቆላልፋ ጨብጣ ትተክዝ ጀመር
ይህ ሰው ከቤቷ እንዲግባና ከሷ ጋር እንዲቀመጥ ከተደረገ እሱን የመርሳት ግዴታዋን እንዴት ልትወጣው እንደምትችል ጨነቃት ወደ ባሏ ምልለ ብላ ጉንጮቿን ትከሻው ላይ አስደግፈቻቸው ።
እሱም የደከማት መስሎት ክንዱን በሽንጧ አዙሮ ፊቷን አመቻችቶ ወደሱ አስጠጋት በፍቅር ሰመመን ዐይን ዐይንዋን አቆልቁሎ ይመለከታት ጀመር እንደዚያ ሁና እንደ ተጋደመች አሁንም ከሐቁ ትንሽ ቆንጥራ ልትነግረው አማራት"ያቀፋት ክንድ ጠንካራ ተገን ፡ የተደገፈችው ሰውዬ እንደ ምሰሶ የማይነቃነቅ መከታ መሆኑን ደኀና አድርጋ ታወቅ ነበር ደፍራ መናገር ስለ ፈራች ብቻ አንድ ሁለት ጊዜ የጀመሪያዎቹ ቃሎች ከከንፈሯ ይደርሱና ሳያልፉ ቀጥ እያሉ ምንም ሳትናገር
ሠረገላው ኢስት ሊን ገብቶ ቆመ ። የመናገር እድሏም ዐለፈ ።
በበነጋው ጥዋት መሬቱ በዝናብ ርሶ ነበር ዕኩለ ቀን ላይ ደኅና ካባራ በኋላ እንደገና ከቀትር በኋላ ዝናብ ጣለ ። እነሱ ገና ቤተ ክርስቲያን ነበሩ።
ኮርኒሊያ....አላት ካርላይል ወደሷ ጠጋ ብሎ ፡ በሹክሸክታ “ እየዘነበ ነው ስለዚህ ጆን በእግሩ መሔድ ስለሚችል አንቺ በሠረገላ አብረሽን ተመለሽ ።
እሷ እንደዚህ ያለውን ነገር መቸ ትነካውና ። ምን ዶፍ ቢወርድ ሚስ ካርላይል ወደዚያ ስትሔድም ሆነ ስትመለስ በእግሯ ካልሆነ በቀር በሌላ መጓጓዣ አትንቀሳቀስም ። አሽከር ማስከተልንም ደግሞ ከሠረገላው የበለጠ ትንቀውና ትጠላው ነበር " ስለዚህ ትልቅ ጃንጥላዋን ዘርግታ መንገድ ጀመረች በበጋው ሙቀት
በክረምቱ በረዶ ፡ በለስላሳ ካፊያ ፡ በኃይለኛ ዝናብ ሁሉ በፀሐይ ጊዜ የፈለግኸውን አድርግ የሚለውን ምሳሌ በመከተል የድርቆሽ ክምር ሊያለብስ የሚችለውን ታላቁ ጃንጥላዋን በወጣች ቁጥር ከእጅዋ ለይታው አታውቅም "
ሚስተር ካርላይል ሰረገላውን እየነዳ በሩን ዐልፎ በግቢ ውስጥ ሲጠመዘዝ የጭንቀት ድምዕ ስሙ ወዲያውም ትንሿ ሳቤላ እየጮኸችና እየተንስቀሰቀች
ወደነሱ ስትሮጥ አይዋት ሚስተር ካርላይል ወርዶ ተቀበላት "
“ አባባ ! አባባ !እባክህ ና! ሙታለች መሰለኝ !
ልጅቱን እቅፍ አድርጎ ያዛትና
ተይ ዝም በይ የኔ ልጅ እናትሽን ታስደነግጫታለሽ ። አይዞሽ አትንቀጭቀጭ ፤በይ እስቲ ነገሩ ምን እንደሆነ ንገሪኝ "
ልጅቱ ታሪኳን ተናዘዘች " ጆይስ አትውጩ እያለቻት ለቀልድ ብላ በእምቢታ ወጣችና ዝናቡ ባረጠበው የመናፈሻው ሣር ስለ ሮጠች ጆይስ ደግሞ እሷን ለመያዝ ተከትላት ስትሮጥ አዳልጧት ወደቀች " እዚያው እንደ ተዘረጋች ቀረች " ሚስተር
ካርላይል ልጅቱን ለናቷ ሰጥቶና አይቶ እስከሚመጣም እንዳትከተለው ነግሮ ጆይስ ወደ ወደቀችበት ሔደ -ሊያነሣት ሲሞክር “ አያንቀሳቅሱኝ ጌታዩ | እግሬ ተሰብሯል መሰለኝ ” አለችው
👍15❤1
“ ብዙ የጐዳሽ አይመስለኝም " ለመሆኑ ምን አግኘሽ ?” አላት "
የሆነውን ሁሉ ልክ ልጅቱ እንዶ ተናገረችው አስረዳችው ጆን ሠረገላውን ይዞ ሚስተር ዌይንራይትን ሊጠራ ሔደ ወዲያው አሽከሮቹም ከሔዱበት
ስለመጡ በሸክም አስገብተው አልጋ ላይ አስተኟት ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል አብረዋት ተቀመጡ « ኮርኒሊያም ነበረች ይፈልጉ ይሆናል የምትላቸውን ነገሮች ለማሰናዳት አንዱን ዕቃ ስታነሣ ከሌላው ስታጋጭ ስታላትም ፡ የአዘኔታ ስሜቷን
በቁጣና በማስተዛዘን መካከል በሆነ አነጋገር ትገልጽላት ጀመር » ባጠቃላይ ካገልግሎቷ ጥፋቷ በለጠ " ትንሿ ሳቤላ ቀስ ብላ መጣችና እናቷን ከልጋው አስሥታ
ይዛት ሔደች »
"እማማ.. አለቻት አንድ የልብስ ከረጢት የያዘ ሰው አንቺንና አባባን ይጠይቃል ።
ሳቤላ ሰውነቷ ክፍል ያለ መሰላት "
"ማነው • • ሳቤላ ? አለቻት እናቲቱ "
“ኧረ እንጃለቱ እኔ ግን አልወደውም " ይዞኝ ነበር፤ዐይኑ ሲያይ ማስቀየሙ! አለቻት "
ሒጅና እንግዳ መጣ ብለሽ ላባትሽ በጆሮው ንገሬው ”አለቻት።
እንግዳው በርግጥ ካፒቴን ሌቪሰን ነበር ሚስተር ካርላይል ወርዶ ተቀበለው ሳቤላ በጆይስ አደጋ አመካኝታ ሳትመጣ ቀረች
ሚስተር ዌይንራይት መጥቶ የጆይስን እግር አይቶ ቀለል ያለ ስብራኑ መሆኑን ቢያረጋግጥም ከሦስት እስከ አራት ሳምንት መተኛት እንዳለባት አዘዘ"
ማታ ትንሿ ሳቤላና ዊልያም ከአባታቸው ጋር ከሳሎን ነበሩ - -
የሚያማምሩ ልጆች ናቸው ? አለ ፍራንሲዝ ሌቬሰን "
“ እናታቸውን ነው የሚመስሉት እሷም በጣም ደስ የምትል ልጅ ነበረች" አለ ሚስተር ካርላይል
“እመቤት ሳቤላን በልጅነቷ ታውቃት ነበር ? ” አለ ሌቪሰን በመገረም ድምፅ።
“ ሁልጊዜ አያት ነበር ከወይዘሮ ማውንት እስቨርን ጋር ከዚህ ብዙ ጊዜ ትቀመጥ ነበር እኮ ።
“አሃ ለካ !!ይህ ቦታ የማውንት እስቨርን ነበር እንዴት ያለው ብላሽ ሰው ኖሯል ! አንቺ ቆንጂት እኔ አንቺን መውሰድ አለብኝ ” አለና እጁን ወደ ልጅቱ ዘርግቶ ሳብ አደረጋት “መጀመሪያ ስመጣ ስምሽን እንዳትነግሪኝ ጥለሽኝ ሮጥሽ!
“ እኔ የእርስዎን መምጣት ለናቴ ልነግር ነው ከጆይስ ጋር ነበረች ''
“ ጆይስ ጆይስ ማናት ?
“ የእመቤት ሳቤላ ደንገጡር” አለ ካርላይል ጣልቃ ገብቶ“ ያቺ አደጋ አገኛት ያልኩህ እኮ ናት " ጆይስ በቤታችን ከሁሉም የተለየ ከፍተኛ ቁም ነገር ያላት ሠራተኛ ናት ● "
ግን ለኔ እንግዳ ስም ነው ” አለ ሌቪሰን “ ጆይስ ! . . . ጆይስ ! እንዲህ ያለ ስም ሰምቼ አላውቅም የክርስትና ስም ነው ወይስ የቤተሰብ ስም ?
« ያልተለመደ ስም አይደለም » ስሟ ጆይስ ሆሊጆን ነው ከኛ ዘንድ ከገባች ብዙ ዘመኗ ነው
በዚህ ጊዜ ትንቯ ሳቤላ እጂዋን ከሰውየው ለማስለቀቅ ሞክራ ቢያቅታት አለቀሰች አባቷ ምን እንደ ሆነች ቢጠይቃት “ እንዲይዘኝ አልፈልግም” አለችው
ካፒቴን ሌቪሰን እየሣቀ ጠበቅ አድርጎ ያዛት " ሚስተር ካርላይል ብድግ ብሎ አስለቀቃትና ከጉልበቱ ላይ አስቀመጣት እሷም ፊቷን ደብቃ አንገቱን በትንሿ
ክንዷ አንቃ “ አባባ. . . አልወደውም እፈራዋለሁ " ሁለተኛ እንዳይነካኝ አለችው "
ሚስተር ካርላይል ልጅቱን ጥብቅ አድርጎ አቅፎ የልጅ ልምድ የለህም ካፒቴን ሌቪሰን " ልጆች ለጋ ተክል ናቸው " ትንሽ ነገር ይበቸዋል ”
እውነትም ልጆች በጣም አስቸጋሪ ነገሮች ናቸው ” አለና አሁንም ከተቀመጠበት ተነሥቶ ዊልያምን እየሣቀ አንሥቶ በጂዋጅዌ አወዛወዘው " እሱ ግን እንደ
እህቱ ሳይደነግጥ ይሥቅ ይደሰት ጀመር "....
💫ይቀጥላል💫
የሆነውን ሁሉ ልክ ልጅቱ እንዶ ተናገረችው አስረዳችው ጆን ሠረገላውን ይዞ ሚስተር ዌይንራይትን ሊጠራ ሔደ ወዲያው አሽከሮቹም ከሔዱበት
ስለመጡ በሸክም አስገብተው አልጋ ላይ አስተኟት ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል አብረዋት ተቀመጡ « ኮርኒሊያም ነበረች ይፈልጉ ይሆናል የምትላቸውን ነገሮች ለማሰናዳት አንዱን ዕቃ ስታነሣ ከሌላው ስታጋጭ ስታላትም ፡ የአዘኔታ ስሜቷን
በቁጣና በማስተዛዘን መካከል በሆነ አነጋገር ትገልጽላት ጀመር » ባጠቃላይ ካገልግሎቷ ጥፋቷ በለጠ " ትንሿ ሳቤላ ቀስ ብላ መጣችና እናቷን ከልጋው አስሥታ
ይዛት ሔደች »
"እማማ.. አለቻት አንድ የልብስ ከረጢት የያዘ ሰው አንቺንና አባባን ይጠይቃል ።
ሳቤላ ሰውነቷ ክፍል ያለ መሰላት "
"ማነው • • ሳቤላ ? አለቻት እናቲቱ "
“ኧረ እንጃለቱ እኔ ግን አልወደውም " ይዞኝ ነበር፤ዐይኑ ሲያይ ማስቀየሙ! አለቻት "
ሒጅና እንግዳ መጣ ብለሽ ላባትሽ በጆሮው ንገሬው ”አለቻት።
እንግዳው በርግጥ ካፒቴን ሌቪሰን ነበር ሚስተር ካርላይል ወርዶ ተቀበለው ሳቤላ በጆይስ አደጋ አመካኝታ ሳትመጣ ቀረች
ሚስተር ዌይንራይት መጥቶ የጆይስን እግር አይቶ ቀለል ያለ ስብራኑ መሆኑን ቢያረጋግጥም ከሦስት እስከ አራት ሳምንት መተኛት እንዳለባት አዘዘ"
ማታ ትንሿ ሳቤላና ዊልያም ከአባታቸው ጋር ከሳሎን ነበሩ - -
የሚያማምሩ ልጆች ናቸው ? አለ ፍራንሲዝ ሌቬሰን "
“ እናታቸውን ነው የሚመስሉት እሷም በጣም ደስ የምትል ልጅ ነበረች" አለ ሚስተር ካርላይል
“እመቤት ሳቤላን በልጅነቷ ታውቃት ነበር ? ” አለ ሌቪሰን በመገረም ድምፅ።
“ ሁልጊዜ አያት ነበር ከወይዘሮ ማውንት እስቨርን ጋር ከዚህ ብዙ ጊዜ ትቀመጥ ነበር እኮ ።
“አሃ ለካ !!ይህ ቦታ የማውንት እስቨርን ነበር እንዴት ያለው ብላሽ ሰው ኖሯል ! አንቺ ቆንጂት እኔ አንቺን መውሰድ አለብኝ ” አለና እጁን ወደ ልጅቱ ዘርግቶ ሳብ አደረጋት “መጀመሪያ ስመጣ ስምሽን እንዳትነግሪኝ ጥለሽኝ ሮጥሽ!
“ እኔ የእርስዎን መምጣት ለናቴ ልነግር ነው ከጆይስ ጋር ነበረች ''
“ ጆይስ ጆይስ ማናት ?
“ የእመቤት ሳቤላ ደንገጡር” አለ ካርላይል ጣልቃ ገብቶ“ ያቺ አደጋ አገኛት ያልኩህ እኮ ናት " ጆይስ በቤታችን ከሁሉም የተለየ ከፍተኛ ቁም ነገር ያላት ሠራተኛ ናት ● "
ግን ለኔ እንግዳ ስም ነው ” አለ ሌቪሰን “ ጆይስ ! . . . ጆይስ ! እንዲህ ያለ ስም ሰምቼ አላውቅም የክርስትና ስም ነው ወይስ የቤተሰብ ስም ?
« ያልተለመደ ስም አይደለም » ስሟ ጆይስ ሆሊጆን ነው ከኛ ዘንድ ከገባች ብዙ ዘመኗ ነው
በዚህ ጊዜ ትንቯ ሳቤላ እጂዋን ከሰውየው ለማስለቀቅ ሞክራ ቢያቅታት አለቀሰች አባቷ ምን እንደ ሆነች ቢጠይቃት “ እንዲይዘኝ አልፈልግም” አለችው
ካፒቴን ሌቪሰን እየሣቀ ጠበቅ አድርጎ ያዛት " ሚስተር ካርላይል ብድግ ብሎ አስለቀቃትና ከጉልበቱ ላይ አስቀመጣት እሷም ፊቷን ደብቃ አንገቱን በትንሿ
ክንዷ አንቃ “ አባባ. . . አልወደውም እፈራዋለሁ " ሁለተኛ እንዳይነካኝ አለችው "
ሚስተር ካርላይል ልጅቱን ጥብቅ አድርጎ አቅፎ የልጅ ልምድ የለህም ካፒቴን ሌቪሰን " ልጆች ለጋ ተክል ናቸው " ትንሽ ነገር ይበቸዋል ”
እውነትም ልጆች በጣም አስቸጋሪ ነገሮች ናቸው ” አለና አሁንም ከተቀመጠበት ተነሥቶ ዊልያምን እየሣቀ አንሥቶ በጂዋጅዌ አወዛወዘው " እሱ ግን እንደ
እህቱ ሳይደነግጥ ይሥቅ ይደሰት ጀመር "....
💫ይቀጥላል💫
👍16
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የመንግስተ ሰማያት ጣዕም
ክሪስ በቀስታና በጥንቃቄ እጁን ከእጁ ስር፣ እግሩን ከእግሩ ስር እያደረገ ወደ መሬት ወረደ እኔ ደግሞ ጣሪያው ጠርዝ ላይ በደረቴ ተኝቼ ወደታች ሲወርድ እያየሁ ነው እጁን አንስቶ ሲያውለበልብልኝ ጨረቃዋ ወጥታ ብሩህ ሆና እያበራች ነበር፡ እንድወርድ ምልክት እየሰጠኝ ነበር። ክሪስ
እንዴት እንደወረደ አይቻለሁ: ዥዋዥዌ ከመጫወት የተለየ አይደለም ብዬ
ለራሴ ነገርኩት። ቋጠሮዎቹ ትልልቅና ጠንካሮች ናቸው: በዚያ ላይ በበቂ ሁኔታ አራርቀን ነው የሰራናቸው አንድ ጊዜ ጣሪያውን ከለቀቅኩ በኋላ ወደ
ታች እንዳልመለከት አስጠንቅቆኛል መጀመሪያ አንደኛውን እግር ካሳረፍኩ
በኋላ በሌላኛው እግሬ የታችኛውን ቋጠሮ መፈለግ ላይ እንዳተኩር ነገረኝ።
እንዳለኝ እያደረግኩ ከአስር ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መሬት ላይ ከክሪስ አጠገብ ቆምኩ።
“ዋው!” አለ ወደሱ አስጠግቶ እያቀፈኝ ከእኔ በተሻለ አደረግሽው”
የፎክስወርዝ አዳራሽ የጓሮ አትክልት ቦታ ውስጥ ነን፡ ክፍሎቹ በሙሉ ጨለማ ውጧቸዋል። የሠራተኞቹ መኖሪያ መስኮቶች ሁሉ ደማቅ ቢጫ ናቸው፡ ዝቅ ባለ ድምፅ “በል መንገዱን ካወቅከው ወደ መዋኛው ምራኝ አልኩት:
በእርግጥም መንገዱን ያውቀዋል እናታችን እሷና ወንድሞቿ ከጓደኞቻቸው
ጋር እንዴት ተደብቀው ወደ ዋና እንደሚሄዱ ነግራናለች:
እጄን ይዞ በጣቶቻችን እየተራመድን ከትልቁ ቤት ወጣን በሞቃታማው
የበጋ ምሽት ውጪ መሬት ላይ መሆን ለየት ያለ ስሜት አለው መንትዮቹን ብቻቸውን የተቆለፈ ክፍል ውስጥ ትተናቸዋል፡ ትንሽዬዋን ድልድይ ስናቋርጥ አሁን ከፎክስወርዝ ግዛት ውጪ መሆናችንን ስላወቅን ደስታ ተሰማን:: ነፃ የሆንን መሰለን፡ ቢሆንም ማንም እንዳያየን ጥንቃቄ ማድረግ አለብን። ወደ ሜዳውና እናታችን ወደ ነገረችን ሀይቅ ሮጥን።
ጣሪያው ላይ ስንወጣ አራት ሰዓት ነበር: በዛፎች የተከበበውን ትንሽ የውሀ
አካል ስናገኝ አራት ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር። ሌሎች ሰዎች እዚያ ኖረው ምሽታችን ይበላሽብናል ብለን ፈርተን ነበር። ነገር ግን የሀይቁ ውሀ ፀጥ ያለና
በንፋስ እንኳን የማይንቀሳቀስና የሚዋኙም ሆኑ በጀልባ የሚቀዝፉ ሰዎች የሌሉበት ነበር።
በጨረቃ ብርሃን በኮከቦች በደመቀ ሰማይ ስር ሆኜ ሀይቁን እየተመለከትኩ እንደዚህ አይነት የሚያምር ውሀ አይቼ እንደማላውቅና እንደዚህ በሀሴት
የሞላኝ ምሽት ኖሮ እንደማያውቅ አሰብኩ።
“እርቃናችንን እንዋኛለን?” ሲል ክሪስ ለየት ባለ ሁኔታ እያየኝ ጠየቀኝ፡
“አይ የውስጥ ሱሪያችንን ለብሰን ነው የምንዋኘው” አልኩት።
ችግሩ አንድም የጡት መያዣ የሌለኝ መሆኑ ነበር። አሁን ግን እዚህ ደርሰናል: አጉል የሆነው የጨዋነት ጥያቄ በዚህ በጨረቃ ብርሀን በደመቀ ውሀ ከመደሰት አያስቆመኝም። ልብሴን አውልቄ የመርከብ ማቆሚያ ወደ
ሆነው ጥልቀት የሌለው ጥግ ጋ ሮጥኩ። ስደርስ ግን ውሀው እንደ በረዶ ይቀዘቅዝ ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ በመጀመሪያ እግሬን ነከር አድርጌ አረጋገጥኩ እውነትም በጣም ቀዝቃዛ ነው! ክሪስን ሳየው ሰዓቱን ከእጁ ላይ ፈትቶ ወደጎን
በማስቀመጥ ወደ እኔ እየሮጠ መጣና ደፍሬ ወደ ውሀው ከመግባቴ በፊት ጀርባዬ ጋ ደርሶ ገፈተረኝ: ውሀው ውስጥ በደረቴ ወደቅኩና ሙሉ በሙሉ
ውሀ ውስጥ ጠለቅኩ።
ከውሀው ስወጣ እየተንቀጠቀጥኩ ነበር። ወደ ክሪስ ተመለከትኩ ከፍ ያለ ድንጋይ ላይ ቆሟል ክንዶቹን ወደ ላይ አነሳና ወደ ሀይቁ ተወርውሮ ገባ፡ በድንጋጤ አቃተትኩ። ውሀው በቂ ጥልቀት ያለው ባይሆንስ? መሬቱ
መትቶት አንገቱ ወይም ጀርባው ቢሰበርስ?
ክሪስ ወደ ላይ አልተንሳፈፈም: አምላኬ! ሞቷል ሰምጧል!
“ክሪስ!” እየጠራሁትና እያለቀስኩ ገብቶ ወደተሰወረበት ቦታ መዋኘት ጀመርኩ።
ድንገት የሆነ ነገር እግሬን ያዘኝ! ጮህኩና ወደ ውስጥ ገባሁ የጎተተኝ ክሪስ ነበር፡ በጥንካሬ እግሮቹን እያወራጨ ወደምንስቅበትና ውሀ ወደምንረጫጭበት ወጣን
“እዚያ የተረገመ የሚሞቅ ቤት ውስጥ ከመዘጋት ቅዝቃዜው አይሻልም? ሲል ጠየቀኝ፡ ልክ እንደ እብድ ዙሪያውን እየዞረ ሲጮህ ላየው ይህች ትንሽ ነፃነት እንደ ጠንካራ የወይን ጠጅ አናቱ ላይ ወጥታ ያሰከረችው ይመስል
ነበር። ዙሪያዬን እየዞረ ዋኘና እግሬን ይዞ ወደታች ሊጎትተኝ ሞከረ: አሁን
ግን አልቻለም:
ውሀ እየተረጫጨንና እየዘፈንን፣ ከዚያ ደግሞ አቅፎኝ ስንስቅና ስንጮ ነበር። ልክ እንደገና ልጆች የሆንን ይመስል ታገልን… አበድን ውሀ ውስጥ በጣም ጎበዝ ነው ልክ እንደ ዳንሰኛ: እየዋኘን እያለ በድንገት ደከመኝ::በጣም ከመድከሜ የተነሳ እንደ እርጥብ ፎጣ ሆኜ ነበር። ክሪስ በክንዱ ደግፎ ወደ ዳር እንድወጣ አገዘኝ።
ሁለታችንም ሀይቁ ዳር ላይ ያለው ሳር ላይ በጀርባችን ተጋድመን ማውራት ጀመርን።
“አንድ ጊዜ እንዋኝና ወደ መንትዮቹ እንመለስ” አለ ሁለታችንም
የሚያብረቀርቁና የሚጣቀሱ የሚመስሉት ኮከቦች ላይ አተኩረናል። ደስ የምትል ግማሽ ጨረቃ ደመናው ውስጥ ብቅ ጥልቅ እያለች ድብብቆሽ
የምትጫወት ትመስላለች፡ “ምናልባት ወደ ጣሪያው መውጣት ባንችልስ?” አልኩ
“እንችላለን፡ ምክንያቱም ማድረግ አለብን” ክሪስቶፈር ሁልጊዜ እንደሚቻል የሚያምን ልጅ ነው: ሰውነቱ በውሀ ረጥቦ፣ ፀጉሩ ግንባሩ ላይ ተጣብቆ አጠገቤ ተጋድሟል። አፍንጫው እንደ አባታችን አፍንጫ ቀጥ ያለ ነው: ከንፈሮቹ የሚያምር ቅርፅ አላቸው:: አገጩ አራት ማዕዘን ሲሆን ደረቱ መስፋት ጀምሯል። እያደገ ያለው ወንድነቱ በጠንካራ ጭኖቹ መሀል ማበጥ ጀምሯል። ስለ ወንዶች ሳስብ አንድ ነገር ይማርከኛል
ያም ጥሩ ቅርፅ ያላቸው ጭኖች ናቸው፡ ጥፋተኝነት ሳይሰማኝና ሳላፍር ቁንጅናውን በአይኖቼ ለመመገብ ባለመቻሌ አዝኜ ጭንቅላቴን አዞርኩ።
ፊቱን አዙሮ አይኖቼን ተመለከተ: እኔም አየሁት። ሌላ ቦታ መመልከት
የማንችል እስኪመስል ድረስ እይታዎቻችን ተቆላለፉ ለስላሳ የደቡብ ነፋስ ፀጉሬ ውስጥ እየተጫወተና ፊቴ ላይ ያለውን ውሀ
እያደረቀው ነው፡ ምሽቱ በጣም ጣፋጭና በጣም ደስ የሚል ቢሆንም ፍቅርን የመራብ ከፍተኛ ስሜት ውስጥ ባለ ዕድሜ ላይ ያለሁ በመሆኔ ብቻ ምንም
ምክንያት ሳይኖረኝ ማልቀስ ፈለግኩ: ከዚህ በፊት እዚህ የነበርኩ አይነት ስሜት ተሰማኝ፡ ከሀይቁ አጠገብ ሳሩ ላይ እንደተጋደምኩ እንግዳ የሆነ
ሀሳብ በመጀመሪያ እንደ ተሳዳጅ ወደዚህ ወደመጣንበትና ከማይፈልገን አለም ወደተሸሸግንበት ወደዚያ ምሽት መለሰኝ።
ክሪስ፣ አሁን አስራሰባት አመት ሊሆንህ ነው፣ አባቴ እናቴን በመጀመሪያ ሲያገኛት የነበረበት እድሜ ማለት ነው”
አንቺ ደግሞ አስራ አራት፤ ልክ በእሷ እድሜ” ድምፁ ጎርነን ብሎ ነበር።
መጀመሪያ እይታ በሚፈጠር ፍቅር ታምናለህ?”
“በዚህ ርዕስ ላይ ጠቢብ አይደለሁም ትምህርት ቤት እያለሁ፣ አመነታ አንዲት የምታምር ልጅ አይቼ ወዲያው ፍቅር ይዞኝ ነበር ስናወራ ግን የሆነች ደነዝ ነገር ሆና ሳገኛት ለሷ የነበረኝ ስሜት ጠፋ፡ ግን ውበቷ በሌሎች
ነገሮች ከተደገፈ በመጀመሪያ እይታም ፍቅር ሊይዘኝ ይችላል ብዬ አስባለሁ ነገር ግን እንደዚያ አይነት ፍቅር አካላዊ መሳሳብ ብቻ እንደሆነ አንብቤያለሁ።
“እኔስ ደነዝ እመስልሀለሁ?”
“በጭራሽ! እንደሆንሽ እንደማታስቢ ተስፋ አለኝ፡፡ ምክንያቱም አይደለሽም።ፈገግ ብሎ ፀጉሬን ሊነካ እጁን እየዘረጋ ችግሩ ካቲ፣ ብዙ ተሰጥኦዎች ስላሉሽ ሁሉንም መሆን ትፈልጊያለሽ ያ ደግሞ የማይቻል ነው:"
“ዘፋኝም ተዋናይም መሆን እንደምፈልግ እንዴት አወቅክ?”
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የመንግስተ ሰማያት ጣዕም
ክሪስ በቀስታና በጥንቃቄ እጁን ከእጁ ስር፣ እግሩን ከእግሩ ስር እያደረገ ወደ መሬት ወረደ እኔ ደግሞ ጣሪያው ጠርዝ ላይ በደረቴ ተኝቼ ወደታች ሲወርድ እያየሁ ነው እጁን አንስቶ ሲያውለበልብልኝ ጨረቃዋ ወጥታ ብሩህ ሆና እያበራች ነበር፡ እንድወርድ ምልክት እየሰጠኝ ነበር። ክሪስ
እንዴት እንደወረደ አይቻለሁ: ዥዋዥዌ ከመጫወት የተለየ አይደለም ብዬ
ለራሴ ነገርኩት። ቋጠሮዎቹ ትልልቅና ጠንካሮች ናቸው: በዚያ ላይ በበቂ ሁኔታ አራርቀን ነው የሰራናቸው አንድ ጊዜ ጣሪያውን ከለቀቅኩ በኋላ ወደ
ታች እንዳልመለከት አስጠንቅቆኛል መጀመሪያ አንደኛውን እግር ካሳረፍኩ
በኋላ በሌላኛው እግሬ የታችኛውን ቋጠሮ መፈለግ ላይ እንዳተኩር ነገረኝ።
እንዳለኝ እያደረግኩ ከአስር ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መሬት ላይ ከክሪስ አጠገብ ቆምኩ።
“ዋው!” አለ ወደሱ አስጠግቶ እያቀፈኝ ከእኔ በተሻለ አደረግሽው”
የፎክስወርዝ አዳራሽ የጓሮ አትክልት ቦታ ውስጥ ነን፡ ክፍሎቹ በሙሉ ጨለማ ውጧቸዋል። የሠራተኞቹ መኖሪያ መስኮቶች ሁሉ ደማቅ ቢጫ ናቸው፡ ዝቅ ባለ ድምፅ “በል መንገዱን ካወቅከው ወደ መዋኛው ምራኝ አልኩት:
በእርግጥም መንገዱን ያውቀዋል እናታችን እሷና ወንድሞቿ ከጓደኞቻቸው
ጋር እንዴት ተደብቀው ወደ ዋና እንደሚሄዱ ነግራናለች:
እጄን ይዞ በጣቶቻችን እየተራመድን ከትልቁ ቤት ወጣን በሞቃታማው
የበጋ ምሽት ውጪ መሬት ላይ መሆን ለየት ያለ ስሜት አለው መንትዮቹን ብቻቸውን የተቆለፈ ክፍል ውስጥ ትተናቸዋል፡ ትንሽዬዋን ድልድይ ስናቋርጥ አሁን ከፎክስወርዝ ግዛት ውጪ መሆናችንን ስላወቅን ደስታ ተሰማን:: ነፃ የሆንን መሰለን፡ ቢሆንም ማንም እንዳያየን ጥንቃቄ ማድረግ አለብን። ወደ ሜዳውና እናታችን ወደ ነገረችን ሀይቅ ሮጥን።
ጣሪያው ላይ ስንወጣ አራት ሰዓት ነበር: በዛፎች የተከበበውን ትንሽ የውሀ
አካል ስናገኝ አራት ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር። ሌሎች ሰዎች እዚያ ኖረው ምሽታችን ይበላሽብናል ብለን ፈርተን ነበር። ነገር ግን የሀይቁ ውሀ ፀጥ ያለና
በንፋስ እንኳን የማይንቀሳቀስና የሚዋኙም ሆኑ በጀልባ የሚቀዝፉ ሰዎች የሌሉበት ነበር።
በጨረቃ ብርሃን በኮከቦች በደመቀ ሰማይ ስር ሆኜ ሀይቁን እየተመለከትኩ እንደዚህ አይነት የሚያምር ውሀ አይቼ እንደማላውቅና እንደዚህ በሀሴት
የሞላኝ ምሽት ኖሮ እንደማያውቅ አሰብኩ።
“እርቃናችንን እንዋኛለን?” ሲል ክሪስ ለየት ባለ ሁኔታ እያየኝ ጠየቀኝ፡
“አይ የውስጥ ሱሪያችንን ለብሰን ነው የምንዋኘው” አልኩት።
ችግሩ አንድም የጡት መያዣ የሌለኝ መሆኑ ነበር። አሁን ግን እዚህ ደርሰናል: አጉል የሆነው የጨዋነት ጥያቄ በዚህ በጨረቃ ብርሀን በደመቀ ውሀ ከመደሰት አያስቆመኝም። ልብሴን አውልቄ የመርከብ ማቆሚያ ወደ
ሆነው ጥልቀት የሌለው ጥግ ጋ ሮጥኩ። ስደርስ ግን ውሀው እንደ በረዶ ይቀዘቅዝ ይሆናል ብዬ ስላሰብኩ በመጀመሪያ እግሬን ነከር አድርጌ አረጋገጥኩ እውነትም በጣም ቀዝቃዛ ነው! ክሪስን ሳየው ሰዓቱን ከእጁ ላይ ፈትቶ ወደጎን
በማስቀመጥ ወደ እኔ እየሮጠ መጣና ደፍሬ ወደ ውሀው ከመግባቴ በፊት ጀርባዬ ጋ ደርሶ ገፈተረኝ: ውሀው ውስጥ በደረቴ ወደቅኩና ሙሉ በሙሉ
ውሀ ውስጥ ጠለቅኩ።
ከውሀው ስወጣ እየተንቀጠቀጥኩ ነበር። ወደ ክሪስ ተመለከትኩ ከፍ ያለ ድንጋይ ላይ ቆሟል ክንዶቹን ወደ ላይ አነሳና ወደ ሀይቁ ተወርውሮ ገባ፡ በድንጋጤ አቃተትኩ። ውሀው በቂ ጥልቀት ያለው ባይሆንስ? መሬቱ
መትቶት አንገቱ ወይም ጀርባው ቢሰበርስ?
ክሪስ ወደ ላይ አልተንሳፈፈም: አምላኬ! ሞቷል ሰምጧል!
“ክሪስ!” እየጠራሁትና እያለቀስኩ ገብቶ ወደተሰወረበት ቦታ መዋኘት ጀመርኩ።
ድንገት የሆነ ነገር እግሬን ያዘኝ! ጮህኩና ወደ ውስጥ ገባሁ የጎተተኝ ክሪስ ነበር፡ በጥንካሬ እግሮቹን እያወራጨ ወደምንስቅበትና ውሀ ወደምንረጫጭበት ወጣን
“እዚያ የተረገመ የሚሞቅ ቤት ውስጥ ከመዘጋት ቅዝቃዜው አይሻልም? ሲል ጠየቀኝ፡ ልክ እንደ እብድ ዙሪያውን እየዞረ ሲጮህ ላየው ይህች ትንሽ ነፃነት እንደ ጠንካራ የወይን ጠጅ አናቱ ላይ ወጥታ ያሰከረችው ይመስል
ነበር። ዙሪያዬን እየዞረ ዋኘና እግሬን ይዞ ወደታች ሊጎትተኝ ሞከረ: አሁን
ግን አልቻለም:
ውሀ እየተረጫጨንና እየዘፈንን፣ ከዚያ ደግሞ አቅፎኝ ስንስቅና ስንጮ ነበር። ልክ እንደገና ልጆች የሆንን ይመስል ታገልን… አበድን ውሀ ውስጥ በጣም ጎበዝ ነው ልክ እንደ ዳንሰኛ: እየዋኘን እያለ በድንገት ደከመኝ::በጣም ከመድከሜ የተነሳ እንደ እርጥብ ፎጣ ሆኜ ነበር። ክሪስ በክንዱ ደግፎ ወደ ዳር እንድወጣ አገዘኝ።
ሁለታችንም ሀይቁ ዳር ላይ ያለው ሳር ላይ በጀርባችን ተጋድመን ማውራት ጀመርን።
“አንድ ጊዜ እንዋኝና ወደ መንትዮቹ እንመለስ” አለ ሁለታችንም
የሚያብረቀርቁና የሚጣቀሱ የሚመስሉት ኮከቦች ላይ አተኩረናል። ደስ የምትል ግማሽ ጨረቃ ደመናው ውስጥ ብቅ ጥልቅ እያለች ድብብቆሽ
የምትጫወት ትመስላለች፡ “ምናልባት ወደ ጣሪያው መውጣት ባንችልስ?” አልኩ
“እንችላለን፡ ምክንያቱም ማድረግ አለብን” ክሪስቶፈር ሁልጊዜ እንደሚቻል የሚያምን ልጅ ነው: ሰውነቱ በውሀ ረጥቦ፣ ፀጉሩ ግንባሩ ላይ ተጣብቆ አጠገቤ ተጋድሟል። አፍንጫው እንደ አባታችን አፍንጫ ቀጥ ያለ ነው: ከንፈሮቹ የሚያምር ቅርፅ አላቸው:: አገጩ አራት ማዕዘን ሲሆን ደረቱ መስፋት ጀምሯል። እያደገ ያለው ወንድነቱ በጠንካራ ጭኖቹ መሀል ማበጥ ጀምሯል። ስለ ወንዶች ሳስብ አንድ ነገር ይማርከኛል
ያም ጥሩ ቅርፅ ያላቸው ጭኖች ናቸው፡ ጥፋተኝነት ሳይሰማኝና ሳላፍር ቁንጅናውን በአይኖቼ ለመመገብ ባለመቻሌ አዝኜ ጭንቅላቴን አዞርኩ።
ፊቱን አዙሮ አይኖቼን ተመለከተ: እኔም አየሁት። ሌላ ቦታ መመልከት
የማንችል እስኪመስል ድረስ እይታዎቻችን ተቆላለፉ ለስላሳ የደቡብ ነፋስ ፀጉሬ ውስጥ እየተጫወተና ፊቴ ላይ ያለውን ውሀ
እያደረቀው ነው፡ ምሽቱ በጣም ጣፋጭና በጣም ደስ የሚል ቢሆንም ፍቅርን የመራብ ከፍተኛ ስሜት ውስጥ ባለ ዕድሜ ላይ ያለሁ በመሆኔ ብቻ ምንም
ምክንያት ሳይኖረኝ ማልቀስ ፈለግኩ: ከዚህ በፊት እዚህ የነበርኩ አይነት ስሜት ተሰማኝ፡ ከሀይቁ አጠገብ ሳሩ ላይ እንደተጋደምኩ እንግዳ የሆነ
ሀሳብ በመጀመሪያ እንደ ተሳዳጅ ወደዚህ ወደመጣንበትና ከማይፈልገን አለም ወደተሸሸግንበት ወደዚያ ምሽት መለሰኝ።
ክሪስ፣ አሁን አስራሰባት አመት ሊሆንህ ነው፣ አባቴ እናቴን በመጀመሪያ ሲያገኛት የነበረበት እድሜ ማለት ነው”
አንቺ ደግሞ አስራ አራት፤ ልክ በእሷ እድሜ” ድምፁ ጎርነን ብሎ ነበር።
መጀመሪያ እይታ በሚፈጠር ፍቅር ታምናለህ?”
“በዚህ ርዕስ ላይ ጠቢብ አይደለሁም ትምህርት ቤት እያለሁ፣ አመነታ አንዲት የምታምር ልጅ አይቼ ወዲያው ፍቅር ይዞኝ ነበር ስናወራ ግን የሆነች ደነዝ ነገር ሆና ሳገኛት ለሷ የነበረኝ ስሜት ጠፋ፡ ግን ውበቷ በሌሎች
ነገሮች ከተደገፈ በመጀመሪያ እይታም ፍቅር ሊይዘኝ ይችላል ብዬ አስባለሁ ነገር ግን እንደዚያ አይነት ፍቅር አካላዊ መሳሳብ ብቻ እንደሆነ አንብቤያለሁ።
“እኔስ ደነዝ እመስልሀለሁ?”
“በጭራሽ! እንደሆንሽ እንደማታስቢ ተስፋ አለኝ፡፡ ምክንያቱም አይደለሽም።ፈገግ ብሎ ፀጉሬን ሊነካ እጁን እየዘረጋ ችግሩ ካቲ፣ ብዙ ተሰጥኦዎች ስላሉሽ ሁሉንም መሆን ትፈልጊያለሽ ያ ደግሞ የማይቻል ነው:"
“ዘፋኝም ተዋናይም መሆን እንደምፈልግ እንዴት አወቅክ?”
👍33❤2
ቀስ ባለ ለስላሳ ድምፅ ሳቀ፡ “ሞኝ! ዘጠና በመቶ ጊዜሽን ትተውኛለሽ፡
ስትደሰቺ ደግሞ ለራስሽ ትዘፍኛለሽ፤ እንዳለመታደል ሆኖ ያን የምታደርጊው ብዙ ጊዜ አይደለም”
“አንተ ብዙ ጊዜ ደስ ይልሀል?”
አስደሳቹ ምሽት እንደገና ስለተፈጥሮና እንግዳ ስለሆኑ መንገዶቹ እንዳስብ አደረገኝ፡ የተፈጥሮ አብዛኞቹ መንገዶቹ ሙሉ በሙሉ አልረዳቸውም፣በሌሊት የማልመውን አይነት ነገር የማልመው ለምንድነው? ለምንስ ልቤ እየመታ ልደርስበት የማልችል የሆነ እርካታ እናፍቃለሁ?
ክሪስ እንድመጣ ስላሳመነኝ ተደስቻለሁ። እንደገና ሳር ላይ ጋደም ማለት፣ ቀዝቀዝ ማለትና መታደስ ከሁሉም በላይ ደግሞ እንደገና ሙሉ በሙሉ
ህያውነት እንዲሰማ መሆን እንዴት ደስ ያላል!
“ክሪስ…” አልኩ። ይህንን የሚያምር ምሽት እንዳላበላሽ እየፈራሁ፡ “እናታችን የት ትመስልሃለች?
ኮከቦቹ ላይ ሲያፈጥ ቆየና በመጨረሻ “የት እንደሆነች አላውቅም” ሲል መለሰልኝ።
“ምንም የምትጠረጥረው ነገር የለም?”
“እንዴ! አለ እንጂ”
“ምንድነው?”
“ታማ ሊሆን ይችላል”
“አልታመመችም! እናታችን ታማ አታውቅም:"
“ለአባቷ የስራ ጉዞ የሆነ ቦታ ሄዳ ይሆናል”
“ታዲያ ለምን እንደምትሄድና መቼ ልትመለስ እንደምትችል አልነገረችንም?”
“አላውቅም!” አለ በንዴት ምሽቱን ያበላሸሁበት ይመስለኛል። እውነቱን ነው ማወቅ አይችልም ከኔ የበለጠ ሊያውቅ አይችልም:
“ክሪስ… በፊት የምትወዳትና የምትተማመንባትን ያህል አሁንም
ትተማመንባታለህ?” “እንደዚህ አይነት ጥያቄ አትጠይቂኝ… እናቴ'ኮ ናት። ያለችን እሷ ብቻ ናት። እዚህ ተኝቼ ስለሷ መጥፎ ነገር እንድናገር ጠብቀሽ ከሆነ አላደርገውም! ዛሬ ማታ የትም ብትሆን ስለኛ ማሰቧ አይቀርም: እናም ተመልሳ ትመጣለች። ስለ መሄዷና ይህንን ያህል ጊዜ ሳታየን ስለመቆየቷ
ጥሩ ምክንያት ይኖራታል። በዚያ መተማመን ትችያለሽ፡”
የማስበውን ልነግረው አልቻልኩም መጥታ ስለ እቅዶቿ ለእኛ ለመንገር ጊዜ ልታጣ አትችልም እሱም ይህንን እውነታ ያውቀዋል
ህመም ሲሰማው ድምፁ ላይ የሚደመጥ ጎርናና ድምፀት
አለ፡ ህመሙ ግን አካላዊ አልነበረም: በጥያቄዎቼ ያመጣሁበትን መጎዳት ልወስድለት
ፈለግኩ: “ክሪስ… በቲቪ ስመለከት በእኔ እድሜ ያሉ ሴቶችና በአንተ እድሜ ያሉ ወንዶች እየተቀጣጠሩ መገናኘት ይጀምራሉ እና… በቀጠሮ ጊዜ ምን እንደሚደረግ ታውቃለህ?”
“አዎ ቲቪ ላይ ብዙ አይቻለሁ”
“ማየት ግን ከማድረግ ጋር አንድ አይደለም::”
“ምን እንደምታደርጊና ምን እንደምታወሪ አጠቃላይ ሀሳብ ይሰጥሻል። በዛ ላይ አሁንም አንቺ ወንዶችን ለመቅጠር ገና ልጅ ነሽ”
የሆነ ነገር ልንገርህ? በእኔ እድሜ ያለች ሴት በአንተ እድሜ ካለ ወንድ
በአንድ አመት ትበልጣለች::"
“እብድ ነሽ!”
"እብድ? ይህንን ሀቅ ያነበብኩት ከመፅሄት ላይ ነው የፃፈው ደግሞ በዚህ ርዕስ ላይ በደንብ የሚያውቅ የሳይኮሎጂ ዶክተር ነው" አልኩ በጣም ተገርሟል። “እሱ እንዳለው፣ ሴቶች ከወንዶች ይልቅ በስሜት ቶሎ ይበስላሉ”
የዚህ ነገር ፀሀፊ በራሱ አለመብሰል የሰው ዘርን ሁሉ እየገመተ ነው፡”
ክሪስ አንተ ሁሉንም ነገር እንደምታውቅ ታስባለህ፤ ግን ማንም ሰው ሁሉንም ነገር አታውቅም” ብዙ ጊዜ
እንደሚያደርገው ጭንቅላቱን ወደ እኔ ዞር አድርጎ አይኖቼን
ተመለከተ። “ልክ ነሽ!” ሲል ደስ በሚል ስሜት ውስጥ ሆኖ ተስማማ “የማውቀው ያነበብኩትን ብቻ ነው በውስጤ የሚሰማኝ ግን ልክ እንደ አንደኛ ክፍል ተማሪ ግራ የተጋባ ነው: እናታችን ባደረገችው ነገር እጅግ ተናድጃለሁ ስለሚሰሙኝ በርካታ ስሜቶች የማወራው ወንድ አጠገቤ የለም”
በክርኑ ደገፍ ብሎ ቀና አለና ወደታች ፊቴ ላይ አፍጥጦ “ፀጉርሽ ተመልሶ ለማደግ ብዙ ጊዜ እንደማይፈጅ አስባለሁ: ያንን መቀስ ባልተጠቀምኩ ኖሮ
ምንም ጥሩ ነገር አላመጣም::” ስለፎክስወርዝ አዳራሽ እንዳስብ የሚያደርገኝ ምንም ነገር ባይኖር የተሻለ ነበር።
“እንሂድ ክሪስ…” አልኩት።
እያመነታ ተነስቶ እጆቹን አፍታታና “አንድ ዙር እንዋኝ?” ሲል ጠየቀኝ
“አይ እንመለስ…”
ከሀይቁ እየራቅን በጫካው ውስጥ አድርገን ደስ በሚል ፀጥታ ውስጥ በቀስታ እየተራመድን ነው:: ከእስር ቤቱ ውጪ መሬት ላይ በመሆናችን ያገኘነውን ነጻነት እያጣጣምነው ተጓዝን፡
ራሳችን ሰርተን ጭስ ማውጫው ላይ ያሰርነው ገመድ አጠገብ ለረጅም ጊዜ ቆምን: “ክሪስ የተለየ ነገር ተሰምቶሀል?” ስል ጠየቅኩት
“hመራመድ… መሬት ላይ ከመሮጥና ለአጭር ጊዜ ከመዋኘት በስተቀር ያደረግነው ነገር የለም: ነገር ግን በጣም በተስፋ የተሞላሁና ህያው እንደሆንኩ
ተሰምቶኛል” አለኝ፡
“ብንፈልግ ዛሬ ማታ እናታችንን ሳንጠብቅ ማምለጥ እንችል ነበር። ወደ ላይ ወጥተን መንትዮቹን የምንይዝበት ማንጠልጠያ እንስራና በእንቅልፍ ላይ እንዳሉ ወደታች ማውረድ እንችላለን፡ ማምለጥ እንችላለን! ነፃ እንሆናለን::
መልስ ሳይሰጥ ዝም ብሎ ወደጣሪያው መውጣት ጀመረ። ከተቀዳደደ አንሶላ የተሰራውን መሰላል በፍጥነት በእግሮቹ መሀል እየያዘ ወደ ላይ ወጣ። ልክ
ጣሪያው ላይ እንደደረሰ እኔ መውጣት ጀመርኩ: ገመዱ የሁለት ሰዎችን ክብደት ይይዛል ብለን ስላልተማመንበት ተራ በተራ መውጣታችን ግድ ነበር።
ወደታች ከመውረድ ወደ ላይ መውጣት ይከብዳል። ከእጆቼ ይልቅ እግሮቼ ጠንካራ እንደሆኑ ተሰማኝ፡ ላይ ወዳለው ወደሚቀጥለው ቋጠሮ ደርሼ የቀኝ
እግሬን አነሳሁ ድንገት ግራ እግሬ አሟለጨኝና በደካማ እጆቼ ብቻ ገመዱን እንደያዝኩ አየር ላይ ተንጠለጠልኩ
አጭር ጩኸት ከከንፈሬ አመለጠ! ከመሬት በጣም ከፍ ብያለሁ
“ጠብቂ!” ክሪስ ከላይ ሆኖ ተጣራ: “ገመዱን ቀጥታ በእግሮችሽ መካከል ነው ማድረግ ያለብሽ፤ ከዚያ በእግሮችሽ ጨምቀሽ መያዝ ነው: ፍጠኚ!” እየሰራሁ ያለሁትን ማየት አልቻልኩም: ማድረግ የምችለው ትዕዛዙን
መከተል ብቻ ነው፡ ሰውነቴ እየተንቀጠቀጠ ገመዱን በጭኖቼ መካከል ለመያዝ ጣርኩ ፍርሃት አድክሞኛል: አንድ ቦታ ላይ ረጅም በቆየሁ ቁጥር የበለጠ እየፈራሁ መጣሁ። መብረክረክ፣ መንቀጥቀጥ ጀመርኩ ከዚያ
እምባዬ መጣ የሚያናድድ የሴት እምባ!
“እጄጋ ልትደርሺ ትንሽ ቀርቶሻል። "ክሪስ አደፋፈረኝ “ጥቂት እርምጃዎች ብቻ… ከዚያ እኔ እይዝሻለሁ: አትፍሪ ካቲ! መንትዮቹ ምን ያህል እንደሚፈልጉሽ እያሰብሽ ብቻ ውጪ… ሞክሪ… አይዞሽ ሞክሪ!” ከላይ ያለውን ሌላኛውን ቋጠሮ ለመያዝ እጄን ከያዝኩበት ለማስለቀቅ ለራሴ
መንገር ነበረብኝ፡ ደግሜ ደጋግሜ ለራሴ ማድረግ እችላለሁ! ማለት ጀመርኩ እግሮቼ ሳሩን በመርገጤ ምክንያት ያሟልጫሉ። ግን ደግሞ ክሪስም ሳሩ ላይ ነበር፡ ቢሆንም መውጣት ችሏል እሱ ከቻለ ደግሞ እኔም እችላለሁ።
ቀስ በቀስ የክሪስ እጅ እጄን መያዝ የሚችልበት ርቀት ላይ ደረስኩ
ጠንካራ እጆቹ ሲይዙኝ ከእጆቼ ጣት ጀምሮ እስከ እግሮቼ ጣት ድረስ ደሜ በእፎይታ ሲሞቅ ታወቀኝ በጥቂት ሰኮንዶች ውስጥ ወደላይ ስቦ አወጣኝና በሳቅና በለቅሶ ታጅበን ተቃቀፍን፡ ከዚያ ዳዴ እያልን ጭስ መውጫው አጠገብ ደረስን፡ የዚያን ጊዜ ነው እየተንቀጠቀጥን የተለመደው ግዛታቸው ውስጥ ያረፍነው ክሪስ አልጋው ላይ ተጋድሞ አተኩሮ እያየኝ ካቲ… ሀይቁ ዳር ጋደም ያልን ጊዜ ለአንድ ወይም ለሁለት ሰከንድ ትንሽ መንግስተ ስማያት ያለን
አልመሰለሽም ነበር? ከገመዱ ላይ ልትወድቂ ስትይ ደግሞ እኔም የምሞት መስሎኝ ነበር። ሁለተኛ እንደዛ አናደርግም ክንዶችሽ የኔን ክንዶች ያህል ጠንካራ አይደሉም ያንን በመርሳቴ ይቅርታ አድርጊልኝ”
ስትደሰቺ ደግሞ ለራስሽ ትዘፍኛለሽ፤ እንዳለመታደል ሆኖ ያን የምታደርጊው ብዙ ጊዜ አይደለም”
“አንተ ብዙ ጊዜ ደስ ይልሀል?”
አስደሳቹ ምሽት እንደገና ስለተፈጥሮና እንግዳ ስለሆኑ መንገዶቹ እንዳስብ አደረገኝ፡ የተፈጥሮ አብዛኞቹ መንገዶቹ ሙሉ በሙሉ አልረዳቸውም፣በሌሊት የማልመውን አይነት ነገር የማልመው ለምንድነው? ለምንስ ልቤ እየመታ ልደርስበት የማልችል የሆነ እርካታ እናፍቃለሁ?
ክሪስ እንድመጣ ስላሳመነኝ ተደስቻለሁ። እንደገና ሳር ላይ ጋደም ማለት፣ ቀዝቀዝ ማለትና መታደስ ከሁሉም በላይ ደግሞ እንደገና ሙሉ በሙሉ
ህያውነት እንዲሰማ መሆን እንዴት ደስ ያላል!
“ክሪስ…” አልኩ። ይህንን የሚያምር ምሽት እንዳላበላሽ እየፈራሁ፡ “እናታችን የት ትመስልሃለች?
ኮከቦቹ ላይ ሲያፈጥ ቆየና በመጨረሻ “የት እንደሆነች አላውቅም” ሲል መለሰልኝ።
“ምንም የምትጠረጥረው ነገር የለም?”
“እንዴ! አለ እንጂ”
“ምንድነው?”
“ታማ ሊሆን ይችላል”
“አልታመመችም! እናታችን ታማ አታውቅም:"
“ለአባቷ የስራ ጉዞ የሆነ ቦታ ሄዳ ይሆናል”
“ታዲያ ለምን እንደምትሄድና መቼ ልትመለስ እንደምትችል አልነገረችንም?”
“አላውቅም!” አለ በንዴት ምሽቱን ያበላሸሁበት ይመስለኛል። እውነቱን ነው ማወቅ አይችልም ከኔ የበለጠ ሊያውቅ አይችልም:
“ክሪስ… በፊት የምትወዳትና የምትተማመንባትን ያህል አሁንም
ትተማመንባታለህ?” “እንደዚህ አይነት ጥያቄ አትጠይቂኝ… እናቴ'ኮ ናት። ያለችን እሷ ብቻ ናት። እዚህ ተኝቼ ስለሷ መጥፎ ነገር እንድናገር ጠብቀሽ ከሆነ አላደርገውም! ዛሬ ማታ የትም ብትሆን ስለኛ ማሰቧ አይቀርም: እናም ተመልሳ ትመጣለች። ስለ መሄዷና ይህንን ያህል ጊዜ ሳታየን ስለመቆየቷ
ጥሩ ምክንያት ይኖራታል። በዚያ መተማመን ትችያለሽ፡”
የማስበውን ልነግረው አልቻልኩም መጥታ ስለ እቅዶቿ ለእኛ ለመንገር ጊዜ ልታጣ አትችልም እሱም ይህንን እውነታ ያውቀዋል
ህመም ሲሰማው ድምፁ ላይ የሚደመጥ ጎርናና ድምፀት
አለ፡ ህመሙ ግን አካላዊ አልነበረም: በጥያቄዎቼ ያመጣሁበትን መጎዳት ልወስድለት
ፈለግኩ: “ክሪስ… በቲቪ ስመለከት በእኔ እድሜ ያሉ ሴቶችና በአንተ እድሜ ያሉ ወንዶች እየተቀጣጠሩ መገናኘት ይጀምራሉ እና… በቀጠሮ ጊዜ ምን እንደሚደረግ ታውቃለህ?”
“አዎ ቲቪ ላይ ብዙ አይቻለሁ”
“ማየት ግን ከማድረግ ጋር አንድ አይደለም::”
“ምን እንደምታደርጊና ምን እንደምታወሪ አጠቃላይ ሀሳብ ይሰጥሻል። በዛ ላይ አሁንም አንቺ ወንዶችን ለመቅጠር ገና ልጅ ነሽ”
የሆነ ነገር ልንገርህ? በእኔ እድሜ ያለች ሴት በአንተ እድሜ ካለ ወንድ
በአንድ አመት ትበልጣለች::"
“እብድ ነሽ!”
"እብድ? ይህንን ሀቅ ያነበብኩት ከመፅሄት ላይ ነው የፃፈው ደግሞ በዚህ ርዕስ ላይ በደንብ የሚያውቅ የሳይኮሎጂ ዶክተር ነው" አልኩ በጣም ተገርሟል። “እሱ እንዳለው፣ ሴቶች ከወንዶች ይልቅ በስሜት ቶሎ ይበስላሉ”
የዚህ ነገር ፀሀፊ በራሱ አለመብሰል የሰው ዘርን ሁሉ እየገመተ ነው፡”
ክሪስ አንተ ሁሉንም ነገር እንደምታውቅ ታስባለህ፤ ግን ማንም ሰው ሁሉንም ነገር አታውቅም” ብዙ ጊዜ
እንደሚያደርገው ጭንቅላቱን ወደ እኔ ዞር አድርጎ አይኖቼን
ተመለከተ። “ልክ ነሽ!” ሲል ደስ በሚል ስሜት ውስጥ ሆኖ ተስማማ “የማውቀው ያነበብኩትን ብቻ ነው በውስጤ የሚሰማኝ ግን ልክ እንደ አንደኛ ክፍል ተማሪ ግራ የተጋባ ነው: እናታችን ባደረገችው ነገር እጅግ ተናድጃለሁ ስለሚሰሙኝ በርካታ ስሜቶች የማወራው ወንድ አጠገቤ የለም”
በክርኑ ደገፍ ብሎ ቀና አለና ወደታች ፊቴ ላይ አፍጥጦ “ፀጉርሽ ተመልሶ ለማደግ ብዙ ጊዜ እንደማይፈጅ አስባለሁ: ያንን መቀስ ባልተጠቀምኩ ኖሮ
ምንም ጥሩ ነገር አላመጣም::” ስለፎክስወርዝ አዳራሽ እንዳስብ የሚያደርገኝ ምንም ነገር ባይኖር የተሻለ ነበር።
“እንሂድ ክሪስ…” አልኩት።
እያመነታ ተነስቶ እጆቹን አፍታታና “አንድ ዙር እንዋኝ?” ሲል ጠየቀኝ
“አይ እንመለስ…”
ከሀይቁ እየራቅን በጫካው ውስጥ አድርገን ደስ በሚል ፀጥታ ውስጥ በቀስታ እየተራመድን ነው:: ከእስር ቤቱ ውጪ መሬት ላይ በመሆናችን ያገኘነውን ነጻነት እያጣጣምነው ተጓዝን፡
ራሳችን ሰርተን ጭስ ማውጫው ላይ ያሰርነው ገመድ አጠገብ ለረጅም ጊዜ ቆምን: “ክሪስ የተለየ ነገር ተሰምቶሀል?” ስል ጠየቅኩት
“hመራመድ… መሬት ላይ ከመሮጥና ለአጭር ጊዜ ከመዋኘት በስተቀር ያደረግነው ነገር የለም: ነገር ግን በጣም በተስፋ የተሞላሁና ህያው እንደሆንኩ
ተሰምቶኛል” አለኝ፡
“ብንፈልግ ዛሬ ማታ እናታችንን ሳንጠብቅ ማምለጥ እንችል ነበር። ወደ ላይ ወጥተን መንትዮቹን የምንይዝበት ማንጠልጠያ እንስራና በእንቅልፍ ላይ እንዳሉ ወደታች ማውረድ እንችላለን፡ ማምለጥ እንችላለን! ነፃ እንሆናለን::
መልስ ሳይሰጥ ዝም ብሎ ወደጣሪያው መውጣት ጀመረ። ከተቀዳደደ አንሶላ የተሰራውን መሰላል በፍጥነት በእግሮቹ መሀል እየያዘ ወደ ላይ ወጣ። ልክ
ጣሪያው ላይ እንደደረሰ እኔ መውጣት ጀመርኩ: ገመዱ የሁለት ሰዎችን ክብደት ይይዛል ብለን ስላልተማመንበት ተራ በተራ መውጣታችን ግድ ነበር።
ወደታች ከመውረድ ወደ ላይ መውጣት ይከብዳል። ከእጆቼ ይልቅ እግሮቼ ጠንካራ እንደሆኑ ተሰማኝ፡ ላይ ወዳለው ወደሚቀጥለው ቋጠሮ ደርሼ የቀኝ
እግሬን አነሳሁ ድንገት ግራ እግሬ አሟለጨኝና በደካማ እጆቼ ብቻ ገመዱን እንደያዝኩ አየር ላይ ተንጠለጠልኩ
አጭር ጩኸት ከከንፈሬ አመለጠ! ከመሬት በጣም ከፍ ብያለሁ
“ጠብቂ!” ክሪስ ከላይ ሆኖ ተጣራ: “ገመዱን ቀጥታ በእግሮችሽ መካከል ነው ማድረግ ያለብሽ፤ ከዚያ በእግሮችሽ ጨምቀሽ መያዝ ነው: ፍጠኚ!” እየሰራሁ ያለሁትን ማየት አልቻልኩም: ማድረግ የምችለው ትዕዛዙን
መከተል ብቻ ነው፡ ሰውነቴ እየተንቀጠቀጠ ገመዱን በጭኖቼ መካከል ለመያዝ ጣርኩ ፍርሃት አድክሞኛል: አንድ ቦታ ላይ ረጅም በቆየሁ ቁጥር የበለጠ እየፈራሁ መጣሁ። መብረክረክ፣ መንቀጥቀጥ ጀመርኩ ከዚያ
እምባዬ መጣ የሚያናድድ የሴት እምባ!
“እጄጋ ልትደርሺ ትንሽ ቀርቶሻል። "ክሪስ አደፋፈረኝ “ጥቂት እርምጃዎች ብቻ… ከዚያ እኔ እይዝሻለሁ: አትፍሪ ካቲ! መንትዮቹ ምን ያህል እንደሚፈልጉሽ እያሰብሽ ብቻ ውጪ… ሞክሪ… አይዞሽ ሞክሪ!” ከላይ ያለውን ሌላኛውን ቋጠሮ ለመያዝ እጄን ከያዝኩበት ለማስለቀቅ ለራሴ
መንገር ነበረብኝ፡ ደግሜ ደጋግሜ ለራሴ ማድረግ እችላለሁ! ማለት ጀመርኩ እግሮቼ ሳሩን በመርገጤ ምክንያት ያሟልጫሉ። ግን ደግሞ ክሪስም ሳሩ ላይ ነበር፡ ቢሆንም መውጣት ችሏል እሱ ከቻለ ደግሞ እኔም እችላለሁ።
ቀስ በቀስ የክሪስ እጅ እጄን መያዝ የሚችልበት ርቀት ላይ ደረስኩ
ጠንካራ እጆቹ ሲይዙኝ ከእጆቼ ጣት ጀምሮ እስከ እግሮቼ ጣት ድረስ ደሜ በእፎይታ ሲሞቅ ታወቀኝ በጥቂት ሰኮንዶች ውስጥ ወደላይ ስቦ አወጣኝና በሳቅና በለቅሶ ታጅበን ተቃቀፍን፡ ከዚያ ዳዴ እያልን ጭስ መውጫው አጠገብ ደረስን፡ የዚያን ጊዜ ነው እየተንቀጠቀጥን የተለመደው ግዛታቸው ውስጥ ያረፍነው ክሪስ አልጋው ላይ ተጋድሞ አተኩሮ እያየኝ ካቲ… ሀይቁ ዳር ጋደም ያልን ጊዜ ለአንድ ወይም ለሁለት ሰከንድ ትንሽ መንግስተ ስማያት ያለን
አልመሰለሽም ነበር? ከገመዱ ላይ ልትወድቂ ስትይ ደግሞ እኔም የምሞት መስሎኝ ነበር። ሁለተኛ እንደዛ አናደርግም ክንዶችሽ የኔን ክንዶች ያህል ጠንካራ አይደሉም ያንን በመርሳቴ ይቅርታ አድርጊልኝ”
👍36❤1
የምሽቱ መብራት ጥጉ ላይ ሆኖ እየበራ ነው፡ በድንግዝግዙ ውስጥ አይኖቻችን ተገናኙ። “ስለሄድን አላዘንኩም: ደስ ብሎኛል፡ የእውነት ስሜት ከተሰማኝ ረጅም ጊዜዬ ነበር።"
“እንደዚያ ነው የተሰማሽ?” ሲል ጠየቀኝ: “እኔ ... ረጅም ጊዜ ከቆየ መጥፎ ህልም ላይ ለትንሽ ጊዜ የነቃን አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ፡"
እንደገና አነሳሁበት። ማንሳት ነበረብኝ፡፡ “ክሪስ እናታችን የት ያለች
ይመስልሀል? ቀስ በቀስ እኮ ከእኛ እየራቀች ነው ከዚህ በፊት ይህንን ያህል ጊዜ ሳታየን ቆይታ አታውቅም ከጠፋች ከወር በላይ ሆኗታል፡”
ከባድና የሀዘን ትንፋሹን ስማሁ። “የምሬን ስነግርሽ ካቲ፣ አላውቅም! ለአንቺ ከምትነግርሽ የተለየ ምንም አልነገረችኝም: ግን ጥሩ ምክንያት ይኖራታል ብለሽ መወራረድ ትችያለሽ"
“ግን ያለምንም ማብራሪያ ትታን ለመሄዷ ምን አይነት ምክንያት ሊኖራት ይችላል? ልታደርገው የምትችለው ትንሹ ነገር ያ አይደል እንዴ?”
“ምን እንደምል አላውቅም”
“ልጆች ቢኖሩኝ እሷ እንደተወቻቸው አልተዋቸውም ነበር። አራት ልጆች
አንድ ክፍል ውስጥ ቆልፌ አልረሳቸውም ነበር”
“ልጆች አይኖሩሽም አስታወስሽ?”
“ክሪስ፣ አንድ ቀን በሚያፈቅረኝ ባል ክንዶች ውስጥ እደንሳለሁ እና የእውነትም ልጅ ከፈለገ አንድ ለመውለድ ልስማማ እችል ይሆናል"
“እርግጥ ነው እያደግሽ ስትመጪ ሀሳብሽን እንደምትቀይሪ አውቃለሁ"
“ወንድ ሊያፈቅረኝ እንዲችል የሚያደርግ በቂ ቁንጅና ያለኝ ይመስልሀል?"
“ከበቂ በላይ ቁንጅና አለሽ፡'' ያፈረ ይመስላል
“ክሪስ፣ እናታችን አለምን የሚሽከረክራት ገንዘብ ነው እንጂ ፍቅር አይደለም ያለችንን ታስታውሳለህ? ሳስበው የተሳሳተች ይመስለኛል:"
“እውነት? በደንብ አስቢው ለምን ሁለቱም አይኖርሽም?”
አሰብኩት ብዙ አሰብኩት ጋደም ብዬ ኮርኒሱ ላይ እንዳፈጠጥኩ ፍቅርና ህይወትን ደግሜ ደጋግሜ በጥልቀት አሰላሰልኳቸው: ካነበብኳቸው መፃህፍት ውስጥ አንድ የጥበብ ፍልስፍና እወስድና ህይወቴን ሙሉ በዚያ ለማመን
እይዘዋለሁ
ፍቅር መጥቶ በሬን ካንኳኳ ያ ለኔ በቂ ነው።
አንድ ያልታወቀ ደራሲ ሲፅፍ “ዝና ቢኖርህም በቂ አይደለም፤ በዚያ ላይ ሀብት ቢጨመርበት እንኳን አሁንም በቂ አይደለም ዝና ሀብት እና ፍቅር ቢኖርህም... አሁንም በቂ አይደለም” ብሎ ነበር እና እጅግ አዝንለታለሁ።
ምክንያቱም ፍቅር ብቻውን እንኳን በቂ ነው...
✨ይቀጥላል✨
“እንደዚያ ነው የተሰማሽ?” ሲል ጠየቀኝ: “እኔ ... ረጅም ጊዜ ከቆየ መጥፎ ህልም ላይ ለትንሽ ጊዜ የነቃን አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ፡"
እንደገና አነሳሁበት። ማንሳት ነበረብኝ፡፡ “ክሪስ እናታችን የት ያለች
ይመስልሀል? ቀስ በቀስ እኮ ከእኛ እየራቀች ነው ከዚህ በፊት ይህንን ያህል ጊዜ ሳታየን ቆይታ አታውቅም ከጠፋች ከወር በላይ ሆኗታል፡”
ከባድና የሀዘን ትንፋሹን ስማሁ። “የምሬን ስነግርሽ ካቲ፣ አላውቅም! ለአንቺ ከምትነግርሽ የተለየ ምንም አልነገረችኝም: ግን ጥሩ ምክንያት ይኖራታል ብለሽ መወራረድ ትችያለሽ"
“ግን ያለምንም ማብራሪያ ትታን ለመሄዷ ምን አይነት ምክንያት ሊኖራት ይችላል? ልታደርገው የምትችለው ትንሹ ነገር ያ አይደል እንዴ?”
“ምን እንደምል አላውቅም”
“ልጆች ቢኖሩኝ እሷ እንደተወቻቸው አልተዋቸውም ነበር። አራት ልጆች
አንድ ክፍል ውስጥ ቆልፌ አልረሳቸውም ነበር”
“ልጆች አይኖሩሽም አስታወስሽ?”
“ክሪስ፣ አንድ ቀን በሚያፈቅረኝ ባል ክንዶች ውስጥ እደንሳለሁ እና የእውነትም ልጅ ከፈለገ አንድ ለመውለድ ልስማማ እችል ይሆናል"
“እርግጥ ነው እያደግሽ ስትመጪ ሀሳብሽን እንደምትቀይሪ አውቃለሁ"
“ወንድ ሊያፈቅረኝ እንዲችል የሚያደርግ በቂ ቁንጅና ያለኝ ይመስልሀል?"
“ከበቂ በላይ ቁንጅና አለሽ፡'' ያፈረ ይመስላል
“ክሪስ፣ እናታችን አለምን የሚሽከረክራት ገንዘብ ነው እንጂ ፍቅር አይደለም ያለችንን ታስታውሳለህ? ሳስበው የተሳሳተች ይመስለኛል:"
“እውነት? በደንብ አስቢው ለምን ሁለቱም አይኖርሽም?”
አሰብኩት ብዙ አሰብኩት ጋደም ብዬ ኮርኒሱ ላይ እንዳፈጠጥኩ ፍቅርና ህይወትን ደግሜ ደጋግሜ በጥልቀት አሰላሰልኳቸው: ካነበብኳቸው መፃህፍት ውስጥ አንድ የጥበብ ፍልስፍና እወስድና ህይወቴን ሙሉ በዚያ ለማመን
እይዘዋለሁ
ፍቅር መጥቶ በሬን ካንኳኳ ያ ለኔ በቂ ነው።
አንድ ያልታወቀ ደራሲ ሲፅፍ “ዝና ቢኖርህም በቂ አይደለም፤ በዚያ ላይ ሀብት ቢጨመርበት እንኳን አሁንም በቂ አይደለም ዝና ሀብት እና ፍቅር ቢኖርህም... አሁንም በቂ አይደለም” ብሎ ነበር እና እጅግ አዝንለታለሁ።
ምክንያቱም ፍቅር ብቻውን እንኳን በቂ ነው...
✨ይቀጥላል✨
❤23👍18👏1
በህይወት መንገድ ላይ.
(ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-4
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
///
ሀገር ፅልመት ለብሳለች....ዜጎቾ የተስፍ ምክነት በሚባል ክፍ በሽታ ተጠቅተው እየማቀቁ ነው።በሽታው በወረርሺኝ ደረጃ ተሠራጭቶ ሚኒዬኖች የቁም ሞት እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል።ግን ደግሞ ቀባሪ አጥተው በድናቸውን ይዘው በየአደባባዩ ይንገላወዳሉ።ሁሉም ሰው የተጨማደደ ጭለማ ፊት ነው ያለው.አዎ ሁለችንም እንደዛው ነን፤. ብንስቅ እንኳን ሳቃችን ትወና ፈገግታችንም የለበጣ ነው።
በአእምሮችን የሚብላላው ሀሳብ ስለመገፋታችን የሚዘምር፤ስለስብራታችን የሚያንጎራጉር ብቻ ነው። ከአንደበታችን ሰቆቃ፤ ምሬትና እሮሮ ያዘሉ ቃላት ናቸው እየተንከባለሉ የሚወጡት።አዎ ይሄ ከመሬት በላይ ያለው አሁናዊ የአገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡እኛም የዚህ እውነታ አካል ነበርን....አሁን ግን ተነጥለናል…ለቅሶችንም ሆነ ጩኻታችን ሀይወታችንን ለተወሰነ ቀንም ቢሆን ባለችበት ስጋ ውስጥ አስሮ የማቋየት የሰርቫይቫል ትግልን መሰረተ ያደረገ ነው ፡፡.እንዲያ ሲሆን ደግሞ ነገሮችን የምናይበት እይታ የተለየ ይሆናል.. እኛ አሁን እዚህ ከምድር በታች የታገትን አምስት ግለሰቦች ከሶስት ቀን በፊት እንደምናደርገው አሁን የዘይት ዋጋ መወደድ ጭራሽ አያሳስበንም..ዘይት እራሱ እስከወዲያኛው ቢጠፋ ግድ ያለው ሰው ከመካከላችን የለም…የኢኮኖሚ ግሽበቱም ሆነ የኑሮ ንረቱ የቅንጦት ወሬዎች ናቸው፡፡መንግስት ኖረ ተገረሰሰ አያሳስበንም..አረ ከዛም አልፎ የሀገር ህልውና እራሱ ከአጀንዳችን ውጭ ነው፡፡ከዚህ ጭለማና አስፈሪ የአለት ክመምር በሆነ ተአምር በህይወት እንውጣ እንጂ ስንወጣ ሱማሌያዊ እንሁን ሱደናዊ ቡኃላ የምናስብበት ጉዳይ ነው የሚሆነው፡፡:ኣይገርምም ግን ስለምንም ነገር ያለን እይታና ተርጉም ቆመን በምናስብበት ቦታና ሁኔታ እንደዚህ የተንቦረቀቀ የትርጉም ልዩነት መኖሩ ….
////
ምንም አይነት እርዳታ ሳይደርስልን ከምድር በታች እንደተቀረቀርን 16 ሰዓት አለፈን።አሁን ረሀብና የውሀ ጥም እየተፈታተነን ነው።በሪሁን እና አይዳ እንኳን ደክሟቸው መሰለኝ ከንግግራቸው ቆጠብ ከቀልድቸውም ለዘብ ብለዋል።
"ጋሽ አህመድ አረ አንድ ነገር እናድርግ"እኔ ነኝ ግራ ገብቶኝ በንጭንጭ የጠየቅኩት
"ኢንጂነር ምን እናድርግ ...የታየህ ነገር አለ?"
"ቢኖርማ እነግራችሁ አልነበር"
"እኔ ግን ምን ማድረግ እንዳለብን የመጣልኝ መሠለኝ ።››በሪሁን ነው ተናጋሪው፡፡
ምን?..ምን.."በጉጉት ሁላችንም ጠየቅነው፡፡
ሠላምን ጨምሮ ሁላችንም በያለንበት አይናችንንም ቀልባችንንም ወደ እሱ አዞርን"
"ሽንታችሁ አልወጠራችሁም?" ከሀሳባችን ጋር የማይገናኝ ግን ደግሞ ወቅታዊና ወሳኝ ጥያቄ ጠየቀን፡
"ምን..?"
"ሁላችሁም ጮኸችሁ እኮ....ሽንታችሁ ወጥሯችሆል ወይስ አልወጠራችሁም…?.ቀላል ጥያቄ እኮ ነው የጠየቅኩት.?"
‹‹እኔ ጭርቅ ላደርገው ነው›አለች አይዳ
"እሱማ እኔም ..."አልኩ የኩላሊቴን ጥዝጣዜ በውስጤ እያስታመምኩ
ሠላም ባለችበት ተንቆራጠጠች...ጋሽ አህመድ አንገቱን ደፋ....
"በሪሁን ከተቀመጠበት ተነሳና ትናንትና ከበላያችን የተጫነንን አለት ለመናድና መውጫ ለማግኘት ስንጠቀምበት የነበረውን እናም በተጨማሪ. ከዘንዶ ጋር ልንፋለምበት የነበረውን… ባለ 32 ዲያሜትር የአርማታ ጉማጅ ብረት ይዞ እኛ ከተቀመጥንበት በተቃራኒ ትናንት ዘንዶው ሾልኮ ከወጣበት ቀዳዳ አካባቢ በመሄድ መቆፈር ጀመረ...
"እንዴ ምን እየሠራህ ነው....?እዚህ ለመሰንበት እኮ የወሰንክ ነው የምትመስለው"አልኩት
"አይ የእኔ ውሳኔ ምን ይረባል ብለህ... አሁን ወሳኙ ከዚህ የቢሾፍቱ ሀይቅ መሠረት ስር የቀረቀረን አባታችን ቆሪጥ ነው"
"ቢስሚላሂ አለ ጋሽ አህመድ››
ሰላም ‹‹በኢየሱስ ስም ››ስትል እኔ ባለውበት ሽምቅቅ አልኩና በፀጥታ አማታብኩ....አይዳ በግዴለሽነት ትከሻዋን ከፍ ዘቅ አደረገች፡፡
"እንግዲህ የእውነት በሀይማኖት መቻቻል ማለት እንዲህ ነው...ሁላችሁም የየራሳችሁን አምላክ ጠርታችሆል..ምን አልባት በእነሱም መካከል መቻቻል ካለ ተጋግዘው ከዚህ ሲኦል ያወጡን ይሆናል"
መአቱን ለእኛ እያወራ አንድ ሜትር በአንድሜትር ጥልቀቱ 50 ሤ ሜትር የሚሆን ጉድጎድ ቆፍሮ አጠናቀቀና
"ጋሽ አህመድ ደግሞ ርብራብን ስራልን››አለና ቀጣዩን ስራ ለእሱ በመልቀቅ… ከፋውንዴሽኑ ብረት ጋር አብረው የወረድ የፎርም ወርክ ጣውላዎችን ይሰበስብለት ጀመር...እኔ ፤አይዳና ሰላም እጃችንን አጣምረን እየተመለከትን በአንድ ሰአት ውስጥ ቅልብጭ ያለች ሽንት ቤት ተሠራ...ሶስት የሚሆኑ ብረቶች መሬት ላይ ተተከሉና የሠላም ጋዎን እንደከለላ ተደረገበት..
"እሺ ...ከሁለት አንዳችሁ ግቡና ባርኩልን"አለ በሪሁን ወደ ሁለቱ ሴት እየተመለከተ
ሰላም አፈረች..."አረ እናንተ ቀድማችሁ ተጠቀሙ"
‹‹ግቢ አንጂ ..እኛ ነን መቅደም ያለብን››"አይዳ አበረታታቻት ..ሰላም ፈራ ተባ እያለች መራመድ ጀመረች
"ሠላም"ጠራት በሪሁን
"አቤት"አለችና ባለችበት ቆመች
ምን ሊላት ነው ብዬ ስጠብቅ ቀጥታ ወደእኔ መጣና "ኢንጂነር ኪስህ ውስጥ ሶፍት ያየው መሠለኝ"
"አዎ..አለኝ"እጄን ወደ ኪሴ ሰደድኩና ያለኝን ሶፍት እጅ ላይ አስቀመጥኩለት…..እኩል ሶስት ቦታ ከፈለና , አንዱን ለእኔ መልሶ የተቀረውን አንዱን ለሰላም አንዱን ለአይዳ አደለ..."ብሩህ የሆነ አንፀባራቂ ፈገግታ ከሁለተ ሰቶች ተቸረው "በፈጣሪ ይህቼ ሰላም ሚሏት መለኩሴ መሳይ ሴት ፈገግ ስትል ሌላ አስደማሚ ወጣት ነች ከውስጧ ፈጣ የምትወጣው...ሰው እንዴት ቆንጆ መልክ ሳይኖረው እንዲህ ያምራል››.ሶፍቱን ተቀብላ ገባች።
እጄ ላይ የተወልኝን ሶፍት ወደ ፊት ዘርግቼ .."ለእናንተም ውሰድአ"አልኩኝ.እሱንና ጋሽ አህመድን ማለቴ ነው፡፡
"አይ ይቅርብን ..ኦኛ መላ ነገራችን የጠነከረ ነው ...ሳሩንም ድንጋዩንም ብንጠቀም ምንም አይለንም...ባይሆን የሚሆነው አይታወቅምና ቆጠብ አድርጋችሁ ተጠቀሙ›› የሚል ምክር ሰጠን፡፡
የሽንት ቤቱ ትዕይንት ከተጠናቀቀ ብኃላ መልሰን ወደቁዘማችን ገባን ...አሁን አቀማመጣችን የተለየ ነው።ወንዶቹ ሠላምን ኤደን, መሀከል አድርገው እነሡ ከግራና ከቀኝ አጅበዎቸው ተጠባብቀውና ተደጋግፈው ተቀምጠዋል ።እኔ ከእነሡ በአንድ ሜትር ፈንጠር ብዬ ለብቻዬ ኩርምድ ብዬ ተቀምጫለው።ውስጤ ግን ከእነሱ ጋር መለጠፍን ነው የተመኘው...ከሙቀታቸው መቆደስ ..ከተስፋቸው መጋራት።
//
አሁን ቅርቃር ውስጥ ከገባን 22 ሰዓት ሆኖናል"በጣም እየተራብን ነው...ከረሀብ በላይ ደግሞ ውሀ ጥሙ...
"ቆይ ቆይ እስቲ...."ሰላም ነች ጆሮዎን ወደአናታችን ቀስራ ዝም እንድንል ያስጠነቀቀችን።
‹‹ምነው አሁንም ሌላ ነገር ሊፈጠር ነው እንዳትይይኝ ብቻ››ስጋቴን ተናገርኩ
‹‹አዎ ሊፈጠር ነው…ግን ጥሩ ነገር መሰለኝ››
ሁላችንም ተነቃቃን....እሷ የሰማችውን ነገር ለመስማት ሁላችንም በተመሳሳይ ጆሮአችንን ቀሰርን..አዎ ቃቃ ...የሚል ነገር ይሰማል… አረ እንደውም አፈሩ ከላያችን የተፈረፈረ ወደመሬት እየረገፈ ነው።
"እንዳልኩት አምላኮቻችን ተቻችለው እኛን ነፃ ለማድረግ እየተባበሩ መሠለኝ"አለ በሪሁን።
(ታጋቾቹ)
ምዕራፍ-4
(በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ)
///
ሀገር ፅልመት ለብሳለች....ዜጎቾ የተስፍ ምክነት በሚባል ክፍ በሽታ ተጠቅተው እየማቀቁ ነው።በሽታው በወረርሺኝ ደረጃ ተሠራጭቶ ሚኒዬኖች የቁም ሞት እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል።ግን ደግሞ ቀባሪ አጥተው በድናቸውን ይዘው በየአደባባዩ ይንገላወዳሉ።ሁሉም ሰው የተጨማደደ ጭለማ ፊት ነው ያለው.አዎ ሁለችንም እንደዛው ነን፤. ብንስቅ እንኳን ሳቃችን ትወና ፈገግታችንም የለበጣ ነው።
በአእምሮችን የሚብላላው ሀሳብ ስለመገፋታችን የሚዘምር፤ስለስብራታችን የሚያንጎራጉር ብቻ ነው። ከአንደበታችን ሰቆቃ፤ ምሬትና እሮሮ ያዘሉ ቃላት ናቸው እየተንከባለሉ የሚወጡት።አዎ ይሄ ከመሬት በላይ ያለው አሁናዊ የአገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡እኛም የዚህ እውነታ አካል ነበርን....አሁን ግን ተነጥለናል…ለቅሶችንም ሆነ ጩኻታችን ሀይወታችንን ለተወሰነ ቀንም ቢሆን ባለችበት ስጋ ውስጥ አስሮ የማቋየት የሰርቫይቫል ትግልን መሰረተ ያደረገ ነው ፡፡.እንዲያ ሲሆን ደግሞ ነገሮችን የምናይበት እይታ የተለየ ይሆናል.. እኛ አሁን እዚህ ከምድር በታች የታገትን አምስት ግለሰቦች ከሶስት ቀን በፊት እንደምናደርገው አሁን የዘይት ዋጋ መወደድ ጭራሽ አያሳስበንም..ዘይት እራሱ እስከወዲያኛው ቢጠፋ ግድ ያለው ሰው ከመካከላችን የለም…የኢኮኖሚ ግሽበቱም ሆነ የኑሮ ንረቱ የቅንጦት ወሬዎች ናቸው፡፡መንግስት ኖረ ተገረሰሰ አያሳስበንም..አረ ከዛም አልፎ የሀገር ህልውና እራሱ ከአጀንዳችን ውጭ ነው፡፡ከዚህ ጭለማና አስፈሪ የአለት ክመምር በሆነ ተአምር በህይወት እንውጣ እንጂ ስንወጣ ሱማሌያዊ እንሁን ሱደናዊ ቡኃላ የምናስብበት ጉዳይ ነው የሚሆነው፡፡:ኣይገርምም ግን ስለምንም ነገር ያለን እይታና ተርጉም ቆመን በምናስብበት ቦታና ሁኔታ እንደዚህ የተንቦረቀቀ የትርጉም ልዩነት መኖሩ ….
////
ምንም አይነት እርዳታ ሳይደርስልን ከምድር በታች እንደተቀረቀርን 16 ሰዓት አለፈን።አሁን ረሀብና የውሀ ጥም እየተፈታተነን ነው።በሪሁን እና አይዳ እንኳን ደክሟቸው መሰለኝ ከንግግራቸው ቆጠብ ከቀልድቸውም ለዘብ ብለዋል።
"ጋሽ አህመድ አረ አንድ ነገር እናድርግ"እኔ ነኝ ግራ ገብቶኝ በንጭንጭ የጠየቅኩት
"ኢንጂነር ምን እናድርግ ...የታየህ ነገር አለ?"
"ቢኖርማ እነግራችሁ አልነበር"
"እኔ ግን ምን ማድረግ እንዳለብን የመጣልኝ መሠለኝ ።››በሪሁን ነው ተናጋሪው፡፡
ምን?..ምን.."በጉጉት ሁላችንም ጠየቅነው፡፡
ሠላምን ጨምሮ ሁላችንም በያለንበት አይናችንንም ቀልባችንንም ወደ እሱ አዞርን"
"ሽንታችሁ አልወጠራችሁም?" ከሀሳባችን ጋር የማይገናኝ ግን ደግሞ ወቅታዊና ወሳኝ ጥያቄ ጠየቀን፡
"ምን..?"
"ሁላችሁም ጮኸችሁ እኮ....ሽንታችሁ ወጥሯችሆል ወይስ አልወጠራችሁም…?.ቀላል ጥያቄ እኮ ነው የጠየቅኩት.?"
‹‹እኔ ጭርቅ ላደርገው ነው›አለች አይዳ
"እሱማ እኔም ..."አልኩ የኩላሊቴን ጥዝጣዜ በውስጤ እያስታመምኩ
ሠላም ባለችበት ተንቆራጠጠች...ጋሽ አህመድ አንገቱን ደፋ....
"በሪሁን ከተቀመጠበት ተነሳና ትናንትና ከበላያችን የተጫነንን አለት ለመናድና መውጫ ለማግኘት ስንጠቀምበት የነበረውን እናም በተጨማሪ. ከዘንዶ ጋር ልንፋለምበት የነበረውን… ባለ 32 ዲያሜትር የአርማታ ጉማጅ ብረት ይዞ እኛ ከተቀመጥንበት በተቃራኒ ትናንት ዘንዶው ሾልኮ ከወጣበት ቀዳዳ አካባቢ በመሄድ መቆፈር ጀመረ...
"እንዴ ምን እየሠራህ ነው....?እዚህ ለመሰንበት እኮ የወሰንክ ነው የምትመስለው"አልኩት
"አይ የእኔ ውሳኔ ምን ይረባል ብለህ... አሁን ወሳኙ ከዚህ የቢሾፍቱ ሀይቅ መሠረት ስር የቀረቀረን አባታችን ቆሪጥ ነው"
"ቢስሚላሂ አለ ጋሽ አህመድ››
ሰላም ‹‹በኢየሱስ ስም ››ስትል እኔ ባለውበት ሽምቅቅ አልኩና በፀጥታ አማታብኩ....አይዳ በግዴለሽነት ትከሻዋን ከፍ ዘቅ አደረገች፡፡
"እንግዲህ የእውነት በሀይማኖት መቻቻል ማለት እንዲህ ነው...ሁላችሁም የየራሳችሁን አምላክ ጠርታችሆል..ምን አልባት በእነሱም መካከል መቻቻል ካለ ተጋግዘው ከዚህ ሲኦል ያወጡን ይሆናል"
መአቱን ለእኛ እያወራ አንድ ሜትር በአንድሜትር ጥልቀቱ 50 ሤ ሜትር የሚሆን ጉድጎድ ቆፍሮ አጠናቀቀና
"ጋሽ አህመድ ደግሞ ርብራብን ስራልን››አለና ቀጣዩን ስራ ለእሱ በመልቀቅ… ከፋውንዴሽኑ ብረት ጋር አብረው የወረድ የፎርም ወርክ ጣውላዎችን ይሰበስብለት ጀመር...እኔ ፤አይዳና ሰላም እጃችንን አጣምረን እየተመለከትን በአንድ ሰአት ውስጥ ቅልብጭ ያለች ሽንት ቤት ተሠራ...ሶስት የሚሆኑ ብረቶች መሬት ላይ ተተከሉና የሠላም ጋዎን እንደከለላ ተደረገበት..
"እሺ ...ከሁለት አንዳችሁ ግቡና ባርኩልን"አለ በሪሁን ወደ ሁለቱ ሴት እየተመለከተ
ሰላም አፈረች..."አረ እናንተ ቀድማችሁ ተጠቀሙ"
‹‹ግቢ አንጂ ..እኛ ነን መቅደም ያለብን››"አይዳ አበረታታቻት ..ሰላም ፈራ ተባ እያለች መራመድ ጀመረች
"ሠላም"ጠራት በሪሁን
"አቤት"አለችና ባለችበት ቆመች
ምን ሊላት ነው ብዬ ስጠብቅ ቀጥታ ወደእኔ መጣና "ኢንጂነር ኪስህ ውስጥ ሶፍት ያየው መሠለኝ"
"አዎ..አለኝ"እጄን ወደ ኪሴ ሰደድኩና ያለኝን ሶፍት እጅ ላይ አስቀመጥኩለት…..እኩል ሶስት ቦታ ከፈለና , አንዱን ለእኔ መልሶ የተቀረውን አንዱን ለሰላም አንዱን ለአይዳ አደለ..."ብሩህ የሆነ አንፀባራቂ ፈገግታ ከሁለተ ሰቶች ተቸረው "በፈጣሪ ይህቼ ሰላም ሚሏት መለኩሴ መሳይ ሴት ፈገግ ስትል ሌላ አስደማሚ ወጣት ነች ከውስጧ ፈጣ የምትወጣው...ሰው እንዴት ቆንጆ መልክ ሳይኖረው እንዲህ ያምራል››.ሶፍቱን ተቀብላ ገባች።
እጄ ላይ የተወልኝን ሶፍት ወደ ፊት ዘርግቼ .."ለእናንተም ውሰድአ"አልኩኝ.እሱንና ጋሽ አህመድን ማለቴ ነው፡፡
"አይ ይቅርብን ..ኦኛ መላ ነገራችን የጠነከረ ነው ...ሳሩንም ድንጋዩንም ብንጠቀም ምንም አይለንም...ባይሆን የሚሆነው አይታወቅምና ቆጠብ አድርጋችሁ ተጠቀሙ›› የሚል ምክር ሰጠን፡፡
የሽንት ቤቱ ትዕይንት ከተጠናቀቀ ብኃላ መልሰን ወደቁዘማችን ገባን ...አሁን አቀማመጣችን የተለየ ነው።ወንዶቹ ሠላምን ኤደን, መሀከል አድርገው እነሡ ከግራና ከቀኝ አጅበዎቸው ተጠባብቀውና ተደጋግፈው ተቀምጠዋል ።እኔ ከእነሡ በአንድ ሜትር ፈንጠር ብዬ ለብቻዬ ኩርምድ ብዬ ተቀምጫለው።ውስጤ ግን ከእነሱ ጋር መለጠፍን ነው የተመኘው...ከሙቀታቸው መቆደስ ..ከተስፋቸው መጋራት።
//
አሁን ቅርቃር ውስጥ ከገባን 22 ሰዓት ሆኖናል"በጣም እየተራብን ነው...ከረሀብ በላይ ደግሞ ውሀ ጥሙ...
"ቆይ ቆይ እስቲ...."ሰላም ነች ጆሮዎን ወደአናታችን ቀስራ ዝም እንድንል ያስጠነቀቀችን።
‹‹ምነው አሁንም ሌላ ነገር ሊፈጠር ነው እንዳትይይኝ ብቻ››ስጋቴን ተናገርኩ
‹‹አዎ ሊፈጠር ነው…ግን ጥሩ ነገር መሰለኝ››
ሁላችንም ተነቃቃን....እሷ የሰማችውን ነገር ለመስማት ሁላችንም በተመሳሳይ ጆሮአችንን ቀሰርን..አዎ ቃቃ ...የሚል ነገር ይሰማል… አረ እንደውም አፈሩ ከላያችን የተፈረፈረ ወደመሬት እየረገፈ ነው።
"እንዳልኩት አምላኮቻችን ተቻችለው እኛን ነፃ ለማድረግ እየተባበሩ መሠለኝ"አለ በሪሁን።
👍21
"እውነትህን ሳይሆን አይቀርም"አልኩት ...ምክንያቱም አሁን ከበላያችን የሚበነው አቧራ ብቻ ሳይሆን የሆነ ቱቦ መሳይ ነገር እየቦረቦረ ሲወጣ እየታየኝ ነው...አምስታችንም እርስ በርስ ተጣብቀን ቆመን አይናችንን አንጋጠን ሰርስሮ የሚወጣውን ነገር ምንነት ለመለየት እየጣርን ነው።
"ወይ አላህ ከልጆቼ መልሰህ ልታገናኘኝ ነው"አለ ጋሸ አህመድ፡፡
"ከዚህ እንደወጣው እሮጬ ሶስት ጆንቦ ድራፍት ነው የምጠጣው....ኢንጂነር ሂሳብ ባንተነው እሺ"በሪሁን ነው ፍላጎቱን በጉጉት የተናገረው፡፡
‹‹እንውጣ እንጂ አብረን ነው የምንገለብጠው..››አይዳ ነች
‹ትክክል እንደውም ቃልሽንም ትጠብቂያለሽ…መለቴ ሰጥሀለው ያልሽውን ነገር ወዲያው ነው የምትሰጪኝ››
‹‹ይመችህ…ላንተ ብቻ መሰለህ.ከዚህ በሰላም ልውጣ አንጂ ለጠየቀኝ ሁሉ ነው የማድለው..ድግሞ ይሄን ሚስጥር ለአገር ምድሩ ንዛና ወንዱ ሁሉ ትሰጠኛለች እያለ እንደዳቦ ቤት ወረፋ ይያዝ አሉ››
‹‹ደሞ ለሞላ ሴት ምን ስለሆነ ነው ወንዱ ላንቺ ወረፋ የሚሰለፈው?›እኔ ነኝ በንዴት የተናገርኩት
‹‹ኢንጂነር አንዴ ብትቀምስ አንተም መሰለፍህ አይቀርም››አለቺኝ….ከአይዳ ነገሮች በጣም የሚያበሳጨኝ ምንም ነገር ብናገር ላናድዳት አለመቻሌ ነው፡
፡
እሷን ችላ አልኩና ወደ በሪሁን ዞሬ "ተስማምቼለው"አልኩት ከእሱ ጋር ጃንቦ ቤት ገብቼ ጎን ለጎን ተቀምጬ ስጠጣ ታይቶኝ ፈገግ አልኩ...
ሠላም በራሷ ሀሳብ ውስጥ ነበረች"አልገባኝም እየሰረሰረ እየመጣ ያለው እኮ ባለ 160 ዲያሜትር የብረት ቱቧ ነው።በዚ መቼስ አይጥ ካልሆነ ሰው ሊመጣም ሆነ ሊወጣበት አይችልም።››አለ ጋሽ አህመድ
"አይ መጀመሪያ በህይወት መኖራችንን ለማረጋገጥ እየጣሩ ነው ...አየህ ዝም ብለው በሰፊው እንዳይቆፍሩ የመሬቱን መናድ ፈርተው መሰለኝ...."አብራርቼ ሳልጨርስ
ሠላም ሌላ ጩኸት ጮኸች"ቱቦ ጫፍ ላይ የሆነ ነገር አለ"
"አዎ መገናኛ ሬዴዬ ነው"ጋሽ አህመድ ነው ተናጋሪው።
"ጎምበስ በል"አለው በሪሁን ጋሽ አህመድ ፊት ቆሞ
‹‹ምን እየሆንክ ነው ?ለምንድነው የማጎነበሰው?"
"ለአላህ ምስጋና ለማድረስ ነዎ..ባክህ ስቀልድ ነው ቱቦ ገና ቦርብሮ ስራችን እስኪደርስ ትእግስት የለኝም ....ትከሻህ ላይ ተሸከመኝና ሬዲዪኑን ለውርደው"
"አዎ እውነቱን ነው"ሁላችንም ተጋግዘን አንጠለጠልንና ጋሽ አህመድ ተከሻ ላይ ጫነው....ሬዲዬኑን ይዞ ወረደ.. ጋሽ አህመድ ተቀበለውና መጎርጎር ጀመረ...
አዎ ድምፅ ተሠማ .."
""አህመድ ነኝ ..ይሰማል"
"አዎ ይሰማል...በህይወት አላችሁ?የተጎዳ ሰው አለ?"
"ሁላችንም ሰላም ነን .. በሪሁን ትንሽ ጭንቅላቱን ተፈንክቷል ..ቢሆንም ጉዳቱ ለክፍ የሚሠጥ አይደለም"
"በሪሁን ..በርዬ...አይዞኝ"የብዙ ሰው መንጫጫት በሬዲዬ ይሰማል።
ከላይ ያለው ሰውዬ ጥያቄውን ቀጠለ"ለመሆኑ ስንት ናችሁ..?እርግጠኛ መሆን አልቻልንም"
‹‹አምስት ነን"እኔ ..በሪሁን ..ኢንጂነር በቃሉ ፤አይዳ እና አዲሷ እስቶር ኪፐር ሰላም ነች።
"እሺ እንግዲህ በህይወት በመኖራችሁ ደስተኛ ነን ...ያው ከ35 ሜትር ርቀት ላይ ስላላችሁ በጣም አስቸጋሪ ስራ ነው የሚጠብቀን...ከአሁን ብኃላ ቢያንስ የስድስት ሰአት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ ቁፎሮ ይጠብቀናል።እስፍተን እየቆፈርን ያለነው ይሄ ቱቦ በመጣበት አቅጣጫ ስለሆነ ...በተቻለ መጠን ከዛ ዞር የምትሉበት እድል ይኖራል?"
"አዎ ሰፊ ዎሻ መሳይ ቦታ ላይ ነን ያለነው ቢያንስ ሰባት ስምንት ሜትር አፈግፍገን መቀመጥ ስለምንችል ሳትሳቀቁ መቆፈር ትችላላችሁ"
"ጥሩ ዜና ነው ያሰማሀን ..አሁን ቱቦውን ወደላይ ስበን ከማውጣታችን በፊት ምግብና መጠጥ ልንልክላችሁ ነው ...ሌላ የምትፈልጉት የተለየ ነገር ይኖራል..?
"ፍሻና የቁስል አልኮል ...እና የህመም ማስታገሻ ኪኒን"እኔ ነኝ እንዲህ ያልኩት
"በሪሁን ተነጫነጨ ..አሁን ለስድስት ሰዓት ይሄ የመድሀኒት ዝርዝር ምን ያደርጋል ...ባይሆን ከቻሉ አረቄ ነገር ቢልኩ"
"ከላይ ያለ ድምፅ መጣ....ቤተሰቦቻችሁ በጣም ስላጨናነቁን ሁላችሁንም ተራ በተራ አንዳንድ ሰው ያናግራችሆል››
"መጀመሪያ ኢንጂነር..."
ሬዲዬኑን ተቀበልኩ...ወንድሞቼ...እናቴ ወይስ
"ሄሎ ቤብ..."እጮኛ ተብዬዎ ነች
"አለው እንዴት ነሽ?"
"ውይ ቤብ ...አጣውህ ብዬ ውስጤ ተሠብሮ ነበር ...ለሀገር ጠቅላላ ጥር ላይ ላገባነው ብዬ ተበጥርቄ አንድ ነግር ብትሆን ምን ይውጠኝ ነበር?በጣም ነው ሚስ ያደረኩህ እሺ...እንደውም ጥር ድረስ መጠበቅ የለብንም...››
ወሬዎ አቅለሸለሸኝ.‹‹...ምን ነክቶኝ ነው ይህቺን አይነት ቀፎ ያፈቀርኩት"
"የእሷን ወሬ እንዳልሰማ ሆኜ ‹‹..እነእማዬ አልሰሙም እንዴ"
"እኔማ ይረበሻሉ ብዬ ደብቄያቸው ነበር ..አሁን ግን ሚዲያው ሆነ ፌስ ብኩ ጠቅላላ የሚያወራው ስለናንተ ስለሆነ ሰምተው ከወንድሞችህ ጋር ወደእዚህ እየመጡ ነው።ብታይ አይደለም እናንተ እኔ ራሴ ፌመስ ሆኜያለው እስከአሁን አራት ጋዜጠኛ ነው ኢንተርቪው ያደረገኝ።››
"ቸው በቃ"
ሬዲዎኑን ለጋሽ አህመድ አቀበልኩና ጥግ ይዠ ኩርምት ብዬ በመቀመጥ ቀጣዪን መከታተል ጀመርኩ።ጋሽ አህመድ እየተላቀሰ ሚስቱንና ልጆቹን አወራ..ከዛ በሪሁን እናቱን አወራና ..ለአይዳ አቀበላት..እሷም በተመሳሳይ ታላቅ እህቷን አወራችና ለሠላም አቀበለቻት....
"አልፈልግም›› አለቻት
‹‹ለምን.?.››.
‹‹የሚያናግረኝ ሰው የለማ"
ሁላችንም ተገርመን እርስ በርስ ተያየን"ጋሽ አህመድ ከአይዳ እጅ መገናኛ ሬዲዬኑን ተቀብሎ እላይ ካሉት ጋር ተገናኘ
"ሠላምን ለማናገር የቀረበ ቤተሠብ አለ?"
ፀጥ አለ
"ይሠማል..ሠላምን ማናገር የሚፈልግ ሰው አለ?"ደግሞ ጠየቀ
"አትልፋ ማንም አይኖርም"አለችው ሠላም
እውነትም ሠላምን ለማናገር የቀረበ ሰው የለም.አይዳ‹‹የእውነት እንነጋግር ከተባለ ሰው አናገረሽ አላናገረሸ ምን ይፈይድልሻል..አማልክቱ በቀጥታ እያናገረሽ እያየን›አለች.ለመጀመሪያ ጊዜ በአይዳ ሀሳብ ተስማማው፡፡›
ከላይ የሚያናግረን ሰው ‹‹..አሁን የሚያስፈልጋችሁን ነገር በቱቦው እንልካለን"ከሚል ንግግር ብኃላ የሬዳዬ ግንኙነቱ ተቆረጠ ...ከተወሰነ ደቂቃ ብኃላ ከገመትነው በላይ ብዙ ነገር በቱቧ እየተንጠባጠበ ይወርድ ጀመረ...ሁላችንም ልክ እንደተማከረ ሰው በቅድሚያ ያነሳነው ባለግማሽ ሊትር ውሀ ነው።የቻልነውን ያህል ተጎነጨንለት"ብስኩቶች ፤ኩኪሶች፤እሽግ ጅውሶች፤ሙዝ"መስቲካ ቸኮሌቶች ፤አልኮል፤:ኪኒኒ…"
የመጣው እቃ የሳምንት ስንቅ ይመስላል
"በስድስት ሰዓት ነው በስድስት ቀን ነው እናወጣችኃለን ያሉት"
ቱቦው ተግባሩን ሲጨርስ እንዳመጣጡ እየተሸበለለ ወደውስጥ በመግባት ከእይታችን ተሰወረ....
፤የተላከልንን እቃ በወግ በወጉ ማሰናዳት ጀመርን..የእቃ ብዛት ምክንያት ተገለፀልን።ለካ እያንዳንድ ሰው አጋርነቱን ለማስረዳት በእያንዳንድ ዕቃ ሽፍን ላይ ስሙንና መልካም ምኞቱን በአጭሩ በመግለፅ ስለተላከ ነው። ከተላከው ዕቃ ባለማጋነን 80 ፐርሰንቱ ለበሪሁን እና ለአይዳ የተላከ ነው"ቀሪው 20ፐርሰንት ለሦስታችን"
"ወይ አላህ ከልጆቼ መልሰህ ልታገናኘኝ ነው"አለ ጋሸ አህመድ፡፡
"ከዚህ እንደወጣው እሮጬ ሶስት ጆንቦ ድራፍት ነው የምጠጣው....ኢንጂነር ሂሳብ ባንተነው እሺ"በሪሁን ነው ፍላጎቱን በጉጉት የተናገረው፡፡
‹‹እንውጣ እንጂ አብረን ነው የምንገለብጠው..››አይዳ ነች
‹ትክክል እንደውም ቃልሽንም ትጠብቂያለሽ…መለቴ ሰጥሀለው ያልሽውን ነገር ወዲያው ነው የምትሰጪኝ››
‹‹ይመችህ…ላንተ ብቻ መሰለህ.ከዚህ በሰላም ልውጣ አንጂ ለጠየቀኝ ሁሉ ነው የማድለው..ድግሞ ይሄን ሚስጥር ለአገር ምድሩ ንዛና ወንዱ ሁሉ ትሰጠኛለች እያለ እንደዳቦ ቤት ወረፋ ይያዝ አሉ››
‹‹ደሞ ለሞላ ሴት ምን ስለሆነ ነው ወንዱ ላንቺ ወረፋ የሚሰለፈው?›እኔ ነኝ በንዴት የተናገርኩት
‹‹ኢንጂነር አንዴ ብትቀምስ አንተም መሰለፍህ አይቀርም››አለቺኝ….ከአይዳ ነገሮች በጣም የሚያበሳጨኝ ምንም ነገር ብናገር ላናድዳት አለመቻሌ ነው፡
፡
እሷን ችላ አልኩና ወደ በሪሁን ዞሬ "ተስማምቼለው"አልኩት ከእሱ ጋር ጃንቦ ቤት ገብቼ ጎን ለጎን ተቀምጬ ስጠጣ ታይቶኝ ፈገግ አልኩ...
ሠላም በራሷ ሀሳብ ውስጥ ነበረች"አልገባኝም እየሰረሰረ እየመጣ ያለው እኮ ባለ 160 ዲያሜትር የብረት ቱቧ ነው።በዚ መቼስ አይጥ ካልሆነ ሰው ሊመጣም ሆነ ሊወጣበት አይችልም።››አለ ጋሽ አህመድ
"አይ መጀመሪያ በህይወት መኖራችንን ለማረጋገጥ እየጣሩ ነው ...አየህ ዝም ብለው በሰፊው እንዳይቆፍሩ የመሬቱን መናድ ፈርተው መሰለኝ...."አብራርቼ ሳልጨርስ
ሠላም ሌላ ጩኸት ጮኸች"ቱቦ ጫፍ ላይ የሆነ ነገር አለ"
"አዎ መገናኛ ሬዴዬ ነው"ጋሽ አህመድ ነው ተናጋሪው።
"ጎምበስ በል"አለው በሪሁን ጋሽ አህመድ ፊት ቆሞ
‹‹ምን እየሆንክ ነው ?ለምንድነው የማጎነበሰው?"
"ለአላህ ምስጋና ለማድረስ ነዎ..ባክህ ስቀልድ ነው ቱቦ ገና ቦርብሮ ስራችን እስኪደርስ ትእግስት የለኝም ....ትከሻህ ላይ ተሸከመኝና ሬዲዪኑን ለውርደው"
"አዎ እውነቱን ነው"ሁላችንም ተጋግዘን አንጠለጠልንና ጋሽ አህመድ ተከሻ ላይ ጫነው....ሬዲዬኑን ይዞ ወረደ.. ጋሽ አህመድ ተቀበለውና መጎርጎር ጀመረ...
አዎ ድምፅ ተሠማ .."
""አህመድ ነኝ ..ይሰማል"
"አዎ ይሰማል...በህይወት አላችሁ?የተጎዳ ሰው አለ?"
"ሁላችንም ሰላም ነን .. በሪሁን ትንሽ ጭንቅላቱን ተፈንክቷል ..ቢሆንም ጉዳቱ ለክፍ የሚሠጥ አይደለም"
"በሪሁን ..በርዬ...አይዞኝ"የብዙ ሰው መንጫጫት በሬዲዬ ይሰማል።
ከላይ ያለው ሰውዬ ጥያቄውን ቀጠለ"ለመሆኑ ስንት ናችሁ..?እርግጠኛ መሆን አልቻልንም"
‹‹አምስት ነን"እኔ ..በሪሁን ..ኢንጂነር በቃሉ ፤አይዳ እና አዲሷ እስቶር ኪፐር ሰላም ነች።
"እሺ እንግዲህ በህይወት በመኖራችሁ ደስተኛ ነን ...ያው ከ35 ሜትር ርቀት ላይ ስላላችሁ በጣም አስቸጋሪ ስራ ነው የሚጠብቀን...ከአሁን ብኃላ ቢያንስ የስድስት ሰአት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ ቁፎሮ ይጠብቀናል።እስፍተን እየቆፈርን ያለነው ይሄ ቱቦ በመጣበት አቅጣጫ ስለሆነ ...በተቻለ መጠን ከዛ ዞር የምትሉበት እድል ይኖራል?"
"አዎ ሰፊ ዎሻ መሳይ ቦታ ላይ ነን ያለነው ቢያንስ ሰባት ስምንት ሜትር አፈግፍገን መቀመጥ ስለምንችል ሳትሳቀቁ መቆፈር ትችላላችሁ"
"ጥሩ ዜና ነው ያሰማሀን ..አሁን ቱቦውን ወደላይ ስበን ከማውጣታችን በፊት ምግብና መጠጥ ልንልክላችሁ ነው ...ሌላ የምትፈልጉት የተለየ ነገር ይኖራል..?
"ፍሻና የቁስል አልኮል ...እና የህመም ማስታገሻ ኪኒን"እኔ ነኝ እንዲህ ያልኩት
"በሪሁን ተነጫነጨ ..አሁን ለስድስት ሰዓት ይሄ የመድሀኒት ዝርዝር ምን ያደርጋል ...ባይሆን ከቻሉ አረቄ ነገር ቢልኩ"
"ከላይ ያለ ድምፅ መጣ....ቤተሰቦቻችሁ በጣም ስላጨናነቁን ሁላችሁንም ተራ በተራ አንዳንድ ሰው ያናግራችሆል››
"መጀመሪያ ኢንጂነር..."
ሬዲዬኑን ተቀበልኩ...ወንድሞቼ...እናቴ ወይስ
"ሄሎ ቤብ..."እጮኛ ተብዬዎ ነች
"አለው እንዴት ነሽ?"
"ውይ ቤብ ...አጣውህ ብዬ ውስጤ ተሠብሮ ነበር ...ለሀገር ጠቅላላ ጥር ላይ ላገባነው ብዬ ተበጥርቄ አንድ ነግር ብትሆን ምን ይውጠኝ ነበር?በጣም ነው ሚስ ያደረኩህ እሺ...እንደውም ጥር ድረስ መጠበቅ የለብንም...››
ወሬዎ አቅለሸለሸኝ.‹‹...ምን ነክቶኝ ነው ይህቺን አይነት ቀፎ ያፈቀርኩት"
"የእሷን ወሬ እንዳልሰማ ሆኜ ‹‹..እነእማዬ አልሰሙም እንዴ"
"እኔማ ይረበሻሉ ብዬ ደብቄያቸው ነበር ..አሁን ግን ሚዲያው ሆነ ፌስ ብኩ ጠቅላላ የሚያወራው ስለናንተ ስለሆነ ሰምተው ከወንድሞችህ ጋር ወደእዚህ እየመጡ ነው።ብታይ አይደለም እናንተ እኔ ራሴ ፌመስ ሆኜያለው እስከአሁን አራት ጋዜጠኛ ነው ኢንተርቪው ያደረገኝ።››
"ቸው በቃ"
ሬዲዎኑን ለጋሽ አህመድ አቀበልኩና ጥግ ይዠ ኩርምት ብዬ በመቀመጥ ቀጣዪን መከታተል ጀመርኩ።ጋሽ አህመድ እየተላቀሰ ሚስቱንና ልጆቹን አወራ..ከዛ በሪሁን እናቱን አወራና ..ለአይዳ አቀበላት..እሷም በተመሳሳይ ታላቅ እህቷን አወራችና ለሠላም አቀበለቻት....
"አልፈልግም›› አለቻት
‹‹ለምን.?.››.
‹‹የሚያናግረኝ ሰው የለማ"
ሁላችንም ተገርመን እርስ በርስ ተያየን"ጋሽ አህመድ ከአይዳ እጅ መገናኛ ሬዲዬኑን ተቀብሎ እላይ ካሉት ጋር ተገናኘ
"ሠላምን ለማናገር የቀረበ ቤተሠብ አለ?"
ፀጥ አለ
"ይሠማል..ሠላምን ማናገር የሚፈልግ ሰው አለ?"ደግሞ ጠየቀ
"አትልፋ ማንም አይኖርም"አለችው ሠላም
እውነትም ሠላምን ለማናገር የቀረበ ሰው የለም.አይዳ‹‹የእውነት እንነጋግር ከተባለ ሰው አናገረሽ አላናገረሸ ምን ይፈይድልሻል..አማልክቱ በቀጥታ እያናገረሽ እያየን›አለች.ለመጀመሪያ ጊዜ በአይዳ ሀሳብ ተስማማው፡፡›
ከላይ የሚያናግረን ሰው ‹‹..አሁን የሚያስፈልጋችሁን ነገር በቱቦው እንልካለን"ከሚል ንግግር ብኃላ የሬዳዬ ግንኙነቱ ተቆረጠ ...ከተወሰነ ደቂቃ ብኃላ ከገመትነው በላይ ብዙ ነገር በቱቧ እየተንጠባጠበ ይወርድ ጀመረ...ሁላችንም ልክ እንደተማከረ ሰው በቅድሚያ ያነሳነው ባለግማሽ ሊትር ውሀ ነው።የቻልነውን ያህል ተጎነጨንለት"ብስኩቶች ፤ኩኪሶች፤እሽግ ጅውሶች፤ሙዝ"መስቲካ ቸኮሌቶች ፤አልኮል፤:ኪኒኒ…"
የመጣው እቃ የሳምንት ስንቅ ይመስላል
"በስድስት ሰዓት ነው በስድስት ቀን ነው እናወጣችኃለን ያሉት"
ቱቦው ተግባሩን ሲጨርስ እንዳመጣጡ እየተሸበለለ ወደውስጥ በመግባት ከእይታችን ተሰወረ....
፤የተላከልንን እቃ በወግ በወጉ ማሰናዳት ጀመርን..የእቃ ብዛት ምክንያት ተገለፀልን።ለካ እያንዳንድ ሰው አጋርነቱን ለማስረዳት በእያንዳንድ ዕቃ ሽፍን ላይ ስሙንና መልካም ምኞቱን በአጭሩ በመግለፅ ስለተላከ ነው። ከተላከው ዕቃ ባለማጋነን 80 ፐርሰንቱ ለበሪሁን እና ለአይዳ የተላከ ነው"ቀሪው 20ፐርሰንት ለሦስታችን"
👍14❤4
ለበሪሁን"ምነው አብሬህ በሆንኩ "ብላ የላከች አፍቃሪ ሁሉ አለች።እና ደግሞ ለምን እንደተላኩልን ያልገብን ዕቃዎችም አግኝተናል ለምሳሌ ከእሽጋቸው ያልተፈቱ ሶስት የተለያየ መጠን ያላቸው ቢላዎዎች "ሁለት ላይተር"
‹‹አይዳ ሲጋራ ታጬሻለሽ እንዴ;?››ላይተሮቸን በማየቴ ነው የጠየቅኳት..ከመሀከላችን እሷ ብታጬስ አይገርመኝም
‹‹ለምን ጠየከኝ…?ይዘሀል አንዴ?››
አይ ላይተሩ ምን አልባት የተላከው ላንቺ ከሆነ ብዬ ነው?››
‹‹ጎበዝ ነቄ እኮ ነህ››አለቺኝ
የተላከልን እቃ ሁሉ የበሪሁንን ቱታ እንደ ከረጢት በማዘጋጀት በእሱ ጠቀጠቅንና ይቆፈራል ከተባለበት ስፍራ በተቃራኒ አርቀን በመውሰድ አደላድለን አስቀመጥንና እኛም ተረጋግተን በመቀመጥ ከተላከልን የሚበላ ነገር የሚስማማንን በመምረጥ መመገብ ጀመርን።
ይቀጥላል ....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
‹‹አይዳ ሲጋራ ታጬሻለሽ እንዴ;?››ላይተሮቸን በማየቴ ነው የጠየቅኳት..ከመሀከላችን እሷ ብታጬስ አይገርመኝም
‹‹ለምን ጠየከኝ…?ይዘሀል አንዴ?››
አይ ላይተሩ ምን አልባት የተላከው ላንቺ ከሆነ ብዬ ነው?››
‹‹ጎበዝ ነቄ እኮ ነህ››አለቺኝ
የተላከልን እቃ ሁሉ የበሪሁንን ቱታ እንደ ከረጢት በማዘጋጀት በእሱ ጠቀጠቅንና ይቆፈራል ከተባለበት ስፍራ በተቃራኒ አርቀን በመውሰድ አደላድለን አስቀመጥንና እኛም ተረጋግተን በመቀመጥ ከተላከልን የሚበላ ነገር የሚስማማንን በመምረጥ መመገብ ጀመርን።
ይቀጥላል ....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
👍10❤9
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
በበነጋው ምንም ዳመና ያልነበረው ብራ ደማቅና ሞቃት ቀን ሆኖ ዋለ የፀሐይ ብርሃን በሚስዝ ሔር መኝታ ቤት ተንጣሏል” እመቤቲቱ ትኰሳት የዞረባት መስላ ፊቷ ቀልቶ ዐይኖቿ እየተቁለጨለጩ አልጋዋ ላይ ተጋድማለች ማስተርና ሚስዝ ሔር ከዘመናዊ ኑሮ ጋር እምብዛም አልተላመዱም " የመልበሻ ክፍል
የሚባል አያውቁም » መኝታ ቤታቸው ሰፊ ነበርና ሌላ ክፍል የመኖሩን ነገር አያምኑበትም ነበር።
ሚስተር ሔር ለቁርስ የምትፈልገውን ቢጠይቃት ፡ ከሻይና ከትንሽ የተጠበሰ ዳቦ በቀር ሌላ ምንም እንደማትቀምስ ነግራው '' ይልቅ እባክህን ከመውጣህ በፊት መስኮቱን ክፈትልኝና አየሩ ሲገባ ይሰማኝ " አለችው
“ የኔኮ እምነት ይህ አሞኛል የምትይው አን ...የታመምሽ እየመስልሽ እንጂ እውነት ይህን ያህል ታመሽ አይደለም ከመኝታሽ ተነሥተሽ የተጫጫነሽን
የሀሳብ በሽታ አራግፈሽ ወደ ምግብ ቤት ብትወርጂ ቁርሱም ተስማምቶሽ ቀኑን
ሙሉ ደስ ብሎሽ በዋለ ነበር በተረፈ ከዚ ተጋድመሽ ከማይረባ ሻይ በቀር ምንም ሳትቀምሺ ከተቀመጥሽ ትርፉ ድካም፡መንቀጥቀጥና እርባና ቢስነት ብቻ ይሆናል "
ለቁርስ መነሣት ከተውኩ ብዙ ሳምንት እንደሆነኝ ታውቃለህ ሪቻርድ
አሁንም ቢሆን ጭራሽ መነሣት አይሆንልኝም ” አለችው
'' በይ እንግዲያው ይኸኛውን መስኮት ብከፍትልሽ አየሩ በጣም ይቀርብሻል አለና ራቅ ያለውን ከፍቶላት ወጣ " ሚስተር ሔር ምን ጊዜም ሁሉ ነገር እሱ እንዳለው ብቻ እንዲሆን ስለሚፈልግ ራቅ ያለውን መስኮት እንዲከፍትላት ብትጠይቀው ኖሮ የቅርቡን ይከፍተው ነበር
ከአንድ ከሁለት ደቂቃ በኋላ ባርባራ ገባች " ባርባራ የኋላ የኋላ ትዕግሥተኛ
አዛኝ መሆን ጀምራ ነበር " የጭንቀቷ ምሬት ሁሉ ዐልፋል " ጠይባዋ ሁሉ
በኀዘንና በብስጭት ብዛት ለዝቧል "
“ እማማ ... አሞሽ አደረ እንዴ ? ሰሞኑን እንኳን ዶህና ነበርሽ " ትናንት ደኅና ነበር የተኛሽ " አሁን አባባ
“ ባርባራ ! ሰማሽኝ ? እነዚያ ክፉ ሕልሞች እንደገና ታዩኝ
“ እዬ እማማ !ለምን እንደዚህ ትሆኛለሽ ! " አለች ባርባራ በንዴት ብድግ ብላ " “እንዶዚህ ሆነሽ እስክትታመሚ ድረስ በማይረባ ቅዠት ትሞኛለሽ?
በሌላው ጉዳይ ሁሉ ልባም ነሽ እንዶዚህ የመሰለ ነገር ሲመጣብሽ ግን ብልህነትሽ
ሁሉ የት እንደምትጥይው ይገርመኛል "
“ ልጄ ... ታድያ ምነው እንዴት እንደማዶርግ ብትነግሪኝ " አለች ሚሲስሔር የባርባራን እጅ እንደገና ወደሷ እየሳበች “ እነዚህ ሕልሞች በኔ ፈቃድ አያመጡም በትኩሳት ሲያቃጥሉኝ : በሽተኛ ሲያደርጉልኝ ልከለክላቸው አልቻልኩም " ትናንትና ደህና ነበርኩ ቀሎኝ ደስ ብሎኝ ተመችቶኝ ነበር የተኛሁት ቀኑን ሙሉ ስለ ሪቻርድ ማሰቤን ምንም ትዝ አይለኝም ሕልም እንዲታየኝ በሐሳብም ሆነ በተግባር ምንም ያደረኩት ነገር የለም
ህልሙ ግን መጣ " ምን ላድርግ ?
ግን እኮ እነዚህ ደስ የማይሉ ሕልሞች ከተዉሽ ብዙ ጊዜያቸው ነበር ”
“ ብዙ ነው እንጂ ባርባራ ያኔ ሪቻርድ ተደብቆ ከመጣ ወዲህ አንድ ሕልም እንኳን ማየቴ ትዝ አይለኝም "
“ እና ' በጣም መጥፎ ሕልም ነበር እማማ ?
“አዬ ልጄ በጣም!እውነተኛው የሆሊጆን ገዳይ ዌስት ሊን መጥቶ አየሁት !
ከዚህ ከኛ ጋር ሆኖ
በዚህ ጊዜ መኝታ ቤቱ በር ድንገት ተከፈተና የጀስቲስ ሔር ፊት ብቅ አለ " ሚሲዝ ሔር ከመደንገጧ የተነሣ ትራሷም እስኪርገበገብ ድረስ ስትንቀጠቀጥ
ባርባራ ከእልጋው ተፈንጥራ ሔደች" ደግነቱ የንግግራቸውን ርዕስ አላወቀውም "
“ ዛሬ ቁርስም አታቀርቢ ባርባራ ? እኔ እንድሠራው ትልጊያለሽ መስለኝ አላት
“ አሁን ትመጣለች ... ሪቻርድ ” አለችው ሚስዝ ሔር ከመቼም በበለጠ
ስልል ባለ ድምፅ "
ባርባራ አባቷን ተከትላ ሮጠችና ቁርሱን አቅርባለት ቡናውን ቀድታለት ስታበቃ ለናቷ ሻይና የተጠበሰ ዳቦ ይዛላት ግባች "
“ እስኪ ስለ ሕልምሽ ንገሪኝ እማማ ” አለቻት "
“ ቁርስ እንዳይበርድብሽ እንጂ ልጄ ?
“ አይ ግድ የለም ... ስለ ሪቻርድ አለምሽ ?
“ ስለሱ እንኳን እስከዚህም አላየሁም ትዝ ይልሽ የለ! ባርባራ ያን ጊዜ ሪቻርድ ሌሊት መጥቶ ግድያውን ሌላ ሰው እንጂ እሱ እንዳልፈጸመው ሲነግረኝ እኔ እንኳን ኦትዌይ ቤተል እንደሆነ ብዬ ብጠይቀው ሌላ እንግዳ ሰው ነው ; ኦትዌይ ቤተል አይደለም አለኝ ዛሬ በሕልሜ ያ እሱ ያለው ሰውዬ ይመስለኛል ወደ ዌስት ሊን መጥቶ ከቤቴል ጋር ከቢታችን ገብቶ ስናነጋግረው ፡ እኛ እሱ እንደ ገደለ ስንነግረው እሱ አይደለሁም ብሎ ሲከራከር ነገሩን ወደ ሪቻርድ ሲያላክከው ጭንቀቴ እንደዚህ አይምሰልሽ " እንዲያውም ፍራቱ መሰለኝ የቀሰቀሰብኝ
ምን ይመስል ነበር ? ” አለቻት ድምጿን ዝቅ አድርጋ
“ አሁን አላስታውሰውም መልኩ ሁሉ ከሕልሙ ጋር አብሮ ጠፋ » አለባበሱን ሁሉ ሳየው የትልቅ ሰው ይመስል ነበር " እኛም በእኩልነት አይተን በአክብሮት ነበር የምናነጋግረው
የባርባራ አእምሮ በካፒቴን ቶርን ነገር ተይዟል " ስሙ ለሚስዝ ሔር አልተነገረም ነበር አሁንም ቢሆን ልትነግራት አልፈለገችም " በራሷ ግን በጥልቅ ሐሳብ
ተዋጠች
"ባርባራ . . ይህ ሳይታሰብ ላይጠራ የመጣብኝ ሕልም ደስ አለለኝም ምናለች በይኝ ያንን አስቀያሚ ግድያን የሚመለከት አንድ ነገር መነሣቱ አይቀርም"
“እማማ ... እኔ በሕልም እንደማላምን ታውቂያለሽ » ሰዎቹ ሕልምን የዚህ ምልክት ነው የዚያ ምሳሌ ነው ብለው ሲተረጕሙት ስሰማ ይገርመኛል" ቢሆንም ይህ በሕልምሽ የታየሽ ሰው ቁመቱ እጉሩ ምን እንደሚመስል ብታስታውሺው ኖሮ ደግ ነበር "
“እኔ ትዝታው ሁሉ ከሕልሙ ጋር አብሮ ጠፉ አላልኩሽም ? ቁመቱ እንኳን ረጂም ይመስለኛል ብቻ ተቀምጦ ነው የነበር
ኦትዌይ ቤተልም በስተኋላው ቁሟል ሪቻርድ ከደጅ ተደብቆ ከቤት የገባው ሰውዬ ውጥቶ እንዳያየው ፈርቶ ይንቀጠቀጥ እንደ ነበር ተሰማኝና እኔም እንደሱ እንቀጠቀጥ ጀመር ህልሙ
ቁልጭ ያለና ግልጽ ከመሆኑ የተነሣ ነፍሰ ገዳዩ ዌስት ሊን ላይ በአካለ ሥጋ አለ መኖሩን ለጥቂት ደቂቃ አጠራጥሮኝ ነበር በርግጥ እዚህ እንዳለ ወይም ወደዚህ እንደሚመጣ ይሰማኛል " እውነትም ነገሩን ልብ ብዪ ሳስበው ግን መሠረት የሌለው ቅዠት መሆኑን ዐውቀዋለሁ " አለችና አንገቷን ደፍታ በልጁዋ ክንድ ደገፍ ብላ“ መች ነው ይህ መከራ የሚያበቃው ? አንድ ዓመት እንደ ዋዛ እልፍ ሲል ሌላ ይተካል ዓመት እስካመት ዓመቶች እየተከታተሉ ሲመጡ ሲያልፉ ልጄ ግን እንደ ተሰደደ ቀረ አንቺ ልጄ
እኔስ የሪቻርድን ነገር ሳስበው ያመኛል” ልቤ አልችል አለ! ናፈቅሁ እስካየው ጓጓሁ የምወደው ፊቱን ሳላይ በሕይወት መኖሩን አንዲት ቃል እንኳን ከሱ ሳልሰማ ይኽው ሰባት ዓመቱ ሊሆን ነው " እውነት እኔ የተቀበልኩትን መከራ የተቀበለች እናት ትኖር ይሆን ?
“ እንደዚህ ራስሽን አታስጨንቂው እማማ አለበለዚያ ሕመምሽ እየጠ
ናብሽ ይሔዳል ”
“ ታምሜአለሁ እኮ
ባርባራ ! ሌላ ምን እሆናለሁ ?
“ዐውቃለሁ ግን ይህ ኀዘን
ይህ ጭንቀት ከባሰ በሽታ ይጥልሻል " በየሰባት
ዓመቱ አንድ ለውጥ አለ ይላሉ አባቶች አሁንም ይህ ሰባተኛ ዓመት ሲያልፍ
ስለ ሪቻርድ አንድ ነገር ያሰማን ይሆናል ምናልባትም ነጻነቱን ያገኝ ይሆናል ተስፋ አትቁረጭ "
“ ተስፋስ አልቆርጥም አንድ ቀን ሐቁ ወደ ብርሃን ይወጣ ይሆናል " እኔማ
በሱ እያመንኩ እንዴት ተስፋ እቆርጣለሁ ?
“ሻይ ጨምሬ ላምጣልሽ እማማ ?'' አለቻት ከአጭር ዝምታ በኋላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
በበነጋው ምንም ዳመና ያልነበረው ብራ ደማቅና ሞቃት ቀን ሆኖ ዋለ የፀሐይ ብርሃን በሚስዝ ሔር መኝታ ቤት ተንጣሏል” እመቤቲቱ ትኰሳት የዞረባት መስላ ፊቷ ቀልቶ ዐይኖቿ እየተቁለጨለጩ አልጋዋ ላይ ተጋድማለች ማስተርና ሚስዝ ሔር ከዘመናዊ ኑሮ ጋር እምብዛም አልተላመዱም " የመልበሻ ክፍል
የሚባል አያውቁም » መኝታ ቤታቸው ሰፊ ነበርና ሌላ ክፍል የመኖሩን ነገር አያምኑበትም ነበር።
ሚስተር ሔር ለቁርስ የምትፈልገውን ቢጠይቃት ፡ ከሻይና ከትንሽ የተጠበሰ ዳቦ በቀር ሌላ ምንም እንደማትቀምስ ነግራው '' ይልቅ እባክህን ከመውጣህ በፊት መስኮቱን ክፈትልኝና አየሩ ሲገባ ይሰማኝ " አለችው
“ የኔኮ እምነት ይህ አሞኛል የምትይው አን ...የታመምሽ እየመስልሽ እንጂ እውነት ይህን ያህል ታመሽ አይደለም ከመኝታሽ ተነሥተሽ የተጫጫነሽን
የሀሳብ በሽታ አራግፈሽ ወደ ምግብ ቤት ብትወርጂ ቁርሱም ተስማምቶሽ ቀኑን
ሙሉ ደስ ብሎሽ በዋለ ነበር በተረፈ ከዚ ተጋድመሽ ከማይረባ ሻይ በቀር ምንም ሳትቀምሺ ከተቀመጥሽ ትርፉ ድካም፡መንቀጥቀጥና እርባና ቢስነት ብቻ ይሆናል "
ለቁርስ መነሣት ከተውኩ ብዙ ሳምንት እንደሆነኝ ታውቃለህ ሪቻርድ
አሁንም ቢሆን ጭራሽ መነሣት አይሆንልኝም ” አለችው
'' በይ እንግዲያው ይኸኛውን መስኮት ብከፍትልሽ አየሩ በጣም ይቀርብሻል አለና ራቅ ያለውን ከፍቶላት ወጣ " ሚስተር ሔር ምን ጊዜም ሁሉ ነገር እሱ እንዳለው ብቻ እንዲሆን ስለሚፈልግ ራቅ ያለውን መስኮት እንዲከፍትላት ብትጠይቀው ኖሮ የቅርቡን ይከፍተው ነበር
ከአንድ ከሁለት ደቂቃ በኋላ ባርባራ ገባች " ባርባራ የኋላ የኋላ ትዕግሥተኛ
አዛኝ መሆን ጀምራ ነበር " የጭንቀቷ ምሬት ሁሉ ዐልፋል " ጠይባዋ ሁሉ
በኀዘንና በብስጭት ብዛት ለዝቧል "
“ እማማ ... አሞሽ አደረ እንዴ ? ሰሞኑን እንኳን ዶህና ነበርሽ " ትናንት ደኅና ነበር የተኛሽ " አሁን አባባ
“ ባርባራ ! ሰማሽኝ ? እነዚያ ክፉ ሕልሞች እንደገና ታዩኝ
“ እዬ እማማ !ለምን እንደዚህ ትሆኛለሽ ! " አለች ባርባራ በንዴት ብድግ ብላ " “እንዶዚህ ሆነሽ እስክትታመሚ ድረስ በማይረባ ቅዠት ትሞኛለሽ?
በሌላው ጉዳይ ሁሉ ልባም ነሽ እንዶዚህ የመሰለ ነገር ሲመጣብሽ ግን ብልህነትሽ
ሁሉ የት እንደምትጥይው ይገርመኛል "
“ ልጄ ... ታድያ ምነው እንዴት እንደማዶርግ ብትነግሪኝ " አለች ሚሲስሔር የባርባራን እጅ እንደገና ወደሷ እየሳበች “ እነዚህ ሕልሞች በኔ ፈቃድ አያመጡም በትኩሳት ሲያቃጥሉኝ : በሽተኛ ሲያደርጉልኝ ልከለክላቸው አልቻልኩም " ትናንትና ደህና ነበርኩ ቀሎኝ ደስ ብሎኝ ተመችቶኝ ነበር የተኛሁት ቀኑን ሙሉ ስለ ሪቻርድ ማሰቤን ምንም ትዝ አይለኝም ሕልም እንዲታየኝ በሐሳብም ሆነ በተግባር ምንም ያደረኩት ነገር የለም
ህልሙ ግን መጣ " ምን ላድርግ ?
ግን እኮ እነዚህ ደስ የማይሉ ሕልሞች ከተዉሽ ብዙ ጊዜያቸው ነበር ”
“ ብዙ ነው እንጂ ባርባራ ያኔ ሪቻርድ ተደብቆ ከመጣ ወዲህ አንድ ሕልም እንኳን ማየቴ ትዝ አይለኝም "
“ እና ' በጣም መጥፎ ሕልም ነበር እማማ ?
“አዬ ልጄ በጣም!እውነተኛው የሆሊጆን ገዳይ ዌስት ሊን መጥቶ አየሁት !
ከዚህ ከኛ ጋር ሆኖ
በዚህ ጊዜ መኝታ ቤቱ በር ድንገት ተከፈተና የጀስቲስ ሔር ፊት ብቅ አለ " ሚሲዝ ሔር ከመደንገጧ የተነሣ ትራሷም እስኪርገበገብ ድረስ ስትንቀጠቀጥ
ባርባራ ከእልጋው ተፈንጥራ ሔደች" ደግነቱ የንግግራቸውን ርዕስ አላወቀውም "
“ ዛሬ ቁርስም አታቀርቢ ባርባራ ? እኔ እንድሠራው ትልጊያለሽ መስለኝ አላት
“ አሁን ትመጣለች ... ሪቻርድ ” አለችው ሚስዝ ሔር ከመቼም በበለጠ
ስልል ባለ ድምፅ "
ባርባራ አባቷን ተከትላ ሮጠችና ቁርሱን አቅርባለት ቡናውን ቀድታለት ስታበቃ ለናቷ ሻይና የተጠበሰ ዳቦ ይዛላት ግባች "
“ እስኪ ስለ ሕልምሽ ንገሪኝ እማማ ” አለቻት "
“ ቁርስ እንዳይበርድብሽ እንጂ ልጄ ?
“ አይ ግድ የለም ... ስለ ሪቻርድ አለምሽ ?
“ ስለሱ እንኳን እስከዚህም አላየሁም ትዝ ይልሽ የለ! ባርባራ ያን ጊዜ ሪቻርድ ሌሊት መጥቶ ግድያውን ሌላ ሰው እንጂ እሱ እንዳልፈጸመው ሲነግረኝ እኔ እንኳን ኦትዌይ ቤተል እንደሆነ ብዬ ብጠይቀው ሌላ እንግዳ ሰው ነው ; ኦትዌይ ቤተል አይደለም አለኝ ዛሬ በሕልሜ ያ እሱ ያለው ሰውዬ ይመስለኛል ወደ ዌስት ሊን መጥቶ ከቤቴል ጋር ከቢታችን ገብቶ ስናነጋግረው ፡ እኛ እሱ እንደ ገደለ ስንነግረው እሱ አይደለሁም ብሎ ሲከራከር ነገሩን ወደ ሪቻርድ ሲያላክከው ጭንቀቴ እንደዚህ አይምሰልሽ " እንዲያውም ፍራቱ መሰለኝ የቀሰቀሰብኝ
ምን ይመስል ነበር ? ” አለቻት ድምጿን ዝቅ አድርጋ
“ አሁን አላስታውሰውም መልኩ ሁሉ ከሕልሙ ጋር አብሮ ጠፋ » አለባበሱን ሁሉ ሳየው የትልቅ ሰው ይመስል ነበር " እኛም በእኩልነት አይተን በአክብሮት ነበር የምናነጋግረው
የባርባራ አእምሮ በካፒቴን ቶርን ነገር ተይዟል " ስሙ ለሚስዝ ሔር አልተነገረም ነበር አሁንም ቢሆን ልትነግራት አልፈለገችም " በራሷ ግን በጥልቅ ሐሳብ
ተዋጠች
"ባርባራ . . ይህ ሳይታሰብ ላይጠራ የመጣብኝ ሕልም ደስ አለለኝም ምናለች በይኝ ያንን አስቀያሚ ግድያን የሚመለከት አንድ ነገር መነሣቱ አይቀርም"
“እማማ ... እኔ በሕልም እንደማላምን ታውቂያለሽ » ሰዎቹ ሕልምን የዚህ ምልክት ነው የዚያ ምሳሌ ነው ብለው ሲተረጕሙት ስሰማ ይገርመኛል" ቢሆንም ይህ በሕልምሽ የታየሽ ሰው ቁመቱ እጉሩ ምን እንደሚመስል ብታስታውሺው ኖሮ ደግ ነበር "
“እኔ ትዝታው ሁሉ ከሕልሙ ጋር አብሮ ጠፉ አላልኩሽም ? ቁመቱ እንኳን ረጂም ይመስለኛል ብቻ ተቀምጦ ነው የነበር
ኦትዌይ ቤተልም በስተኋላው ቁሟል ሪቻርድ ከደጅ ተደብቆ ከቤት የገባው ሰውዬ ውጥቶ እንዳያየው ፈርቶ ይንቀጠቀጥ እንደ ነበር ተሰማኝና እኔም እንደሱ እንቀጠቀጥ ጀመር ህልሙ
ቁልጭ ያለና ግልጽ ከመሆኑ የተነሣ ነፍሰ ገዳዩ ዌስት ሊን ላይ በአካለ ሥጋ አለ መኖሩን ለጥቂት ደቂቃ አጠራጥሮኝ ነበር በርግጥ እዚህ እንዳለ ወይም ወደዚህ እንደሚመጣ ይሰማኛል " እውነትም ነገሩን ልብ ብዪ ሳስበው ግን መሠረት የሌለው ቅዠት መሆኑን ዐውቀዋለሁ " አለችና አንገቷን ደፍታ በልጁዋ ክንድ ደገፍ ብላ“ መች ነው ይህ መከራ የሚያበቃው ? አንድ ዓመት እንደ ዋዛ እልፍ ሲል ሌላ ይተካል ዓመት እስካመት ዓመቶች እየተከታተሉ ሲመጡ ሲያልፉ ልጄ ግን እንደ ተሰደደ ቀረ አንቺ ልጄ
እኔስ የሪቻርድን ነገር ሳስበው ያመኛል” ልቤ አልችል አለ! ናፈቅሁ እስካየው ጓጓሁ የምወደው ፊቱን ሳላይ በሕይወት መኖሩን አንዲት ቃል እንኳን ከሱ ሳልሰማ ይኽው ሰባት ዓመቱ ሊሆን ነው " እውነት እኔ የተቀበልኩትን መከራ የተቀበለች እናት ትኖር ይሆን ?
“ እንደዚህ ራስሽን አታስጨንቂው እማማ አለበለዚያ ሕመምሽ እየጠ
ናብሽ ይሔዳል ”
“ ታምሜአለሁ እኮ
ባርባራ ! ሌላ ምን እሆናለሁ ?
“ዐውቃለሁ ግን ይህ ኀዘን
ይህ ጭንቀት ከባሰ በሽታ ይጥልሻል " በየሰባት
ዓመቱ አንድ ለውጥ አለ ይላሉ አባቶች አሁንም ይህ ሰባተኛ ዓመት ሲያልፍ
ስለ ሪቻርድ አንድ ነገር ያሰማን ይሆናል ምናልባትም ነጻነቱን ያገኝ ይሆናል ተስፋ አትቁረጭ "
“ ተስፋስ አልቆርጥም አንድ ቀን ሐቁ ወደ ብርሃን ይወጣ ይሆናል " እኔማ
በሱ እያመንኩ እንዴት ተስፋ እቆርጣለሁ ?
“ሻይ ጨምሬ ላምጣልሽ እማማ ?'' አለቻት ከአጭር ዝምታ በኋላ
👍17❤4
“ የለም ልጄ !አትምጪ ሻዩን ላኪልኝ አሁንም እንደጠማኝ ነው " አንቺ ወርደሽ ከአባትሽ ጋር ሁነሽ ቁርስሽን ብይ ምናልባት ፊታችን አዝኖ ያየ እንደሆነ ስለ ሪቻርድ እያሰባችሁ ነው እንዳይለን እፈራለሁ "
“ ቢልስ ? የማሰብ ነጻነትም የለንም ማለት ነው ?”
“ ኧረ ዝም በይ ልጄ ራሱ ለፍርድ ሊያቀርበው እንደማለ ታውቂያለሽ "
የሪቻርድን ወንጀለኝነት በትክhል አምኖበታል አሁን ደግሞ ስለሱ ማሰባችንን
ካወቀ ይጠረጥርና አገር ላገር ያስፈልገዋል አባትሽ እኮ በጣም . .
“ ያበዛዋል ” አለች ባርባራ ከእናቷ አፍ ነጥቃ "
ባርባራ ! እኔ የውነት ሰው ለማለት ነበር የፈለግሁት ” አለች እናቲቱ የልጅዋን አነጋገር በመቃወም "
“የገዛ ልጁን ለሞት አሳልፎ ለመስጠት አገር ላገር የሚያሳድዶው ከሆነ አረመኔ ነው የምለው " አለች እንባዋ በሽፋሽፍቷ እየተንቆረዘዘ " ከዚያ ዐይኗን ተጠንቅቃ አደራረቀችና ወደ ቁርስ ቤት ገባች።.....
💫ይቀጥላል💫
“ ቢልስ ? የማሰብ ነጻነትም የለንም ማለት ነው ?”
“ ኧረ ዝም በይ ልጄ ራሱ ለፍርድ ሊያቀርበው እንደማለ ታውቂያለሽ "
የሪቻርድን ወንጀለኝነት በትክhል አምኖበታል አሁን ደግሞ ስለሱ ማሰባችንን
ካወቀ ይጠረጥርና አገር ላገር ያስፈልገዋል አባትሽ እኮ በጣም . .
“ ያበዛዋል ” አለች ባርባራ ከእናቷ አፍ ነጥቃ "
ባርባራ ! እኔ የውነት ሰው ለማለት ነበር የፈለግሁት ” አለች እናቲቱ የልጅዋን አነጋገር በመቃወም "
“የገዛ ልጁን ለሞት አሳልፎ ለመስጠት አገር ላገር የሚያሳድዶው ከሆነ አረመኔ ነው የምለው " አለች እንባዋ በሽፋሽፍቷ እየተንቆረዘዘ " ከዚያ ዐይኗን ተጠንቅቃ አደራረቀችና ወደ ቁርስ ቤት ገባች።.....
💫ይቀጥላል💫
👍10❤4🥰1
በህይወት መንገድ ላይ
(ታጋቾቹ)
ምእራፍ 5
ዘሪሁን ገመቹ
"""
-ምንበላው ብስኩትና ኩኪስ የመሠሉ ደረቅ ምግቦች ቢሆኑም አልተራብንም፤ውሀም በተመሳሳይ ቢያንስ ሁለት ደርዘን የሚሆን አለን፤አሁን ያጣነው ትዕግስት ነው። በ6 ሰዓት ውስጥ እናወጣችሆለን ብለው እኛጋ ለመድረስ የላኩትን ቱቦ መልሰው በመሳብ የተገኘውን ቀዳዳ ሙሉ በሙሉ የደፈኑት ሰዎች እንሆ ከ20 ሰዓት በላይ ሆኖቸዋል። ምንም የሙከራ ምልክት ሆነ ከላይ የሚረግፍ አፈር የለም።እንግዲህ እዚ ወጥመድ ውስጥ ከተያዝን ሁለተኛ ቀናችንን አጠናቀን ሶስተኛውን ልንይዝ ነው።
"ሰዎች ይሄ ነገር እያስፈራኝ ነው"አለ ጋሽ አህመድ።
"ጋሽ አህመድ አንተስ ሁለት ልጅ ወልደህ ዘርህን ተክተሀል፤እኔ አለው እንጂ ያን ሁሉ ዘመን አርሼ አርሼ ባዶዬን ልመርሽ ነው። እስኪ ልጅስ ይቅር ለማስለቃሻ የሚሆን ደህና ፎቶ እንኳን ተነስቼ ለእናቴ ብሰጣት አትሉም...የማረባ ነኝ"
"ትቀልዳለህ አይደል፤ይልቅ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ?"አይዳ ነች
"ቀጥይ"
"ትናንትና በሬዲዬ ሲያናግሩን ወደውስጥ የተቀበርነው ወይም አሁን የምንገኝበት ወደ 30 ሜትር ጥልቀት እርቀን ነው።እንደምናየው ያለንበት ክፍል ድፍን ነገር ነው ....ታዲያ አየር ከየት እያገኘን እስከአሁን ቆየን?እንዴት ሳንታፈን?"
"በጣም ነው የተገረምኩባት "you are a gunies " እንዴት እስከአሁን ታፍነን ሳንሞት?"ጥያቄዎን መልሼ ጠየቅኩ..ሁሉም መልስ ለማግኘት ጭንቅላቱን ማሠራት ጀመረ
"ስንጥቁ" ?"
"የምን ስንጥቅ?"ጠየቅኩ
"የእኔ ስንጥቅ አልልህ መቼስ....የማወራው የደፈነው..ዘንዶው የመጣበት"ይሄንን የምትናገረው ወደዛው እየተንቀሳቀሰች ነው...ሠላምን ጨምሮ ሌሎቻችንም ተከተልነው።
"ይሄን እኮ ደፍነነዋል...መድፈን ይቅርና በሙቀት ጊዜ እቤታችንን መስኮት እንኳን ስንዘጋ እንዴት ነው?
"አዎ እውነትህን ነው....ግን ስለዚህ ቦታ ብዙም የምናውቀው ነገር የለም"
"እሺ ምን እናርግ?""
"እኔ ይሄንን የደፈነውን ስንጥቅ መልሰን እንክፈተው..ከቻልን ሰፋ እናድርግና እስከየት እንደሚወስድ እንወቅ"፤ንግግሬን ሳልጨርስ በሪሁን ወደኃላ ተመልሶ ብረት በማምጣት መቆፈር ጀመረ።
"ቀስ ይሄ የተነደለ ጭንቅላትህ ሳይድን ሌላ አደጋ እንዳያጋጥምህ ?"ሰላም ነች ያስጠነቀቀችው
"መበርቀሱ ቀላል ነው ይልቅ ያ ዘንዶ መጥቶ እንዳይውጠኝ ፀልይልኝ፤ቆይ እንደውም"አለና መቆፈሩን አቋርጦ ትናንት ከተላከልን ዕቃዎችን ማተረማመስ ጀመረ
"ምን ፈልገህ ነው?"ጠየቀችው ሰላም
"ትናንት ቢላዋዎች ተልከውልን ነበር አይደል፤አዎ አገኘሁት ይሄው አለና ከሶስቱ ቢላዎ መካከል ተለቅ ያለውን አነሳና ሽፍኑን ገልጦ ወገብ ላይ ሸጉጦ ወደቁፋሮ ተመለሠ
"በቢላዎ ብቻ ልትቆፍር እንዳይሆን?"
"አይ አይደለም ቅድመ ጥንቃቄ ነው...ዘንዶ ከዎጠኝ ሆድን በዚህ ቀድጄ ነፃ ወጣለው"
ጋሽ አህመድና በሪሁን ተጋግዘው ሲቆፍሩ ቆዩና ከ30 ደቂቃ ብኃላ አንገት የሚያሾልክ አይነት ቀዳዳ ተገኘ...ሁላችንም በየተራ አንገታችንን አስግገን በማስገባት አሻግረን ለማየት ሞከርን፤ጭለማ ነው ምንም የሚታይ ነገር የለም ግን ልኬቱን መገመት በሚያስቸግር እሩቅ ቦታ ላይ ምንነቱን መለየት የማይቻል አነንፀባራቂ ነገር ይታያል።
"ሠማይ ነው እንዴ ሚታየው?"እኔ ነኝ ግራ ገብቶኝ የጠየቅኩት
"ምን አልባት ውሀም ሊሆን ይችላል...ማለት የቢሾፍቱ ሀይቅ ውሀ"አይዳ
ውሀ ከሆነ እኮ የሀይቁ ወለል ነው ሚሆነው ሰባና ሰማኒያ ሜትር ዎኝተን ነው የላይኛውን ወለል የምናገኘው?"
አልኩኝ ሀሳብ ይዞኝ
"ታዲያ ምን ችግር አለው...እዛ ለመድረስ ያብቃንጂ"
"ሁለችሁም ዋና ትችላላችሁ እንዴ?"
"እኔ አልችልም" አለ ጋሽ አህመድ
"አንተስ ኢንጂነር ?" ጠየቀችች ሠላም ችላለው የሚል መልስ እንድመልስ በመመኘት
"አረ እኔ በፍፅም አልችልም"
"እኔ ጋሽ አህመድን አዝዬ ዋኛለው..ሠላምና አይዳ ደግሞ ኢንጂነሩን..ግን ቅድሚያ መስማማት አለብን የአመት ደሞዛችሁን ለእኛ ትለቃላችሁ"
"የአመት ደሞዜን ለቅቄ ዲቃላዎቼን ምን ላበላልህ ነው?"
"በህይወት ስትተርፋ አይደል የምታበላቸው ተወው እንደውም በአመት ደሞዝ አያዎጣኝም..እናንተስ ያዋጣችሆል..?አለ ወደ ሴቶቹ ዞሮ
"ባክህ ቀልድን ተውና ምን እናድርግ የሚለውን ብንመካከር ነው ሚሻለው"
አንቺ ደግሞ ዛሬም ከሞት ጋር ፊት ለፊት ተፋጠን ቁምነገር ብቻ እንዳወራ ትጠብቂያለሽ..እንደውም ደክሞኛል የሚበላ ነገር ስጪን ..ብሎ ባለበት ቁጭ አለ ..ጋሽ አህመድም ተከትሎት ተቀመጠ፤እኔና ሰላም ተጋግዘን እቃችን ያለበትን ጋወን ወደእነሡ አስጠጋነው
(ታጋቾቹ)
ምእራፍ 5
ዘሪሁን ገመቹ
"""
-ምንበላው ብስኩትና ኩኪስ የመሠሉ ደረቅ ምግቦች ቢሆኑም አልተራብንም፤ውሀም በተመሳሳይ ቢያንስ ሁለት ደርዘን የሚሆን አለን፤አሁን ያጣነው ትዕግስት ነው። በ6 ሰዓት ውስጥ እናወጣችሆለን ብለው እኛጋ ለመድረስ የላኩትን ቱቦ መልሰው በመሳብ የተገኘውን ቀዳዳ ሙሉ በሙሉ የደፈኑት ሰዎች እንሆ ከ20 ሰዓት በላይ ሆኖቸዋል። ምንም የሙከራ ምልክት ሆነ ከላይ የሚረግፍ አፈር የለም።እንግዲህ እዚ ወጥመድ ውስጥ ከተያዝን ሁለተኛ ቀናችንን አጠናቀን ሶስተኛውን ልንይዝ ነው።
"ሰዎች ይሄ ነገር እያስፈራኝ ነው"አለ ጋሽ አህመድ።
"ጋሽ አህመድ አንተስ ሁለት ልጅ ወልደህ ዘርህን ተክተሀል፤እኔ አለው እንጂ ያን ሁሉ ዘመን አርሼ አርሼ ባዶዬን ልመርሽ ነው። እስኪ ልጅስ ይቅር ለማስለቃሻ የሚሆን ደህና ፎቶ እንኳን ተነስቼ ለእናቴ ብሰጣት አትሉም...የማረባ ነኝ"
"ትቀልዳለህ አይደል፤ይልቅ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ?"አይዳ ነች
"ቀጥይ"
"ትናንትና በሬዲዬ ሲያናግሩን ወደውስጥ የተቀበርነው ወይም አሁን የምንገኝበት ወደ 30 ሜትር ጥልቀት እርቀን ነው።እንደምናየው ያለንበት ክፍል ድፍን ነገር ነው ....ታዲያ አየር ከየት እያገኘን እስከአሁን ቆየን?እንዴት ሳንታፈን?"
"በጣም ነው የተገረምኩባት "you are a gunies " እንዴት እስከአሁን ታፍነን ሳንሞት?"ጥያቄዎን መልሼ ጠየቅኩ..ሁሉም መልስ ለማግኘት ጭንቅላቱን ማሠራት ጀመረ
"ስንጥቁ" ?"
"የምን ስንጥቅ?"ጠየቅኩ
"የእኔ ስንጥቅ አልልህ መቼስ....የማወራው የደፈነው..ዘንዶው የመጣበት"ይሄንን የምትናገረው ወደዛው እየተንቀሳቀሰች ነው...ሠላምን ጨምሮ ሌሎቻችንም ተከተልነው።
"ይሄን እኮ ደፍነነዋል...መድፈን ይቅርና በሙቀት ጊዜ እቤታችንን መስኮት እንኳን ስንዘጋ እንዴት ነው?
"አዎ እውነትህን ነው....ግን ስለዚህ ቦታ ብዙም የምናውቀው ነገር የለም"
"እሺ ምን እናርግ?""
"እኔ ይሄንን የደፈነውን ስንጥቅ መልሰን እንክፈተው..ከቻልን ሰፋ እናድርግና እስከየት እንደሚወስድ እንወቅ"፤ንግግሬን ሳልጨርስ በሪሁን ወደኃላ ተመልሶ ብረት በማምጣት መቆፈር ጀመረ።
"ቀስ ይሄ የተነደለ ጭንቅላትህ ሳይድን ሌላ አደጋ እንዳያጋጥምህ ?"ሰላም ነች ያስጠነቀቀችው
"መበርቀሱ ቀላል ነው ይልቅ ያ ዘንዶ መጥቶ እንዳይውጠኝ ፀልይልኝ፤ቆይ እንደውም"አለና መቆፈሩን አቋርጦ ትናንት ከተላከልን ዕቃዎችን ማተረማመስ ጀመረ
"ምን ፈልገህ ነው?"ጠየቀችው ሰላም
"ትናንት ቢላዋዎች ተልከውልን ነበር አይደል፤አዎ አገኘሁት ይሄው አለና ከሶስቱ ቢላዎ መካከል ተለቅ ያለውን አነሳና ሽፍኑን ገልጦ ወገብ ላይ ሸጉጦ ወደቁፋሮ ተመለሠ
"በቢላዎ ብቻ ልትቆፍር እንዳይሆን?"
"አይ አይደለም ቅድመ ጥንቃቄ ነው...ዘንዶ ከዎጠኝ ሆድን በዚህ ቀድጄ ነፃ ወጣለው"
ጋሽ አህመድና በሪሁን ተጋግዘው ሲቆፍሩ ቆዩና ከ30 ደቂቃ ብኃላ አንገት የሚያሾልክ አይነት ቀዳዳ ተገኘ...ሁላችንም በየተራ አንገታችንን አስግገን በማስገባት አሻግረን ለማየት ሞከርን፤ጭለማ ነው ምንም የሚታይ ነገር የለም ግን ልኬቱን መገመት በሚያስቸግር እሩቅ ቦታ ላይ ምንነቱን መለየት የማይቻል አነንፀባራቂ ነገር ይታያል።
"ሠማይ ነው እንዴ ሚታየው?"እኔ ነኝ ግራ ገብቶኝ የጠየቅኩት
"ምን አልባት ውሀም ሊሆን ይችላል...ማለት የቢሾፍቱ ሀይቅ ውሀ"አይዳ
ውሀ ከሆነ እኮ የሀይቁ ወለል ነው ሚሆነው ሰባና ሰማኒያ ሜትር ዎኝተን ነው የላይኛውን ወለል የምናገኘው?"
አልኩኝ ሀሳብ ይዞኝ
"ታዲያ ምን ችግር አለው...እዛ ለመድረስ ያብቃንጂ"
"ሁለችሁም ዋና ትችላላችሁ እንዴ?"
"እኔ አልችልም" አለ ጋሽ አህመድ
"አንተስ ኢንጂነር ?" ጠየቀችች ሠላም ችላለው የሚል መልስ እንድመልስ በመመኘት
"አረ እኔ በፍፅም አልችልም"
"እኔ ጋሽ አህመድን አዝዬ ዋኛለው..ሠላምና አይዳ ደግሞ ኢንጂነሩን..ግን ቅድሚያ መስማማት አለብን የአመት ደሞዛችሁን ለእኛ ትለቃላችሁ"
"የአመት ደሞዜን ለቅቄ ዲቃላዎቼን ምን ላበላልህ ነው?"
"በህይወት ስትተርፋ አይደል የምታበላቸው ተወው እንደውም በአመት ደሞዝ አያዎጣኝም..እናንተስ ያዋጣችሆል..?አለ ወደ ሴቶቹ ዞሮ
"ባክህ ቀልድን ተውና ምን እናድርግ የሚለውን ብንመካከር ነው ሚሻለው"
አንቺ ደግሞ ዛሬም ከሞት ጋር ፊት ለፊት ተፋጠን ቁምነገር ብቻ እንዳወራ ትጠብቂያለሽ..እንደውም ደክሞኛል የሚበላ ነገር ስጪን ..ብሎ ባለበት ቁጭ አለ ..ጋሽ አህመድም ተከትሎት ተቀመጠ፤እኔና ሰላም ተጋግዘን እቃችን ያለበትን ጋወን ወደእነሡ አስጠጋነው
👍24
ሰላም ያደለችንን ብስኩት በውሀ እየማግን በመብላት ላይ ሳለን ..የሆነ ጋጋ..ጋ የሚል ድንገተኛ ድምፅ ሰማን ።ሁላችንንም እያላመጥን ያለነውን እንኳን ሳንውጥ በድንጋጤና በተስፋ ፈጠን ቀረን።
"በጌታ ስም ደረሱልን መሠለኝ"ሠላም ነች
"አዎ ሰዎች...'"ንግግሬን ነጓድጓዳዊ ናዳ አቋረጠኝ ..አይናችን እያየ ከላይ እየተንደረደረ በሚመጣ አለትና አፈር ያ ሁሉ ክፍት ቦታ ተጠቅጥቆ መሙላት ጀመረ...ወዲህና ወዲያ እየተንፎቀቅን እራሳችንን ለማትረፍ በእውር ድንብር መዳከር ጀመርን...ግን በቃ አልቆልናል..እርስ በርስ ተፋፍገንና ተጣብቀን ብንቆምም በናዳው የመጣው ቁልል አፈር እኛንሞ እየዋጠን ነው።ጉልበታችን ጋር ደርሷል
"ወይኔ ሙሙዬን ሊደፍናት ነው...ምን አለ ከምሰስት እዚህ ላላችሁት እንኳን አንዳንዴ አቅምሼያችሁ ቢሆን"አይዳ ነች።
"አረ እንቺ በእግዜር እጅ ተይዘሽ እንኳን ለዚህ ባለጌ አፍሽ ዚፕ ማበጀት አትችይም?"
"በእግዜር እጅ እንሁን በቆሪጥ እጅ በምን አወቅክ?እንደውም ታያለህ በቆሪጥ እጅ ከሆነ ያለነው ከእሱ ጋር ስንገናኝ ሀለቃችሁ የምሆነው እኔ ነኝ...ታዲያ በዛን ጊዜ ጋሼ ኢንጂነር አንተን አያድርገኝ..."
"እኔ እንደውም ሳስበው ይሄ ሁሉ መቅሰፍት የመጣብን ባንቺ ሀጥያት ምክንያት ነው"ትበሳጫለች ብዬ ነበር እንደዛ ያልኳት እሷ እቴ
"እኔም ስጠረጥር እንደዛ ይመስለኛል"
"ጭቅጭቁን አቁሙና አሁን ምን እናድርግ?"ጋሽ አህመድ የጭንቅ ጥያቄ ጠየቀ።በሪሁን እንደምንም ከጎኑ የነበረችውን ሰላም ወገብ በሁለት እጆቹ ያዘ
"ምን እያደረክ ነው?"አለች ግራ በመጋባት
"እንደምንም እግርሽን ለማላቀቅ ሞክሪ ..ጋሽ አህመድ አንተም ወደላይ ጎትታት..ሁለቱ ተረዳድና ከአፈሩ ነፃ አድርገው በአየር ላይ አንጠለጠሏት
"አሁን ልክ እንደልጅነትሽ ትከሻዬ ላይ ውጪ"እንደምንም ቧጣና ተፍጨርጭራ ያላትን አደረገች።
"እሺ እንዳልከው ወጣው ከዛስ..?."
"እኔስ ማንኛችሁ ላይ ልውጣ"አይዳ ነች ከጎኔ እየተቁነጠነጠች የጠየቀችው"እስኪ ባልጠፋ ጊዜና ቦታ በዚህ ቀውጢ ጊዜ ከእኔ ጎን እንዴት ልትሆን ቻለች?"
"ባለሽበት አርፈሽ ቁሚ"አልኳት በንዴት
እኔን ተከትሎ በሪሁን ማውራት ጀመረ.."ከዛማ አንቺ ከሁላችንም የተሻልሽ አማኝ ስለሆንሽ ..በሆነ ታምር ከተቻለ ሁላችንም ካለበለዚያ ቢያንስ እኔና አንቺ እንዲያተርፈን ፀልይ"አላት
"እውነትም ጊዜ ሳታጠፋ ለፀሎት አይኖቾን ከደነች..አፈሩ ወገባችን ጋር ደርሷል..ምን አለ እኔሞ በዚህ ሰዓት እንኳን መፀለይ ብችል?ህይወት ግን እንዴት ሸርሙጣ ነች።አሁን ባለፈው ወር ታናሽ እህቴ ቸገረኝ 10ሺ ብር አበድረኝ ስትለኝ የለኝም በሚቀጥለው ወር አልኳት..እያለኝ እኮ ነው...ለካ በሚቀጥለው የሚባል ነገር ሁሌ የለም ...ሁሉን ነገር ለመከወን ትክክለኛው ሰዓት አሁን ብቻ ነው።
"እናንተ "የሚል የበሪሁን የማንቂያ ድምፅ ነው ከገባውበት የፀፀት ድባቴ ያወጣኝ..
"ቆሟል...ፀሎትሽ ደርሷል "
አዎ እውነቱን ነው የሚናደው ነገር ተንዶ አልቆ ሁሉ ነገር ረጋግቷል..የነበርንበት ዋሻ ግን 95 ፐርሰንት የሚሆነው ክፍት ቦታ አሁን አጥተነዋል...ከላይ ቆፍረው ይደርሱልናል የሚለው ተስፋችንም ለዜሮ የቀረበ ሆኗል...ታዲያ ለጊዜው ብቻ በመትረፋችን ሙኑ ነው ያስደሰተን..?ከአንድ ሰዓት ግፋ ቢል ከአንድ ቀን ብኃላ ያበቃልናል።እና ጣራችንን ከማስረዘም በዘለለ ትርፋችን ምንድነው?"
"የመውረድ ሀሳብ የለሽም?"አላት
"ወይ ይቅርታ "ብላ እንደምንም ተንሸራታ ከትከሻዋ ለይ ወረደችና አፈሩ ላይ አረፈች..
"በይ እንደአለብሽ ውለታ መጀመሪያ እኔ እግሮቼን ነፃ እንዳወጣ አግዢኝ" አላት"
ተንበረከከችና አፈሩን ከእግሩ አካባቢ ማንሳት ጀመረች እኛም እራሳችንን ነፃ ለማውጣት መሞከር ጀመርን ።እኔ ግን ለራሴም ባልገባ ሁኔታ የራሴን ትቼ አይዳን ነፃ ለማውጣት መታተር ጀምሬ ነበር
"በለስላሳ እጆችህ እኮ ጭኔ ን አርመሰመስከኝ ..ወደ እሙሙዬ እንደዛ መጠጋትህ ካልቀረ ፊንገር ለምን አትሞክርም"አለችኝ...እንደዛ ስትለኝ ከነበርኩበት ጥልቅ ከሆነ መመሰጥ በከፍተኛ ንዴት ነቃው...እዛው ባጎነበስኩበት ጭኖን በጥሮሶቼ ብሞዠልቀው ደስታዬ ወደር አልነበረውም...
"አንቺ ምን አይነት ክብር የማይወድልሽ ብሽቅ ሰው ነሽ?"
"ምን አበሳጨህ እዚህ ሀገር ድሮም እውነቱን ፊት ለፊት የሚናገር ሰው አይወደድም"
በእፍረት ተሽማቅቄ እሷን ማገዙን ትቼ እራሴን ነፃ ለማውጣት መጣር ጀመርኩ ።ከሀያ ደቂቃ ብኃላ ሁላችንም ነፃ መሆን ብንችልም ግን በከፍተኛ መተፋፈግ እርስ በርስ ተጠጋግተን ነው ያለነው ።
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
"በጌታ ስም ደረሱልን መሠለኝ"ሠላም ነች
"አዎ ሰዎች...'"ንግግሬን ነጓድጓዳዊ ናዳ አቋረጠኝ ..አይናችን እያየ ከላይ እየተንደረደረ በሚመጣ አለትና አፈር ያ ሁሉ ክፍት ቦታ ተጠቅጥቆ መሙላት ጀመረ...ወዲህና ወዲያ እየተንፎቀቅን እራሳችንን ለማትረፍ በእውር ድንብር መዳከር ጀመርን...ግን በቃ አልቆልናል..እርስ በርስ ተፋፍገንና ተጣብቀን ብንቆምም በናዳው የመጣው ቁልል አፈር እኛንሞ እየዋጠን ነው።ጉልበታችን ጋር ደርሷል
"ወይኔ ሙሙዬን ሊደፍናት ነው...ምን አለ ከምሰስት እዚህ ላላችሁት እንኳን አንዳንዴ አቅምሼያችሁ ቢሆን"አይዳ ነች።
"አረ እንቺ በእግዜር እጅ ተይዘሽ እንኳን ለዚህ ባለጌ አፍሽ ዚፕ ማበጀት አትችይም?"
"በእግዜር እጅ እንሁን በቆሪጥ እጅ በምን አወቅክ?እንደውም ታያለህ በቆሪጥ እጅ ከሆነ ያለነው ከእሱ ጋር ስንገናኝ ሀለቃችሁ የምሆነው እኔ ነኝ...ታዲያ በዛን ጊዜ ጋሼ ኢንጂነር አንተን አያድርገኝ..."
"እኔ እንደውም ሳስበው ይሄ ሁሉ መቅሰፍት የመጣብን ባንቺ ሀጥያት ምክንያት ነው"ትበሳጫለች ብዬ ነበር እንደዛ ያልኳት እሷ እቴ
"እኔም ስጠረጥር እንደዛ ይመስለኛል"
"ጭቅጭቁን አቁሙና አሁን ምን እናድርግ?"ጋሽ አህመድ የጭንቅ ጥያቄ ጠየቀ።በሪሁን እንደምንም ከጎኑ የነበረችውን ሰላም ወገብ በሁለት እጆቹ ያዘ
"ምን እያደረክ ነው?"አለች ግራ በመጋባት
"እንደምንም እግርሽን ለማላቀቅ ሞክሪ ..ጋሽ አህመድ አንተም ወደላይ ጎትታት..ሁለቱ ተረዳድና ከአፈሩ ነፃ አድርገው በአየር ላይ አንጠለጠሏት
"አሁን ልክ እንደልጅነትሽ ትከሻዬ ላይ ውጪ"እንደምንም ቧጣና ተፍጨርጭራ ያላትን አደረገች።
"እሺ እንዳልከው ወጣው ከዛስ..?."
"እኔስ ማንኛችሁ ላይ ልውጣ"አይዳ ነች ከጎኔ እየተቁነጠነጠች የጠየቀችው"እስኪ ባልጠፋ ጊዜና ቦታ በዚህ ቀውጢ ጊዜ ከእኔ ጎን እንዴት ልትሆን ቻለች?"
"ባለሽበት አርፈሽ ቁሚ"አልኳት በንዴት
እኔን ተከትሎ በሪሁን ማውራት ጀመረ.."ከዛማ አንቺ ከሁላችንም የተሻልሽ አማኝ ስለሆንሽ ..በሆነ ታምር ከተቻለ ሁላችንም ካለበለዚያ ቢያንስ እኔና አንቺ እንዲያተርፈን ፀልይ"አላት
"እውነትም ጊዜ ሳታጠፋ ለፀሎት አይኖቾን ከደነች..አፈሩ ወገባችን ጋር ደርሷል..ምን አለ እኔሞ በዚህ ሰዓት እንኳን መፀለይ ብችል?ህይወት ግን እንዴት ሸርሙጣ ነች።አሁን ባለፈው ወር ታናሽ እህቴ ቸገረኝ 10ሺ ብር አበድረኝ ስትለኝ የለኝም በሚቀጥለው ወር አልኳት..እያለኝ እኮ ነው...ለካ በሚቀጥለው የሚባል ነገር ሁሌ የለም ...ሁሉን ነገር ለመከወን ትክክለኛው ሰዓት አሁን ብቻ ነው።
"እናንተ "የሚል የበሪሁን የማንቂያ ድምፅ ነው ከገባውበት የፀፀት ድባቴ ያወጣኝ..
"ቆሟል...ፀሎትሽ ደርሷል "
አዎ እውነቱን ነው የሚናደው ነገር ተንዶ አልቆ ሁሉ ነገር ረጋግቷል..የነበርንበት ዋሻ ግን 95 ፐርሰንት የሚሆነው ክፍት ቦታ አሁን አጥተነዋል...ከላይ ቆፍረው ይደርሱልናል የሚለው ተስፋችንም ለዜሮ የቀረበ ሆኗል...ታዲያ ለጊዜው ብቻ በመትረፋችን ሙኑ ነው ያስደሰተን..?ከአንድ ሰዓት ግፋ ቢል ከአንድ ቀን ብኃላ ያበቃልናል።እና ጣራችንን ከማስረዘም በዘለለ ትርፋችን ምንድነው?"
"የመውረድ ሀሳብ የለሽም?"አላት
"ወይ ይቅርታ "ብላ እንደምንም ተንሸራታ ከትከሻዋ ለይ ወረደችና አፈሩ ላይ አረፈች..
"በይ እንደአለብሽ ውለታ መጀመሪያ እኔ እግሮቼን ነፃ እንዳወጣ አግዢኝ" አላት"
ተንበረከከችና አፈሩን ከእግሩ አካባቢ ማንሳት ጀመረች እኛም እራሳችንን ነፃ ለማውጣት መሞከር ጀመርን ።እኔ ግን ለራሴም ባልገባ ሁኔታ የራሴን ትቼ አይዳን ነፃ ለማውጣት መታተር ጀምሬ ነበር
"በለስላሳ እጆችህ እኮ ጭኔ ን አርመሰመስከኝ ..ወደ እሙሙዬ እንደዛ መጠጋትህ ካልቀረ ፊንገር ለምን አትሞክርም"አለችኝ...እንደዛ ስትለኝ ከነበርኩበት ጥልቅ ከሆነ መመሰጥ በከፍተኛ ንዴት ነቃው...እዛው ባጎነበስኩበት ጭኖን በጥሮሶቼ ብሞዠልቀው ደስታዬ ወደር አልነበረውም...
"አንቺ ምን አይነት ክብር የማይወድልሽ ብሽቅ ሰው ነሽ?"
"ምን አበሳጨህ እዚህ ሀገር ድሮም እውነቱን ፊት ለፊት የሚናገር ሰው አይወደድም"
በእፍረት ተሽማቅቄ እሷን ማገዙን ትቼ እራሴን ነፃ ለማውጣት መጣር ጀመርኩ ።ከሀያ ደቂቃ ብኃላ ሁላችንም ነፃ መሆን ብንችልም ግን በከፍተኛ መተፋፈግ እርስ በርስ ተጠጋግተን ነው ያለነው ።
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥♥♥♥♥❤️
👍23
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
አንድ ዝናባማ ከሰዓት
ሰማዩ ከብዶ ዝናቡ በጣም እየወረደ ነው: ክፍላችን ውስጥ ያሉ መብራቶች
ሁሉ በርተዋል፡ ቲቪውም እንደተለመደው ተከፍቷል። ክሪስ የመስኮቱን ከባባድ መጋረጃዎች በሁለት እጆቹ ከፈት አድርጎ ይዞ በመቆም ከሩቅ ትንሽ የአሻንጉሊት ባቡር መስሎ ሁልጊዜ አስር ሠዓት ገደማ አሳዛኝ ፊሽካውን እያሰማ የሚያልፈውን ባቡር ለማየት እየጠበቀ ነው:
በራሱ ዓለም ውስጥ ነው፧ እኔም በራሴ አለም ውስጥ እግሮቼን አጣምሬ እኔና
ኬሪ የምንጋራው አልጋ ላይ በመቀመጥ እናታችን ለመጨረሻ የመጣች ጊዜ
ካመጣችው መፅሄት ላይ ምስሎች እየመረጥኩ በውስጡ ያሉትን ፎቶግራፎች በጥንቃቄ እየቆረጥኩ የማልመውን አይነት በደስታ የምኖርበት ቤት፣ ሺ ሴቶችን በጎኑ የሚደርግ ሳይሆን እኔን ብቻ የሚወደኝ የምምኘውን አይነት ረጅም፣ ጠንካራ፣ ጥቁር ፀጉር ያለው ባል በማድረግ የቆራረጥኳቸውን የምስል ቁራጮች ሌላ መፅሀፍ ላይ እየለጠፍኩ ህይወቴን እየሳልኩ ነው።
ዳንሰኛ መሆን ሳቆም ባልና ልጆች ይኖሩኛል የማልመው አይነት ቤት ሲኖረኝ ደግሞ ከውድ ድንጋይ የተሰራ የመታጠቢያ ገንዳ ይኖረኛል ከዚያ ለውበት የሚሆኑ ዘይቶች አደርግበትና ማንም በሩን እያንኳኳ ፈጠን በይ
ሳይለኝ ከፈለግኩ ቀኑን ሙሉ ተዘፍዝፌ እውላለሁ። ከዚያ ቆዳዬ በጣም
ለስላሳና ምንም እንከን የሌለበት ጥርት ያለ ይሆንና ደስ የሚል ሽታ ያለው
የሽቶ ጠረን ይኖረኛል። ይሄ የበሰበሰ አሮጌ ደረቅ እንጨት ሽታና ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል አቧራ ከነችግሮቹና አሮጌ እቃዎቹ ጋር እኛን ወጣቶቹን ልክ እንደዚህ አሮጌ ቤት ያለ ጠረን እንዲኖረን አድርጎናል
ክሪስ” አልኩት ጀርባው ላይ እያፈጠጥኩ። “አሁን ጠንካሮች ነን፤ ታዲያ
ለምንድነው እናታችን ተመልሳ እስክትመጣና ሽማግሌው እስኪሞት መጠበቅ ያለብን? ለምንድነው የማምለጫ መንገድ የማንፈልገው?” ቃል አልተነፈሰም። ግን እጆቹ የመጋረጃውን ጨርቅ ጨምድደው ሲይዙ ተመለከትኩ::
“ክሪስ...”
“ስለሱ ማውራት አልፈልግም” አለ በንዴት
“ስለመሄድ እያሰብክ ካልሆነ ታዲያ ለምንድነው እዚያ ቆመህ ባቡሩ እስኪያልፍ የምትጠብቀው?”
“ባቡሩን እየጠበቅኩ አይደለም! በቃ ዝም ብዬ ወደ ውጪ እየተመለከትኩ
ነው:”
በግንባሩ የመስኮቱን መስታወት ተደግፏል። ቅርብ ያለ ጎረቤት እንዲያየው የደፈረ ይመስላል
“ክሪስ ከመስኮቱ ዞር በል የሆነ ሰው ሊያይህ ይችላል”
“ማንም ቢያየኝ ግድ የለኝም!”
የመጀመሪያ ስሜቴ ወደሱ ሮጬ በክንዶቼ አቅፌ ከእናታችን ያጣቸውን
እነዚያን መሳሞች ለማካስ ፊቱን በሙሉ በሚሊየን በሚቆጠሩ መሳሞች
ማዳረስ ነበር እሷ እንደምታደርገው ጭንቅላቱን ደረቴ ላይ አስደግፌ ፀጉሩን እያሻሸሁ በፊት ወደነበረበት አይነት ደስተኛ፣ የሚናደድበት ቀን የሌለው፣ መልካም ነገር ብቻ የሚመለከት ሰው ወደመሆኑ ልመልሰው ፈለግኩ። ነገር ግን በፊት እናታችን ታደርግለት የነበረውን ነገር ሁሉ ባደርግለትም ተመሳሳይ
እንደማይሆን አውቅ ነበር፡ እሷን ነው የሚፈልገው: ተስፋዎቹ፣ ህልሞቹና
እምነቱ በሙሉ በአንዲት ሴት ውስጥ ታሽጓል በእናታችን፡፡
አሁን ከመጣች ሁለት ወር አልፏታል! እዚህ ቤት የምናሳልፈው አንድ ቀን በትክክለኛው ህይወት ሲለካ ከወር በላይ እንደሚረዝም አልገባትም
ስለኛ አትጨነቅም? እንዴት እንደምንኖር አታስብም? ያለምንም ማብራሪያ፣
ምክንያት ወይም ሰበብ ስትተወን እያየ ክሪስ ሁልጊዜ የሷ ቀንደኛ ደጋፊ
እንደሚሆን ታምናለች? ፍቅር በጥርጣሬና በፍርሀት በአንድ ጊዜ ሊፈርስ
እንደሚችልና በፍፁም ዳግመኛ ሊገነባ እንደማይችል አታውቅም?
"ካቲ” አለ ክሪስ ድንገት “የሆነ ቦታ የመሄድ ምርጫ ቢኖርሽ የት ትሄጃለሽ?
“ደቡብ” አልኩ “የሚሞቅና ፀሀያማ የባህር ዳርቻ ወዳለው… ሞገዶች ለስላሳ
ወደሆኑበትና ሀይለኛ ነፋስ ወደማይነፍስበት መሄድ እፈልጋለሁ በነጭ አሸዋ ላይ ጋደም ብዬ የፀሀይ ብርሃኔን እየጠጣሁ ለስለስ ያለ ንፋስ ፀጉሬ ውስጥና ጉንጮቼ ላይ ሲንሸራሸር መስማት ነው የምፈልገው”
“ልክ ነው…” ተስማማ፡ “የገለፅሽበት መንገድ አሪፍ ይመስላል እኔ ግን ልክ
እንደ በረዶ ሸርተቴ ሁሉ በሀይለኛ ሞገድ ውስጥ መንሳፈፍም እወዳለሁ።”
ምስሎቹን እየቆራረጥኩ የነበርኩበትን መቀስና መፅሄቱን አስቀምጬ ሙሉ
በሙሉ ክሪስ ላይ ትኩረት አደረግኩ፡ ክሪስ የሚወዳቸውን ብዙ ስፖርቶች አጥቶ፣ በአንድ ክፍል ውስጥ ታሽጎ፣ ከእድሜው በላይ አርጅቶና አዝኖ ስመለከተው ላፅናናው ብፈልግም እንዴት እንደማፅናናው ግን አላወቅኩም።
ክሪስ እባክህ ከመስኮቱ ጋ ተመለስ?” አልኩት።
“ተይኝ! ይሄ ቦታ እጅግ ሰልችቶኛል ይህንን አታድርግ፣ ያንን አታድርግ፣
ካላናገሩህ እንዳትናገር መባል፤ በየቀኑ እነዚህን በደንብ በደንብ የማይሰሩ ጣዕም አልባ ምግቦች መብላት ታክቶኛል
በምግብም እንኳን እንዳንደሰት ሆነ ብላ ነው እንደዛ የምታደርገው: ስለዛ
ሁሉ ገንዘብ ሳስብ ደግሞ ግማሹ የእናታችንና የእኛ በመሆኑ እንደሚገባን
አስባለሁ። ያ ሽማግሌ መቼም ለዘላለም መኖር አይችልም:"
“በዓለም ላይ ያለ ገንዘብ ሁሉ ቢደመር ያጣናቸውን የመኖሪያ ቀኖች ያህል
ዋጋ የለውም!” በቁጣ መለስኩለት ወደኔ ዞር አለ፤ ፊቱ ቀልቷል። “ምናልባት
አንቺ በተሰጥኦሽ ገንዘብ ታገኚ ይሆናል እኔ ግን ከፊት ለፊቴ የብዙ አመታት
ትምህርት ይጠብቀኛል፡ አባታችን ዶክተር እንድሆን ይጠብቅ እንደነበረ ታውቂያለሽ፡ እንደምንም ብዬ ያንን ማሳካት አለብኝ፡፡ ከዚህ ከኮበለልን ግን
መቼም ዶክተር መሆን አልችልም: አንቺንና መንትዮቹን እንዲሁም ራሴን
ማኖር ይኖርብኛል። እስቲ እኛን ለማኖር ልሰራ የምችላቸውን ስራዎች
ንገሪኝ… ፍጠኚ! ሳህን አጣቢ ወይም ፍራፍሬ ለቃሚ ሌላ ምን መሆን
እችላለሁ? እነዚህ ስራዎችስ የህክምና ትምህርት ቤት ያስገቡኛል?”
የነደደ ቁጣ ሞላኝ፡ እኔ ላደርገው ስለምችለው አስተዋፅኦ ትንሽ እንኳን
ዋጋ አልሰጠውም: “እኔም መስራት እችላለሁ!” አልኩት። “ሁለታችን
ሆነን ማስተዳደር እንችላለን፡ ክሪስ የተራብን ጊዜ አራት የሞቱ አይጦች
ስታመጣልኝ፣ እግዚአብሔር በትልቅ መከራ ጊዜ ለሰዎች ተጨማሪ ጥንካሬና
ችሎታ ይሰጣል ብለኸኝ ነበር፡ እኔም እንደሚሰጥ አምናለሁ: ከዚህ ወጥተን በራሳችን መኖር ስንጀምር በአንድም በሌላም በኩል መንገዳችንን እናስተካክላለን፡ እናም ዶክተር ትሆናለህ! ያንን ዶክተር የሚለውን ማዕረግ
ከስምህ በፊት ለማየት የትኛውንም ነገር አደርጋለሁ፡”
“ምን መስራት ትችያለሽ?" በጥላቻና በመመረር አይነት ጠየቀኝ፡ መልስ መስጠት ከመቻሌ በፊት ከጀርባችን ያለው በር ተhፍቶ አያትየው በሩ ላይ ቆመችና ወደ ክፍሉ ሳትገባ ክሪስ ላይ አፈጠጠች: እሱ ደግሞ እንደበፊቱ ለመታዘዝ ፈቃደኛ ባለመሆን ግትርና እምቢተኛ ሆነና ከመስኮቱ ጋር ሳይንቀሳቀስ ፊቱን መልሶ እንደገና ዝናቡ ላይ ማፍጠጥ ቀጠለ።
“ልጅ!” ተጣራች። “ከመስኮቱ ጋር ዞር በል አሁኑኑ!
“ስሜ ልጅ አይደለም፧ ስሜ ክሪስቶፈር ነው በተሰጠኝ ስም ልትጠሪኝ ትችያለሽ ወይም ጭራሽ አለመጥራት ትችያለሽ ... ግን እንደገና ልጅ ብለሽ እንዳትጠሪኝ፡”
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
አንድ ዝናባማ ከሰዓት
ሰማዩ ከብዶ ዝናቡ በጣም እየወረደ ነው: ክፍላችን ውስጥ ያሉ መብራቶች
ሁሉ በርተዋል፡ ቲቪውም እንደተለመደው ተከፍቷል። ክሪስ የመስኮቱን ከባባድ መጋረጃዎች በሁለት እጆቹ ከፈት አድርጎ ይዞ በመቆም ከሩቅ ትንሽ የአሻንጉሊት ባቡር መስሎ ሁልጊዜ አስር ሠዓት ገደማ አሳዛኝ ፊሽካውን እያሰማ የሚያልፈውን ባቡር ለማየት እየጠበቀ ነው:
በራሱ ዓለም ውስጥ ነው፧ እኔም በራሴ አለም ውስጥ እግሮቼን አጣምሬ እኔና
ኬሪ የምንጋራው አልጋ ላይ በመቀመጥ እናታችን ለመጨረሻ የመጣች ጊዜ
ካመጣችው መፅሄት ላይ ምስሎች እየመረጥኩ በውስጡ ያሉትን ፎቶግራፎች በጥንቃቄ እየቆረጥኩ የማልመውን አይነት በደስታ የምኖርበት ቤት፣ ሺ ሴቶችን በጎኑ የሚደርግ ሳይሆን እኔን ብቻ የሚወደኝ የምምኘውን አይነት ረጅም፣ ጠንካራ፣ ጥቁር ፀጉር ያለው ባል በማድረግ የቆራረጥኳቸውን የምስል ቁራጮች ሌላ መፅሀፍ ላይ እየለጠፍኩ ህይወቴን እየሳልኩ ነው።
ዳንሰኛ መሆን ሳቆም ባልና ልጆች ይኖሩኛል የማልመው አይነት ቤት ሲኖረኝ ደግሞ ከውድ ድንጋይ የተሰራ የመታጠቢያ ገንዳ ይኖረኛል ከዚያ ለውበት የሚሆኑ ዘይቶች አደርግበትና ማንም በሩን እያንኳኳ ፈጠን በይ
ሳይለኝ ከፈለግኩ ቀኑን ሙሉ ተዘፍዝፌ እውላለሁ። ከዚያ ቆዳዬ በጣም
ለስላሳና ምንም እንከን የሌለበት ጥርት ያለ ይሆንና ደስ የሚል ሽታ ያለው
የሽቶ ጠረን ይኖረኛል። ይሄ የበሰበሰ አሮጌ ደረቅ እንጨት ሽታና ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል አቧራ ከነችግሮቹና አሮጌ እቃዎቹ ጋር እኛን ወጣቶቹን ልክ እንደዚህ አሮጌ ቤት ያለ ጠረን እንዲኖረን አድርጎናል
ክሪስ” አልኩት ጀርባው ላይ እያፈጠጥኩ። “አሁን ጠንካሮች ነን፤ ታዲያ
ለምንድነው እናታችን ተመልሳ እስክትመጣና ሽማግሌው እስኪሞት መጠበቅ ያለብን? ለምንድነው የማምለጫ መንገድ የማንፈልገው?” ቃል አልተነፈሰም። ግን እጆቹ የመጋረጃውን ጨርቅ ጨምድደው ሲይዙ ተመለከትኩ::
“ክሪስ...”
“ስለሱ ማውራት አልፈልግም” አለ በንዴት
“ስለመሄድ እያሰብክ ካልሆነ ታዲያ ለምንድነው እዚያ ቆመህ ባቡሩ እስኪያልፍ የምትጠብቀው?”
“ባቡሩን እየጠበቅኩ አይደለም! በቃ ዝም ብዬ ወደ ውጪ እየተመለከትኩ
ነው:”
በግንባሩ የመስኮቱን መስታወት ተደግፏል። ቅርብ ያለ ጎረቤት እንዲያየው የደፈረ ይመስላል
“ክሪስ ከመስኮቱ ዞር በል የሆነ ሰው ሊያይህ ይችላል”
“ማንም ቢያየኝ ግድ የለኝም!”
የመጀመሪያ ስሜቴ ወደሱ ሮጬ በክንዶቼ አቅፌ ከእናታችን ያጣቸውን
እነዚያን መሳሞች ለማካስ ፊቱን በሙሉ በሚሊየን በሚቆጠሩ መሳሞች
ማዳረስ ነበር እሷ እንደምታደርገው ጭንቅላቱን ደረቴ ላይ አስደግፌ ፀጉሩን እያሻሸሁ በፊት ወደነበረበት አይነት ደስተኛ፣ የሚናደድበት ቀን የሌለው፣ መልካም ነገር ብቻ የሚመለከት ሰው ወደመሆኑ ልመልሰው ፈለግኩ። ነገር ግን በፊት እናታችን ታደርግለት የነበረውን ነገር ሁሉ ባደርግለትም ተመሳሳይ
እንደማይሆን አውቅ ነበር፡ እሷን ነው የሚፈልገው: ተስፋዎቹ፣ ህልሞቹና
እምነቱ በሙሉ በአንዲት ሴት ውስጥ ታሽጓል በእናታችን፡፡
አሁን ከመጣች ሁለት ወር አልፏታል! እዚህ ቤት የምናሳልፈው አንድ ቀን በትክክለኛው ህይወት ሲለካ ከወር በላይ እንደሚረዝም አልገባትም
ስለኛ አትጨነቅም? እንዴት እንደምንኖር አታስብም? ያለምንም ማብራሪያ፣
ምክንያት ወይም ሰበብ ስትተወን እያየ ክሪስ ሁልጊዜ የሷ ቀንደኛ ደጋፊ
እንደሚሆን ታምናለች? ፍቅር በጥርጣሬና በፍርሀት በአንድ ጊዜ ሊፈርስ
እንደሚችልና በፍፁም ዳግመኛ ሊገነባ እንደማይችል አታውቅም?
"ካቲ” አለ ክሪስ ድንገት “የሆነ ቦታ የመሄድ ምርጫ ቢኖርሽ የት ትሄጃለሽ?
“ደቡብ” አልኩ “የሚሞቅና ፀሀያማ የባህር ዳርቻ ወዳለው… ሞገዶች ለስላሳ
ወደሆኑበትና ሀይለኛ ነፋስ ወደማይነፍስበት መሄድ እፈልጋለሁ በነጭ አሸዋ ላይ ጋደም ብዬ የፀሀይ ብርሃኔን እየጠጣሁ ለስለስ ያለ ንፋስ ፀጉሬ ውስጥና ጉንጮቼ ላይ ሲንሸራሸር መስማት ነው የምፈልገው”
“ልክ ነው…” ተስማማ፡ “የገለፅሽበት መንገድ አሪፍ ይመስላል እኔ ግን ልክ
እንደ በረዶ ሸርተቴ ሁሉ በሀይለኛ ሞገድ ውስጥ መንሳፈፍም እወዳለሁ።”
ምስሎቹን እየቆራረጥኩ የነበርኩበትን መቀስና መፅሄቱን አስቀምጬ ሙሉ
በሙሉ ክሪስ ላይ ትኩረት አደረግኩ፡ ክሪስ የሚወዳቸውን ብዙ ስፖርቶች አጥቶ፣ በአንድ ክፍል ውስጥ ታሽጎ፣ ከእድሜው በላይ አርጅቶና አዝኖ ስመለከተው ላፅናናው ብፈልግም እንዴት እንደማፅናናው ግን አላወቅኩም።
ክሪስ እባክህ ከመስኮቱ ጋ ተመለስ?” አልኩት።
“ተይኝ! ይሄ ቦታ እጅግ ሰልችቶኛል ይህንን አታድርግ፣ ያንን አታድርግ፣
ካላናገሩህ እንዳትናገር መባል፤ በየቀኑ እነዚህን በደንብ በደንብ የማይሰሩ ጣዕም አልባ ምግቦች መብላት ታክቶኛል
በምግብም እንኳን እንዳንደሰት ሆነ ብላ ነው እንደዛ የምታደርገው: ስለዛ
ሁሉ ገንዘብ ሳስብ ደግሞ ግማሹ የእናታችንና የእኛ በመሆኑ እንደሚገባን
አስባለሁ። ያ ሽማግሌ መቼም ለዘላለም መኖር አይችልም:"
“በዓለም ላይ ያለ ገንዘብ ሁሉ ቢደመር ያጣናቸውን የመኖሪያ ቀኖች ያህል
ዋጋ የለውም!” በቁጣ መለስኩለት ወደኔ ዞር አለ፤ ፊቱ ቀልቷል። “ምናልባት
አንቺ በተሰጥኦሽ ገንዘብ ታገኚ ይሆናል እኔ ግን ከፊት ለፊቴ የብዙ አመታት
ትምህርት ይጠብቀኛል፡ አባታችን ዶክተር እንድሆን ይጠብቅ እንደነበረ ታውቂያለሽ፡ እንደምንም ብዬ ያንን ማሳካት አለብኝ፡፡ ከዚህ ከኮበለልን ግን
መቼም ዶክተር መሆን አልችልም: አንቺንና መንትዮቹን እንዲሁም ራሴን
ማኖር ይኖርብኛል። እስቲ እኛን ለማኖር ልሰራ የምችላቸውን ስራዎች
ንገሪኝ… ፍጠኚ! ሳህን አጣቢ ወይም ፍራፍሬ ለቃሚ ሌላ ምን መሆን
እችላለሁ? እነዚህ ስራዎችስ የህክምና ትምህርት ቤት ያስገቡኛል?”
የነደደ ቁጣ ሞላኝ፡ እኔ ላደርገው ስለምችለው አስተዋፅኦ ትንሽ እንኳን
ዋጋ አልሰጠውም: “እኔም መስራት እችላለሁ!” አልኩት። “ሁለታችን
ሆነን ማስተዳደር እንችላለን፡ ክሪስ የተራብን ጊዜ አራት የሞቱ አይጦች
ስታመጣልኝ፣ እግዚአብሔር በትልቅ መከራ ጊዜ ለሰዎች ተጨማሪ ጥንካሬና
ችሎታ ይሰጣል ብለኸኝ ነበር፡ እኔም እንደሚሰጥ አምናለሁ: ከዚህ ወጥተን በራሳችን መኖር ስንጀምር በአንድም በሌላም በኩል መንገዳችንን እናስተካክላለን፡ እናም ዶክተር ትሆናለህ! ያንን ዶክተር የሚለውን ማዕረግ
ከስምህ በፊት ለማየት የትኛውንም ነገር አደርጋለሁ፡”
“ምን መስራት ትችያለሽ?" በጥላቻና በመመረር አይነት ጠየቀኝ፡ መልስ መስጠት ከመቻሌ በፊት ከጀርባችን ያለው በር ተhፍቶ አያትየው በሩ ላይ ቆመችና ወደ ክፍሉ ሳትገባ ክሪስ ላይ አፈጠጠች: እሱ ደግሞ እንደበፊቱ ለመታዘዝ ፈቃደኛ ባለመሆን ግትርና እምቢተኛ ሆነና ከመስኮቱ ጋር ሳይንቀሳቀስ ፊቱን መልሶ እንደገና ዝናቡ ላይ ማፍጠጥ ቀጠለ።
“ልጅ!” ተጣራች። “ከመስኮቱ ጋር ዞር በል አሁኑኑ!
“ስሜ ልጅ አይደለም፧ ስሜ ክሪስቶፈር ነው በተሰጠኝ ስም ልትጠሪኝ ትችያለሽ ወይም ጭራሽ አለመጥራት ትችያለሽ ... ግን እንደገና ልጅ ብለሽ እንዳትጠሪኝ፡”
👍38😁2
ጀርባው ላይ ተፋችበት፡ “በተለይ ያንን ስም የአባትህ ስለሆነ እጠላዋለሁ!
አባትህን እናቱ ስትሞትና የሚኖርበት ቤት ሲያጣ ከልቤ ደግነት የተነሳ እዚህ
አመጣሁት ባለቤቴ እዚህ እንዲኖር አልፈለገም ነበር። እኔ ግን ወላጆቹን ላጣና መኖሪያ ላልነበረው ትንሽ ልጅ አዘንኩ። ስለዚህ ባለቤቴን ታናሽ ወንድሙ እኛ ጣራ ስር እንዲኖር እንዲፈቅድለት ጨቀጨቅኩት ከዚያ
አባትህ መጣ: ምርጥ የሚባል ትምህርት ቤት አስገባነው: ከሁሉም ነገሮች
ምርጦቹን ሰጠነው እሱ ግን ጎበዝና ቆንጆ መሆኑን ተጠቅሞ ደግነታችንን
መጠቀሚያ አደረገው: የወንድሙን ልጅ፣ ልጃችንን ሰረቀን ያለችን እሷ ብቻ ነበረች እሷ ብቻ! እናም በምሽት ይዟት ኮበለለ፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ በደስታ እየሳቁ መጡና ፍቅር ላይ በመውደቃቸው ይቅር እንድንላቸው ጠየቁን፡ በዚያ ምሽት ባለቤቴ ለመጀመሪያ ጊዜ የልብ በሽታ ያዘው እሷና ያ
ሰው ለአባቷ የልብ ህመም መንስኤ መሆናቸውን እናታችሁ ነግራችኋለች?
ባለቤቴ ቤቱን ለቅቃ እንድትወጣና ተመልሳ ወደዚህ ቤት እንዳትመጣ ነግሯት ወለሉ ላይ ወደቀ" አለችና አየር ለመሳብ ንግግሯን ቆም አድርጋ ጠንካራና በአልማዝ ቀለበቶች ያሸበረቀውን እጇን ጉሮሮዋ ላይ አደረገች
ክሪስ በመስኮት ከሚያይበት ፊቱን መልሶ ልክ እኔ እንዳደረግኩት አፈጠጠባት።ይሄ እዚህ ቤት ልንኖር ከመጣን ጀምሮ ካወራችው ነገሮች ሁሉ የበዛው ነበር።
“ወላጆቻችን በሰሩት ጥፋት እኛ መወቀስ የለብንም" አለ ክሪስ በግዴለሽነት
“አንተና እህትህ ለሰራችሁት ነገር ነው የምትወቀሱት”
“ምን ኃጢአት የሆነ ነገር አድርገናል?” ሲል ጠየቃት፡ “ከአመት አመት አንድ ክፍል ውስጥ እየኖርን ልንተያይ እንደማንችል ታስቢያለሽ? እዚህ እንድንቀመጥ በማድረግ ረዳሽን፣ ግን ደግሞ ሠራተኞቹ እንዳይገቡ በሚል ምክንያት ይህኛውን የህንፃ ክፍል ትቆልፊዋለሽ፡ አንቺ ክፉ ነው ብለሽ የምትቆጥሪውን ነገር ስንሰራ ልትይዥንና ለእኔና ለካቲ ስለእናታችን ጋብቻ ያለሽ የተሳሳተ አመለካከት ትክክል እንደሆነ ልታሳምኚን ትፈልጊያለሽ…ራስሽን ተመልከቺው፤ ብረት የመሰለ ግራጫ ቀሚስሽን ለብሰሽ ህፃናት ልጆችን እያስራብሽ ለራስሽ ግን ኃይማኖተኛና ፃድቅ እንደሆንሽ ይሰማሻል?”
በአያትየው ፊት ላይ ያየሁት ነገር ስላስፈራኝ “አቁም ክሪስ! ምንም ነገር አትበል!" ስል ጮህኩበት፡ ይሁን እንጂ አስቀድሞ ብዙ ብሏል በሩን በሀይል ዘግታ ስትወጣ ልቤ ጉሮሮዬ ውስጥ የተወተፈች መሰለኝ፡ “ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል እንሂድ።” አለ ክሪስ በእርጋታ። “ይህቺ ቦቅቧቃ ደረጃውን መውጣት ትፈራለች፡ እዚያ ደህና እንሆናለን፣ የምታስርበን ከሆነ ደግሞ አንሶላ ቀደን በሰራነው መሰላል ወደ መሬት እንወርዳለን፡"
እንደገና በሩ ተከፈተና አያትየው በእጇ አረንጓዴ መግረፊያ ይዛ አይኗ ላይ
አሰቃቂ ቁርጠኝነት እየተነበበ ገባች: መግረፊያውን ቅርብ ቦታ ሳትደብቀው አልቀረችም ምክንያቱም ያመጣችው በጣም በፍጥነት ነበር። “ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ሄዳችሁ ብትደበቁ አንዳችሁም ለሌላ ሳምንት ምግብ የሚባል አትቀምሷትም!” አለችና ፈጠን ብላ የክሪስን ክንድ ያዘችው ከዚያ “ልትታገለኝ ብትሞክር አንተን ብቻ ሳይሆን እህትህንና መንትዮቹን ጭምር
እገርፋቸዋለሁ።” አለች:
ወሩ ጥቅምት ነበር በህዳር ክሪስ አስራሰባት አመት ይሆነዋል። ግን ከእሷ
ግዙፍ ሰውነት ጋር ሲነፃፀር አሁንም በጣም ልጅ ነው፡ ሊታገላት ካሰበ በኋላ
ወደ እኔና እርስ በርሳቸው ተጣብቀው ወደቆሙት መንትዮች ተመለከተ።
ከዚያ ያቺ አሮጊት ወደ መታጠቢያ ቤት እየገፋች እንድትወስደው ፈቀደ
መታጠቢያ ቤቱን ዘግታ በሩን ቆለፈችና ልብሱን አውልቆ የመታጠቢያ
ገንዳውን እንዲመረኮዝ አዘዘችው፡
መንትዮቹ ወደ እኔ ሮጡና ፊታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረው “አስቁሚያት
ክሪስን እንዳትመታው አድርጊ” እያለች ኬሪ ለመነችኝ:
አለንጋው እርቃን ቆዳው ላይ ሲያርፍበት ምንም ድምፅ አላሰማም: ባለፈው
አመት ውስጥ እኔና ክሪስ እንደ አንድ ሆነናል እሱ ልክ እንደ ሌላው ጎኔ በመሆኑ አለንጋው ስጋውን ሲገሸልጠው እያንዳንዱ ህመም ይሰማኝ ነበር።
አልጋው ላይ ተቀምጬ መንትዮቹን በክንዶቼ አቅፌያለሁ በጣም ጠላኋት።ጥላቻዬ በውስጤ እጅግ እያደገ እንደመጣ ስለተሰማኝና ያንንም ከመጮሀ በስተቀር በሌላ በምን ላስወጣው እንደምችል ስላላወቅኩ በጩኸት አወጣሁት።
እግዚአብሔር እንደሚሰማ ተስፋ አደርጋለሁ፡ ሠራተኞቹ እንዲሰሙ ተስፋ አለኝ ያ እየሞተ ያለው ወንድ አያቴም እንደሚሰማ ተስፋ አደርጋለሁ:
መግረፊያውን በእጇ እንደያዘች ከመታጠቢያ ቤቱ ወጣች: ከኋላዋ ክሪስ ወገቡ ላይ ፎጣ አስሮ ተከተላት አመድ መስሏል መጮኼን ማቆም አልቻልኩም::
“ዝጊ!” አለንጋውን አይኔ ፊት እያወዛወዘች አዘዘችኝ: “አንቺም መመታት
ካልፈለግሽ አሁኑኑ ፀጥ በይ!” ሊከላከሉልኝ የሞከሩትን መንትዮች ወደ ጎን ገፍትራ ጥላ ከአልጋው ላይ ጎትታ ስታስወርደኝም መጮህ አላቆምኩም: ኮሪ እግሯን ሊነክሳት ሲሞክር
በአንድ እርግጫ አሽቀነጠረችው ከዚያ እኔም ወደ መታጠቢያ ቤት ተወስጄ ልብሴን እንዳወልቅ ታዘዝኩ።
“አውልቂ አለዚያ ላይሽ ላይ እንዳለ እቦጫጭቀዋለሁ”
ማውለቅ ጀመርኩ… ቀስ እያልኩ የሹራቤን ቁልፎች ፈታሁ። ጡት መያዣ
አልለበስኩም: ጡቶቼንና ልጥፍ ያለ ሆዴን ስትመለከት አየኋት። በንዴት
አይነት አይኖቿን አሸሸች: “አንድ ቀን ይመጣል አንቺ አሮጊት!” አልኳት።
“አንቺም አቅም የለሽ የምትሆኚበት ቀን ይመጣል፡ የዚያን ጊዜ እኔም በእጄ አለንጋ እይዛለሁ። በፍፁም የማትበይው ምግብ ወጥ ቤት ውስጥ ይኖራል:
ምክንያቱም ራስሽ ሁልጊዜ እንደምትይው እግዚአብሔር ሁሉንም ያያል። እና ፍትህ የሚሰጥበት የራሱ መንገድ አለው… በእሱ መንገድ ለአይን አይን ነው አያቴ!”
“ሁለተኛ እንዳታነጋግሪኝ!” አለች: ከዚያ እኔ የእሷን እጣ ፈንታ የምቆጣጠርበት
ጊዜ እንደማይመጣ በመተማመን ፈገግ አለች: በሞኝነት በመጥፎ ሰዓት
ተናገርኩ፤ እሷም አቀመሰችኝ አለንጋው ስጋዬ ላይ ሲያርፍ መንትዮቹ
መኝታ ክፍሉ ውስጥ ሆነው “ክሪስ… አስቁማት! ካቲ እንድትጎዳ አትፍቀድ!
እያሉ ጮኹ።
መታጠቢያው አጠገብ በጉልበቴ ተንበርክኬ ፊቴንና ጡቶቼን ለመከላከል
እጥፍጥፍ አልኩ፡ ከቁጥጥር ውጯ እንደሆነች አውሬ ሴት የአለንጋው መያዣ እስኪወልቅ ድረስ ገረፈችኝ። ህመሙ እንደ እሳት ነበር አለንጋው ሊበጠስ የደረሰ መስሎኝ ነበር፡ ግን ረጅም መያዣ ያለው መጥረጊያ አነሳችና ጭንቅላቴንና ትከሻዬን መታችኝ፡ እንደ ክሪስ ጀግና ሆኜ ላለመጮህ ብሞክርም
እንዲወጣልኝ ግድ ነበር፡ ጩኸቴን ለቀቅኩት: “አንቺ ሴት አይደለሽም! አንቺ
ጭራቅ… ጭራቅ ነሽ የሆንሽ ኢሰብአዊና የሰው ፍጥረት ያልሆንሽ!” አልኩ።
ለዚህ ሽልማቴ በቀኝ በኩል ጭንቅላቴን በሀይል መመታት ነበር ከዚያ
ሁሉም ነገር ጨለመ:
ወደ እውነታው ስመለስ ሰውነቴ ሁሉ ታሟል። ጭንቅላቴ በህመም ተከፍሏል።አይኖቼን ስከፍት ክሪስ አጎንብሶ ቁስሎቼን መድኃኒት እየቀባና ፕላስተር
እየለጠፈ ነበር አይኖቹን የሞላው እምባ ሰውነቴ ላይ እየተንጠባጠበ ነበር።
መንትዮቹን እንዲጫወቱ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ላካቸውና ባገኛቸው
የህክምና መገልገያዎች በመጠቀም የሚችለውን አደረገልኝ እኔም የእሱን
በደም የተጨማለቀ ጀርባ አከምኩ ልብስ መልበስ ቁስሉ እንዲባባስ
ስለሚያደርግ ሁለታችንም ልብስ አልለበስንም: በመጥረጊያው እንጨት
በጭካኔ የተመታሁበት በጣም በልዟል፡ ጭንቅላቴ ላይ ጥቁር እብጠት ነበር።
ክሪስ የአእምሮ መናጋት ሊያመጣ እንደሚችል ፈርቶ ነበር።
አባትህን እናቱ ስትሞትና የሚኖርበት ቤት ሲያጣ ከልቤ ደግነት የተነሳ እዚህ
አመጣሁት ባለቤቴ እዚህ እንዲኖር አልፈለገም ነበር። እኔ ግን ወላጆቹን ላጣና መኖሪያ ላልነበረው ትንሽ ልጅ አዘንኩ። ስለዚህ ባለቤቴን ታናሽ ወንድሙ እኛ ጣራ ስር እንዲኖር እንዲፈቅድለት ጨቀጨቅኩት ከዚያ
አባትህ መጣ: ምርጥ የሚባል ትምህርት ቤት አስገባነው: ከሁሉም ነገሮች
ምርጦቹን ሰጠነው እሱ ግን ጎበዝና ቆንጆ መሆኑን ተጠቅሞ ደግነታችንን
መጠቀሚያ አደረገው: የወንድሙን ልጅ፣ ልጃችንን ሰረቀን ያለችን እሷ ብቻ ነበረች እሷ ብቻ! እናም በምሽት ይዟት ኮበለለ፡ ከሁለት ሳምንት በኋላ በደስታ እየሳቁ መጡና ፍቅር ላይ በመውደቃቸው ይቅር እንድንላቸው ጠየቁን፡ በዚያ ምሽት ባለቤቴ ለመጀመሪያ ጊዜ የልብ በሽታ ያዘው እሷና ያ
ሰው ለአባቷ የልብ ህመም መንስኤ መሆናቸውን እናታችሁ ነግራችኋለች?
ባለቤቴ ቤቱን ለቅቃ እንድትወጣና ተመልሳ ወደዚህ ቤት እንዳትመጣ ነግሯት ወለሉ ላይ ወደቀ" አለችና አየር ለመሳብ ንግግሯን ቆም አድርጋ ጠንካራና በአልማዝ ቀለበቶች ያሸበረቀውን እጇን ጉሮሮዋ ላይ አደረገች
ክሪስ በመስኮት ከሚያይበት ፊቱን መልሶ ልክ እኔ እንዳደረግኩት አፈጠጠባት።ይሄ እዚህ ቤት ልንኖር ከመጣን ጀምሮ ካወራችው ነገሮች ሁሉ የበዛው ነበር።
“ወላጆቻችን በሰሩት ጥፋት እኛ መወቀስ የለብንም" አለ ክሪስ በግዴለሽነት
“አንተና እህትህ ለሰራችሁት ነገር ነው የምትወቀሱት”
“ምን ኃጢአት የሆነ ነገር አድርገናል?” ሲል ጠየቃት፡ “ከአመት አመት አንድ ክፍል ውስጥ እየኖርን ልንተያይ እንደማንችል ታስቢያለሽ? እዚህ እንድንቀመጥ በማድረግ ረዳሽን፣ ግን ደግሞ ሠራተኞቹ እንዳይገቡ በሚል ምክንያት ይህኛውን የህንፃ ክፍል ትቆልፊዋለሽ፡ አንቺ ክፉ ነው ብለሽ የምትቆጥሪውን ነገር ስንሰራ ልትይዥንና ለእኔና ለካቲ ስለእናታችን ጋብቻ ያለሽ የተሳሳተ አመለካከት ትክክል እንደሆነ ልታሳምኚን ትፈልጊያለሽ…ራስሽን ተመልከቺው፤ ብረት የመሰለ ግራጫ ቀሚስሽን ለብሰሽ ህፃናት ልጆችን እያስራብሽ ለራስሽ ግን ኃይማኖተኛና ፃድቅ እንደሆንሽ ይሰማሻል?”
በአያትየው ፊት ላይ ያየሁት ነገር ስላስፈራኝ “አቁም ክሪስ! ምንም ነገር አትበል!" ስል ጮህኩበት፡ ይሁን እንጂ አስቀድሞ ብዙ ብሏል በሩን በሀይል ዘግታ ስትወጣ ልቤ ጉሮሮዬ ውስጥ የተወተፈች መሰለኝ፡ “ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል እንሂድ።” አለ ክሪስ በእርጋታ። “ይህቺ ቦቅቧቃ ደረጃውን መውጣት ትፈራለች፡ እዚያ ደህና እንሆናለን፣ የምታስርበን ከሆነ ደግሞ አንሶላ ቀደን በሰራነው መሰላል ወደ መሬት እንወርዳለን፡"
እንደገና በሩ ተከፈተና አያትየው በእጇ አረንጓዴ መግረፊያ ይዛ አይኗ ላይ
አሰቃቂ ቁርጠኝነት እየተነበበ ገባች: መግረፊያውን ቅርብ ቦታ ሳትደብቀው አልቀረችም ምክንያቱም ያመጣችው በጣም በፍጥነት ነበር። “ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ሄዳችሁ ብትደበቁ አንዳችሁም ለሌላ ሳምንት ምግብ የሚባል አትቀምሷትም!” አለችና ፈጠን ብላ የክሪስን ክንድ ያዘችው ከዚያ “ልትታገለኝ ብትሞክር አንተን ብቻ ሳይሆን እህትህንና መንትዮቹን ጭምር
እገርፋቸዋለሁ።” አለች:
ወሩ ጥቅምት ነበር በህዳር ክሪስ አስራሰባት አመት ይሆነዋል። ግን ከእሷ
ግዙፍ ሰውነት ጋር ሲነፃፀር አሁንም በጣም ልጅ ነው፡ ሊታገላት ካሰበ በኋላ
ወደ እኔና እርስ በርሳቸው ተጣብቀው ወደቆሙት መንትዮች ተመለከተ።
ከዚያ ያቺ አሮጊት ወደ መታጠቢያ ቤት እየገፋች እንድትወስደው ፈቀደ
መታጠቢያ ቤቱን ዘግታ በሩን ቆለፈችና ልብሱን አውልቆ የመታጠቢያ
ገንዳውን እንዲመረኮዝ አዘዘችው፡
መንትዮቹ ወደ እኔ ሮጡና ፊታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረው “አስቁሚያት
ክሪስን እንዳትመታው አድርጊ” እያለች ኬሪ ለመነችኝ:
አለንጋው እርቃን ቆዳው ላይ ሲያርፍበት ምንም ድምፅ አላሰማም: ባለፈው
አመት ውስጥ እኔና ክሪስ እንደ አንድ ሆነናል እሱ ልክ እንደ ሌላው ጎኔ በመሆኑ አለንጋው ስጋውን ሲገሸልጠው እያንዳንዱ ህመም ይሰማኝ ነበር።
አልጋው ላይ ተቀምጬ መንትዮቹን በክንዶቼ አቅፌያለሁ በጣም ጠላኋት።ጥላቻዬ በውስጤ እጅግ እያደገ እንደመጣ ስለተሰማኝና ያንንም ከመጮሀ በስተቀር በሌላ በምን ላስወጣው እንደምችል ስላላወቅኩ በጩኸት አወጣሁት።
እግዚአብሔር እንደሚሰማ ተስፋ አደርጋለሁ፡ ሠራተኞቹ እንዲሰሙ ተስፋ አለኝ ያ እየሞተ ያለው ወንድ አያቴም እንደሚሰማ ተስፋ አደርጋለሁ:
መግረፊያውን በእጇ እንደያዘች ከመታጠቢያ ቤቱ ወጣች: ከኋላዋ ክሪስ ወገቡ ላይ ፎጣ አስሮ ተከተላት አመድ መስሏል መጮኼን ማቆም አልቻልኩም::
“ዝጊ!” አለንጋውን አይኔ ፊት እያወዛወዘች አዘዘችኝ: “አንቺም መመታት
ካልፈለግሽ አሁኑኑ ፀጥ በይ!” ሊከላከሉልኝ የሞከሩትን መንትዮች ወደ ጎን ገፍትራ ጥላ ከአልጋው ላይ ጎትታ ስታስወርደኝም መጮህ አላቆምኩም: ኮሪ እግሯን ሊነክሳት ሲሞክር
በአንድ እርግጫ አሽቀነጠረችው ከዚያ እኔም ወደ መታጠቢያ ቤት ተወስጄ ልብሴን እንዳወልቅ ታዘዝኩ።
“አውልቂ አለዚያ ላይሽ ላይ እንዳለ እቦጫጭቀዋለሁ”
ማውለቅ ጀመርኩ… ቀስ እያልኩ የሹራቤን ቁልፎች ፈታሁ። ጡት መያዣ
አልለበስኩም: ጡቶቼንና ልጥፍ ያለ ሆዴን ስትመለከት አየኋት። በንዴት
አይነት አይኖቿን አሸሸች: “አንድ ቀን ይመጣል አንቺ አሮጊት!” አልኳት።
“አንቺም አቅም የለሽ የምትሆኚበት ቀን ይመጣል፡ የዚያን ጊዜ እኔም በእጄ አለንጋ እይዛለሁ። በፍፁም የማትበይው ምግብ ወጥ ቤት ውስጥ ይኖራል:
ምክንያቱም ራስሽ ሁልጊዜ እንደምትይው እግዚአብሔር ሁሉንም ያያል። እና ፍትህ የሚሰጥበት የራሱ መንገድ አለው… በእሱ መንገድ ለአይን አይን ነው አያቴ!”
“ሁለተኛ እንዳታነጋግሪኝ!” አለች: ከዚያ እኔ የእሷን እጣ ፈንታ የምቆጣጠርበት
ጊዜ እንደማይመጣ በመተማመን ፈገግ አለች: በሞኝነት በመጥፎ ሰዓት
ተናገርኩ፤ እሷም አቀመሰችኝ አለንጋው ስጋዬ ላይ ሲያርፍ መንትዮቹ
መኝታ ክፍሉ ውስጥ ሆነው “ክሪስ… አስቁማት! ካቲ እንድትጎዳ አትፍቀድ!
እያሉ ጮኹ።
መታጠቢያው አጠገብ በጉልበቴ ተንበርክኬ ፊቴንና ጡቶቼን ለመከላከል
እጥፍጥፍ አልኩ፡ ከቁጥጥር ውጯ እንደሆነች አውሬ ሴት የአለንጋው መያዣ እስኪወልቅ ድረስ ገረፈችኝ። ህመሙ እንደ እሳት ነበር አለንጋው ሊበጠስ የደረሰ መስሎኝ ነበር፡ ግን ረጅም መያዣ ያለው መጥረጊያ አነሳችና ጭንቅላቴንና ትከሻዬን መታችኝ፡ እንደ ክሪስ ጀግና ሆኜ ላለመጮህ ብሞክርም
እንዲወጣልኝ ግድ ነበር፡ ጩኸቴን ለቀቅኩት: “አንቺ ሴት አይደለሽም! አንቺ
ጭራቅ… ጭራቅ ነሽ የሆንሽ ኢሰብአዊና የሰው ፍጥረት ያልሆንሽ!” አልኩ።
ለዚህ ሽልማቴ በቀኝ በኩል ጭንቅላቴን በሀይል መመታት ነበር ከዚያ
ሁሉም ነገር ጨለመ:
ወደ እውነታው ስመለስ ሰውነቴ ሁሉ ታሟል። ጭንቅላቴ በህመም ተከፍሏል።አይኖቼን ስከፍት ክሪስ አጎንብሶ ቁስሎቼን መድኃኒት እየቀባና ፕላስተር
እየለጠፈ ነበር አይኖቹን የሞላው እምባ ሰውነቴ ላይ እየተንጠባጠበ ነበር።
መንትዮቹን እንዲጫወቱ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ላካቸውና ባገኛቸው
የህክምና መገልገያዎች በመጠቀም የሚችለውን አደረገልኝ እኔም የእሱን
በደም የተጨማለቀ ጀርባ አከምኩ ልብስ መልበስ ቁስሉ እንዲባባስ
ስለሚያደርግ ሁለታችንም ልብስ አልለበስንም: በመጥረጊያው እንጨት
በጭካኔ የተመታሁበት በጣም በልዟል፡ ጭንቅላቴ ላይ ጥቁር እብጠት ነበር።
ክሪስ የአእምሮ መናጋት ሊያመጣ እንደሚችል ፈርቶ ነበር።
👍32😢2
ህክምናችን ሲያበቃ አንሶላው ውስጥ በጎናችን ተኝተን አይን ለአይን እየተያየን ነበር: በፍቅርና በቀስታ ጉንጬን ዳሰሰኝ፡ “የእኔ ጥፋት መሆኑን አውቄያለሁ መስኮቱ ጋ መቆም አልነበረብኝም፡ አንቺንም ልትጎዳሽ አይገባም ነበር” አለ
“ምንም አይደል፤ ፈጠነም ዘገየም ማድረጓ አይቀርም ነበር። ከመጀመሪያው
ቀን ጀምሮ በሆነ ምክንያት ልትቀጣን እቅድ ነበራት ያንን አለንጋ ሳትጠቀም
ይህንን ያህል ጊዜ መቆየቷም ተአምር ነው”
“እኔን እየመታችኝ ሳለ አንቺ ስትጮሂ ስለሰማሁ እኔ አልጮህኩም የጮህሽልኝ ለእኔ ነበር ካቲ… ጩኸትሽ ረዳኝ፡፡ እየተሰማኝ የነበረው የአንቺ ህመም እንጂ የእኔ አልነበረም::”
እርስ በርሳችን በጥንቃቄ ተያያዝን፡፡ እርቃን ሰውነታችን ተነካክቷል። ጡቶቼ ደረቱ ላይ ጥብቅ ብለዋል ከዚያ ስሜን በሹክሹክታ እየጠራ የፀጉር መያዣዬን ፈታ: ከዚያ ጭንቅላቴን በእጆቹ ይዞ ቀስ ብሎ ወደ ከንፈሩ አስጠጋው እርቃኔን ክንዶቹ ላይ ሆኜ ሲስመኝ እየተሰማኝ የነበረው ትክክል ያልሆነ እንግዳ ነገር ነበር። ወንድነቱ እየጠነከረ ሲመጣ እየተሰማኝ ስለነበር “ተው!
ይህንን ነው ያደረግን የሚመስላት:” ስል በፍርሀት አንሾካሾኩ ራቅ ከማለቱ በፊት በምሬት እየሳቀ ምንም ነገር እንደማላውቅ ነገረኝ፡ “ፍቅር መስራት ከመሳሳም የበለጠ ነገር አለው: እና እኛ ደግሞ መቼም ቢሆን ከመሳሳም የበለጠ ነገር አድርገን አናውቅም"
“ወደፊትም አናደርግም” አልኩ ድክም ባለ ድምፅ
በዚያ ምሽት አለንጋውንና የመጥረጊያ እንጨቱን ሳይሆን መሳሙን እያሰብኩ
ተኛሁ: በሁለታችንም ውስጥ ባለው የሚሽከረከር የስሜት ትኩሳት የተነሳ
በውስጤ የተኛ የሆነ ነገር ሲንቀሳቀስና ሲፈጥን ተሰማኝ።
ሁሉም ተረቶች በመሳም፣ በሰላምና በደስታ እንደሚፈፀሙትና ተረት ላይ
ያለችው ልዕልትም ልዑሉ መጥቶ እስኪስማት ድረስ እንደተኛችው አይነት
እኔንም ወደ ደስታ ፍፃሜ የሚያመጣኝ ክሪስ ሳይሆን አንድ ሌላ ልዑል መኖር አለበት.....
✨ይቀጥላል✨
“ምንም አይደል፤ ፈጠነም ዘገየም ማድረጓ አይቀርም ነበር። ከመጀመሪያው
ቀን ጀምሮ በሆነ ምክንያት ልትቀጣን እቅድ ነበራት ያንን አለንጋ ሳትጠቀም
ይህንን ያህል ጊዜ መቆየቷም ተአምር ነው”
“እኔን እየመታችኝ ሳለ አንቺ ስትጮሂ ስለሰማሁ እኔ አልጮህኩም የጮህሽልኝ ለእኔ ነበር ካቲ… ጩኸትሽ ረዳኝ፡፡ እየተሰማኝ የነበረው የአንቺ ህመም እንጂ የእኔ አልነበረም::”
እርስ በርሳችን በጥንቃቄ ተያያዝን፡፡ እርቃን ሰውነታችን ተነካክቷል። ጡቶቼ ደረቱ ላይ ጥብቅ ብለዋል ከዚያ ስሜን በሹክሹክታ እየጠራ የፀጉር መያዣዬን ፈታ: ከዚያ ጭንቅላቴን በእጆቹ ይዞ ቀስ ብሎ ወደ ከንፈሩ አስጠጋው እርቃኔን ክንዶቹ ላይ ሆኜ ሲስመኝ እየተሰማኝ የነበረው ትክክል ያልሆነ እንግዳ ነገር ነበር። ወንድነቱ እየጠነከረ ሲመጣ እየተሰማኝ ስለነበር “ተው!
ይህንን ነው ያደረግን የሚመስላት:” ስል በፍርሀት አንሾካሾኩ ራቅ ከማለቱ በፊት በምሬት እየሳቀ ምንም ነገር እንደማላውቅ ነገረኝ፡ “ፍቅር መስራት ከመሳሳም የበለጠ ነገር አለው: እና እኛ ደግሞ መቼም ቢሆን ከመሳሳም የበለጠ ነገር አድርገን አናውቅም"
“ወደፊትም አናደርግም” አልኩ ድክም ባለ ድምፅ
በዚያ ምሽት አለንጋውንና የመጥረጊያ እንጨቱን ሳይሆን መሳሙን እያሰብኩ
ተኛሁ: በሁለታችንም ውስጥ ባለው የሚሽከረከር የስሜት ትኩሳት የተነሳ
በውስጤ የተኛ የሆነ ነገር ሲንቀሳቀስና ሲፈጥን ተሰማኝ።
ሁሉም ተረቶች በመሳም፣ በሰላምና በደስታ እንደሚፈፀሙትና ተረት ላይ
ያለችው ልዕልትም ልዑሉ መጥቶ እስኪስማት ድረስ እንደተኛችው አይነት
እኔንም ወደ ደስታ ፍፃሜ የሚያመጣኝ ክሪስ ሳይሆን አንድ ሌላ ልዑል መኖር አለበት.....
✨ይቀጥላል✨
👏19👍15👎1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“የገዛ ልጁን ለሞት አሳልፎ ለመስጠት አገር ላገር የሚያሳድደው ከሆነ አረመኔ ነው የምለው " አለች እንባዋ በሽፋሽፍቷ እየተንቆረዘዘ " ከዚያ ዐይኗን ተጠንቅቃ አደራረቀችና ወደ ቁርስ ቤት ገባች።
የሔር ቤተሰብ እንግዳ በማይኖራቸው ጊዜ ራት የሚበሉት በዐሥር ሰዓት
ነበር " የራት ሰዓት ደረስና ሁሉም ከበታው ተቀመጡ ሚስዝ ሔርም ተሽሏት
ነበር ብራው ቀንና የውሎው ሽርጉድ የሕልሙን ሐሳብ አውርደውላት ልቧ ዕርፍ
ብሎላት ዋለ " ሚስተር
ሔር የጆይስን ወድቃ መሰበር ነገራቸው
ጠያቂም ሳይመጣ እነሱም ሳይወጡ ስለ ዋሎ አልሰሙም ነበር " ጆይስ ሁሉም ይወዳት ስለ ነበር ሚስዝ ሔር አዘነች።
የጠረጴዛው ልብስ ተነሥቶ ሚስተር ሔር ወይኑን እስኪጨርስ ጥቂት ተቀመጠና ተነሣ !ምክንያቱም የሥራ ጓደኛው ከነበረው ከጀስቲስ ሔርበርት ጋር ከራት
በኋላ ትምባሆ ለማጤስ ቀጠሮ ነበረው ።
“ ለሻይ ትመለሳለህ አባባ ? ” አለችው ባርባራ
“ አንቺ ደግሞ ብመጣ ባልመጣ ምን ጥልቅ አደረገሽ የኛ እመቤት ?
“አይ ምናልባት የምትመጣ ከሆነ እንድንጠብቅህ ብዬ ነው የጠየቅሁሀ እንጂ ነገሩስ ምንም አያገባኝም
“ ከሚስተር ሔርበርት ጋር አመሻለሁ ያልክ መስሎኝ ነበር ? ” አለች ሚስዝ
ሔር።
“ አዎን አመሻለሁና ! ብቻ ባርባራ የገዛ ምላሷ ሲንቀለቀል መስማት ደስ ይላታል ” አለ አባቷ
የጆይስ ነገር አሳዘነኝ" ወደ ኢስት ሊን በግሬ ተሻግሬ ልጠይቃት እፈልጋለሁ " " የባርባራ ልብ ቶሎ ቶሎ መታ መቸም እሷ ጊዜና ለውጥ የማይሽረው
እውነተኛና የማይጠፋ ፍቅር ይዟታል " ምናልባትም ከውስጧ ተቀብሮና ተዳፍኖ
ስለ ተቀመጠ ይሆናል ኃይልና ጥልቀት እየጨመረባት ሔደ።
“ በእግሬ ሔጄ አልሽ እማማ ? ” አለች ባርባራ "
“ አዎን አሁን አሁን ብዙ የእግር ጉዞ ልምምድ ስለ አደረግሁ የምችል ይመስለኛል » ደግሞም ዛሬ ምንም አልወጣንም " ግን በስንት ሰዓት እንሒድ ?”
"በአንድ ሰዓት ብንደርስ ራት በልተው የምናገኛቸው ይመስለኛል
"አዎን!” አለች ሁልጊዜ ሌላ ሰው ሲወስንላት ደስ የሚላት ሚስዝ ሔር !
ግን ከመነሣታችን በፊት ሻይ ባገኝ ደስ ይለኛል ”
ባርባራ እናቷን ሻይ አጠጥታ ስታበቃ ወደ ኢስት ሊን ጉዞ ጀመሩ ደስ የሚል ሞቃት ምሽት ነበር በራሪ ነፍሳት እየተቅበዘበዙ ሲያነበንቡ በመዋገድ ላይ የነበረውን በጋና ሞቃት አየሩን የሚሻሙ ይመስላል " ሚስዝ ሔር በመጀመሪያ
በጣም ደስ አላት ወደ መጨረሻው ስትቃረብ ግን ከአቅሟ በላይ መጓዟ ታወቃት" ከኢስት ሊን መኖፈሻ በር ስትደርስ የመዝጊያውን ብረት ይዛ ቀጥ አለች ".
በመምጣቴ ተሳስቼ ኑሯል ' ባርባራ ?”
ግድ የለም እማማ
በጣም ሙቀት ስለሆነ ጭምር ነው የደከመሽ ።
አሁን ከመናፈሻው አግዳሚ ወንበሮች ስንደርስ ትቀመጭና ከመግባታችን በፊት ዐረፍ ትያለሽ ።
ከጥላማ ዛፎች ሥር ከነበሩት መቀመጫዎች ደረሱና ሚስዝ ሔር ተቀመጠች።ሚስተር ካርላይል ሚስቱና እኅቱ ከእንግዳቸው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሆነው ራት
እንደበሉ በመናፈሻው አበቦች መኻል ሲንሸራሸሩ ከሩቅ ለዩዋቸውና ወዲያው
ሒደው ከበቡቸው ልጆቹም ከመጠረሻሙ በቀር አብረው ነበሩ እመቤት ሳቤላ ሚስዝ ሔርን በደስታ ተቀበለቻት » ከዚያች ረቂቅና ሥቃይተኛ ሴትዮ ጋር በጣም ከፍተኛ መፈቃቀር ነበሪት "
ይኽውልህ አርኪባልድ እኔው በሽተኛ ሁኜ በሽተኛ ልጠይቅ ስመጣ ደከምኩና ከመንገድ ቆምኩ " የጆይስን ነገር ስምቸ በጣም አሳዘነችኝና መጣሁ
አለችው ሚስዝ ሔር "
አሁን ከመጡ እንግዲህ እዚህ 0ረፍ ብለው ያመሻሉ ሻይ ሲጠጡ ደግሞ
ያበረታዎታል ” አለች እመቤት ሳቤላ ።
ተባረኪ ልጄ ሻይ እንኳን ጠትተናል ”
ታዲያ ሁለተኛ የማትጠጡበት ምክንያት አለ ? እንዲያውም በጣም ስለደከሙ ለሁለት ሰዓት ያህል እኛ ዘንድ እስረኛ ሆነው መቆየትዎ አይቀርም ” አለች ሳቤላ
"እሱንስ እኔም እንዳልሺው ፈርቻለሁ "
“እነማን ናቸው ? ሲል ካፒቴን ሌቪሰን አሰበ ለራሱ እንግዶቹን ገና ከሩቅ
ሲያያቸው ። “ እንዴት የምታምር ልጅ ናት ! እስኪ ቀርቤ ልያቸው " '
ቀረበና ትውውቅ ተደረገ ካፒቴን ሌቪሰን ሚስዝ ሔርና ሚስ ሔር ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ካፒቴን ሌቪሰን ከትንሹ ዊልያም ካርላይል ጋር አየተሯሯጠ
ይጫወት ጀመር ።
“ እናትሽ በጣም የታመሙ ይመስላሉ " አለ ሚስተር ካርላይል ለባርባራ ሁለቱም ከወይዘሮ ሳቤላና ከሚስዝ ኮርኒሊያ ካርላይል ጋር ስትነጋገር ከነበረችው
ከሚስዝ ሔር ጆሮ ርቀው ነበር '' በቅርቡ በጎ መሆን ጀምረው ነበር።"
“አየህ ሚስተር ካርላይል
እሷ ብዙውን ጊዜ በሽተኛ የምትመስለው እነዚያ አስጨናቂ ሕልሞች ሲታይዋት መሆኑን ታስታውሳለህ ” ዛሬ ጠዋትም በመጀመሪያ የነገረችኝ እነዚያን ሕልሞች ማየቷን ነበር ።
ሚስተር ካርላይል፡ ስለሕልሙ ምንም ሳይናገር “እንዲያው የሪቻርድ ወሬ
መጥፋት አይገርምሽም ?”
“ በጣም አሳስቦኛል " እናቴም በነገሩ ተጨንቃበታለች ዛሬ ጧትም ስለሱ ስትናገር ስትለፈልፍ ነበር ። እኔ ለራሴ በሕልምም አላምንም ። እናቴ መላልሳ ስላአየቻቸው ሕልሞች ግን ልዩ ስሜት እንዳሳደረብኝ ለመካድ አልችልም በተለይ ደግሞ ትናንት ሌሊት ያየችውን ሕልም በቀላሉ ላየው አልችልም ሚስተር
ካርላይል
"የትናንቱ ምን ነበር ? አለ ሚስተር ካርላይል "
እውነተኛዉ ወንጀለኛ ዌስት ሊን መጥቶ ታያት በሕልሟ ሰውየው ከኛ ቤት የገባ ይመሰላታል " እሷ እንደምትለው አንድ እንግዳ በጧት ከኛ ቤት ይመጣና
እኔና እሷ ሆነን ስለ ግድያው ስናነጋግረው እሱ ያልፈጸመ መሆኑን ክዶ በሪቻርድ
ሊያላክክበት ፈለገ " ወዲያው ደግሞ እሱ ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር በስተኋላ ቁም ለነበረው ለኦትዌ ቤቴል አንድ ነር በጆሮው ሹክ አለ ይኸ ደግሞ ሌላ እንግዳ ነገር ነው አለችው ባርባራ ዐይኖቿን ወደ ሚስተር ካርላይል ፊት ቀና አድርጋ”
“በእንቆቅልሽ ነው የምትናገሪው ... ባርባራ ምኑ ነው እንግዳ ነገር ?
“ኦትዌይ ቤተል፡ሁልጊዜ በሕልሟ መታየቱ ራሱ አይገርምህም ? ሪቻርድ
በመጣ ጊዜ እስኪነግረን ድረስ ቤተል በግድያው አካባቢ መኖሩንም አናቅም
ነበር እሷ ግን ከዚያ በፊትም ታየው ነበር በእርግጥ ሪቻርድ ቤተል በነገሩ እንዳልነበረ ባት ተናግሯል እማማ ግን ይህ ሰው ከወንጀሉ ጋር አንዳች ግንኙነት እንዳለው ታምናለች "
ግን እናትሽ ገዳዩ ማነው ይላሉ ?
“ልታስታውሰው አልቻለችም ብቻ አየህ ... እኛ ስለ ካፒቴን ቶርን ያነሣንላት ነገር የለም ሰውየው በሁኔታው የትልቅ ስው ልጅ ይመስላል ትላለች "
“አንቺም ራስሽ በሕልም እያመንሽ መሰለኝ ከልብሽ ተከታትለሽዋል አላት
“ እኔን የሚያሳስበኝ የሕልሙ ጉዳይ ሳይሆን የወንድሜ ነገር ነው " ይኽን
ምስጢር መግለጥ ቢቻለኝ ድካምንና መከራን ሳልፈራ በባዶ እግሬ እስከ ዓለም
ዳርቻ በተጓዝኩ ቶርንን ወደ ዌስት ሊን ተመልሶ ለመምጣት ቢያበቃው እንደ
ባለፈው በዋዛ አልለቀውም እስከ መጨረሻ እተናነቀዋለሁ " አለችው "
“ ቶርን እንኳን ዳግመኛ ወደ ዌስት ሊን ለመምጣት የሚጓጓ አይመስልም"
ምንያቱም ባርባራ ክንዱን ቶሎ ያዝ አድርጋ ምልክት ስትሰጠው ዝም አለ ሁለቱ ስለዚህ ጉዳይ እየተነጋገሩ መናፈሻውን አቋርጠው በልዩ ልዩ ቅርጽ ወደ ተጌጠው አካባቢ ሲሔዱ ዙሪያውን በትልልቅ ቋጥኞች ከተከበበ ጠባብ የእግር መንገድ ደረሱ
ልክ ሚስተር ካርላይልና ባርባራ ከቆሙበት ቦታ ላይ ከነበረው ትልቅ ድንጋይ ላይ
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጀርባውን ለነሱ ሰጥቶ ተቀምጦ ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“የገዛ ልጁን ለሞት አሳልፎ ለመስጠት አገር ላገር የሚያሳድደው ከሆነ አረመኔ ነው የምለው " አለች እንባዋ በሽፋሽፍቷ እየተንቆረዘዘ " ከዚያ ዐይኗን ተጠንቅቃ አደራረቀችና ወደ ቁርስ ቤት ገባች።
የሔር ቤተሰብ እንግዳ በማይኖራቸው ጊዜ ራት የሚበሉት በዐሥር ሰዓት
ነበር " የራት ሰዓት ደረስና ሁሉም ከበታው ተቀመጡ ሚስዝ ሔርም ተሽሏት
ነበር ብራው ቀንና የውሎው ሽርጉድ የሕልሙን ሐሳብ አውርደውላት ልቧ ዕርፍ
ብሎላት ዋለ " ሚስተር
ሔር የጆይስን ወድቃ መሰበር ነገራቸው
ጠያቂም ሳይመጣ እነሱም ሳይወጡ ስለ ዋሎ አልሰሙም ነበር " ጆይስ ሁሉም ይወዳት ስለ ነበር ሚስዝ ሔር አዘነች።
የጠረጴዛው ልብስ ተነሥቶ ሚስተር ሔር ወይኑን እስኪጨርስ ጥቂት ተቀመጠና ተነሣ !ምክንያቱም የሥራ ጓደኛው ከነበረው ከጀስቲስ ሔርበርት ጋር ከራት
በኋላ ትምባሆ ለማጤስ ቀጠሮ ነበረው ።
“ ለሻይ ትመለሳለህ አባባ ? ” አለችው ባርባራ
“ አንቺ ደግሞ ብመጣ ባልመጣ ምን ጥልቅ አደረገሽ የኛ እመቤት ?
“አይ ምናልባት የምትመጣ ከሆነ እንድንጠብቅህ ብዬ ነው የጠየቅሁሀ እንጂ ነገሩስ ምንም አያገባኝም
“ ከሚስተር ሔርበርት ጋር አመሻለሁ ያልክ መስሎኝ ነበር ? ” አለች ሚስዝ
ሔር።
“ አዎን አመሻለሁና ! ብቻ ባርባራ የገዛ ምላሷ ሲንቀለቀል መስማት ደስ ይላታል ” አለ አባቷ
የጆይስ ነገር አሳዘነኝ" ወደ ኢስት ሊን በግሬ ተሻግሬ ልጠይቃት እፈልጋለሁ " " የባርባራ ልብ ቶሎ ቶሎ መታ መቸም እሷ ጊዜና ለውጥ የማይሽረው
እውነተኛና የማይጠፋ ፍቅር ይዟታል " ምናልባትም ከውስጧ ተቀብሮና ተዳፍኖ
ስለ ተቀመጠ ይሆናል ኃይልና ጥልቀት እየጨመረባት ሔደ።
“ በእግሬ ሔጄ አልሽ እማማ ? ” አለች ባርባራ "
“ አዎን አሁን አሁን ብዙ የእግር ጉዞ ልምምድ ስለ አደረግሁ የምችል ይመስለኛል » ደግሞም ዛሬ ምንም አልወጣንም " ግን በስንት ሰዓት እንሒድ ?”
"በአንድ ሰዓት ብንደርስ ራት በልተው የምናገኛቸው ይመስለኛል
"አዎን!” አለች ሁልጊዜ ሌላ ሰው ሲወስንላት ደስ የሚላት ሚስዝ ሔር !
ግን ከመነሣታችን በፊት ሻይ ባገኝ ደስ ይለኛል ”
ባርባራ እናቷን ሻይ አጠጥታ ስታበቃ ወደ ኢስት ሊን ጉዞ ጀመሩ ደስ የሚል ሞቃት ምሽት ነበር በራሪ ነፍሳት እየተቅበዘበዙ ሲያነበንቡ በመዋገድ ላይ የነበረውን በጋና ሞቃት አየሩን የሚሻሙ ይመስላል " ሚስዝ ሔር በመጀመሪያ
በጣም ደስ አላት ወደ መጨረሻው ስትቃረብ ግን ከአቅሟ በላይ መጓዟ ታወቃት" ከኢስት ሊን መኖፈሻ በር ስትደርስ የመዝጊያውን ብረት ይዛ ቀጥ አለች ".
በመምጣቴ ተሳስቼ ኑሯል ' ባርባራ ?”
ግድ የለም እማማ
በጣም ሙቀት ስለሆነ ጭምር ነው የደከመሽ ።
አሁን ከመናፈሻው አግዳሚ ወንበሮች ስንደርስ ትቀመጭና ከመግባታችን በፊት ዐረፍ ትያለሽ ።
ከጥላማ ዛፎች ሥር ከነበሩት መቀመጫዎች ደረሱና ሚስዝ ሔር ተቀመጠች።ሚስተር ካርላይል ሚስቱና እኅቱ ከእንግዳቸው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሆነው ራት
እንደበሉ በመናፈሻው አበቦች መኻል ሲንሸራሸሩ ከሩቅ ለዩዋቸውና ወዲያው
ሒደው ከበቡቸው ልጆቹም ከመጠረሻሙ በቀር አብረው ነበሩ እመቤት ሳቤላ ሚስዝ ሔርን በደስታ ተቀበለቻት » ከዚያች ረቂቅና ሥቃይተኛ ሴትዮ ጋር በጣም ከፍተኛ መፈቃቀር ነበሪት "
ይኽውልህ አርኪባልድ እኔው በሽተኛ ሁኜ በሽተኛ ልጠይቅ ስመጣ ደከምኩና ከመንገድ ቆምኩ " የጆይስን ነገር ስምቸ በጣም አሳዘነችኝና መጣሁ
አለችው ሚስዝ ሔር "
አሁን ከመጡ እንግዲህ እዚህ 0ረፍ ብለው ያመሻሉ ሻይ ሲጠጡ ደግሞ
ያበረታዎታል ” አለች እመቤት ሳቤላ ።
ተባረኪ ልጄ ሻይ እንኳን ጠትተናል ”
ታዲያ ሁለተኛ የማትጠጡበት ምክንያት አለ ? እንዲያውም በጣም ስለደከሙ ለሁለት ሰዓት ያህል እኛ ዘንድ እስረኛ ሆነው መቆየትዎ አይቀርም ” አለች ሳቤላ
"እሱንስ እኔም እንዳልሺው ፈርቻለሁ "
“እነማን ናቸው ? ሲል ካፒቴን ሌቪሰን አሰበ ለራሱ እንግዶቹን ገና ከሩቅ
ሲያያቸው ። “ እንዴት የምታምር ልጅ ናት ! እስኪ ቀርቤ ልያቸው " '
ቀረበና ትውውቅ ተደረገ ካፒቴን ሌቪሰን ሚስዝ ሔርና ሚስ ሔር ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ካፒቴን ሌቪሰን ከትንሹ ዊልያም ካርላይል ጋር አየተሯሯጠ
ይጫወት ጀመር ።
“ እናትሽ በጣም የታመሙ ይመስላሉ " አለ ሚስተር ካርላይል ለባርባራ ሁለቱም ከወይዘሮ ሳቤላና ከሚስዝ ኮርኒሊያ ካርላይል ጋር ስትነጋገር ከነበረችው
ከሚስዝ ሔር ጆሮ ርቀው ነበር '' በቅርቡ በጎ መሆን ጀምረው ነበር።"
“አየህ ሚስተር ካርላይል
እሷ ብዙውን ጊዜ በሽተኛ የምትመስለው እነዚያ አስጨናቂ ሕልሞች ሲታይዋት መሆኑን ታስታውሳለህ ” ዛሬ ጠዋትም በመጀመሪያ የነገረችኝ እነዚያን ሕልሞች ማየቷን ነበር ።
ሚስተር ካርላይል፡ ስለሕልሙ ምንም ሳይናገር “እንዲያው የሪቻርድ ወሬ
መጥፋት አይገርምሽም ?”
“ በጣም አሳስቦኛል " እናቴም በነገሩ ተጨንቃበታለች ዛሬ ጧትም ስለሱ ስትናገር ስትለፈልፍ ነበር ። እኔ ለራሴ በሕልምም አላምንም ። እናቴ መላልሳ ስላአየቻቸው ሕልሞች ግን ልዩ ስሜት እንዳሳደረብኝ ለመካድ አልችልም በተለይ ደግሞ ትናንት ሌሊት ያየችውን ሕልም በቀላሉ ላየው አልችልም ሚስተር
ካርላይል
"የትናንቱ ምን ነበር ? አለ ሚስተር ካርላይል "
እውነተኛዉ ወንጀለኛ ዌስት ሊን መጥቶ ታያት በሕልሟ ሰውየው ከኛ ቤት የገባ ይመሰላታል " እሷ እንደምትለው አንድ እንግዳ በጧት ከኛ ቤት ይመጣና
እኔና እሷ ሆነን ስለ ግድያው ስናነጋግረው እሱ ያልፈጸመ መሆኑን ክዶ በሪቻርድ
ሊያላክክበት ፈለገ " ወዲያው ደግሞ እሱ ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር በስተኋላ ቁም ለነበረው ለኦትዌ ቤቴል አንድ ነር በጆሮው ሹክ አለ ይኸ ደግሞ ሌላ እንግዳ ነገር ነው አለችው ባርባራ ዐይኖቿን ወደ ሚስተር ካርላይል ፊት ቀና አድርጋ”
“በእንቆቅልሽ ነው የምትናገሪው ... ባርባራ ምኑ ነው እንግዳ ነገር ?
“ኦትዌይ ቤተል፡ሁልጊዜ በሕልሟ መታየቱ ራሱ አይገርምህም ? ሪቻርድ
በመጣ ጊዜ እስኪነግረን ድረስ ቤተል በግድያው አካባቢ መኖሩንም አናቅም
ነበር እሷ ግን ከዚያ በፊትም ታየው ነበር በእርግጥ ሪቻርድ ቤተል በነገሩ እንዳልነበረ ባት ተናግሯል እማማ ግን ይህ ሰው ከወንጀሉ ጋር አንዳች ግንኙነት እንዳለው ታምናለች "
ግን እናትሽ ገዳዩ ማነው ይላሉ ?
“ልታስታውሰው አልቻለችም ብቻ አየህ ... እኛ ስለ ካፒቴን ቶርን ያነሣንላት ነገር የለም ሰውየው በሁኔታው የትልቅ ስው ልጅ ይመስላል ትላለች "
“አንቺም ራስሽ በሕልም እያመንሽ መሰለኝ ከልብሽ ተከታትለሽዋል አላት
“ እኔን የሚያሳስበኝ የሕልሙ ጉዳይ ሳይሆን የወንድሜ ነገር ነው " ይኽን
ምስጢር መግለጥ ቢቻለኝ ድካምንና መከራን ሳልፈራ በባዶ እግሬ እስከ ዓለም
ዳርቻ በተጓዝኩ ቶርንን ወደ ዌስት ሊን ተመልሶ ለመምጣት ቢያበቃው እንደ
ባለፈው በዋዛ አልለቀውም እስከ መጨረሻ እተናነቀዋለሁ " አለችው "
“ ቶርን እንኳን ዳግመኛ ወደ ዌስት ሊን ለመምጣት የሚጓጓ አይመስልም"
ምንያቱም ባርባራ ክንዱን ቶሎ ያዝ አድርጋ ምልክት ስትሰጠው ዝም አለ ሁለቱ ስለዚህ ጉዳይ እየተነጋገሩ መናፈሻውን አቋርጠው በልዩ ልዩ ቅርጽ ወደ ተጌጠው አካባቢ ሲሔዱ ዙሪያውን በትልልቅ ቋጥኞች ከተከበበ ጠባብ የእግር መንገድ ደረሱ
ልክ ሚስተር ካርላይልና ባርባራ ከቆሙበት ቦታ ላይ ከነበረው ትልቅ ድንጋይ ላይ
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጀርባውን ለነሱ ሰጥቶ ተቀምጦ ነበር
👍19🥰2
ሲመጡ ዳናቸውን ይስማም አይስማም አይታወቅም። እሱ ግን ዞር ብሎ አላያቸውም » እነሱም አረማመዳቸውን ጨመር በማድረግ ሴቶቹ ወደ ነበሩበት ተመለሱ።
“ስንናገረው የነበረውን ሰምቶን ይሆን ? አለች ባርባራ ቀስ ብላ "
“ሐሳቡ በሌላ ነገር ካልተጠመደ በቀር ሳይሰማ የሚቀር አይመስለኝም
ግን ልብ ብሎ ወደኛ ላያዳምጥ ይችላል ደግሞ ቢሰማም ምንም አይደለም
“ እኔ ገዳዩ ካፒቴን ቆርን መሆኑን ስናገር ነበር ።
“ ቢሆንም እኮ ስለ ሪቻርድ ወይም ስለ እንቅስቃሴዎች አልተናገርሽም ሌቪሳን ለዚህ አካባቢ እንግዳ ሰው ስለሆነ ስለ ጉዳዬ የሚያውቀው ነገር የለም
ቶርን የሚለውስ ስም ሲነሣ ቢሰማ ወይም የምንነጋገርበት ጕዳይ ስለምን እንደሆነ ቢያውቀውም እንኳን ለሱ ምንም ስሜት ስለማያሳድርበት በአንድ ጆሮው ሰምቶ በሌላው ያፈሰዋል አታስቢ
ባርባራ "
ይኸን ነገር በሚነግራት ጊዜ ልስልስ ልዝብ ብሎ ተመለከታት » ደግሞ ከነሳቤላ ሊጨመሩ ሊቀላቀሉ ትንሽ ስለ ቀራቸው ሳቤላ አመለካከቱን ልብ ብላ አየችው " መጠርጠርና መቅናት እንደማይኖርባት ባሏ ከዚ ቀደም ቢያረጋግጥላትም
ገና ከነሱ ተነጥለው ሲሔዱ ጀምራ በይኗ ተከተለቻቸው " ከዐይኗ የጠፉት ላጭር
ጊዜ ቢሆንም ወደ ሰዋራ ቦታ ዞር በማለት ተሰርቀው ለመጫወት ስለ ፈለጉ ነው ብላ ደመደመች " ደግሞ እንደ አጋጣሚ ያንለት ማታ ባርባራ በጣም የሚያምር ልብስ ለብሳ ከደማቅ ዐይኖቿ የደስ ደስ ካለው የፊቷ ቅርጽና የቀለሟ ማማር ጋር ለተመለከታት የምታጓጓ ሆና አምሮባት ነበር እሷና ሚስተር ካርላይል እየተነጋገሩ ሲመጡ በጣም የሚያምሩት የጸጉሯን ማፈኛ ሲባጐዎች ፈትታቸው ይንዘላዘሉ ስለ ነበር ይበልጥ ሐሳብ ውስጥ የገባች መስላ ረጋ ብላ ጫፎቻቸውን ይዛ በትካዜ
እያፍተለተለች ትጫወት ነበር።
ባርባራ..."ዛሬ እንዴት ሆነን ነው ከቤታችን የምንደርሰው ? አለቻት ሚስስ ሔር።በእግሬ መድረሴን እጠራጠራለሁ "ወይ ምነውያን ቤንጃሚንን
ሰረገላውን እንዲያመጣልን ነግሬው በሆኖ ኖሮ።
“ እኔ ልልክበት እችላለሁ አለ ሚስተር ካርላይል "
ግን እናንተን ከነ አሽከሮቻችሁ በማስቸገሬ አዝናለሁ " አለችው "
“ እንዴ ! እንዴ ! በጣም ነው ያስቸገሩኝ ... ሚስዝ ሔር ” አለ ሚስተር ካርላይል እየቀለደ። “አዩ ሚስዝ ሔር .... እርስዎ ሁልጊዜም የራስዎን ትተው ለሰው እንዳዘኑ ነው'
ሚስተር ካርላይል .... አንማ መቸም ማንንም ሳታስቀይም የሁሉን ችግር እንደ ፈታህ ነው ኑሮህ ሰማሽ እመቤት ሳቤላ ... ልጅነት ቢኖረኝ ኖሮ በደጉ ባልሽ እቀናብሽ ነበር እንደሱ ያሉ ባሎች በቁጥር ናቸው ብዙ የሉም።
ሳቤላም በልቧ ልጅነት ያላት ሌላይቱ ልትቀናባት እንደምትችል እያሰበች
ፊቷ ልውጥ አለ ቀላ ሚስተር ካርላይል እጁን ወደ ሚስዝ ሔር ዘርግቶ “እስካሁን ከዚህ ተቀምጠው ያረፉት በቂ ስለሆነ ይነሡና ቀስ ብለው ወደ ቤት ይግቡ ከሶፋው ላይ ዐረፍ ሲሉ ይመችዎታል ይነሡ እኔ እደግፍዎታለሁ " አላት "
ተያይዘው ወደ ቤት ሲያመሩ ሚስዝ ሔር አንድ መኮንን ባውራው መንገድ ሲያልፍ አየችና ወደ ልጅዋ ምልስ ብላ “ ባርባራ . . . ነይማ ሩጭ ያውልሽ ቶም
ሔርበርት ወደኛ ቤት አቅጣጫ እየሔደ ነው” ስለዚህ በደጅ ሲያልፍ ጠርቶ ሠረገላ እንዲያመጡልን እንዲነግራቸው ንገሪው " ቶሎ በይ በግማሽ ደቂቃ ትደርሽበታለሽ "
ሚስር ካርላይል አሽከር ይላካል ብሎ ከመሔድ ሊያስቀራት ከመቻሉ በፊት
በአንድ ጊዜ ከበሩ ደረሰች " ሔርበርትም ስትሮጥ ከሩቅ አያትና ቁሞ ጠበቃት “
“በኛ ቤት በኩል ነው የምታልፍ ? አለችው ባርባራ እንደደረሰች እሷ ቶም ሔርበርትን ስታነጋግር ኦትዌይ ቤቴል ዶግሞ ጥቂት ራቅ ብሎ ከመንገዱ ትይዩ ፈንጠር ብሎ ቆሞ አየችው "
"አዎን ምነው ? አላት " ቶም ሔርበርት በተፈጥሮው ነገረ ግልጽ ቢሆንም በልማዱ ችኩል ስለ ነበር በጠባዩ አምብዛም በደግ አይነሣም ነበር "
እናቴ እዚህ መጥታለች አሁን በእግሯ መመለስ ስለማይሆንላት በኛ በር
ስታልፍ ቤንጃሚንን ጠርተህ ሠረገላ ይዞ እንዲመጣ እንድትነግርልን እናቴ ንገሪው ብላኝ ነው " አለችው "
“ ደግ እሺ ጠርቸ እነግረዋለሁ በስንት ሰዓት ይምጣ ?
አባባ ቤት ሳይገባ እንድንደርስ ባርባራ ስለ ሰዓቱ አልተነገራትም ነበርና ዝም ብላ በአራት ስዓት በለው አለችው "
ለዚያስ ትደርሳችሁ " አላት ቶም ሔርበርት " አባትሽ ኣባቴና ሌሎችም ሁለት ሦስት ስዎች ሆነው ጢሱን እንደደመና ሲያትጐለጉሉት ለመተያየት እንኳን ያቅታል " ደግሞ ራት ከበሉ በኋላ እንደሚመለሱበት እርግጠኛ ነኝ " እኔ
የምልሽ ግን ባርባራ
ልጃገረዶቻችን የዛሬ ሳምንት ወይም ሁለት ሳምንት ሽርሽር ለመሔድ ያስባሎ ወንድሜ ጃክም መጥቶ ከቤት ነው ሰምተሽ የለ?እና አንቺስ ሽርሽር ለመሔድ ትፈልጊለሽ ?
“ ኧረ ... መጣ ? አለች ባርባራ ድንግጥ ብላ "
ይኸውልሽ ትናንት ደብዳቤው ደርሶን እሱ ዛሬ ገባ " አሁን ልጃገረዶች የሽርሽሩ ለት በደንብ ካልተጫወቱ በዕረፍት ጊዜ ሁለተኛ እዚህ እንደማይመጣ ይናገራል " ስለዚህ እንደ ምንም ብለሽ የሆነ ጫወታ ይዘሽ እንድትመጭ ደኅና እደሪ ”
አላት "
ከነሱ ተሰነባብታ ስትሔድ ሌላ የእግር ኮቴ ሰማችና ዙራ ብታይ ሁለት መኮንኖች ክንድ ለክንድ ተያይዘው አጠገቧ ደርሰው አየቻቸው አንደኛው ሻለቃ ሔርበርት የሚባለው ጃክ መሆኑን ለየችው "
“ ከተለያየን ጥቂት ዓመታት ዐለፉ ቢሆንም ያን ጊዜ የትንሽ ልጃገረድ ወዘና የነበራትንና ዛሬ ደግሞ ደርባባ ወጣት እመቤት የሆነችውን የባርባራን ፊት
አልረሳሁትም ” አላት ።
“ መምጣትህን አሁን ወንድምህ ሲነግረኝ ነበር » እንዲያውም በመጪው
ሳምንት ይመችሽ እንደሆነ ሽርሽር '' ብላ ስትጀምር አንድ ከዚህ ቀደም ያየችው ቢሆንም ማን መሆኑን ግን የረሳችው ፊት አየችና ድርቅ አለች መልኳ ተለዋወጠ " ሻለቃ ሔርበርት እየተናገረ እሷ ፈዛ ትመለከተው ጀመር እሱን ቸል ያለችው ከአዲሱ ሰውዬ ጋር መተዋወቅ ፈልጋ መሰለውና፡ “ ካፒቴን ቶርን ይባላል ሚስ ሔር ” አላት » ባርባራ ነፍሷ ምልስ አለ እኔ እኮ የት እንደማውቀው ቸግሮኝ ነበር
ብላ ተንተባተበች "
“ አዎን አንድ ጊዜ ለአምስት ቀን ያህል ዌስት ሊን መጥቼ ነበር “ አላት ካፒቴን ቶርን "
“ አሁንስ ብዙ ትቆያለህ ?”
“ በርግጥ የብዙ ሳምንት ፈቃድ አለኝ " ምን ያህል እንደምቆይ ግን አሁን
ለመናገር አልችልም "
ከዚያ በኋላ ከነሱ ተለየችና ተመልሳ እናቷ ሚስ ካርይልና ሚስተር ካርላይል ቁመው ከነበሩበት ሒዳ ተቀላቀለች ሳቤላን አላየቻትም እናቷ ጆይስን
ልታይ ስትገባ እሷ ሚስተር ካርላይልን ይዛው ገለል አለችና : “ አርኪባልድ
ለብቻህ ላነጋግርህ እፈልጋለሁ '' አለችው ሳቤላ እንዳጋጣሚ ወዲያው መጣችና ክንዱን ይዛ ስትወስደው ስታነጋግረውና ፊቷ ደም ሲመስል ጭምር ተመልክታ
ነበር " በአንዱ የሳሎን መስኮት ዘልቃ በጓሮው ሲጓዙ ትንሿ ሳቤላንም ወደ ቤት እንድትገባ ሲመልሳላት ሁሉ አየች እመቤት ሳቤላ ካገባችበት ጊዜ ጀምሮ እንደ
ዚያች ዕለት ምሽት እርር ብላ ቀንታ አታውቅም።
“ እንደዚህ አጣድፌ ወደዚህ ስላመጣሁህ አትቀየመኝ " "
ምን የምትገልጪው ምስጢር አለሽ ? አላት ሚስተር ካርላይል ስለ እማማ ሕልም ስንነጋገር ትክክለኛው ገዳይ ዌስት ሊን አለ የሚል እምነት እንዳደረባት አልነገርኩህም ? ነገሩ የማይስል ቢሆንም ከዚህ
እምነቷ ፍንክች ለማለት አልቻለችም እምልህ . .ልክ አሁን
እንዴ ባርባራ ምንድነው ነገሩ ? አላት ሚስተር ካርላይል ሲቃ ይዟት
ስትቃትት አይቷት።
“ አሁን አየሁት"
“ስንናገረው የነበረውን ሰምቶን ይሆን ? አለች ባርባራ ቀስ ብላ "
“ሐሳቡ በሌላ ነገር ካልተጠመደ በቀር ሳይሰማ የሚቀር አይመስለኝም
ግን ልብ ብሎ ወደኛ ላያዳምጥ ይችላል ደግሞ ቢሰማም ምንም አይደለም
“ እኔ ገዳዩ ካፒቴን ቆርን መሆኑን ስናገር ነበር ።
“ ቢሆንም እኮ ስለ ሪቻርድ ወይም ስለ እንቅስቃሴዎች አልተናገርሽም ሌቪሳን ለዚህ አካባቢ እንግዳ ሰው ስለሆነ ስለ ጉዳዬ የሚያውቀው ነገር የለም
ቶርን የሚለውስ ስም ሲነሣ ቢሰማ ወይም የምንነጋገርበት ጕዳይ ስለምን እንደሆነ ቢያውቀውም እንኳን ለሱ ምንም ስሜት ስለማያሳድርበት በአንድ ጆሮው ሰምቶ በሌላው ያፈሰዋል አታስቢ
ባርባራ "
ይኸን ነገር በሚነግራት ጊዜ ልስልስ ልዝብ ብሎ ተመለከታት » ደግሞ ከነሳቤላ ሊጨመሩ ሊቀላቀሉ ትንሽ ስለ ቀራቸው ሳቤላ አመለካከቱን ልብ ብላ አየችው " መጠርጠርና መቅናት እንደማይኖርባት ባሏ ከዚ ቀደም ቢያረጋግጥላትም
ገና ከነሱ ተነጥለው ሲሔዱ ጀምራ በይኗ ተከተለቻቸው " ከዐይኗ የጠፉት ላጭር
ጊዜ ቢሆንም ወደ ሰዋራ ቦታ ዞር በማለት ተሰርቀው ለመጫወት ስለ ፈለጉ ነው ብላ ደመደመች " ደግሞ እንደ አጋጣሚ ያንለት ማታ ባርባራ በጣም የሚያምር ልብስ ለብሳ ከደማቅ ዐይኖቿ የደስ ደስ ካለው የፊቷ ቅርጽና የቀለሟ ማማር ጋር ለተመለከታት የምታጓጓ ሆና አምሮባት ነበር እሷና ሚስተር ካርላይል እየተነጋገሩ ሲመጡ በጣም የሚያምሩት የጸጉሯን ማፈኛ ሲባጐዎች ፈትታቸው ይንዘላዘሉ ስለ ነበር ይበልጥ ሐሳብ ውስጥ የገባች መስላ ረጋ ብላ ጫፎቻቸውን ይዛ በትካዜ
እያፍተለተለች ትጫወት ነበር።
ባርባራ..."ዛሬ እንዴት ሆነን ነው ከቤታችን የምንደርሰው ? አለቻት ሚስስ ሔር።በእግሬ መድረሴን እጠራጠራለሁ "ወይ ምነውያን ቤንጃሚንን
ሰረገላውን እንዲያመጣልን ነግሬው በሆኖ ኖሮ።
“ እኔ ልልክበት እችላለሁ አለ ሚስተር ካርላይል "
ግን እናንተን ከነ አሽከሮቻችሁ በማስቸገሬ አዝናለሁ " አለችው "
“ እንዴ ! እንዴ ! በጣም ነው ያስቸገሩኝ ... ሚስዝ ሔር ” አለ ሚስተር ካርላይል እየቀለደ። “አዩ ሚስዝ ሔር .... እርስዎ ሁልጊዜም የራስዎን ትተው ለሰው እንዳዘኑ ነው'
ሚስተር ካርላይል .... አንማ መቸም ማንንም ሳታስቀይም የሁሉን ችግር እንደ ፈታህ ነው ኑሮህ ሰማሽ እመቤት ሳቤላ ... ልጅነት ቢኖረኝ ኖሮ በደጉ ባልሽ እቀናብሽ ነበር እንደሱ ያሉ ባሎች በቁጥር ናቸው ብዙ የሉም።
ሳቤላም በልቧ ልጅነት ያላት ሌላይቱ ልትቀናባት እንደምትችል እያሰበች
ፊቷ ልውጥ አለ ቀላ ሚስተር ካርላይል እጁን ወደ ሚስዝ ሔር ዘርግቶ “እስካሁን ከዚህ ተቀምጠው ያረፉት በቂ ስለሆነ ይነሡና ቀስ ብለው ወደ ቤት ይግቡ ከሶፋው ላይ ዐረፍ ሲሉ ይመችዎታል ይነሡ እኔ እደግፍዎታለሁ " አላት "
ተያይዘው ወደ ቤት ሲያመሩ ሚስዝ ሔር አንድ መኮንን ባውራው መንገድ ሲያልፍ አየችና ወደ ልጅዋ ምልስ ብላ “ ባርባራ . . . ነይማ ሩጭ ያውልሽ ቶም
ሔርበርት ወደኛ ቤት አቅጣጫ እየሔደ ነው” ስለዚህ በደጅ ሲያልፍ ጠርቶ ሠረገላ እንዲያመጡልን እንዲነግራቸው ንገሪው " ቶሎ በይ በግማሽ ደቂቃ ትደርሽበታለሽ "
ሚስር ካርላይል አሽከር ይላካል ብሎ ከመሔድ ሊያስቀራት ከመቻሉ በፊት
በአንድ ጊዜ ከበሩ ደረሰች " ሔርበርትም ስትሮጥ ከሩቅ አያትና ቁሞ ጠበቃት “
“በኛ ቤት በኩል ነው የምታልፍ ? አለችው ባርባራ እንደደረሰች እሷ ቶም ሔርበርትን ስታነጋግር ኦትዌይ ቤቴል ዶግሞ ጥቂት ራቅ ብሎ ከመንገዱ ትይዩ ፈንጠር ብሎ ቆሞ አየችው "
"አዎን ምነው ? አላት " ቶም ሔርበርት በተፈጥሮው ነገረ ግልጽ ቢሆንም በልማዱ ችኩል ስለ ነበር በጠባዩ አምብዛም በደግ አይነሣም ነበር "
እናቴ እዚህ መጥታለች አሁን በእግሯ መመለስ ስለማይሆንላት በኛ በር
ስታልፍ ቤንጃሚንን ጠርተህ ሠረገላ ይዞ እንዲመጣ እንድትነግርልን እናቴ ንገሪው ብላኝ ነው " አለችው "
“ ደግ እሺ ጠርቸ እነግረዋለሁ በስንት ሰዓት ይምጣ ?
አባባ ቤት ሳይገባ እንድንደርስ ባርባራ ስለ ሰዓቱ አልተነገራትም ነበርና ዝም ብላ በአራት ስዓት በለው አለችው "
ለዚያስ ትደርሳችሁ " አላት ቶም ሔርበርት " አባትሽ ኣባቴና ሌሎችም ሁለት ሦስት ስዎች ሆነው ጢሱን እንደደመና ሲያትጐለጉሉት ለመተያየት እንኳን ያቅታል " ደግሞ ራት ከበሉ በኋላ እንደሚመለሱበት እርግጠኛ ነኝ " እኔ
የምልሽ ግን ባርባራ
ልጃገረዶቻችን የዛሬ ሳምንት ወይም ሁለት ሳምንት ሽርሽር ለመሔድ ያስባሎ ወንድሜ ጃክም መጥቶ ከቤት ነው ሰምተሽ የለ?እና አንቺስ ሽርሽር ለመሔድ ትፈልጊለሽ ?
“ ኧረ ... መጣ ? አለች ባርባራ ድንግጥ ብላ "
ይኸውልሽ ትናንት ደብዳቤው ደርሶን እሱ ዛሬ ገባ " አሁን ልጃገረዶች የሽርሽሩ ለት በደንብ ካልተጫወቱ በዕረፍት ጊዜ ሁለተኛ እዚህ እንደማይመጣ ይናገራል " ስለዚህ እንደ ምንም ብለሽ የሆነ ጫወታ ይዘሽ እንድትመጭ ደኅና እደሪ ”
አላት "
ከነሱ ተሰነባብታ ስትሔድ ሌላ የእግር ኮቴ ሰማችና ዙራ ብታይ ሁለት መኮንኖች ክንድ ለክንድ ተያይዘው አጠገቧ ደርሰው አየቻቸው አንደኛው ሻለቃ ሔርበርት የሚባለው ጃክ መሆኑን ለየችው "
“ ከተለያየን ጥቂት ዓመታት ዐለፉ ቢሆንም ያን ጊዜ የትንሽ ልጃገረድ ወዘና የነበራትንና ዛሬ ደግሞ ደርባባ ወጣት እመቤት የሆነችውን የባርባራን ፊት
አልረሳሁትም ” አላት ።
“ መምጣትህን አሁን ወንድምህ ሲነግረኝ ነበር » እንዲያውም በመጪው
ሳምንት ይመችሽ እንደሆነ ሽርሽር '' ብላ ስትጀምር አንድ ከዚህ ቀደም ያየችው ቢሆንም ማን መሆኑን ግን የረሳችው ፊት አየችና ድርቅ አለች መልኳ ተለዋወጠ " ሻለቃ ሔርበርት እየተናገረ እሷ ፈዛ ትመለከተው ጀመር እሱን ቸል ያለችው ከአዲሱ ሰውዬ ጋር መተዋወቅ ፈልጋ መሰለውና፡ “ ካፒቴን ቶርን ይባላል ሚስ ሔር ” አላት » ባርባራ ነፍሷ ምልስ አለ እኔ እኮ የት እንደማውቀው ቸግሮኝ ነበር
ብላ ተንተባተበች "
“ አዎን አንድ ጊዜ ለአምስት ቀን ያህል ዌስት ሊን መጥቼ ነበር “ አላት ካፒቴን ቶርን "
“ አሁንስ ብዙ ትቆያለህ ?”
“ በርግጥ የብዙ ሳምንት ፈቃድ አለኝ " ምን ያህል እንደምቆይ ግን አሁን
ለመናገር አልችልም "
ከዚያ በኋላ ከነሱ ተለየችና ተመልሳ እናቷ ሚስ ካርይልና ሚስተር ካርላይል ቁመው ከነበሩበት ሒዳ ተቀላቀለች ሳቤላን አላየቻትም እናቷ ጆይስን
ልታይ ስትገባ እሷ ሚስተር ካርላይልን ይዛው ገለል አለችና : “ አርኪባልድ
ለብቻህ ላነጋግርህ እፈልጋለሁ '' አለችው ሳቤላ እንዳጋጣሚ ወዲያው መጣችና ክንዱን ይዛ ስትወስደው ስታነጋግረውና ፊቷ ደም ሲመስል ጭምር ተመልክታ
ነበር " በአንዱ የሳሎን መስኮት ዘልቃ በጓሮው ሲጓዙ ትንሿ ሳቤላንም ወደ ቤት እንድትገባ ሲመልሳላት ሁሉ አየች እመቤት ሳቤላ ካገባችበት ጊዜ ጀምሮ እንደ
ዚያች ዕለት ምሽት እርር ብላ ቀንታ አታውቅም።
“ እንደዚህ አጣድፌ ወደዚህ ስላመጣሁህ አትቀየመኝ " "
ምን የምትገልጪው ምስጢር አለሽ ? አላት ሚስተር ካርላይል ስለ እማማ ሕልም ስንነጋገር ትክክለኛው ገዳይ ዌስት ሊን አለ የሚል እምነት እንዳደረባት አልነገርኩህም ? ነገሩ የማይስል ቢሆንም ከዚህ
እምነቷ ፍንክች ለማለት አልቻለችም እምልህ . .ልክ አሁን
እንዴ ባርባራ ምንድነው ነገሩ ? አላት ሚስተር ካርላይል ሲቃ ይዟት
ስትቃትት አይቷት።
“ አሁን አየሁት"
👍5❤4