#በብረትና_ቻፕስቲክ_በተከበበ #ከተማ_እንሆ_የመለአክ
#ድምፅ_ተሰማ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
እንዲት ፍቅረኛ ነበረችኝ፡፡ ይሄን አደረጎኝ ሳትል ርግፍ አድርጋ ተወችኝ፡፡ የተወችኝ ሰሞን
አዕምሮዬ ነገር እየቀላቀለ አስቸግሮኝ ነበር፡፡ የምይዝ የምጨብጠውን አጥቼ ነበር፡፡ ብዙ ነገር ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ከተለያየን ከአምስት ወር በኋላ እንደወለደች ስሰማ "አንዲት ሴት
የምታረግዘው ስንት ወር ነው?" ብዬ አሰብኩ፡፡ መቼም ከእኔ አለማርገዟ ጥያቄ አልነበረውም፧
ምክንያቱም “ከጋብቻ በፊት ዝንቤን እሽ እንዳትል!" ብላኝ ስለነበር ቃሏን አክብሬ ከመሳም
ዘልዬ አላውቅም፡፡
ለዛውም ከንፈሯን እያሳደድኩ ነበር የምሰማት፡፡ በደቡብ በኩል ከንፈሬን ሳሞጠሙጥ ወደሰሜን
እየዞረች፤ ከሰሜን ስንደረደር ወደ ምስራቅ እየሸሸቶ ፍዳዬን አብልታኝ ነበር የኖርነው፡፡ ስንትና
ስንቴ ከንፈሯን የሳተ ከንፈሬ ባዶ አየር ስሟል፡፡ አየር ስታስመኝ ከርማ በመጨረሻ አየር ላይ
ትታኝ ሄደች፡፡ ደግሞ እኮ የአካሄዷ ክፋት “ቻው” ማለት ማንን ገደለ ? "አልፈልግህም ማለት ምን ችግር አለው ? አንድ ቅዳሜ ደውዬ "ዛሬ አንገናኝም እንዴ ፍቅር?” ስላት “ለምንድን ነው የምንገናኘው ?” ብላ ግራ የገባው ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡ በቃ በዛው ቀረች፡፡
እና ይሄው በተለያየን በአምስት ወሯ ወልዳ አረፈችው:: ነርስ ነበረች፤ በኋላ ስሰማ አንድ
ዶክተር ነው አሉ ያገባት፡፡ እኔ ሳድግ “ዶከተር እሆናለሁ” እንዳልኩት ፍቅረኛዬ “ሳድግ ዶክተር አገባለሁ” ብላ ሳትመኝ አልቀረችም። ከዛ በኋላ የሴት ዘር ጠላሁ፡፡ በተለይ ነርስ የሚባሉ
ሴቶች፧ ዶክተሮች ራሳቸው በሽታ ፈዋሽ ሳይሆኑ በሽታ መስለው ታዩኝ፡፡ ለዛ ነው ሆስፒታሎች
ሲኦል የሚመስሉኝ፡፡ ለእኔ በሽታ ማለት ወደሞት ሳይሆን ከሞት የባሰ ወደምጠላቸው ነርስና
ዶክተሮች የሚወስደኝ የሲኦል መንገድ ነው፡፡
ሰሞኑን ታዲያ ወደ አንድ የግል ሆስፒታል ጎራ ብዬ ነበር፡፡ በሕይወታችን ውስጥ የጠላታችንን ደጅ የሚያስጎበኙን የባሱ ጠላቶች ይገጥሙን የለ ! በቃ አመመኝና ወደምጠላው ሆስፒታል ሄድኩ፡፡ ሆስፒታሉ ውስጥ ለቁጥር የሚያዳግቱ ሴት ነርሶችን ስመለከት “ይህ ነገር የግል ኮሌጅ ነው ? ወይስ የግል ሆሰፒታል ?" ብዬ አሰብኩ፡፡ ገና በሩ ላይ ስደርስ አንዲት በተናገረች ቁጥር ከንፈሯ ጆሮዋ ጥግ እና ጥግ እየደረሰ የሚመለስ
እዚያው ሃዲድ ክንፈሯ ላይ የደፈደፈችው ቻፕስቲኮ አፏን ፀሐይ ላይ የተቀመጠ የቅቤ ቅል
ያስመሰለው ነርስ ወደኔ መጣችና በቁሙ የሞተ ፈገግታ እያሳየችኝ፣ ምን ልርዳከ ? አለችኝ፡ ስትናገር ቃላቶቹ ያዳልጣቸዋል ቻፕስቲኩ ይሆን ?1 ጥርሷ በብረት ታስሯል፡፡ እሰኪ እሁን እስኪፈታላት ብትታገስ ምን ትሆናለች ? 'ካልሳቅሽ ወዮልሽ!' ያላት አለ ? መቼም የዚህች ነርስ ጓደኛ ብሆን (አይበልብኝና ከንፈሯን አንድታሳስረው ነብር የምመከራት፡፡
እኔ እንኳን የመጣሁት እናንተን ለመርዳት ነው” አልኩ ስለ ክፍያቸው ውድነት ማሸሞሬ ነበር፣
እርሷ ግን ፊቷ በፈገግታ ተጥለቀለቀ፤ አቁነጠነጣት፡፡ 'የተናገርኩት ይሄን ያህል ያስደስታል ወይንስ የእውነት የእርዳታ ድርጅት ልኮኝ የመጣሁ መስሏት ነው?' እያልኩ ስገረም "ኦ.ው.ኬ.! አዲስ የተመደቡት ዶክተር እርስዎ መሆን አለብዎት?” ብላኝ እርፍ፡፡ አቤት ኦኬ ላይ ከንፈሯን እንዴት አንደምታደርገው ! አንዳንድ የከተማችን ዘመነኛ ሴቶች በእንግሊዝኛ የከንፈር ቀመር
አማርኛ ካላወራን እያሉ ከንፈራቸውን ለጥጠውት ሊሞቱ ነው፡፡
ልጅቱ በደስታ ተጥለቀለቀች፡፡ ክርስቶስ ሊፈውስህ መጣ” የተባለ የእድሜ ልክ በሽተኛ
እንኳን እንደሷ አይፍነከነክም፡፡ የቃልኪዳን ቀለበቷን አውልቃ ሳትደብቀው በፊት (ማን ይሆን
ያገባት?) ፈጠን ብዬ እኔ እንኳን ልታከም የመጣሁ በሽተኛ ነኝ” አልኳት፡፡ ወዲያው ፊቷ
የተጥለቀለቀው የሳቅ ማዕበል ድራሹ ጠፍቶ፣ “ተከተለኝ” አለችና ወደ ካርድ ክፍል መራችኝ፡
እየተቆናጠረች፣ የሆነ ሰበር ሰካ የማለት ሙከራ ዓይነት፡፡ እች አረማመድ ለአዲሱ ዶክተር
ተቀምራ የተቀመጠች ሳትሆን አትቀርም፡፡
ካርድ ክፍሉ ውስጥ አንድ እግሯን አጥፋ ተሸከርካሪ ወንበር ላይ የተጎለተች ሌላ ቻፒስቲካም
“ስምህ አለችኝ፣
“ስሜ ምን ሆነ ” ስል ጠየቅኳት፡፡ ልክ አማርኛ ዘጠነኛ ቋንቋዬ ሳይመስላት አልቀረም፡፡
“አይ ስምህ ማነው ማለቴ ነው"
" እ..አብረሃም !"
እድሜህ ስንት ነው ?” (ማስቲካዋን ቀጭ)
"250 ብር ክፈል!”አለችኝ፡ከፈልኩ፡፡ ካርዱን እያቀበለችኝ፡፡ አየሁት ሰሜን አሳስታ ነው የፃፈችው፡፡
ስሜን አሳስተሸዋል” አልኳት፣ በመስተዋቱ ሸንቁር ጎንበስ ብዬ፡፡
ሶሪ! እስኪ….አብርሃም.…አይደል ስምህ?” አለች ስህተቷ አልገባትም፡፡
"አዎ አንቺ ግን አርሃም ብለሽ ነው የፃፍሽው" ብ" ን ረስተሻታል፡፡"
ኮስተር ብላ አዲስ ካርድ አወጣችና እያቀበላችኝ፣ ስምህን ሞልተህ ትሰጠኝ አለችና፣ የቅሬታ
ፈገግታ እያሳየችኝ። የዚህችም ጥርስ በብረት ታስሯል፡፡ ደምዛቸውን ቻፕስቲክና የጥርስ ማሰሪያ ብረት የሚከፍሏቸው ነው የሚመስሉት፤ ወይስ "ሆዴን ከመቻል ተርፎ ጥርሴን የሚያሳሰር ባል ወላ ጓደኛ አለኝ" መልዕክት ነው ?! መቼስ የአዲስ አበባ ወንድ ብሩ ተረግሟል፡፡
ስሜን ሞልቼ ሳበቃ “እድሜዬንም ልሙላልሽ” አልኳት፤ ሆነ ብዬ ለማበሳጨት ነበር፡፡ የመንጠቅ
ያህል ካርዱን ከእጄ ላይ ወሰደችና የምትሞላውን ነገር ሞልታ፣ “ዶ/ር ሰናይት ጋር ነህ፡፡ ከፊትህ
አምስት ሰው ይቀድምሃል” አለችኝ፡፡ በጣም ተበሳጭታለች፡፡
“ይቅርታ ወንድ ዶክተር የላችሁም ?" አልኳት፡፡ በረዥሙ ተንፍሳ ካርዴን ተቀበለችኝና ዶከተር አምሃ” ብላ ፃፈችበት፡፡
“አመሰግናለሁ!" አልኳት በሚያበሳጭ ድምፅ፤ ከዛም ካርዱን አየሁትና ተመልሼ… “ይቅርታ የዶክተሩን ስም ማን ነበረ ያልሽኝ?” አልኳት።
በግርምት አየችኝና “ዶ/ር አምሃ 3 ቁጥር ላይ” አለች ቃሉን ረገጥ አድርጋ፡፡
“እማ' ነው የሚለው፤ ኤች· የለችም” አልኳት ካርዱን እያሳየኋት፡፡ (የእውነትም
የለችም ነበር)፡፡ ስልችት ብያት አንገሽግሻት በመጨረሻ ትዕግስቷ አስተካከለቻት፡፡
ወረፋ ስጠብቅ ከፊቴ የሚቀድሙኝ አራት የሚሆኑ ሴት ታካሚዎች እየገቡ በጣም ከቆዩ በኋላ በጣም እየሳቁ ይወጣሉ፡፡ አረማመዳቸው ራሱ ይቀየራል፡፡ እየተንኳተቱ ገብተው እንደ ሞዴል
እየተውረገረጉ ይወጣሉ፡፡ "ውስጥ የተቀመጠው ዶክተር ነው ወይስ ኮሜዲያን'?” እያልኩ ሳስብ
ተራዬ ደረሰና ለመሳቅ ተዘጋጅቼ ገባሁ፡፡ ወይ መሳቅ !
ጎልማሳ፣ መላጣ ዶከተር ኮስተር ብሎ በእስክርቢቶው ወንበር ጠቆመኝ፡፡ ስታይሉ ነው መጨረሻ
ላይ ያስቀኛል
እሺ አብርሃም እንዴት ነው የሚያደርግህ?” አለኝ ከበፊቱ በባሰ ኮስተር ብሎ፤ የመጨረሻዋን ሴት እኔ ያሳረርኳት ሳይመስሰው አይቀርም መላጣ ምናባቱ ያኮሳትረዋል?!
በሩ ተንኳኳ፡፡
“ይግቡ!” አለ፡፡ የመጨረሻዋ ታካሚ ነበረች ተመልሳ የገባችው:: ስልኳን ረስታ ልትወስድ ነበር፡
(በሽታዋ አልዛይመር ነበር እንዴ?)
ዶክተሩ ፈገግታው ፈነዳ፡፡ “ኦኬ !" ብሎ ተነስቶ በሁለት እጁ አቀበላት፡፡ ዳሌዋ ሰፋ ያለ መልከመልካም የሃብታም ሚስት ነገር ናት፡፡ ልክ ስልኳን ሲሰጣት
የሆነ አይነት ለየት ያለ መተያየት ያየሁባቸው መሰለኝ።
“ቴንኪው ዶክተርዬ !” ብላው በተረከዝ ረጅም ጫማዋ ወለሉን እየደቃችው እና እየተውረገረገች
ወጣች።የሽቶዋ ጠረን ግን ክፍሉን ሞላው። ዶክተሩ ከተዘጋው በር ላይ ዓይኑን መለሰ ፈገግታውን አከሰመው፡፡ ልክ እፍ እንዳሏት ሻማ ወደ እኔ ሲዞር ፈገግታው ድርግም ብላ ጠፋች።
#ድምፅ_ተሰማ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
እንዲት ፍቅረኛ ነበረችኝ፡፡ ይሄን አደረጎኝ ሳትል ርግፍ አድርጋ ተወችኝ፡፡ የተወችኝ ሰሞን
አዕምሮዬ ነገር እየቀላቀለ አስቸግሮኝ ነበር፡፡ የምይዝ የምጨብጠውን አጥቼ ነበር፡፡ ብዙ ነገር ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ከተለያየን ከአምስት ወር በኋላ እንደወለደች ስሰማ "አንዲት ሴት
የምታረግዘው ስንት ወር ነው?" ብዬ አሰብኩ፡፡ መቼም ከእኔ አለማርገዟ ጥያቄ አልነበረውም፧
ምክንያቱም “ከጋብቻ በፊት ዝንቤን እሽ እንዳትል!" ብላኝ ስለነበር ቃሏን አክብሬ ከመሳም
ዘልዬ አላውቅም፡፡
ለዛውም ከንፈሯን እያሳደድኩ ነበር የምሰማት፡፡ በደቡብ በኩል ከንፈሬን ሳሞጠሙጥ ወደሰሜን
እየዞረች፤ ከሰሜን ስንደረደር ወደ ምስራቅ እየሸሸቶ ፍዳዬን አብልታኝ ነበር የኖርነው፡፡ ስንትና
ስንቴ ከንፈሯን የሳተ ከንፈሬ ባዶ አየር ስሟል፡፡ አየር ስታስመኝ ከርማ በመጨረሻ አየር ላይ
ትታኝ ሄደች፡፡ ደግሞ እኮ የአካሄዷ ክፋት “ቻው” ማለት ማንን ገደለ ? "አልፈልግህም ማለት ምን ችግር አለው ? አንድ ቅዳሜ ደውዬ "ዛሬ አንገናኝም እንዴ ፍቅር?” ስላት “ለምንድን ነው የምንገናኘው ?” ብላ ግራ የገባው ጥያቄ ጠየቀችኝ፡፡ በቃ በዛው ቀረች፡፡
እና ይሄው በተለያየን በአምስት ወሯ ወልዳ አረፈችው:: ነርስ ነበረች፤ በኋላ ስሰማ አንድ
ዶክተር ነው አሉ ያገባት፡፡ እኔ ሳድግ “ዶከተር እሆናለሁ” እንዳልኩት ፍቅረኛዬ “ሳድግ ዶክተር አገባለሁ” ብላ ሳትመኝ አልቀረችም። ከዛ በኋላ የሴት ዘር ጠላሁ፡፡ በተለይ ነርስ የሚባሉ
ሴቶች፧ ዶክተሮች ራሳቸው በሽታ ፈዋሽ ሳይሆኑ በሽታ መስለው ታዩኝ፡፡ ለዛ ነው ሆስፒታሎች
ሲኦል የሚመስሉኝ፡፡ ለእኔ በሽታ ማለት ወደሞት ሳይሆን ከሞት የባሰ ወደምጠላቸው ነርስና
ዶክተሮች የሚወስደኝ የሲኦል መንገድ ነው፡፡
ሰሞኑን ታዲያ ወደ አንድ የግል ሆስፒታል ጎራ ብዬ ነበር፡፡ በሕይወታችን ውስጥ የጠላታችንን ደጅ የሚያስጎበኙን የባሱ ጠላቶች ይገጥሙን የለ ! በቃ አመመኝና ወደምጠላው ሆስፒታል ሄድኩ፡፡ ሆስፒታሉ ውስጥ ለቁጥር የሚያዳግቱ ሴት ነርሶችን ስመለከት “ይህ ነገር የግል ኮሌጅ ነው ? ወይስ የግል ሆሰፒታል ?" ብዬ አሰብኩ፡፡ ገና በሩ ላይ ስደርስ አንዲት በተናገረች ቁጥር ከንፈሯ ጆሮዋ ጥግ እና ጥግ እየደረሰ የሚመለስ
እዚያው ሃዲድ ክንፈሯ ላይ የደፈደፈችው ቻፕስቲኮ አፏን ፀሐይ ላይ የተቀመጠ የቅቤ ቅል
ያስመሰለው ነርስ ወደኔ መጣችና በቁሙ የሞተ ፈገግታ እያሳየችኝ፣ ምን ልርዳከ ? አለችኝ፡ ስትናገር ቃላቶቹ ያዳልጣቸዋል ቻፕስቲኩ ይሆን ?1 ጥርሷ በብረት ታስሯል፡፡ እሰኪ እሁን እስኪፈታላት ብትታገስ ምን ትሆናለች ? 'ካልሳቅሽ ወዮልሽ!' ያላት አለ ? መቼም የዚህች ነርስ ጓደኛ ብሆን (አይበልብኝና ከንፈሯን አንድታሳስረው ነብር የምመከራት፡፡
እኔ እንኳን የመጣሁት እናንተን ለመርዳት ነው” አልኩ ስለ ክፍያቸው ውድነት ማሸሞሬ ነበር፣
እርሷ ግን ፊቷ በፈገግታ ተጥለቀለቀ፤ አቁነጠነጣት፡፡ 'የተናገርኩት ይሄን ያህል ያስደስታል ወይንስ የእውነት የእርዳታ ድርጅት ልኮኝ የመጣሁ መስሏት ነው?' እያልኩ ስገረም "ኦ.ው.ኬ.! አዲስ የተመደቡት ዶክተር እርስዎ መሆን አለብዎት?” ብላኝ እርፍ፡፡ አቤት ኦኬ ላይ ከንፈሯን እንዴት አንደምታደርገው ! አንዳንድ የከተማችን ዘመነኛ ሴቶች በእንግሊዝኛ የከንፈር ቀመር
አማርኛ ካላወራን እያሉ ከንፈራቸውን ለጥጠውት ሊሞቱ ነው፡፡
ልጅቱ በደስታ ተጥለቀለቀች፡፡ ክርስቶስ ሊፈውስህ መጣ” የተባለ የእድሜ ልክ በሽተኛ
እንኳን እንደሷ አይፍነከነክም፡፡ የቃልኪዳን ቀለበቷን አውልቃ ሳትደብቀው በፊት (ማን ይሆን
ያገባት?) ፈጠን ብዬ እኔ እንኳን ልታከም የመጣሁ በሽተኛ ነኝ” አልኳት፡፡ ወዲያው ፊቷ
የተጥለቀለቀው የሳቅ ማዕበል ድራሹ ጠፍቶ፣ “ተከተለኝ” አለችና ወደ ካርድ ክፍል መራችኝ፡
እየተቆናጠረች፣ የሆነ ሰበር ሰካ የማለት ሙከራ ዓይነት፡፡ እች አረማመድ ለአዲሱ ዶክተር
ተቀምራ የተቀመጠች ሳትሆን አትቀርም፡፡
ካርድ ክፍሉ ውስጥ አንድ እግሯን አጥፋ ተሸከርካሪ ወንበር ላይ የተጎለተች ሌላ ቻፒስቲካም
“ስምህ አለችኝ፣
“ስሜ ምን ሆነ ” ስል ጠየቅኳት፡፡ ልክ አማርኛ ዘጠነኛ ቋንቋዬ ሳይመስላት አልቀረም፡፡
“አይ ስምህ ማነው ማለቴ ነው"
" እ..አብረሃም !"
እድሜህ ስንት ነው ?” (ማስቲካዋን ቀጭ)
"250 ብር ክፈል!”አለችኝ፡ከፈልኩ፡፡ ካርዱን እያቀበለችኝ፡፡ አየሁት ሰሜን አሳስታ ነው የፃፈችው፡፡
ስሜን አሳስተሸዋል” አልኳት፣ በመስተዋቱ ሸንቁር ጎንበስ ብዬ፡፡
ሶሪ! እስኪ….አብርሃም.…አይደል ስምህ?” አለች ስህተቷ አልገባትም፡፡
"አዎ አንቺ ግን አርሃም ብለሽ ነው የፃፍሽው" ብ" ን ረስተሻታል፡፡"
ኮስተር ብላ አዲስ ካርድ አወጣችና እያቀበላችኝ፣ ስምህን ሞልተህ ትሰጠኝ አለችና፣ የቅሬታ
ፈገግታ እያሳየችኝ። የዚህችም ጥርስ በብረት ታስሯል፡፡ ደምዛቸውን ቻፕስቲክና የጥርስ ማሰሪያ ብረት የሚከፍሏቸው ነው የሚመስሉት፤ ወይስ "ሆዴን ከመቻል ተርፎ ጥርሴን የሚያሳሰር ባል ወላ ጓደኛ አለኝ" መልዕክት ነው ?! መቼስ የአዲስ አበባ ወንድ ብሩ ተረግሟል፡፡
ስሜን ሞልቼ ሳበቃ “እድሜዬንም ልሙላልሽ” አልኳት፤ ሆነ ብዬ ለማበሳጨት ነበር፡፡ የመንጠቅ
ያህል ካርዱን ከእጄ ላይ ወሰደችና የምትሞላውን ነገር ሞልታ፣ “ዶ/ር ሰናይት ጋር ነህ፡፡ ከፊትህ
አምስት ሰው ይቀድምሃል” አለችኝ፡፡ በጣም ተበሳጭታለች፡፡
“ይቅርታ ወንድ ዶክተር የላችሁም ?" አልኳት፡፡ በረዥሙ ተንፍሳ ካርዴን ተቀበለችኝና ዶከተር አምሃ” ብላ ፃፈችበት፡፡
“አመሰግናለሁ!" አልኳት በሚያበሳጭ ድምፅ፤ ከዛም ካርዱን አየሁትና ተመልሼ… “ይቅርታ የዶክተሩን ስም ማን ነበረ ያልሽኝ?” አልኳት።
በግርምት አየችኝና “ዶ/ር አምሃ 3 ቁጥር ላይ” አለች ቃሉን ረገጥ አድርጋ፡፡
“እማ' ነው የሚለው፤ ኤች· የለችም” አልኳት ካርዱን እያሳየኋት፡፡ (የእውነትም
የለችም ነበር)፡፡ ስልችት ብያት አንገሽግሻት በመጨረሻ ትዕግስቷ አስተካከለቻት፡፡
ወረፋ ስጠብቅ ከፊቴ የሚቀድሙኝ አራት የሚሆኑ ሴት ታካሚዎች እየገቡ በጣም ከቆዩ በኋላ በጣም እየሳቁ ይወጣሉ፡፡ አረማመዳቸው ራሱ ይቀየራል፡፡ እየተንኳተቱ ገብተው እንደ ሞዴል
እየተውረገረጉ ይወጣሉ፡፡ "ውስጥ የተቀመጠው ዶክተር ነው ወይስ ኮሜዲያን'?” እያልኩ ሳስብ
ተራዬ ደረሰና ለመሳቅ ተዘጋጅቼ ገባሁ፡፡ ወይ መሳቅ !
ጎልማሳ፣ መላጣ ዶከተር ኮስተር ብሎ በእስክርቢቶው ወንበር ጠቆመኝ፡፡ ስታይሉ ነው መጨረሻ
ላይ ያስቀኛል
እሺ አብርሃም እንዴት ነው የሚያደርግህ?” አለኝ ከበፊቱ በባሰ ኮስተር ብሎ፤ የመጨረሻዋን ሴት እኔ ያሳረርኳት ሳይመስሰው አይቀርም መላጣ ምናባቱ ያኮሳትረዋል?!
በሩ ተንኳኳ፡፡
“ይግቡ!” አለ፡፡ የመጨረሻዋ ታካሚ ነበረች ተመልሳ የገባችው:: ስልኳን ረስታ ልትወስድ ነበር፡
(በሽታዋ አልዛይመር ነበር እንዴ?)
ዶክተሩ ፈገግታው ፈነዳ፡፡ “ኦኬ !" ብሎ ተነስቶ በሁለት እጁ አቀበላት፡፡ ዳሌዋ ሰፋ ያለ መልከመልካም የሃብታም ሚስት ነገር ናት፡፡ ልክ ስልኳን ሲሰጣት
የሆነ አይነት ለየት ያለ መተያየት ያየሁባቸው መሰለኝ።
“ቴንኪው ዶክተርዬ !” ብላው በተረከዝ ረጅም ጫማዋ ወለሉን እየደቃችው እና እየተውረገረገች
ወጣች።የሽቶዋ ጠረን ግን ክፍሉን ሞላው። ዶክተሩ ከተዘጋው በር ላይ ዓይኑን መለሰ ፈገግታውን አከሰመው፡፡ ልክ እፍ እንዳሏት ሻማ ወደ እኔ ሲዞር ፈገግታው ድርግም ብላ ጠፋች።
👍24❤1
“ይቅርታ(ካርዴን አየት አድርጎ) አብርሃም... እንዴት ነው የሚያደርግህ ?
ነገርኩት፡፡
ያስቀምጡሃል?
“አያስቀምጠኝም”
“ያስመልስሃል?”
"እያስመልሰኝም”
(ስልኬን ብረሳም አያስመልሰኝም ብለው አሪፍ ነበር፡፡ 'በሽተኛ ቅኔ አያምርበትም ብዬ ተውኩት፡፡)
“ምግብ ይዘጋሃል?”
“አይዘጋኝም"
“የመቆረጣጠም ስሜት አለው”
“የለውም !
ታይፎይድ ለማለት ቋምጦ ነበር፡፡
ስላበሳጨኝ ባጭሩ ነበር የምመልስለት፡፡ 250 ብሬን ከፍዬ ይገላምጠኛል እንዴ ደሞ ? ይህን
የሕፃናት ምኞት የሆነ ስራውን ሊኮራበት ይፈልጋል፡፡ ደግሞ ምን ያጣድፈዋል? ከእኔ በፊት"
የገቡት ሴቶች ለሌላ ስራ የመጡ እስኪመስለኝ ነበር የቆዩት።
“እጅጌህን ሰብስብ” አለኝ ማዳመቋጫውን ጆሮው ላይ እየሰካ:: አረ ይሄን ሰው አንድ በሉት ጉርድ ሸሚዝ ለብሼ እጅጌህን ሰብስብ ይላል፡፡ ለምን ከቀልቡ አይሆንም ?!
ቀጥሎ ደረቴ ላይ ማዳመጫዋን ለጠፉትና (አቤት መቀዝቀዟ) “ተንፍስ' (ትንሽ ወደ እዛ ዙር
አለ እንዳልተነፍስበት) አንጀቴን አሳረረው፡፡ አጥንታም ደረቴ ላይ ቀዝቃዛ ማዳመጫውን ለጥፎ
ተንፍስ!” ይለኛል፡፡ ከእኔ በፊት ያክማትን ሴት ደረት እያሰበ መሆን ከለበት፡፡ (ታዲያ ምን አቆየው ? ወይስ የተጎዳ ልቤ ዶክተር መሆኑን አውቆ ሲጮህበት ሰምቶ ይሆን?) ወረቀት ላይ ምልክት አደረገና ወደ ላብራቶሪ ላከኝ፡፡ ላብራቶሪ ማለት በተለይ የግል ሆስፒታሎች ቫይረስ፣ባከቴሪያ፣ ጀርም እና የታካሚውን ብር ፈልገው የሚያገኙበት ቦታ ነው!!
ወደ ላብራቶሪው ስገባ መልዓክ ጠበቀኝ፡፡ በቃ መልዓክ ነጭ ጋውን ለብሶ ውብ የሆነች ልጅ
ከመቀመጫዋ ተነስታ ተቀበለችኝ፡፡ ያውም በፈገግታ!! አቤት ፈገግታዋ ሲያምር ልክ የህንድ ፊልም ሳይ አክተሩ ያፈቀራትን ሴት ሲያይ እንደሚፈዘው ፈዘዝኩ:: አቤት ፈገግታ! ምን የተባረከ በሽታ ነው ዛሬ እዚህ የጣለኝ ? ጥርሷ በብረት አልታሰረም፡፡ (ከእስራቱ ነፃ ወጥቶ ይሆን?) ቁመቷ ደግሞ ሲገርም! እኔ እንኳን ረዥም የምባለው ትከሻዋ ላይ ቀረሁ! በዛ ላይ የድምፅዋ መለስለስ ! ወላ መስረቅረቅ..! ቆዳዋ ጥርት ከማለቱ ብዛት እንገቷ ስር ያለው ደም ስር ጥቁር አረንጓዴ ሆኖ ይታያል፡፡ ወረቀቱን አየችና “ምን ገጠመህ አብርሽ?" አለችኝ፡፡ አፌ
ቁርጥ ይበል ! መኪና ሙሉ ብርቱካን፣ ተሳቢ መኪና ሙሉ ሙዝ፣ ቦቴ መኪና ሙሉ የማንጎ
ጭማቂ ይዞ ሌላ ሰው የሚጠይቀኝ እሷ በሳምንት አንዴ "ምነው አብርሽ?” ብትለኝ እመኑኝ
እፈወሳለሁ!!
"ትንሽ አመመኝ አልኳት፡፡ ካለወትሮው የራሴ ድምፅ ጨዋ ሆኖ ተሰማኝ፡፡ እንድታዝንልኝ
ሳልፈልግ አልቀረሁም፡፡
"ቆየብህ ” ጥያቄዋን ቀጠለች፡፡ መርፌና ስሪንጅ እያዘጋጀች፡፡ ጋዜጠኞች ጥያቄና አጠያየቅን
ከዚህች ልጅ ቢማሩ ምናለበት?
አይይ ትላንት ነው የጀመረኝ አልኳት። ወደዛ ወደነዚህ ስትል ዓይኔ አብሯት ይንከራተታል።
አቤት ዓይኔ ሲያሳዝን! ደግሞ መቀመጫዋ ሲያምር! ጨክና እዚህ መቀመጫ ላይ መቀመጧ
ገረመኝ፡፡
ኦ፡ ጥንቁቅ ልጅ መሆን አለብህ ፤ በጊዜ ነው የመጣኸው::እስቲ እጅህን እዚህ ጋር አድርገው!
ጨብጠው ! ክንዴ ላይ ያረፉት ውብ ጣቶቿን ተመስጬ አያለሁ፡፡ባቶቿ የእኔ ደም ስሮች መሰሉኝ: ጥፍር ቀለም አልተቀባችም፡፡ ቀይ እና ረዥም ጣቶቿ ተወዳዳሪ የላቸውም፡፡
የላስቲክ ጓንት 🧤 ስታጠልቅ ክፍት አለኝ፡፡ በጣቶቿ ውበት ብቻ ልፈውስ ተቃርቤ ነበር፡፡ ይልቅ
የገረመኝ አለንጋ ጣቶቿ ላስቲከ ለብሰውም ውበታቸው አለመደብዘዙ፡፡ ደሜ ወደ ስሪንጁ ሲገባ አየሁት፡፡ ልንገራችሁ አይደል! “አብርሽ እግረመንገዴን ለቀይ መስቀል ደም ልውሰድ እንዴ?” ብትለኝ እንስራ ሙሉ ደም በደስታ እለግስ ነበር፡፡ አይ ቀይ መስቀል... ምን እለ ይህችን
መልዓክ ቀመስ ልጅ በቴሌቪዥን ብቅ አድርጎ “ደም ስጡ !" ቢልና ህልሙን ቢያሳካ፣ አንዴ
ፈገግ ስትል ለኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ከፈሰሰው ደም በላይ፡ አይተነውም ሳናየውም ከፈሰሰው
ደም በላይ እንለግስ ነበር።
“አሳመምኩህ እንዴ አለቸኝ ድንገት ፈገግ ብላ፡፡ ለኔ ግን ፈገግግግግግግግግግ ፡፡ሆነ! የላብራቶሪው ቅራቅንቦች ሁሉ የሳቁ መሰለኝ። አጉሊ መነፅሩ እግሩን አንስቶ የሳቀ መሰለኝ ።
አጋነንኩት ደግ እደረግኩ !!
“ኧረ እላመመኝም !" አልኩ ፈገግታዋን በፈገግታ እየመለስኩ፡፡ እሷን የሆንኩ መሰለኝ፡፡ በቃ
ሳቋ ግድግዳውም ላይ፡ መደርደሪያውም ላይ፤ እኔም ላይ ነጥሮ ይመለሳል፡፡ ዓለም የገደል
ማሚቱ ይሁንልሽ" ብሎ የመረቃት ስው አለ።
ይህችን የመሰለች ቆንጆ እዚህች ቀዝቃዛ ከፍል ውስጥ መገኘቷ ገረመኝ፡፡ ቁራጭ ቁንጅና
ይዘው ከተማን የሞሉት ምድረወልጋዳ፣ ወልካፋ፣ ጉረኛ፣ ቻፕስቲካም፣ ሂዩማንሄራም፣ ከሃዲ
ሁሉ ታይፈስ እየያዛቸው እዚህ በመጡና በቅናት ደም ግፊት ጨምረው በሄዱ! ትንሽ የፕላስቲስ ብልቃ እየሰጠችኝ “መፀዳጃ ቤት ትሄድና በዚህች ትንሽ. ታመጣለህ
አለችኝ ፣ ደበረኝ፡ ለምን እንደሆነ እኔንጃ! በዕርግጥ እቺን ለመሰለች ልጅ፣ ቆንጆ እንቡጥ አበባ ይዞ መሄድ እንጂ ከመፀዳጃ ቤት ቀብልቃጥ “ ይዞ መሄድ ደስታ ሊፈጥር አይችልም፡፡ ምን ይደረግ ሰኔና ሰኞ ገጠመብኝ፡፡ ቢሆንም በዚህች ትንሽ ታመጣለህ” ስትለኝ ራሱ እሷ ስትጠራው ሲያምር! 'ይሄ ነገር ከዚህ በፊት ስሙ እንዲህ ያምር ነበር እንዴ!” አልኩ ለራሴ ወጥቼ ወደ መፀዳጃ ቤቱ ስሄድ አንዲት ጠረንገሎ ነርስ ቆማ በስልክ እያወራች ትገለፍጣለች
ማስቲካ እያላመጠች ፀጉሯን ስልክ ባልያዘው እጇ እያፍተለተለች በስልክ የሞቀ ወሬ ይዛለች፤ “ይቅርታ ሽንት ቤቱ በየቱ ጋር ነው?” አልኳት ሆን ብዬ መፀዳጃ ቤት የሚለውን፣ ቃል አልተጠቀምኩም፡:ስልክ እንደያዘች ያላየሁ በመምሰል ነበር ጮከ ብዬ የጠየቅኳት፡
በምልከት ጠቆመችኝ የስልኩ ወግ ያጓጓት ትመስላለች፡፡ አሁን ከዘጋው የደወለላት ሰው መቼም
የማይደውልላት ይመስል፡፡
“ይቅርታ ወደ ግራ ነው?" ያልገባኝ መስዬ ጠየቅኳት፡፡
ስልኩን በእጁ መዳፍ እፈነችና ወደ ቀኝ በዛጋ ስትታጠፍ አለችኝ በትህትና ድምጽዋን ዝግ
አድርጋ ዓይኗን እያስለመለመች፡፡ ትህትና አያምርባትም፡፡ የትወና ትህትና መሆኑ ያስታውቅባታል
እንዳንድ ሴቶች ትህትና አያምርባቸውም፡፡ እንደሰፊ ሹራብ ፈታቸው ላይ ሲንዘላዘል ከልባቸው
አንዳልሆነ ያስታውቅባቸዋል፡፡ ትህትና በቀመር አያምርም፡፡ ትህትና ከእውነተኛ ማንነት
ሌሎችን ሳይሆን ራስን ከማክበር ፈንቅሎ የሚወጣ ባህሪ ነው:: ብዙ ቦታ ያጋጥመኛል
ያልፈጠረባቸውን ባህሪ ዓይናቸውን እያስለመለሙና ድምፃቸውን ለመስማት እስከሚያስቸግር ዝግ
አድርገው “ጨዋ ለመባል የሚሞከሩ ለዛ ቢሶች፡፡ አንዴ የእኔ ፍቅረኛ የነበረችው ነርስ ነበረች
ፊቴ ቁማ መንገድ የጠቆመችኝን ነርስ ታዲያ በምልከት ያሳየሽኝ እኮ ወደ ግራ ነው ግራና
ቀንሽን ሳትለይ ነው የሽንት ቤት አቅጣጫ ጠቋሚ አድርገው የቀጠሩሽ?!” ብያት መንገዴን
ቀጠልኩ፡፡ ስልኩን በመዳፏ እንዳፈነች በግርምትና በብስጭት አፈጠጠችብኝ፡፡ ሳልሰማ የአዕምሮ ህክምና ጀመርን እንዴ?” ሳትል አትቀርም፡፡
መፀዳጃ ቤቱ እየተፀዳ ስለነበር የፅዳት ስራተኛዋ "ይቅርታ እዛ ተጠቀም ለጊዜው” አለችኝ
ትህትና፡፡ የሴቶችን መፀዳጃ ቤት እያሳየችኝ፡፡ "አይይይ! ከተፀዳ ሲኦል ያልተፀዳ መፀዳጃ
ቤት ይሻላል” አልኳት፡፡ አልገባትም፡፡ ምን ይገባታል? ከመኖር ብዛት ሴትነት ገነት መስሏት!!
ነገርኩት፡፡
ያስቀምጡሃል?
“አያስቀምጠኝም”
“ያስመልስሃል?”
"እያስመልሰኝም”
(ስልኬን ብረሳም አያስመልሰኝም ብለው አሪፍ ነበር፡፡ 'በሽተኛ ቅኔ አያምርበትም ብዬ ተውኩት፡፡)
“ምግብ ይዘጋሃል?”
“አይዘጋኝም"
“የመቆረጣጠም ስሜት አለው”
“የለውም !
ታይፎይድ ለማለት ቋምጦ ነበር፡፡
ስላበሳጨኝ ባጭሩ ነበር የምመልስለት፡፡ 250 ብሬን ከፍዬ ይገላምጠኛል እንዴ ደሞ ? ይህን
የሕፃናት ምኞት የሆነ ስራውን ሊኮራበት ይፈልጋል፡፡ ደግሞ ምን ያጣድፈዋል? ከእኔ በፊት"
የገቡት ሴቶች ለሌላ ስራ የመጡ እስኪመስለኝ ነበር የቆዩት።
“እጅጌህን ሰብስብ” አለኝ ማዳመቋጫውን ጆሮው ላይ እየሰካ:: አረ ይሄን ሰው አንድ በሉት ጉርድ ሸሚዝ ለብሼ እጅጌህን ሰብስብ ይላል፡፡ ለምን ከቀልቡ አይሆንም ?!
ቀጥሎ ደረቴ ላይ ማዳመጫዋን ለጠፉትና (አቤት መቀዝቀዟ) “ተንፍስ' (ትንሽ ወደ እዛ ዙር
አለ እንዳልተነፍስበት) አንጀቴን አሳረረው፡፡ አጥንታም ደረቴ ላይ ቀዝቃዛ ማዳመጫውን ለጥፎ
ተንፍስ!” ይለኛል፡፡ ከእኔ በፊት ያክማትን ሴት ደረት እያሰበ መሆን ከለበት፡፡ (ታዲያ ምን አቆየው ? ወይስ የተጎዳ ልቤ ዶክተር መሆኑን አውቆ ሲጮህበት ሰምቶ ይሆን?) ወረቀት ላይ ምልክት አደረገና ወደ ላብራቶሪ ላከኝ፡፡ ላብራቶሪ ማለት በተለይ የግል ሆስፒታሎች ቫይረስ፣ባከቴሪያ፣ ጀርም እና የታካሚውን ብር ፈልገው የሚያገኙበት ቦታ ነው!!
ወደ ላብራቶሪው ስገባ መልዓክ ጠበቀኝ፡፡ በቃ መልዓክ ነጭ ጋውን ለብሶ ውብ የሆነች ልጅ
ከመቀመጫዋ ተነስታ ተቀበለችኝ፡፡ ያውም በፈገግታ!! አቤት ፈገግታዋ ሲያምር ልክ የህንድ ፊልም ሳይ አክተሩ ያፈቀራትን ሴት ሲያይ እንደሚፈዘው ፈዘዝኩ:: አቤት ፈገግታ! ምን የተባረከ በሽታ ነው ዛሬ እዚህ የጣለኝ ? ጥርሷ በብረት አልታሰረም፡፡ (ከእስራቱ ነፃ ወጥቶ ይሆን?) ቁመቷ ደግሞ ሲገርም! እኔ እንኳን ረዥም የምባለው ትከሻዋ ላይ ቀረሁ! በዛ ላይ የድምፅዋ መለስለስ ! ወላ መስረቅረቅ..! ቆዳዋ ጥርት ከማለቱ ብዛት እንገቷ ስር ያለው ደም ስር ጥቁር አረንጓዴ ሆኖ ይታያል፡፡ ወረቀቱን አየችና “ምን ገጠመህ አብርሽ?" አለችኝ፡፡ አፌ
ቁርጥ ይበል ! መኪና ሙሉ ብርቱካን፣ ተሳቢ መኪና ሙሉ ሙዝ፣ ቦቴ መኪና ሙሉ የማንጎ
ጭማቂ ይዞ ሌላ ሰው የሚጠይቀኝ እሷ በሳምንት አንዴ "ምነው አብርሽ?” ብትለኝ እመኑኝ
እፈወሳለሁ!!
"ትንሽ አመመኝ አልኳት፡፡ ካለወትሮው የራሴ ድምፅ ጨዋ ሆኖ ተሰማኝ፡፡ እንድታዝንልኝ
ሳልፈልግ አልቀረሁም፡፡
"ቆየብህ ” ጥያቄዋን ቀጠለች፡፡ መርፌና ስሪንጅ እያዘጋጀች፡፡ ጋዜጠኞች ጥያቄና አጠያየቅን
ከዚህች ልጅ ቢማሩ ምናለበት?
አይይ ትላንት ነው የጀመረኝ አልኳት። ወደዛ ወደነዚህ ስትል ዓይኔ አብሯት ይንከራተታል።
አቤት ዓይኔ ሲያሳዝን! ደግሞ መቀመጫዋ ሲያምር! ጨክና እዚህ መቀመጫ ላይ መቀመጧ
ገረመኝ፡፡
ኦ፡ ጥንቁቅ ልጅ መሆን አለብህ ፤ በጊዜ ነው የመጣኸው::እስቲ እጅህን እዚህ ጋር አድርገው!
ጨብጠው ! ክንዴ ላይ ያረፉት ውብ ጣቶቿን ተመስጬ አያለሁ፡፡ባቶቿ የእኔ ደም ስሮች መሰሉኝ: ጥፍር ቀለም አልተቀባችም፡፡ ቀይ እና ረዥም ጣቶቿ ተወዳዳሪ የላቸውም፡፡
የላስቲክ ጓንት 🧤 ስታጠልቅ ክፍት አለኝ፡፡ በጣቶቿ ውበት ብቻ ልፈውስ ተቃርቤ ነበር፡፡ ይልቅ
የገረመኝ አለንጋ ጣቶቿ ላስቲከ ለብሰውም ውበታቸው አለመደብዘዙ፡፡ ደሜ ወደ ስሪንጁ ሲገባ አየሁት፡፡ ልንገራችሁ አይደል! “አብርሽ እግረመንገዴን ለቀይ መስቀል ደም ልውሰድ እንዴ?” ብትለኝ እንስራ ሙሉ ደም በደስታ እለግስ ነበር፡፡ አይ ቀይ መስቀል... ምን እለ ይህችን
መልዓክ ቀመስ ልጅ በቴሌቪዥን ብቅ አድርጎ “ደም ስጡ !" ቢልና ህልሙን ቢያሳካ፣ አንዴ
ፈገግ ስትል ለኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ከፈሰሰው ደም በላይ፡ አይተነውም ሳናየውም ከፈሰሰው
ደም በላይ እንለግስ ነበር።
“አሳመምኩህ እንዴ አለቸኝ ድንገት ፈገግ ብላ፡፡ ለኔ ግን ፈገግግግግግግግግግ ፡፡ሆነ! የላብራቶሪው ቅራቅንቦች ሁሉ የሳቁ መሰለኝ። አጉሊ መነፅሩ እግሩን አንስቶ የሳቀ መሰለኝ ።
አጋነንኩት ደግ እደረግኩ !!
“ኧረ እላመመኝም !" አልኩ ፈገግታዋን በፈገግታ እየመለስኩ፡፡ እሷን የሆንኩ መሰለኝ፡፡ በቃ
ሳቋ ግድግዳውም ላይ፡ መደርደሪያውም ላይ፤ እኔም ላይ ነጥሮ ይመለሳል፡፡ ዓለም የገደል
ማሚቱ ይሁንልሽ" ብሎ የመረቃት ስው አለ።
ይህችን የመሰለች ቆንጆ እዚህች ቀዝቃዛ ከፍል ውስጥ መገኘቷ ገረመኝ፡፡ ቁራጭ ቁንጅና
ይዘው ከተማን የሞሉት ምድረወልጋዳ፣ ወልካፋ፣ ጉረኛ፣ ቻፕስቲካም፣ ሂዩማንሄራም፣ ከሃዲ
ሁሉ ታይፈስ እየያዛቸው እዚህ በመጡና በቅናት ደም ግፊት ጨምረው በሄዱ! ትንሽ የፕላስቲስ ብልቃ እየሰጠችኝ “መፀዳጃ ቤት ትሄድና በዚህች ትንሽ. ታመጣለህ
አለችኝ ፣ ደበረኝ፡ ለምን እንደሆነ እኔንጃ! በዕርግጥ እቺን ለመሰለች ልጅ፣ ቆንጆ እንቡጥ አበባ ይዞ መሄድ እንጂ ከመፀዳጃ ቤት ቀብልቃጥ “ ይዞ መሄድ ደስታ ሊፈጥር አይችልም፡፡ ምን ይደረግ ሰኔና ሰኞ ገጠመብኝ፡፡ ቢሆንም በዚህች ትንሽ ታመጣለህ” ስትለኝ ራሱ እሷ ስትጠራው ሲያምር! 'ይሄ ነገር ከዚህ በፊት ስሙ እንዲህ ያምር ነበር እንዴ!” አልኩ ለራሴ ወጥቼ ወደ መፀዳጃ ቤቱ ስሄድ አንዲት ጠረንገሎ ነርስ ቆማ በስልክ እያወራች ትገለፍጣለች
ማስቲካ እያላመጠች ፀጉሯን ስልክ ባልያዘው እጇ እያፍተለተለች በስልክ የሞቀ ወሬ ይዛለች፤ “ይቅርታ ሽንት ቤቱ በየቱ ጋር ነው?” አልኳት ሆን ብዬ መፀዳጃ ቤት የሚለውን፣ ቃል አልተጠቀምኩም፡:ስልክ እንደያዘች ያላየሁ በመምሰል ነበር ጮከ ብዬ የጠየቅኳት፡
በምልከት ጠቆመችኝ የስልኩ ወግ ያጓጓት ትመስላለች፡፡ አሁን ከዘጋው የደወለላት ሰው መቼም
የማይደውልላት ይመስል፡፡
“ይቅርታ ወደ ግራ ነው?" ያልገባኝ መስዬ ጠየቅኳት፡፡
ስልኩን በእጁ መዳፍ እፈነችና ወደ ቀኝ በዛጋ ስትታጠፍ አለችኝ በትህትና ድምጽዋን ዝግ
አድርጋ ዓይኗን እያስለመለመች፡፡ ትህትና አያምርባትም፡፡ የትወና ትህትና መሆኑ ያስታውቅባታል
እንዳንድ ሴቶች ትህትና አያምርባቸውም፡፡ እንደሰፊ ሹራብ ፈታቸው ላይ ሲንዘላዘል ከልባቸው
አንዳልሆነ ያስታውቅባቸዋል፡፡ ትህትና በቀመር አያምርም፡፡ ትህትና ከእውነተኛ ማንነት
ሌሎችን ሳይሆን ራስን ከማክበር ፈንቅሎ የሚወጣ ባህሪ ነው:: ብዙ ቦታ ያጋጥመኛል
ያልፈጠረባቸውን ባህሪ ዓይናቸውን እያስለመለሙና ድምፃቸውን ለመስማት እስከሚያስቸግር ዝግ
አድርገው “ጨዋ ለመባል የሚሞከሩ ለዛ ቢሶች፡፡ አንዴ የእኔ ፍቅረኛ የነበረችው ነርስ ነበረች
ፊቴ ቁማ መንገድ የጠቆመችኝን ነርስ ታዲያ በምልከት ያሳየሽኝ እኮ ወደ ግራ ነው ግራና
ቀንሽን ሳትለይ ነው የሽንት ቤት አቅጣጫ ጠቋሚ አድርገው የቀጠሩሽ?!” ብያት መንገዴን
ቀጠልኩ፡፡ ስልኩን በመዳፏ እንዳፈነች በግርምትና በብስጭት አፈጠጠችብኝ፡፡ ሳልሰማ የአዕምሮ ህክምና ጀመርን እንዴ?” ሳትል አትቀርም፡፡
መፀዳጃ ቤቱ እየተፀዳ ስለነበር የፅዳት ስራተኛዋ "ይቅርታ እዛ ተጠቀም ለጊዜው” አለችኝ
ትህትና፡፡ የሴቶችን መፀዳጃ ቤት እያሳየችኝ፡፡ "አይይይ! ከተፀዳ ሲኦል ያልተፀዳ መፀዳጃ
ቤት ይሻላል” አልኳት፡፡ አልገባትም፡፡ ምን ይገባታል? ከመኖር ብዛት ሴትነት ገነት መስሏት!!
👍33❤1
የላብራቶሪ ውጤቴ ጋር የወሰድኩት ነገር አስደሳች ነበር፡፡ የላብራቶሪ ቴክኒሻኗን ስልክ !!
ሃሃሃ “በደማችን ያመጣነውን ስልክ ማንም አይቀማንም ማለት ዳድቶኝ ነበር፡፡ ደግሞ ስሟ
ሲገርም “መና” ጠበቅ አድርጋችሁ እንብቡት !! ይሄን ስም ሌሎች ሴቶች ላይ ከሰማችሁት
ስትፈልጉ ላላ አድርጋችሁ ማንበብ ትችላላችሁ፡፡
ለመና ግጥም ፃፍኩላት፤
አይንሽን ለማየት ሁልጊዜ እንድመጣ፤
ከሰኞ እስከ ሰኞ ምናል ጤና ባጣ
'አብርሽ ተሻለህ?” በቀጣዩ ቀን ደውላ መና ደህንነቴን ጠየቀችኝ፡፡ የሰው መውደድ ይስጥህ!
ከተባላችሁ መልዓከንም እንደሚያጠቃልል እንዳትረሱ!
“አብርሽ እንዳልጠይቅህ ቤትህን ደበቅክ ከ 3 ቀን በኋላ ደውላ.…
ጉድ በል ጎጃም…አለ !
“…እኔ የምልሽ መናዬ ደም ስትወስጅ በስህተት ልቤን ወስደሽው ይሆን እንዴ..?” ያልኳት ፊቷ ላይ የይለፍ ምልከት ካየሁባትና ተቀጣጥረን አራት ኪሎ አካባቢ ቡና ከጠጣን በኋላ ነበር፡፡
ሳቀችልኝ…! በሳቅ ፍርስስስስ አለችልኝ፡፡ ያወራኸው ይጣፍጥልህ ተብላችሁ ከተመረቃችሁ መልዓከትም ይስቁላችኋል፡፡ ሌላ ቀን የፅሁፍ መልዕክት ላከችልኝ hi Arish…:: b ተረስታለች፤ “ቢ" ፊደልን ድሮም አልወዳት እንኳን ረሳቻት!!
✨አለቀ✨
ሃሃሃ “በደማችን ያመጣነውን ስልክ ማንም አይቀማንም ማለት ዳድቶኝ ነበር፡፡ ደግሞ ስሟ
ሲገርም “መና” ጠበቅ አድርጋችሁ እንብቡት !! ይሄን ስም ሌሎች ሴቶች ላይ ከሰማችሁት
ስትፈልጉ ላላ አድርጋችሁ ማንበብ ትችላላችሁ፡፡
ለመና ግጥም ፃፍኩላት፤
አይንሽን ለማየት ሁልጊዜ እንድመጣ፤
ከሰኞ እስከ ሰኞ ምናል ጤና ባጣ
'አብርሽ ተሻለህ?” በቀጣዩ ቀን ደውላ መና ደህንነቴን ጠየቀችኝ፡፡ የሰው መውደድ ይስጥህ!
ከተባላችሁ መልዓከንም እንደሚያጠቃልል እንዳትረሱ!
“አብርሽ እንዳልጠይቅህ ቤትህን ደበቅክ ከ 3 ቀን በኋላ ደውላ.…
ጉድ በል ጎጃም…አለ !
“…እኔ የምልሽ መናዬ ደም ስትወስጅ በስህተት ልቤን ወስደሽው ይሆን እንዴ..?” ያልኳት ፊቷ ላይ የይለፍ ምልከት ካየሁባትና ተቀጣጥረን አራት ኪሎ አካባቢ ቡና ከጠጣን በኋላ ነበር፡፡
ሳቀችልኝ…! በሳቅ ፍርስስስስ አለችልኝ፡፡ ያወራኸው ይጣፍጥልህ ተብላችሁ ከተመረቃችሁ መልዓከትም ይስቁላችኋል፡፡ ሌላ ቀን የፅሁፍ መልዕክት ላከችልኝ hi Arish…:: b ተረስታለች፤ “ቢ" ፊደልን ድሮም አልወዳት እንኳን ረሳቻት!!
✨አለቀ✨
😁30👍13❤1
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ኮዜት
ኦርዮን የተባለ መርከብ
ከአሁን በኋላ በጣም ዝርዝር ውስጥ ባንገባ ይሻላል፡፡ ግን በሚቀጥለው ቀን ጋዜጣ ላይ የወጣውን ባጭሩ መጥቀስ ደህና ሳይሆን አይቀርም፡፡
«ዣን ቫልዣ የተባለ ወንጀለኛ ካመለጠበት ተይዞ ለፍርድ ቀርቦአል፡፡ይህ ወንጀለኛ ከእስር ቤት ካመለጠ በኋላ ስሙን በመቀየሩ በቀላሉ በፖሊሶች
ሳይያዝ ቆይቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ከነአካቴው ከጮሌነቱ ብዛት ከሀገራችን በስተሰሜን ለምትገኝ አነስተኛ ከተማ ከንቲባ እስከ መሆን ደረሰ፡፡ በዚህች ከተማ ውስጥ ብዙ ጥቅም የሚያስገኝለት ሥራም ሠርቷል፡፡ በመጨረሻ ግን በባለሥልጣኖች ታላቅ ጥረትና ድካም ማንነቱ ታውቆ ለመያዝ በቅቷል፡፡
በተያዘበት ወቅት በእቁባትነት ያስቀመጣት ሴት አዳሪ በድንጋጤ ሞታለች፡፡
ይህ እንደ ጎልያድ በጣም ጉልበተኛ የሆነ ሌባና ቀማኛ በድንገት ቢያመልጥም
በፖሊሶች ጥረት ከሦስት ቀን በኋላ ከፓሪስ ወደ ነበረበት ከተማ በሚጓዝ መኪና ውስጥ ሊገባ ሲል ተይዟል፡፡ ከተያዘ በኋላም ለሦስት ቀን የተሰወረው ከባንክ የነበረውን ከፍተኛ ገንዘብ ለማውጣት እንደሆነ ተደርሶበታል::
የነበረውም ገንዘብ ከስድስት እስከ ሰባት መቶ ሺህ ፍራንክ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ከባንክ ያወጣውን ገንዘብ ግን የት እንዳስቀመጠው ከራሱ በቀር ማንም ስላላወቀ ገንዘቡን ለመውረስ አልተቻለም:: ይህ ዣን ቫልዣ የተባለ ቀማኛ የአንድ ሕፃን ልጅ ገንዘብ በመዝረፉ ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ቀርቦአል፡፡ይህ ሽፍታ የተከሰሰበትን ጉዳይ ለመካድ አልፈለገም፡፡ ገንዘቡን የዘረፈው
ዣን ቫልዣ ብቻውን ሳይሆን የዘራፊዎችን ቡድን በመምራት እንደሆነ በሥራቸው የተመሰገነና አንደበተ-ርቱዕ የሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አረጋግጠዋል:: ይህም በመሆነ የዣን ቫልዣ ወንጀለኛነት ስለተረጋገጠ
በሞት እንዲቀጣ ተፈርዶበታል፡፡ ወንጀለኛው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም ወደ ንጉሡ ይግባኝ ብሎ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲለወጥለት ቢጥርም አልሆነለትም:: ዣን ቫልዣ ቱሉን ወደሚገኘው ወህኒ ቤት
ወዲያውኑ ተወስዶአል፡፡ ዣን ቫልዣ ቀደም ሲል የተሰጠው የእስር ቤት ቁጥር ተለውጦ አዲስ ቁጥር ተሰጥቶታል፡፡ አዲሰ ቁጥር 9430 ነው::
ወንጀለኛው ዣን ቫልዣ ለጥቂት ቀናት በተሰወረበት ሰሞን
ባለሥልጣኖች ሞንትፌርሜ ካተባለ መንደር ሲንሸራሽር መታየቱን ተናግረዋል:: ሞንትፐርሜ ከተባለ መንደር ውስጥ አንድ ወደ ዱር አዘውትሮ
መሄድ የሚወድ ሽማግሌ ነበር:: ሽማግሌ በአንድ ወቅት እስር ቤት
እንደነበር ሕዝቡ ይናገራል:: ፖሊሶችም በዓይነ ቁራኛ ይጠብቁታል:: ይህም ሽማግሌ ሥራ በማጣቱ በጣም ዝቅተኛ በሆነ ክፍያ የአውራ ጉዳና ጠጋኝ
ሆኖ እንዲሠራ መንግሥት ይቀጥረዋል፡፡
አንድ ቀን የተበላሽ መንገድ ለመጠገን በጠዋት ወደ ሥራው ቦታ ሲሄድ ከጫካ ውስጥ ከአንድ ዛፍ አጠገብ አካፋና ዶማ ተቀምጦ ያያል:: ከዚያም በመቆፈሪያውና በአካፋው አንድ ጊዜ እቃ እንደጠፋበት ሰው
አካባቢውን ያስሳል፤ ቆይቶ ደግሞ ትንንሽ ጉድባዎችን በጥድፊያ ይቆፍራል::
ይህን ተግባር ሲፈጽም የአንድ ትምህርት ቤት ዳይሬክተርና የአንድ ሆቴል ቤት ባለቤት የሆነው ሚስተር ቴናድዬ የተባለው የኮዜት አሳዳሪ በማየታቸው በጣም ይገረማሉ፡፡ «ታስሮ እኮ ነበር» ይላል ሚስተር ቴናድዬ ፤ «ጫካ ውስጥ እኮ ምን እንዳለ አይታወቅም፧ ምን ይሠራ ይሆን!»
ሁለቱ ሰዎች ጓደኛሞች ሲሆኑ ሽማግሌው ጋርም ቅርበት ነበራቸው:: በሌላ ቀን ሚስተር ቴናድዬ ተንኮል አስቦ ሰውዩው በመጠጥ ኃይል ወገቡ እስኪጐብጥ ድረስ በማጠጣት ያሰክሩታል፡፡ ይህ ቡላትሩስ የተባለው ግለሰብ በጣም ብዙ ስለጠጣ ብዙ ይለፈልፋል፡: በስካር መንፈስ የተናገረውን
በማቀናጀት የትምህርት ቤት ዳይሬክተሩና ሚስተር ቴናድዬ ከሚቀጥለው መደምደሚያ ላይ ይደርሳሉ::
«አንድ ቀን ጠዋት ሊነጋጋ ሲል ቡላትሩስ ወደ ሥራው ቦታ
ሲሄድ አካፋና ዶማ ከቁጥቋጦ ስር ተወሽቀው በማየቱ በጣም ይገረማል፡፡ ሆኖም መሣሪያዎቹ ምናልባት ከሠፈርተኞች መሃል አንዱ ረስቷቸው የሄደ ይሆናሉ ብሎ ከመገመቱ በስተቀር ምንም ነገር ሳያደርግ ያልፋቸዋል፡፡ ነገር
ግን በዚያው ቀን ወደማታ ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ቡላትሩስ የሚያውቀው ሰው በትልቅ ዛፍ ተከልሎ ይመለከታል፡፡ ቡላትሩስን ግን አላየውም፡፡ ሰውዬው ለአገሩ ባዳ ለሰው እንግዳ ሲሆን በእነቴናድዬ አተረጓጉም ቡላትሩስ
ግለሰቡን የሚያውቀው እስር ቤት ነው:: ይህ ሰው ከዛፉ ከለላ ወጥቶ ጥቅጥቅ ወዳለው ጫካ አመራ፡፡ ሽማግሌው ምንም እንኳን ቢሰክርም
የሰውዬውን ስም ለመናገር አልፈቀደም:: ግለስቡ አንድ በጋ የተጠቀለለ አነስተኛ ሻንጣ መሳይ ነገር ይዟል፡፡ ከሁለትና ከሦስት ሰዓት በኋላ ሰውዬው
ጥቅጥቅ ካለው ጫካ ተመልሶ ወደ ውጭ ሊወጣ ቡላትሩስ አይቶታል፡፡
ሲመለስ ግን የያዘው ሻንጣ ሳይሆን ዶማና አካፋ ብቻ ነበር፡፡ በሚቀጥለው ቀን በጠዋት ሰውዬው በሄደበት አቅጣጫ ቡላትሩስ ይሄዳል፡፡ ግን ያ
ግለሰብ ከዚያ ሥፍራ አልነበረም:: በላትሩስ ምን ብሎ ያስባል? «ማታ ሰውዬው ይዞት በነበረው ዶማ ጉድጓድ ቆፍሮ ያንን ሻንጣ መሳይ ነገር ከቀበረ በኋላ በያዘው አካፋ አፈሩን በመመለስ ደፍኖታል:: መቼስ የቀበረው
ነገር ሰው አይሆንም፣ ምክንያቱም ሳጥንዋ ትንሽ ናት:: ስለዚህ የቀበረው ገንዘብ ነዋ» በማለት ደመደመ::
ስለዚህ ገንዘቡን ለማግኘት ቡላትሩስ ፍለጋውን ቀጠለ፡፡ ወጣ፣ ወረደ ፣ አዲስ የተነካካ አፈር ባገኘ ቁጥር ቆፈረ፤ መሬቱን ጠራረገ፣ የወደቀ ቅጠል
አገላበጠ፡፡ ግን ልፋቱ ሁሉ ከንቱ፡ ሆኖ ምንም ነገር አላገኘም::
ቡላትሩስ በሰከረ ቁጥር ይህን ታሪክ በመዘላበድና በመቀባጠር
ያወራል፡፡ ሆኖም ማንም ሰው ምንም ነገር ስላላገኘ ወሬው ከጊዜ በኋላ እየተረሳ ሄደ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በ1923 ዓ.ም. ወደ ጥቅምት ወር መገባደጃ ላይ የቱሉን ከተማ
ነዋሪዎች ኦርዮን የተባለ የጦር መርከብ ሲመጣ በሩቁ ያያሉ፡፡ ሰው ተሰባስቦ መርከቡን ይጠብቃል፡፡ መርከቡ ጉዳት ደርሶበት ለጥገና ነበር
የመጣው:: አንድ ቀን ጠዋት የመርከቡ ሠራተኞች የጥገና ሥራ ሲሰሩ ያልታሰበ አደጋ ይደርሳል፡፡
የመርከቡ ሠራተኛ ከመርከቡ ጫፍ ላይ ቆሞ ገመድ እየጠቀለለ ሳለ መቆሚያውን ስቶ ሊወድቅ ይንገዳገዳል፡፡ ቀጥ ብሎ ለመቆም ጥቂት ከታገላ
በኋላ ለመመለስ ስላልቻለ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሲል ባንድ እጁ ገመድ ይዞ ይንጠላጠላል፡፡ ከዚያም በሁለት እጁ ገመዱን ጥፍር
አድርጎ ላለመውደቅ ትግሉን ይቀጥላል:: ገመዱን ከለቀቀ በርቀት ተወርውሮ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሆነ፡፡ ከዚያ ርቀት ከወደቀ እንደሚሞት
ያውቃል፡፡ ሰውዬውን ለመርዳት መሞከር ማለት ደግሞ ከትልቅ አደጋ ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር፡፡ ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ
ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር፡፡ ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ከዚያ የነበረ ሁሉ የሚያውቀው ነበር። ስለዚህ ግለሰቡን ለመርዳት ማንም አልደፈረም:: ሰውዬው ግን እየደከመ ሄደ::
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ኮዜት
ኦርዮን የተባለ መርከብ
ከአሁን በኋላ በጣም ዝርዝር ውስጥ ባንገባ ይሻላል፡፡ ግን በሚቀጥለው ቀን ጋዜጣ ላይ የወጣውን ባጭሩ መጥቀስ ደህና ሳይሆን አይቀርም፡፡
«ዣን ቫልዣ የተባለ ወንጀለኛ ካመለጠበት ተይዞ ለፍርድ ቀርቦአል፡፡ይህ ወንጀለኛ ከእስር ቤት ካመለጠ በኋላ ስሙን በመቀየሩ በቀላሉ በፖሊሶች
ሳይያዝ ቆይቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ከነአካቴው ከጮሌነቱ ብዛት ከሀገራችን በስተሰሜን ለምትገኝ አነስተኛ ከተማ ከንቲባ እስከ መሆን ደረሰ፡፡ በዚህች ከተማ ውስጥ ብዙ ጥቅም የሚያስገኝለት ሥራም ሠርቷል፡፡ በመጨረሻ ግን በባለሥልጣኖች ታላቅ ጥረትና ድካም ማንነቱ ታውቆ ለመያዝ በቅቷል፡፡
በተያዘበት ወቅት በእቁባትነት ያስቀመጣት ሴት አዳሪ በድንጋጤ ሞታለች፡፡
ይህ እንደ ጎልያድ በጣም ጉልበተኛ የሆነ ሌባና ቀማኛ በድንገት ቢያመልጥም
በፖሊሶች ጥረት ከሦስት ቀን በኋላ ከፓሪስ ወደ ነበረበት ከተማ በሚጓዝ መኪና ውስጥ ሊገባ ሲል ተይዟል፡፡ ከተያዘ በኋላም ለሦስት ቀን የተሰወረው ከባንክ የነበረውን ከፍተኛ ገንዘብ ለማውጣት እንደሆነ ተደርሶበታል::
የነበረውም ገንዘብ ከስድስት እስከ ሰባት መቶ ሺህ ፍራንክ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
ከባንክ ያወጣውን ገንዘብ ግን የት እንዳስቀመጠው ከራሱ በቀር ማንም ስላላወቀ ገንዘቡን ለመውረስ አልተቻለም:: ይህ ዣን ቫልዣ የተባለ ቀማኛ የአንድ ሕፃን ልጅ ገንዘብ በመዝረፉ ክስ ተመስርቶበት ፍርድ ቤት ቀርቦአል፡፡ይህ ሽፍታ የተከሰሰበትን ጉዳይ ለመካድ አልፈለገም፡፡ ገንዘቡን የዘረፈው
ዣን ቫልዣ ብቻውን ሳይሆን የዘራፊዎችን ቡድን በመምራት እንደሆነ በሥራቸው የተመሰገነና አንደበተ-ርቱዕ የሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አረጋግጠዋል:: ይህም በመሆነ የዣን ቫልዣ ወንጀለኛነት ስለተረጋገጠ
በሞት እንዲቀጣ ተፈርዶበታል፡፡ ወንጀለኛው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም ወደ ንጉሡ ይግባኝ ብሎ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲለወጥለት ቢጥርም አልሆነለትም:: ዣን ቫልዣ ቱሉን ወደሚገኘው ወህኒ ቤት
ወዲያውኑ ተወስዶአል፡፡ ዣን ቫልዣ ቀደም ሲል የተሰጠው የእስር ቤት ቁጥር ተለውጦ አዲስ ቁጥር ተሰጥቶታል፡፡ አዲሰ ቁጥር 9430 ነው::
ወንጀለኛው ዣን ቫልዣ ለጥቂት ቀናት በተሰወረበት ሰሞን
ባለሥልጣኖች ሞንትፌርሜ ካተባለ መንደር ሲንሸራሽር መታየቱን ተናግረዋል:: ሞንትፐርሜ ከተባለ መንደር ውስጥ አንድ ወደ ዱር አዘውትሮ
መሄድ የሚወድ ሽማግሌ ነበር:: ሽማግሌ በአንድ ወቅት እስር ቤት
እንደነበር ሕዝቡ ይናገራል:: ፖሊሶችም በዓይነ ቁራኛ ይጠብቁታል:: ይህም ሽማግሌ ሥራ በማጣቱ በጣም ዝቅተኛ በሆነ ክፍያ የአውራ ጉዳና ጠጋኝ
ሆኖ እንዲሠራ መንግሥት ይቀጥረዋል፡፡
አንድ ቀን የተበላሽ መንገድ ለመጠገን በጠዋት ወደ ሥራው ቦታ ሲሄድ ከጫካ ውስጥ ከአንድ ዛፍ አጠገብ አካፋና ዶማ ተቀምጦ ያያል:: ከዚያም በመቆፈሪያውና በአካፋው አንድ ጊዜ እቃ እንደጠፋበት ሰው
አካባቢውን ያስሳል፤ ቆይቶ ደግሞ ትንንሽ ጉድባዎችን በጥድፊያ ይቆፍራል::
ይህን ተግባር ሲፈጽም የአንድ ትምህርት ቤት ዳይሬክተርና የአንድ ሆቴል ቤት ባለቤት የሆነው ሚስተር ቴናድዬ የተባለው የኮዜት አሳዳሪ በማየታቸው በጣም ይገረማሉ፡፡ «ታስሮ እኮ ነበር» ይላል ሚስተር ቴናድዬ ፤ «ጫካ ውስጥ እኮ ምን እንዳለ አይታወቅም፧ ምን ይሠራ ይሆን!»
ሁለቱ ሰዎች ጓደኛሞች ሲሆኑ ሽማግሌው ጋርም ቅርበት ነበራቸው:: በሌላ ቀን ሚስተር ቴናድዬ ተንኮል አስቦ ሰውዩው በመጠጥ ኃይል ወገቡ እስኪጐብጥ ድረስ በማጠጣት ያሰክሩታል፡፡ ይህ ቡላትሩስ የተባለው ግለሰብ በጣም ብዙ ስለጠጣ ብዙ ይለፈልፋል፡: በስካር መንፈስ የተናገረውን
በማቀናጀት የትምህርት ቤት ዳይሬክተሩና ሚስተር ቴናድዬ ከሚቀጥለው መደምደሚያ ላይ ይደርሳሉ::
«አንድ ቀን ጠዋት ሊነጋጋ ሲል ቡላትሩስ ወደ ሥራው ቦታ
ሲሄድ አካፋና ዶማ ከቁጥቋጦ ስር ተወሽቀው በማየቱ በጣም ይገረማል፡፡ ሆኖም መሣሪያዎቹ ምናልባት ከሠፈርተኞች መሃል አንዱ ረስቷቸው የሄደ ይሆናሉ ብሎ ከመገመቱ በስተቀር ምንም ነገር ሳያደርግ ያልፋቸዋል፡፡ ነገር
ግን በዚያው ቀን ወደማታ ለዓይን ያዝ ሲያደርግ ቡላትሩስ የሚያውቀው ሰው በትልቅ ዛፍ ተከልሎ ይመለከታል፡፡ ቡላትሩስን ግን አላየውም፡፡ ሰውዬው ለአገሩ ባዳ ለሰው እንግዳ ሲሆን በእነቴናድዬ አተረጓጉም ቡላትሩስ
ግለሰቡን የሚያውቀው እስር ቤት ነው:: ይህ ሰው ከዛፉ ከለላ ወጥቶ ጥቅጥቅ ወዳለው ጫካ አመራ፡፡ ሽማግሌው ምንም እንኳን ቢሰክርም
የሰውዬውን ስም ለመናገር አልፈቀደም:: ግለስቡ አንድ በጋ የተጠቀለለ አነስተኛ ሻንጣ መሳይ ነገር ይዟል፡፡ ከሁለትና ከሦስት ሰዓት በኋላ ሰውዬው
ጥቅጥቅ ካለው ጫካ ተመልሶ ወደ ውጭ ሊወጣ ቡላትሩስ አይቶታል፡፡
ሲመለስ ግን የያዘው ሻንጣ ሳይሆን ዶማና አካፋ ብቻ ነበር፡፡ በሚቀጥለው ቀን በጠዋት ሰውዬው በሄደበት አቅጣጫ ቡላትሩስ ይሄዳል፡፡ ግን ያ
ግለሰብ ከዚያ ሥፍራ አልነበረም:: በላትሩስ ምን ብሎ ያስባል? «ማታ ሰውዬው ይዞት በነበረው ዶማ ጉድጓድ ቆፍሮ ያንን ሻንጣ መሳይ ነገር ከቀበረ በኋላ በያዘው አካፋ አፈሩን በመመለስ ደፍኖታል:: መቼስ የቀበረው
ነገር ሰው አይሆንም፣ ምክንያቱም ሳጥንዋ ትንሽ ናት:: ስለዚህ የቀበረው ገንዘብ ነዋ» በማለት ደመደመ::
ስለዚህ ገንዘቡን ለማግኘት ቡላትሩስ ፍለጋውን ቀጠለ፡፡ ወጣ፣ ወረደ ፣ አዲስ የተነካካ አፈር ባገኘ ቁጥር ቆፈረ፤ መሬቱን ጠራረገ፣ የወደቀ ቅጠል
አገላበጠ፡፡ ግን ልፋቱ ሁሉ ከንቱ፡ ሆኖ ምንም ነገር አላገኘም::
ቡላትሩስ በሰከረ ቁጥር ይህን ታሪክ በመዘላበድና በመቀባጠር
ያወራል፡፡ ሆኖም ማንም ሰው ምንም ነገር ስላላገኘ ወሬው ከጊዜ በኋላ እየተረሳ ሄደ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በ1923 ዓ.ም. ወደ ጥቅምት ወር መገባደጃ ላይ የቱሉን ከተማ
ነዋሪዎች ኦርዮን የተባለ የጦር መርከብ ሲመጣ በሩቁ ያያሉ፡፡ ሰው ተሰባስቦ መርከቡን ይጠብቃል፡፡ መርከቡ ጉዳት ደርሶበት ለጥገና ነበር
የመጣው:: አንድ ቀን ጠዋት የመርከቡ ሠራተኞች የጥገና ሥራ ሲሰሩ ያልታሰበ አደጋ ይደርሳል፡፡
የመርከቡ ሠራተኛ ከመርከቡ ጫፍ ላይ ቆሞ ገመድ እየጠቀለለ ሳለ መቆሚያውን ስቶ ሊወድቅ ይንገዳገዳል፡፡ ቀጥ ብሎ ለመቆም ጥቂት ከታገላ
በኋላ ለመመለስ ስላልቻለ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሲል ባንድ እጁ ገመድ ይዞ ይንጠላጠላል፡፡ ከዚያም በሁለት እጁ ገመዱን ጥፍር
አድርጎ ላለመውደቅ ትግሉን ይቀጥላል:: ገመዱን ከለቀቀ በርቀት ተወርውሮ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ሊወድቅ ሆነ፡፡ ከዚያ ርቀት ከወደቀ እንደሚሞት
ያውቃል፡፡ ሰውዬውን ለመርዳት መሞከር ማለት ደግሞ ከትልቅ አደጋ ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር፡፡ ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ
ውስጥ መውደቅ ማለት ነበር፡፡ ግለሰቡን ለማዳን የሚሞክር ሰው ከባህሩ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ከዚያ የነበረ ሁሉ የሚያውቀው ነበር። ስለዚህ ግለሰቡን ለመርዳት ማንም አልደፈረም:: ሰውዬው ግን እየደከመ ሄደ::
👍17❤1🥰1
እጆቹ ተንቀጠቀጡ:: ከአደጋው ለማምለጥ ሲሞክር የተንጠለጠለበት ገመድ
በይበልጥ እየተወዛዝ ግለሰቡን በይበልጥ ያወራጨዋል፡፡ ከዳር የቆመ ሁሉ «ከመቼ መቼ ገመዱን ለቅቆ ይሰምጣል» እያለ በጭንቀት ዓይን ያየዋል፡፡ የሚገርመው ሰውዬው በፍርሃት ተውጦ እርዳታ እንዲያደርጉለት
እንኳን አልጮኸም:: አንዳንድ ሰዎች ግን ከፍርሃታቸውና ከድንጋጤያቸው ብዛት የተነሳ «ሰውዬው ሲወድቅ አናይም) በማለት አቀረቀሩ:: አንዳንዶቹም
ፊታቸውን አዞሩ፡፡ ከተሰበሰበው ሰው መካከል ድንገት አንድ ሰው ብቅ ብለ" ግለሰቡ ተንጠልጥሎ ወደነበረበት ገመድ እየተንጠላጠለ ሲመጣ ታየ:: ይህ ሰው የለበሰው ልብስና ያጠለቀው ቆብ የእስረኛ ስለነበረ የተፈረደበት ወንጀለኛ ለመሆኑ ተመልካች ሁሉ አወቀ፡፡ ያደረገው ቆብ ባለ አረንጓዴ ቀለም ስለነበር ደግሞ የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ወንጀለኛ እንደሆነ ሰው
አልተጠራጠረም:: ወደ መርከቡ ጫፍ ሲቃረብ ኃይለኛ ነፋስ ስለነፈሰ ያደረገው ቆብ ነፋስ ይዞት ሄደ፡፡ ይህን ጊዜ ፀጉሩ ሽበታም ለመሆኑና ሰውዬው በእድሜ ጠና ያለ ለመሆኑ ታወቀ፡፡
ቀደም ሲል በግርግሩ ወቅት ከሕግ ፊት ቀርበው ከተፈረደባቸው መርከቡ ላይ ከነበሩት እስረኞች መካከል አንደኛው ወደ ጠባቂዎች አዛዥ
ሄዶ «ኃላፊነቱ የራሴ ይሁንና ይህን ሰው ለመርዳት ስለምፈልግ እድሉ
ይሰጠኝ» ብሎ ሲጠይቅ ተሰምቷል፡፡ አዛዡ በዓይን ጥቅሻ እሺታውን ሲገልጽለት ወዲያው የብረት መዶሻ አንስቶ የታሰረበትን የእግር ብረት በአንድ ምት ከበጣጠስ በኋላ ወፍራም ገመድ አነሳ፡፡ ገመዱን ይዞ ወደ
መርከቡ ጫፍ መውጣት ጀመረ::
ከመቅጽበት ከመርከቡ ጫፍ ደርሶና ጥቂት ቆም ብሎ ትንፋሽን
ከሰበሰበ በኋላ ሰውዬው የተንጠለጠለበትን ርቀት በዓይን ግምት ለካ::ዓይኑን ቀና አድርጎ ወደ ሰማይ አይቶ አንድ እርምጃ ወደፊት ተራመደ።
የተመልካች ልብ ቀጥ ብሎ እንደቆመ ያህል ትንፋሽ ረጠረው:: ከመርከቡ ጠርዝ ላይ ቆሞ በያዘው ገመድ ወገቡን በመጠፈር አሰረ:: ገመዱን አጥፎና
ደህና አድርጎ ከመርከቡ ጫፍ ጋር አያያዘውና ኣጥብቆ ካሠረ በኋላ እስከ
መጨረሻው ወደታች ለቀቀው:: ከዚያም ገመዱን ይዞ በገመድ ላይ እየተንጠላጠለ ወደታች መውረዱን ቀጠለ:: አሁን እንግዲህ በገመድ
የተንጠለጠለው አንድ ሰው ብቻ ሳይሆን ሁለት ሰዎች በመሆናቸው
የተመልካች ልብ ይበልጥ በጭንቀት ተወራጨ:: አንዳንድ ሴቶች ማልቀስ ጀመሩ::
ሁሉም ዝም ስላለ የዝንብ ስርያ እንኳን ለመስማት ይቻላል፡፡ ሰው
ሁሉ በኃይል የተነፈሰ እንደሆነ «ነፋሱ አይሉ ሁለቱን ሰዎች በይበልጥ በማወዛወዝ ከባህሩ ላይ ይጥላቸዋል» በማለት መናገር ቀርቶ በኃይል
የሚተነፍስ እንኳን ጠፋ::
ወንጀለኛው እስረኛ ዝግ ብሎ በመውረድ የመርከብ ሠራተኛው
ከተንጠለጠለበት ደረሰ፡፡ መርከበኛው ከዚያ ወዲያ አንድ ደቂቃ እንኳን ቢቆይ ኖሮ ተስፋ በመቁረጥ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ይገባ ነበር።
ወንጀለኛው ተንጠልጥሎ ከወረደበት መንታ ገመድ በአንደኛው መርከበኛውን አጥብቆ አሰረው:: የአሰረውም በአንድ እጁ ሲሆን በሌላው እጁ
እንዳይወድቅ ገመዱን አጥብቆ ይዟል፡፡ ካንጠለጠላቸው ሁለት ገመዶች በአንደኛው መርከበኛውን በሚገባ መታሰሩን ካረጋገጠ በኋላ እየደገፈው ቀስ እያሉ ወደ ላይ ይወጡ ጀመር፡፡ ከመርከቡ ጫፍ ደረሱ፡፡ ቀስ ብለው
በሌላ አቅጣጫ ማለት የተሻለ መቆሚያ ወዳለበት ሥፍራ ሄዱ፡፡ የተሻለ መቆሚያ ካለበት ሥፍራ ሲደርሱ ወንጀለኛው እስረኛ መርከበኛውን ተሸክሞ
ሰዎች ወደነበሩበት ሥፍራ ይዞት ወረደ:: ከዚያ በኋላ ሰውዬው በጣም ተጐድቶ ስለነበር እንዲንከባከቡት ለሥራ ጓደኞቹ አስረከበው::
ይህን ጊዜ የተሰበሰበው ሕዝብ በኃይል አጨበጨበ፡፡ እስረኞችን
ይጠብቅ የነበረ የአሥር አለቃ፣ ሴቶችና ሌሎች ግለሰቦች ስቅስቅ ብለው አለቀሱ፡፡ የተቀሩት ደግሞ «ደስ የሚል ትርዒት» በማለት በመተቃቀፍ ተሳሳሙ:: እልልታው ቀለጠ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ ሁሉ «ለዚህ ጀግና ምህረት ይገባል» ሲል አስተጋባ፡፡
እስረኛው ግን ወደ ቦታው ተመልሶ ከሌሎች እስረኞች ጋር መደባለቅና የተመደበለትን ሥራ መሥራት እንደነበረበት እልዘነጋም:: ቶሎ ከሥራው
ቦታ ለመመለስ እየሮጠ ሄደ፡፡ ከዚያ የነበረ ዓይን ሁሉ ተከተለው:: ድካም ሳይሰማው እየሮጠ በመሄዱ ሰው ሁሉ ተገረመ:: ሆኖም በድንገት ቆም
ሲል «አይ ቢደክመው ነው» ሲል ሰው ገመተ፡፡ ግን ወዲያው ሰው በኃይል ተንጫጫ:: ወንጀለኛው እስረኛ ከባህሩ ውስጥ ወደቀ፡፡
የወደቀበት ሥፍራ በጣም አደገኛ ሲሆን የወደቀው ከሁለት መርከቦች መካከል ነበር:: «ሊሰምጥ ይችላል በማለት ከዚያ የነበረ ሕዝብ ሁሉ ጠረጠረ፡፡ አራት ሰዎች ወዲያው በጀልባ ተከተሉት:: ሕዝበ እንደገና
ተተራመሰ፤ ልቡም ተሸበረ:: እስረኛው ተንሳፍፎ ሳይወጣ ቀረ:: ፍለጋው ቀጠለ፡፡ ግን ስላልተገኘ ፍለጋው መና ሆነ፡፡ መሽቶ ለዓይን ያዝ እስኪያደርግ ድረስ ቢፈለግም የሰውዬው አስከሬን እንኳን አልተገኘም::
በሚቀጥለው ቀን የቱሉን ጋዜጣ የሚቀጥለውን ጽሑፍ አወጣ::
«ኖቬምበር 17 ቀን 1823 ዓ.ም. ትናንት ኦርዮን ከተባለ መርከብ ላይ የነበረ የተፈረደበት እስረኛ ሊሰምጥ የነበረውን መርከበኛ ካዳነ በኋላ ከባህር ውስጥ
ስለወደቀ ሰምጧል:: አስከሬን ከባህሩ ውስጥ ብዙ ቢፈለግም ሊገኝ አልቻለም፡፡የወንጀለኛው እስረኛ መለያ ቁጥር 9430 ሲሆን ሰውዬው ዣን ቫልዣ የተባለ እስረኛ እንደሆነ ታውቋል፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
በይበልጥ እየተወዛዝ ግለሰቡን በይበልጥ ያወራጨዋል፡፡ ከዳር የቆመ ሁሉ «ከመቼ መቼ ገመዱን ለቅቆ ይሰምጣል» እያለ በጭንቀት ዓይን ያየዋል፡፡ የሚገርመው ሰውዬው በፍርሃት ተውጦ እርዳታ እንዲያደርጉለት
እንኳን አልጮኸም:: አንዳንድ ሰዎች ግን ከፍርሃታቸውና ከድንጋጤያቸው ብዛት የተነሳ «ሰውዬው ሲወድቅ አናይም) በማለት አቀረቀሩ:: አንዳንዶቹም
ፊታቸውን አዞሩ፡፡ ከተሰበሰበው ሰው መካከል ድንገት አንድ ሰው ብቅ ብለ" ግለሰቡ ተንጠልጥሎ ወደነበረበት ገመድ እየተንጠላጠለ ሲመጣ ታየ:: ይህ ሰው የለበሰው ልብስና ያጠለቀው ቆብ የእስረኛ ስለነበረ የተፈረደበት ወንጀለኛ ለመሆኑ ተመልካች ሁሉ አወቀ፡፡ ያደረገው ቆብ ባለ አረንጓዴ ቀለም ስለነበር ደግሞ የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ወንጀለኛ እንደሆነ ሰው
አልተጠራጠረም:: ወደ መርከቡ ጫፍ ሲቃረብ ኃይለኛ ነፋስ ስለነፈሰ ያደረገው ቆብ ነፋስ ይዞት ሄደ፡፡ ይህን ጊዜ ፀጉሩ ሽበታም ለመሆኑና ሰውዬው በእድሜ ጠና ያለ ለመሆኑ ታወቀ፡፡
ቀደም ሲል በግርግሩ ወቅት ከሕግ ፊት ቀርበው ከተፈረደባቸው መርከቡ ላይ ከነበሩት እስረኞች መካከል አንደኛው ወደ ጠባቂዎች አዛዥ
ሄዶ «ኃላፊነቱ የራሴ ይሁንና ይህን ሰው ለመርዳት ስለምፈልግ እድሉ
ይሰጠኝ» ብሎ ሲጠይቅ ተሰምቷል፡፡ አዛዡ በዓይን ጥቅሻ እሺታውን ሲገልጽለት ወዲያው የብረት መዶሻ አንስቶ የታሰረበትን የእግር ብረት በአንድ ምት ከበጣጠስ በኋላ ወፍራም ገመድ አነሳ፡፡ ገመዱን ይዞ ወደ
መርከቡ ጫፍ መውጣት ጀመረ::
ከመቅጽበት ከመርከቡ ጫፍ ደርሶና ጥቂት ቆም ብሎ ትንፋሽን
ከሰበሰበ በኋላ ሰውዬው የተንጠለጠለበትን ርቀት በዓይን ግምት ለካ::ዓይኑን ቀና አድርጎ ወደ ሰማይ አይቶ አንድ እርምጃ ወደፊት ተራመደ።
የተመልካች ልብ ቀጥ ብሎ እንደቆመ ያህል ትንፋሽ ረጠረው:: ከመርከቡ ጠርዝ ላይ ቆሞ በያዘው ገመድ ወገቡን በመጠፈር አሰረ:: ገመዱን አጥፎና
ደህና አድርጎ ከመርከቡ ጫፍ ጋር አያያዘውና ኣጥብቆ ካሠረ በኋላ እስከ
መጨረሻው ወደታች ለቀቀው:: ከዚያም ገመዱን ይዞ በገመድ ላይ እየተንጠላጠለ ወደታች መውረዱን ቀጠለ:: አሁን እንግዲህ በገመድ
የተንጠለጠለው አንድ ሰው ብቻ ሳይሆን ሁለት ሰዎች በመሆናቸው
የተመልካች ልብ ይበልጥ በጭንቀት ተወራጨ:: አንዳንድ ሴቶች ማልቀስ ጀመሩ::
ሁሉም ዝም ስላለ የዝንብ ስርያ እንኳን ለመስማት ይቻላል፡፡ ሰው
ሁሉ በኃይል የተነፈሰ እንደሆነ «ነፋሱ አይሉ ሁለቱን ሰዎች በይበልጥ በማወዛወዝ ከባህሩ ላይ ይጥላቸዋል» በማለት መናገር ቀርቶ በኃይል
የሚተነፍስ እንኳን ጠፋ::
ወንጀለኛው እስረኛ ዝግ ብሎ በመውረድ የመርከብ ሠራተኛው
ከተንጠለጠለበት ደረሰ፡፡ መርከበኛው ከዚያ ወዲያ አንድ ደቂቃ እንኳን ቢቆይ ኖሮ ተስፋ በመቁረጥ ጥልቀት ካለው ባህር ውስጥ ይገባ ነበር።
ወንጀለኛው ተንጠልጥሎ ከወረደበት መንታ ገመድ በአንደኛው መርከበኛውን አጥብቆ አሰረው:: የአሰረውም በአንድ እጁ ሲሆን በሌላው እጁ
እንዳይወድቅ ገመዱን አጥብቆ ይዟል፡፡ ካንጠለጠላቸው ሁለት ገመዶች በአንደኛው መርከበኛውን በሚገባ መታሰሩን ካረጋገጠ በኋላ እየደገፈው ቀስ እያሉ ወደ ላይ ይወጡ ጀመር፡፡ ከመርከቡ ጫፍ ደረሱ፡፡ ቀስ ብለው
በሌላ አቅጣጫ ማለት የተሻለ መቆሚያ ወዳለበት ሥፍራ ሄዱ፡፡ የተሻለ መቆሚያ ካለበት ሥፍራ ሲደርሱ ወንጀለኛው እስረኛ መርከበኛውን ተሸክሞ
ሰዎች ወደነበሩበት ሥፍራ ይዞት ወረደ:: ከዚያ በኋላ ሰውዬው በጣም ተጐድቶ ስለነበር እንዲንከባከቡት ለሥራ ጓደኞቹ አስረከበው::
ይህን ጊዜ የተሰበሰበው ሕዝብ በኃይል አጨበጨበ፡፡ እስረኞችን
ይጠብቅ የነበረ የአሥር አለቃ፣ ሴቶችና ሌሎች ግለሰቦች ስቅስቅ ብለው አለቀሱ፡፡ የተቀሩት ደግሞ «ደስ የሚል ትርዒት» በማለት በመተቃቀፍ ተሳሳሙ:: እልልታው ቀለጠ፡፡ የተሰበሰበው ሕዝብ ሁሉ «ለዚህ ጀግና ምህረት ይገባል» ሲል አስተጋባ፡፡
እስረኛው ግን ወደ ቦታው ተመልሶ ከሌሎች እስረኞች ጋር መደባለቅና የተመደበለትን ሥራ መሥራት እንደነበረበት እልዘነጋም:: ቶሎ ከሥራው
ቦታ ለመመለስ እየሮጠ ሄደ፡፡ ከዚያ የነበረ ዓይን ሁሉ ተከተለው:: ድካም ሳይሰማው እየሮጠ በመሄዱ ሰው ሁሉ ተገረመ:: ሆኖም በድንገት ቆም
ሲል «አይ ቢደክመው ነው» ሲል ሰው ገመተ፡፡ ግን ወዲያው ሰው በኃይል ተንጫጫ:: ወንጀለኛው እስረኛ ከባህሩ ውስጥ ወደቀ፡፡
የወደቀበት ሥፍራ በጣም አደገኛ ሲሆን የወደቀው ከሁለት መርከቦች መካከል ነበር:: «ሊሰምጥ ይችላል በማለት ከዚያ የነበረ ሕዝብ ሁሉ ጠረጠረ፡፡ አራት ሰዎች ወዲያው በጀልባ ተከተሉት:: ሕዝበ እንደገና
ተተራመሰ፤ ልቡም ተሸበረ:: እስረኛው ተንሳፍፎ ሳይወጣ ቀረ:: ፍለጋው ቀጠለ፡፡ ግን ስላልተገኘ ፍለጋው መና ሆነ፡፡ መሽቶ ለዓይን ያዝ እስኪያደርግ ድረስ ቢፈለግም የሰውዬው አስከሬን እንኳን አልተገኘም::
በሚቀጥለው ቀን የቱሉን ጋዜጣ የሚቀጥለውን ጽሑፍ አወጣ::
«ኖቬምበር 17 ቀን 1823 ዓ.ም. ትናንት ኦርዮን ከተባለ መርከብ ላይ የነበረ የተፈረደበት እስረኛ ሊሰምጥ የነበረውን መርከበኛ ካዳነ በኋላ ከባህር ውስጥ
ስለወደቀ ሰምጧል:: አስከሬን ከባህሩ ውስጥ ብዙ ቢፈለግም ሊገኝ አልቻለም፡፡የወንጀለኛው እስረኛ መለያ ቁጥር 9430 ሲሆን ሰውዬው ዣን ቫልዣ የተባለ እስረኛ እንደሆነ ታውቋል፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
👍22
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ለሞተ ሰው የገቡትን ቃል ማክበር
ሞንትፌርሜ የተባለ ከተማ የሚገኘው ከኮረብታ ላይ ሲሆን የከተማው ሕዝብ ውሃ ችግር አለበት፡፡ ውሃ ለማግኘት ሴቶች ራቅ ካለ ሥፍራ ይሄዳሉ፡፡ ከከተማው ራቅ ብሎ ከሚገኘው ጫካ ውስጥ ብዙ ኩሬዎች
ነበሩ፡፡ ከኩሬዎቹ ደግሞ ራቅ ብሎ የከተማው ሕዝብ የሚጠቀምበት
ምንጭ አለ፡፡ ምንጩ ያለበት ቦታ ከከተማው ቢያንስ አሥራ አምስት ደቂቃ ያስኬዳል፡፡
ስለዚህ በሞንትፌርሜ ከተማ ለአንድ ቤተሰብ የሚያስፈልገውን ውሃ ማሟላት ቀላል ሥራ አልነበረም፡፡ ሀብታሞች የመንግሥት ባለሥልጣኖችና
የእነቴናድዬ ሆቴል ቤት ባለቤቶች ውሃ እየገዙ ነበር የሚጠቀሙት:: አንድ ባልዲ ውሃ በአንድ ፔኒ ይገዛሉ፡፡ ውሃውን የሚሸጥላቸው አንድ ሽማግሌ ነው:: ሽማግሌው ውሃ ልማት መሥሪያ ቤት ውስጥ ሥራ ቢኖረውም ደመወዙ በጣም አነስተኛ ስለነበር ኑሮውን ለማሟላት ከተጠቀሰው ምንጭ
ውሃ እየቀዳ ይሸጣል፡፡ ሰውዬው አንዳንድ ቀን በጣም ከመሸ በኋላ እንኳን በጨለማ ውሃ ለመቅዳት ይሄድ ነበር ይባላል::
የሽማግሌው የኑሮ ውጣ ውረድ ምናልባት አንባብዬ ካልረሳት ከኮዜት የተለየ አልነበረም:: ኮዜት እነቴናድዬን በሁለት መንገድ ነበር
የምትጠቅማቸው:: ከእናትዋ ገንዘብ ይላክላቸዋል፡፡ በተጨማሪም ልጅትዋ
እቤት ውስጥ በሥራ ትረዳቸዋለች:: ምንም እንኳን የኮዜት እናት ገንዘብ መላክዋን ብታቋርጥም ኮዜትን ከቤታቸው እንዳላበረርዋት ቀደም ሲል
አንብበናል፡፡ ያላባረርዋት ሠራተኛ ከመቅጠር ስላዳነቻቸው ነበር፡፡ እቤት ውስጥ ውሃ ሲያልቅ ውሃ ለመቅዳት ወደ ምንጩ ትሄዳለች:: ማታ ማታ በጨለማ ወደ ምንጩ መሄድ በጣም ስለሚያስፈራት ውሃ ከመሸ እንዳያልቅ በጣም ትጠነቀቅ ነበር፡፡
በ1923 ዓ.ም የገና በዓል በሞንትፌርሜ ከተማ በጣም በደመቀ ሁኔታ ይከበራል፡፡ ሰው ሁሉ ከየቤቱ ወጥቶ መሸታ ቤቶችን ያደምቃል፡፡ በገናው
ዋዜማ ከነቴናድዬ ሆቴል ቤት ብዙ ጠጪዎች ሻማ በርቶላቸው ይጠጣሉ።ጫጫታው፣ ግርግሩ፧ ሁካታውና የሲጃራው ጭስ ሌላ ነው:: የሚስተር ቴናድዬ ባለቤት እራት እየሠራች ነበር:: ሚስተር ቴናድዬ ከጠጪዎች ጋር
አብሮ እየጠጣ የፖለቲካ ወሬ ያወራል፡፡
ኮዜት ዘወትር ከምትቀመጥበት ከእሳት ማንደጃ አጠገብ የተቀደደ
ልብስ ለብሳ ቁጭ ብላለች:: ከሚነደው እሳት አጠገብ ቁጭ ብላ ለእነቴናድዬ ልጆች ሹራብ ትሠራለች፡፡ አጠገብዋ አንዲት ትንሽ ድመት ከወንበር ስር
ብቅ ጥልቅ እያለች ትጫወታለች፡፡ ከሚቀጥለው ክፍል ውስጥ የሚጫወቱት ልጆች ሳቅና ጨዋታ በጉልህ ይሰማል:: የእነቴናድይ ልጆች ነበሩ ከክፍሉ ውስጥ የሚጫወቱት
ከጭስ መውጫው አጠገብ የለፋ የበሬ ቆዳ ተንጠልጥሏል፡፡ የሕፃን
ልጅ ለቅሶ መጠጥ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች ጫጫታን ዘልቆ ይሰማል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት የተወለደ ሕፃን ሲሆን «ብርዱ ስላየለበት ሳይሆን
አይቀርም የሚያለቅሰው» አለች እናቱ፡፡ እናቱ “እሹሩሩ» እያለች አባበለችው፡፡አሁንም ሕፃኑ እያመረረ ሲያለቅስ ጊዜ «ምነው ይህን ልጅ አንድ ብትዪው»
አሊ ሚስተር ቴናድዬ::
እባክዎን ይተውት! ስልችት ነው ያለኝ» አለች እናቱ፡፡፡ ልጁ ማልቀሱን ቀጠለ፡፡
አራት እንግዶች ገቡ፡፡
ኮዜት ተክዛ ቁጭ እንዳለች ነው:: ምንም እንኳን እድሜዋ ገና
ስምንት ዓመት ቢሆንም ሁኔታዋና አመለካከትዋ የአሮጊት ይመስላል:: «አሁን እንግዲህ ለእንግዶቹ እግር መታጠቢያ የሚሆን ውሃ አምጪ ሊሉኝ
ነው ፤ እንስራ ውስጥ ያለው ውሃ እንደሆነ አልቋል› በማለት ኮዜት
አሰላሰለች::
ወዲያው ከአንግዶቹ መካከል አንደኛው መጥቶ «ምነው ለፈረሴ
ውሃ ሳትሰጡት» ይላል፡፡
«ምነው ተሰጥቶት» አለች ሚስስ ቴናድዬ::
«የለም፣ አልተሰጠውም» ሲል እንግዳው ተከራከረ::
ኮዜት ከተቀመጠችበት ተነሳች::
«ምነው ጌቶች» አለች:: «ፈረሱ እንደሆነ ጠጥቷል፡፡ ባልዲ ሙሉ
ውሃ ሰጥቼው ጠጥቷል:: እኔ ነኝ ደግሞ የሰጠሁት::»
የተናገረችው ልክ አልነበረም፤ ኮዜት እየዋሸች ነበር፡፡
«ይህች ከእኔ ጭብጥ የማትበልጥ አንዲት ፍሬ ሕፃን ልጅ የምታወሪው ቅጥፈት ከጋራ ይበልጣል አለ መንገደኛው:: እመኑኝ ፈረሴ አንድ እፍኝ
ውሃ እንኳን አላገኘም:: ውሃ ሲጠማው የሚያሰማውን ድምፅ በትክክል አውቀዋለሁ::»
ኮዜት ሳታመነታ ቅጥፈትዋን በመቀጠል ማስተባበያዋን በጣም በደክመ ድምፅ ተናገረች፡፡
«ግን እኮ ብዙ ውሃ ነው የጠጣው::»
«በይ ነይ» አለ መንገደኛው:: ‹‹በቃሽ ብዙ አትለፍልፊ:: ለፈረሴ
ዓይኔ እያየ ውሃ ስጪው፤ ድርቅናሽን ግን ብትተዪው ይሻላል፡፡»
ኮዜት ቀደም ሲል ተቀምጣበት ከነበረው ጠረጴዛ ስር ሄዳ ቁጭ
አለች::
«ትክክል ነው፤ ፈረሱ ውሃ ካላገኘ ውሃ እንዲሰጠው ይገባል» አለች
ሚስስ ቴናድዬ::
ከዚያም በዓይንዋ አካባቢውን ቃኘች::
«ይህቺ ልጅ የት ሄደች?» ስትል ጠየቀች::
ከጠረጴዛ ስር ተወሽቃ አየቻት::
«ምን አባሽ ይወሽቅሻል፧ በይ ነይ ውጪ» ስትል ጮጮኸችባት::
ኮዜት ተነሳች ፣ የጠጪዎችን እግር ረግጣ ሌላው ደግሞ
እንዳይጮህባት እየተጠነቀቀች ተራመደች::
ሚስስ ቴናድዬ ጩኸትዋን ቀጠለች::
«አንች ውሻ» አሁን ቶሎ ብለሽ ለፈረሱ ውሃ እንድትሰጪው::
«ግን እሜቴ» አለች ስትፈራ ስትቸር፤ «ውሃው እኮ አልቋል::
«ታዲያ ወደ ምንጩ ቶሉ ወርደሽ ቀድተሽ አትመጪም!» ካለች
ቦኋላ በሩን ከፈተችላት::
ኮዜት ጭስ ቤት የነበረውን ባልዲ ይዛ ወጣች፡፡ የባልዲው ውፍረትና
ቁመት ከእርስዋው ቁመት ይበልጥ እንደሆነ ነው እንጂ አያንስም:: ከውስጡ ገብታ ተመቻችታ ለመቀመጥ ትችላለች::
ሚስስ ቴናድዬ የምትሠራው ሾርባ በስሎ እንደሆነ ለማየት የእንጨት
ማማስያውን ነክራ አውጥታ እያጉረመረመች ላሰችው::
«የምንጭ ውሃ እኮ ሾርባ አያጣፍጥም፤ ወይስ ይህቺ የተረገመች ልጅ ምናምን ትጨምርበት ይሆን! ወይስ ሽንኩርት አሳንሼው ነው!»
ኮዜት ባልዲውን ተሸክማ እንደቆመች፧ በሩም እንደተከፈተ ነው።
ጊዜው ስለመሽ አብሯት የሚሄድ ሰው እየጠበቀች ነበር፡፡
«ምን አባሽ ይገትርሻል፧ አትሄጅም እንዴ» ስትል ሚስ ቴናድዩ
ጮኸችባት::
ኮዜት ወጥታ ሄደች:: በሩ ተዘጋ፡፡
ከእነቴናድዬ መሸታ ቤት ፊት ለፊት የነበረው የአሻንጉሊት መሸጫ
ሱቅ ሻማ አብርቶ ስለነበር የሻማው መብራት መንገዱን ያሳያል እንጂ ጨለምለም ብሏል፡፡ እንዳጋጣሚ ደመና ዞር ኖሮ ሰማዩ ላይ አንድ ኮከብ እንኳን አይታይም፡፡ ከሱቅ ውስጥ አንድ ትልቅ ጨርቅ የለበለ ኣሻንጉሊት
ነበር፡፡ አሻንጉሊቱ በጣም የሚያምር ዓይነት ሲሆን ኃላፊ፣ አግዳሚ እንዲያየው ከመስኮት አጠገብ ተሰቅሏል፡፡ ነገር ግን ያንን የመሰለ አሻንጉሊት ለልጅዋ
ለመግዛት አቅም ያላት ወይም ያለአግባብ ገንዘብ የምታባክን እናት ሞንትፌርሜ ከተማ ውስጥ ስላልነበረች ኣሻንጉሊቱ ከሱቁ ውስጥ ለብዙ ጊዜ ተቀምጦአል፡፡ የእነቴናድዬ ልጆች ከቤታቸው በወጡና በገቡ ቁጥር ያዩታል፡፡ ኮዜትም ዘወትር ዓይንዋን ትጥልበታለች::
ያን እለት ማታ ኮዜት ባልዲዋን ተሸክማ ወደ ምንጩ ውሃ ልትቀዳ
ስትሄድ አሻንጉሊቱን ትኩር ብላ አየችው:: «እመቤቴ» ብላ ለአሻንጉሊቱ ስም አውጥታለት ነበር፡፡ እንደዚያን እለት ቀረብ ብላ አይታው አታውቅም::
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
ለሞተ ሰው የገቡትን ቃል ማክበር
ሞንትፌርሜ የተባለ ከተማ የሚገኘው ከኮረብታ ላይ ሲሆን የከተማው ሕዝብ ውሃ ችግር አለበት፡፡ ውሃ ለማግኘት ሴቶች ራቅ ካለ ሥፍራ ይሄዳሉ፡፡ ከከተማው ራቅ ብሎ ከሚገኘው ጫካ ውስጥ ብዙ ኩሬዎች
ነበሩ፡፡ ከኩሬዎቹ ደግሞ ራቅ ብሎ የከተማው ሕዝብ የሚጠቀምበት
ምንጭ አለ፡፡ ምንጩ ያለበት ቦታ ከከተማው ቢያንስ አሥራ አምስት ደቂቃ ያስኬዳል፡፡
ስለዚህ በሞንትፌርሜ ከተማ ለአንድ ቤተሰብ የሚያስፈልገውን ውሃ ማሟላት ቀላል ሥራ አልነበረም፡፡ ሀብታሞች የመንግሥት ባለሥልጣኖችና
የእነቴናድዬ ሆቴል ቤት ባለቤቶች ውሃ እየገዙ ነበር የሚጠቀሙት:: አንድ ባልዲ ውሃ በአንድ ፔኒ ይገዛሉ፡፡ ውሃውን የሚሸጥላቸው አንድ ሽማግሌ ነው:: ሽማግሌው ውሃ ልማት መሥሪያ ቤት ውስጥ ሥራ ቢኖረውም ደመወዙ በጣም አነስተኛ ስለነበር ኑሮውን ለማሟላት ከተጠቀሰው ምንጭ
ውሃ እየቀዳ ይሸጣል፡፡ ሰውዬው አንዳንድ ቀን በጣም ከመሸ በኋላ እንኳን በጨለማ ውሃ ለመቅዳት ይሄድ ነበር ይባላል::
የሽማግሌው የኑሮ ውጣ ውረድ ምናልባት አንባብዬ ካልረሳት ከኮዜት የተለየ አልነበረም:: ኮዜት እነቴናድዬን በሁለት መንገድ ነበር
የምትጠቅማቸው:: ከእናትዋ ገንዘብ ይላክላቸዋል፡፡ በተጨማሪም ልጅትዋ
እቤት ውስጥ በሥራ ትረዳቸዋለች:: ምንም እንኳን የኮዜት እናት ገንዘብ መላክዋን ብታቋርጥም ኮዜትን ከቤታቸው እንዳላበረርዋት ቀደም ሲል
አንብበናል፡፡ ያላባረርዋት ሠራተኛ ከመቅጠር ስላዳነቻቸው ነበር፡፡ እቤት ውስጥ ውሃ ሲያልቅ ውሃ ለመቅዳት ወደ ምንጩ ትሄዳለች:: ማታ ማታ በጨለማ ወደ ምንጩ መሄድ በጣም ስለሚያስፈራት ውሃ ከመሸ እንዳያልቅ በጣም ትጠነቀቅ ነበር፡፡
በ1923 ዓ.ም የገና በዓል በሞንትፌርሜ ከተማ በጣም በደመቀ ሁኔታ ይከበራል፡፡ ሰው ሁሉ ከየቤቱ ወጥቶ መሸታ ቤቶችን ያደምቃል፡፡ በገናው
ዋዜማ ከነቴናድዬ ሆቴል ቤት ብዙ ጠጪዎች ሻማ በርቶላቸው ይጠጣሉ።ጫጫታው፣ ግርግሩ፧ ሁካታውና የሲጃራው ጭስ ሌላ ነው:: የሚስተር ቴናድዬ ባለቤት እራት እየሠራች ነበር:: ሚስተር ቴናድዬ ከጠጪዎች ጋር
አብሮ እየጠጣ የፖለቲካ ወሬ ያወራል፡፡
ኮዜት ዘወትር ከምትቀመጥበት ከእሳት ማንደጃ አጠገብ የተቀደደ
ልብስ ለብሳ ቁጭ ብላለች:: ከሚነደው እሳት አጠገብ ቁጭ ብላ ለእነቴናድዬ ልጆች ሹራብ ትሠራለች፡፡ አጠገብዋ አንዲት ትንሽ ድመት ከወንበር ስር
ብቅ ጥልቅ እያለች ትጫወታለች፡፡ ከሚቀጥለው ክፍል ውስጥ የሚጫወቱት ልጆች ሳቅና ጨዋታ በጉልህ ይሰማል:: የእነቴናድይ ልጆች ነበሩ ከክፍሉ ውስጥ የሚጫወቱት
ከጭስ መውጫው አጠገብ የለፋ የበሬ ቆዳ ተንጠልጥሏል፡፡ የሕፃን
ልጅ ለቅሶ መጠጥ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰዎች ጫጫታን ዘልቆ ይሰማል፡፡ ክረምት ከመግባቱ በፊት የተወለደ ሕፃን ሲሆን «ብርዱ ስላየለበት ሳይሆን
አይቀርም የሚያለቅሰው» አለች እናቱ፡፡ እናቱ “እሹሩሩ» እያለች አባበለችው፡፡አሁንም ሕፃኑ እያመረረ ሲያለቅስ ጊዜ «ምነው ይህን ልጅ አንድ ብትዪው»
አሊ ሚስተር ቴናድዬ::
እባክዎን ይተውት! ስልችት ነው ያለኝ» አለች እናቱ፡፡፡ ልጁ ማልቀሱን ቀጠለ፡፡
አራት እንግዶች ገቡ፡፡
ኮዜት ተክዛ ቁጭ እንዳለች ነው:: ምንም እንኳን እድሜዋ ገና
ስምንት ዓመት ቢሆንም ሁኔታዋና አመለካከትዋ የአሮጊት ይመስላል:: «አሁን እንግዲህ ለእንግዶቹ እግር መታጠቢያ የሚሆን ውሃ አምጪ ሊሉኝ
ነው ፤ እንስራ ውስጥ ያለው ውሃ እንደሆነ አልቋል› በማለት ኮዜት
አሰላሰለች::
ወዲያው ከአንግዶቹ መካከል አንደኛው መጥቶ «ምነው ለፈረሴ
ውሃ ሳትሰጡት» ይላል፡፡
«ምነው ተሰጥቶት» አለች ሚስስ ቴናድዬ::
«የለም፣ አልተሰጠውም» ሲል እንግዳው ተከራከረ::
ኮዜት ከተቀመጠችበት ተነሳች::
«ምነው ጌቶች» አለች:: «ፈረሱ እንደሆነ ጠጥቷል፡፡ ባልዲ ሙሉ
ውሃ ሰጥቼው ጠጥቷል:: እኔ ነኝ ደግሞ የሰጠሁት::»
የተናገረችው ልክ አልነበረም፤ ኮዜት እየዋሸች ነበር፡፡
«ይህች ከእኔ ጭብጥ የማትበልጥ አንዲት ፍሬ ሕፃን ልጅ የምታወሪው ቅጥፈት ከጋራ ይበልጣል አለ መንገደኛው:: እመኑኝ ፈረሴ አንድ እፍኝ
ውሃ እንኳን አላገኘም:: ውሃ ሲጠማው የሚያሰማውን ድምፅ በትክክል አውቀዋለሁ::»
ኮዜት ሳታመነታ ቅጥፈትዋን በመቀጠል ማስተባበያዋን በጣም በደክመ ድምፅ ተናገረች፡፡
«ግን እኮ ብዙ ውሃ ነው የጠጣው::»
«በይ ነይ» አለ መንገደኛው:: ‹‹በቃሽ ብዙ አትለፍልፊ:: ለፈረሴ
ዓይኔ እያየ ውሃ ስጪው፤ ድርቅናሽን ግን ብትተዪው ይሻላል፡፡»
ኮዜት ቀደም ሲል ተቀምጣበት ከነበረው ጠረጴዛ ስር ሄዳ ቁጭ
አለች::
«ትክክል ነው፤ ፈረሱ ውሃ ካላገኘ ውሃ እንዲሰጠው ይገባል» አለች
ሚስስ ቴናድዬ::
ከዚያም በዓይንዋ አካባቢውን ቃኘች::
«ይህቺ ልጅ የት ሄደች?» ስትል ጠየቀች::
ከጠረጴዛ ስር ተወሽቃ አየቻት::
«ምን አባሽ ይወሽቅሻል፧ በይ ነይ ውጪ» ስትል ጮጮኸችባት::
ኮዜት ተነሳች ፣ የጠጪዎችን እግር ረግጣ ሌላው ደግሞ
እንዳይጮህባት እየተጠነቀቀች ተራመደች::
ሚስስ ቴናድዬ ጩኸትዋን ቀጠለች::
«አንች ውሻ» አሁን ቶሎ ብለሽ ለፈረሱ ውሃ እንድትሰጪው::
«ግን እሜቴ» አለች ስትፈራ ስትቸር፤ «ውሃው እኮ አልቋል::
«ታዲያ ወደ ምንጩ ቶሉ ወርደሽ ቀድተሽ አትመጪም!» ካለች
ቦኋላ በሩን ከፈተችላት::
ኮዜት ጭስ ቤት የነበረውን ባልዲ ይዛ ወጣች፡፡ የባልዲው ውፍረትና
ቁመት ከእርስዋው ቁመት ይበልጥ እንደሆነ ነው እንጂ አያንስም:: ከውስጡ ገብታ ተመቻችታ ለመቀመጥ ትችላለች::
ሚስስ ቴናድዬ የምትሠራው ሾርባ በስሎ እንደሆነ ለማየት የእንጨት
ማማስያውን ነክራ አውጥታ እያጉረመረመች ላሰችው::
«የምንጭ ውሃ እኮ ሾርባ አያጣፍጥም፤ ወይስ ይህቺ የተረገመች ልጅ ምናምን ትጨምርበት ይሆን! ወይስ ሽንኩርት አሳንሼው ነው!»
ኮዜት ባልዲውን ተሸክማ እንደቆመች፧ በሩም እንደተከፈተ ነው።
ጊዜው ስለመሽ አብሯት የሚሄድ ሰው እየጠበቀች ነበር፡፡
«ምን አባሽ ይገትርሻል፧ አትሄጅም እንዴ» ስትል ሚስ ቴናድዩ
ጮኸችባት::
ኮዜት ወጥታ ሄደች:: በሩ ተዘጋ፡፡
ከእነቴናድዬ መሸታ ቤት ፊት ለፊት የነበረው የአሻንጉሊት መሸጫ
ሱቅ ሻማ አብርቶ ስለነበር የሻማው መብራት መንገዱን ያሳያል እንጂ ጨለምለም ብሏል፡፡ እንዳጋጣሚ ደመና ዞር ኖሮ ሰማዩ ላይ አንድ ኮከብ እንኳን አይታይም፡፡ ከሱቅ ውስጥ አንድ ትልቅ ጨርቅ የለበለ ኣሻንጉሊት
ነበር፡፡ አሻንጉሊቱ በጣም የሚያምር ዓይነት ሲሆን ኃላፊ፣ አግዳሚ እንዲያየው ከመስኮት አጠገብ ተሰቅሏል፡፡ ነገር ግን ያንን የመሰለ አሻንጉሊት ለልጅዋ
ለመግዛት አቅም ያላት ወይም ያለአግባብ ገንዘብ የምታባክን እናት ሞንትፌርሜ ከተማ ውስጥ ስላልነበረች ኣሻንጉሊቱ ከሱቁ ውስጥ ለብዙ ጊዜ ተቀምጦአል፡፡ የእነቴናድዬ ልጆች ከቤታቸው በወጡና በገቡ ቁጥር ያዩታል፡፡ ኮዜትም ዘወትር ዓይንዋን ትጥልበታለች::
ያን እለት ማታ ኮዜት ባልዲዋን ተሸክማ ወደ ምንጩ ውሃ ልትቀዳ
ስትሄድ አሻንጉሊቱን ትኩር ብላ አየችው:: «እመቤቴ» ብላ ለአሻንጉሊቱ ስም አውጥታለት ነበር፡፡ እንደዚያን እለት ቀረብ ብላ አይታው አታውቅም::
👍14
መከፋትዋንና ተልኮዋን ረስታ አሻንጉሊቱን በማየት «ውይ እንዴት ታምራለች» ስትል አሰበች::
ያቺ የተከፋች ሕፃን ሱቅ ውስጥ ከረሜላውን፣ አሻንጉሊቱን፣
ቆርቆሮውንና ምናምኑን ማየቱ ደስታ ሰጣት:: ሱቀ ደግሞ የመዝናኛ ቤት መሰላት:: ብዙ ባየች ቁጥር መንግሥተ ሰማይ የገባች መሰላት:: ከትልቅ
አሻንጉሊት አጠገብ ሌሉች ትንንሽ አሻንጉሊቶችም ነበሩ።
የልጅ ነገር፣ ውሃ እንድትቀዳ የተላከች መሆንዋን ረስታ እነዚያን
ኣሻንጉሊቶችን ማየትዋን ቀጠለች:: አንድ ወጪ ከጌቶችዋ ሆቴል ቤት ሲወጣ በሩ ተከፈተ:: ሚስስ ቴናድዬ በሩቁ አየቻት፡፡ «አንቺ እርጉም፧ እስካሁን እዚሁ ነው እንዴ ያለሽው? ቆይ ጠብቂኝ፤ መጣሁልሽ፤ ምን አባሽ
ከዚያ እንደገተረሽ ትነግሪኛለሽ» በማለት እየጮኸች ከቤቱ ወጣች፡፡
ኮዜት ባልዲዋን እንደተሸከመች እግሬ አውጪኝ አለች:: በአላት
ኃይል በመሮጥ ወደ ምንጩ ገሰገሰች:: የእነሚስተር ቴናድዬ ሆቴል ቤት ከመንገድ ዳር ከመሆኑም በላይ አጠገቡ ትልቅ ቤተክርስቲያን አለ:: ኮዜት ከቤተክርስቲያኑ እስክትርቅና
ከዋናው መንገድ እስክትወጣ ድረስ ብርሃን ስለነበር ብዙ አልተቸገረችም::
ግን ከዚያ እየራቀች ስትሄድ በጨለማ ተዋጠች:: ኮሽታ በሰማች ቁጥር የባልዲውን ማንጠልጠያ በሚቃጨል ድምፅ ታሰማለች:: ወደ ምንጩ
የሚወስደው መንገድ ጠመዝማዛና ብቸኛ ነው:: ከየቤቱ የሚታየው የብርሃን ጭላንጭል ድፍረት ስለሰጣት ኮዜት ቤቶች እስካየችና ሰው በሚኖርበት
አካባቢ እስካለፈች ድረስ አልፈራችም:: ቤት ከሌለሰት ጭር ካለ አካባቢ ስትደርስ ግን በጣም ስለፈራች ልብዋ በኃይል ይመታ ጀመር፡፡ ወደ መጨረሻው ከነአካቴው መንገድ መቀጠሉን ፈርታ ራስዋን እያከከች ቆመች
በጨለማው እስከታያት ድረስ ለማየት ብትሞክር ከአውሬ በቀር ሰው የለም፡፡ ከቆመችበት አካባቢዋን ስታጤን አውሬዎችና መናፍስት በሳሩ ላይ የሚጓዙ መሰላት፡፡ በጣም ፈራች፡፡ ግን ፍርሃትዋ ድፍረት ሰጣት:: ምን
አባታቸው፣ ምንጩ ስለደረቀ ውሃ አጣሁ እላቸዋለሁ» ካለች በኋላ ወደኋላ ተመልሳ ጉዞዋን ቀጠለች:: ወደፊት አንድ መቶ እርምጃ ያህል ከተጓዘች በኋላ ቆም ብላ አሳብ እንደገባውና እንደተጨነቀ ሕፃን እንደገና ፀጉርዋን ማከክ ጀመረች፡፡ ሚስስ
ቴናድዬ የጅብ አፍዋን ከፍታ፧ እንደ እሳት የሚለበልበውን ምላስዋን
አንግታ፤ በቁጣ የሚታጀበውን ፊትዋን አኮሳትራና ዓይንዋን አፍጥጣ በአሳብ ታየቻት። «ምን ልታደርገኝ ትችላለች? ባዶ እጄን ስመለስ እንዴት ትሆናለች?
ምን መግቢያ አለኝ?» ስትል ራስዋን ጠየቀች፡፡ ከፊት ለፊትዋ የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ፤ ከኋላዋ በጨለማ ተገንነት የሚቅበዘበዙ የአውሬ
መንጋዎች ታይዋት:: የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ ከኣውሬዎቹ መንጋጋ ይበልጥ አስፈራት:: ፊትዋን አዙራ ወደ ምንጩ ጉዞዋን ቀጠለች:: መሮጥ ጀመረች፡፡ ግራና ቀኝ ሳትል ብዙ ዛፎች ከነበሩበት ጫካ ውስጥ ገባች፡፡
ትንፋሽ እስኪያጥራት ድረስ ሩጫዋን ቀጠለች:: እየተንገዳገደች አሁንም
ሩጫዋን ቀጠለች::
እየሮጠች ሳለ ሆድዋ ስለባባ ማልቀስ ፈለገች፡፡ ግን ያለቀሰች እንደሆነ ምናልባት አውሬዎች ድምፅዋን ሰምተው እንዳይመጡ ፈርታ እንደ ምንም ብላ ዋጥ አደረገችው::
ምንጩ ከነበረበት ደረሰች:: ቆም ብሎ ለመተንፈስ እንኳን ጊዜ
አልወሰደችም፡፡ ሥፍራውን በጣም ለምዳው ስለነበር ከምንጩ በላይ ዝቅ
ብሎ የተጋደመውን የዋርካ ዛፍ ቅርንጫፍ ያዘች፡፡ ወዲያው አጎንብሳ የያዘችውን ባልዲ ከምንጩ ላይ ደቀነች:: ባልዲው ሲሞላ ቶሎ ብላ አንስታ
ከሳሩ ላይ አሳረፈችው:: ባልዲውን እንዴት ኣድርጋ እንዳነሳችው ለራስዋም ገረማት::
አሁን አሟልጮ እንዳይጥላት የባልዲወን ጆሮ ለቅቃ ከሚያንሸራትተው መረጋገጫ ላይ ወጣች:: ቶሎ ብላ ለመመለስ ፈለገች።ግን ባልዲው በጣም ሞልቶ ስለነበር አሁን ላንሳና ልሸከምህ ብትለው አቃታት፡፡ በአላት ኃይል ተጠቅማ ከመሬት እነቃነቀችው:: ግን ይዛው
ለመጓዝ የማይሞከር ነገር ሆነ፡፡ እንደገና ከማሳረፍ በቀር ሌላ ምርጫ አልነበራትም:: ውሃው እንዳይፈስ ቀስ ብላ ለማስቀመጥ ስትሞክር አዳልጧት
ከመሬት ተዘረረች፡፡ ውሃው ግን አልፈሰሰም:: ከወደቀችበት ዓይኖችዋን ጨፈነች፡፡ ቆይታ ገለጠቻቸው:: ወደ ሰማይ አንጋጣ ተመለከተች፡፡ ሰማዩ በደመና ተሸፍኗል፡፡
ከወደ ኮረብታው ቀዝቃዛ አየር ይነፍሳል፡፡ ዛፎቹ በጨለማ
ተውጠዋል፡፡ ቀረብ ያሉ ቅርንጫፎች የአውሬ ቅርጽ ስለያዘ በጣም ያስፈራሉ፡፡ ነፋሱ ሲያወዛውዛቸው የማያፏጭ ድምፅ ያሰማሉ፡፡ የደረቁ
የዛፍ ቅጠሎች አየር ይዟቸው ሲሄድ አንድ ነገር በርሮ የሄደ
ስለሚያስመስላቸው በፍርሃት ልብ ይሰነጥቃሉ፡፡ በአጠቃላይ አካባቢው ዘልሎ የሚውጥ ነበር የሚመስለው፡፡
ጨለማ መላ ሰውነትን ይረብሻል፡፡ የሰው ልጅ መድኃኒት ብርሃን
ነው፡፡ ከጨለማ ውስጥ የገባ ልብ ሁሌም እንደተረበሸ ሲሆን ዓይን ጨለማን ሊያይ ሕሊና ችግርንና መቅሰፍትን ነው የሚመለከተው፡፡ ማንም ሰው ቢሆን በጨለማ ብቻውን ከጫካ ውስጥ ሲሄድ ሰውነቱ በፍርሃት ይንቀጠቀጣል፡፡ ከጨለማው ውስጥ አንድ ነገር የተደበቀ ይመስለዋል፡፡ በተለይ ለሕፃናት ጨለማ በጣም! እጅግ በጣም አስፈሪ ነው፡፡
ኮዜት ሕፃን ሆና ሳለ ከጨለማ ውስጥ ብቻዋን በመሆንዋ ፍርሃት
መላ ሰውነትዋን አርገበገበው፡፡ ሰውነትዋ ከመንቀጥቀጥ አልፎ ተንሰፈሰፈ። ዓይኖችዋ ተቅበዘበዙ:: «ምናልባት እኮ ነገም እንደዛሬው በጨለማ ውሃ
ቅጂ ይሉኝ ይሆናል» ስትል አሰበች፡፡
ሳታስበው በድንገት ከዚህ ጭንቀት ለመላቀቅ 1፣ 2፣ 3፣ 4 እያለች ወደ ላይ ቁጥር መቁጠር ጀመረች፡፡ አሥር ላይ ስትደርስ እንደገና ከአንድ ጀምራ ቆጠረች፡፡ «እንዴ ምን ማድረጌ ነው» በማለት ቶሎ ብላ ከወደቀችበት ብድግ አለች፡፡ አሳብዋ ሁሉ ኣንድ ሆነ፡፡ ይኸውም ከዚያ አስፈሪ ጨለማ
በርራ የምትወጣበት መንገድ መሻት ነበር፡፡ የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ እጅግ የሚያስመርር ስለነበር ያለ ውሃ ወደ ቤትዋ መመለስ አትችልም። የባልዲውን እጄታ በሁለት እጆችዋ አጥብቃ ያዘች:: በስንት ችግር ባልዲውን
ከመሬት ኣነሳችው፡፡
እየተንደረደረች ወደፊት ተራመደች፡፡ ጥቂት እንደተጓዘች በጣም ከብዷት ስለነበር ባልዲውን ከመሬት አሳረፈችው:: በኃይል ተነፈሰች፡፡ እንደገና ባልዲውን አንስታ መጓዝ ጀመረች:: መጀመሪያው ይበልጥ ጥቂት ከተጓዘች በኋላ እንደገና አረፈች:: ትንፋሽዋን ከዋጠችና እጆችዋን ካፍታታች በኋላ ጉዞዋን ቀጠለች:: ስትጓዝ እንደ አሮጊት ወደፊት ጎብጣና አቀርቅራ
ነበር፡፡
የባልዲው ክብደት እጅዋን አዛለው:: በውሃ የተነከረው እጅዋ ብረቱን ጨብጦ ብዙ በመቆየቱ እንደበረዶ ቀዝቅዟል:: እረፍት በወሰደችና ባልዲውን
ከመሬት ባስቀመጠች ቁጥር ውሃ እየተረጨ ከባዶ እግርዋ ላይ ይፈስሳል::ይህች የስምንት ዓመት ሕፃን በዚህ ዓይነት ከጨለማ ውስጥ መከራዋን ስታይ ያያት ፈጣሪ እንጂ ከዚያ ሥፍራ ሰው አልነበረም::
ብዙ ያረፈች እንደሆነ ቤት ስትደርስ በጣም ይመሽና ብዙ ቆየሽ ብላ እመቤቲቱ እንደምትደበድባት ታውቃለች፡፡ ስለዚህ ጥቂት ሄዶ ብዙ ማረፉን
አልወደደችውም፡፡ እንዲያውም ባረፈች ቁጥር ሚስስ ቴናድዬ የምታያት መሰላት፡፡ በጣም ደክሞአታል፧ ግን ጫካውን ጨርሳ ወደ ሜዳው ገና አልዘለቀችም፡፡ አሁን በመጨረሻ በአላት ኃይል ተጠቅማ ቶሎ ቶሎ እየተራመደች ሄደች:: በእርግጥም ብዙ ተጓዘች፡፡ ግን በአንድ ወቅት በጣም ስለደከማት «ምን ዓይነት አበሳ ነው» ስትል አለቀሰች:: ከአንድ ከምታውቀው ዋርካ ስር ቁጭ አለች::
ያቺ የተከፋች ሕፃን ሱቅ ውስጥ ከረሜላውን፣ አሻንጉሊቱን፣
ቆርቆሮውንና ምናምኑን ማየቱ ደስታ ሰጣት:: ሱቀ ደግሞ የመዝናኛ ቤት መሰላት:: ብዙ ባየች ቁጥር መንግሥተ ሰማይ የገባች መሰላት:: ከትልቅ
አሻንጉሊት አጠገብ ሌሉች ትንንሽ አሻንጉሊቶችም ነበሩ።
የልጅ ነገር፣ ውሃ እንድትቀዳ የተላከች መሆንዋን ረስታ እነዚያን
ኣሻንጉሊቶችን ማየትዋን ቀጠለች:: አንድ ወጪ ከጌቶችዋ ሆቴል ቤት ሲወጣ በሩ ተከፈተ:: ሚስስ ቴናድዬ በሩቁ አየቻት፡፡ «አንቺ እርጉም፧ እስካሁን እዚሁ ነው እንዴ ያለሽው? ቆይ ጠብቂኝ፤ መጣሁልሽ፤ ምን አባሽ
ከዚያ እንደገተረሽ ትነግሪኛለሽ» በማለት እየጮኸች ከቤቱ ወጣች፡፡
ኮዜት ባልዲዋን እንደተሸከመች እግሬ አውጪኝ አለች:: በአላት
ኃይል በመሮጥ ወደ ምንጩ ገሰገሰች:: የእነሚስተር ቴናድዬ ሆቴል ቤት ከመንገድ ዳር ከመሆኑም በላይ አጠገቡ ትልቅ ቤተክርስቲያን አለ:: ኮዜት ከቤተክርስቲያኑ እስክትርቅና
ከዋናው መንገድ እስክትወጣ ድረስ ብርሃን ስለነበር ብዙ አልተቸገረችም::
ግን ከዚያ እየራቀች ስትሄድ በጨለማ ተዋጠች:: ኮሽታ በሰማች ቁጥር የባልዲውን ማንጠልጠያ በሚቃጨል ድምፅ ታሰማለች:: ወደ ምንጩ
የሚወስደው መንገድ ጠመዝማዛና ብቸኛ ነው:: ከየቤቱ የሚታየው የብርሃን ጭላንጭል ድፍረት ስለሰጣት ኮዜት ቤቶች እስካየችና ሰው በሚኖርበት
አካባቢ እስካለፈች ድረስ አልፈራችም:: ቤት ከሌለሰት ጭር ካለ አካባቢ ስትደርስ ግን በጣም ስለፈራች ልብዋ በኃይል ይመታ ጀመር፡፡ ወደ መጨረሻው ከነአካቴው መንገድ መቀጠሉን ፈርታ ራስዋን እያከከች ቆመች
በጨለማው እስከታያት ድረስ ለማየት ብትሞክር ከአውሬ በቀር ሰው የለም፡፡ ከቆመችበት አካባቢዋን ስታጤን አውሬዎችና መናፍስት በሳሩ ላይ የሚጓዙ መሰላት፡፡ በጣም ፈራች፡፡ ግን ፍርሃትዋ ድፍረት ሰጣት:: ምን
አባታቸው፣ ምንጩ ስለደረቀ ውሃ አጣሁ እላቸዋለሁ» ካለች በኋላ ወደኋላ ተመልሳ ጉዞዋን ቀጠለች:: ወደፊት አንድ መቶ እርምጃ ያህል ከተጓዘች በኋላ ቆም ብላ አሳብ እንደገባውና እንደተጨነቀ ሕፃን እንደገና ፀጉርዋን ማከክ ጀመረች፡፡ ሚስስ
ቴናድዬ የጅብ አፍዋን ከፍታ፧ እንደ እሳት የሚለበልበውን ምላስዋን
አንግታ፤ በቁጣ የሚታጀበውን ፊትዋን አኮሳትራና ዓይንዋን አፍጥጣ በአሳብ ታየቻት። «ምን ልታደርገኝ ትችላለች? ባዶ እጄን ስመለስ እንዴት ትሆናለች?
ምን መግቢያ አለኝ?» ስትል ራስዋን ጠየቀች፡፡ ከፊት ለፊትዋ የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ፤ ከኋላዋ በጨለማ ተገንነት የሚቅበዘበዙ የአውሬ
መንጋዎች ታይዋት:: የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ ከኣውሬዎቹ መንጋጋ ይበልጥ አስፈራት:: ፊትዋን አዙራ ወደ ምንጩ ጉዞዋን ቀጠለች:: መሮጥ ጀመረች፡፡ ግራና ቀኝ ሳትል ብዙ ዛፎች ከነበሩበት ጫካ ውስጥ ገባች፡፡
ትንፋሽ እስኪያጥራት ድረስ ሩጫዋን ቀጠለች:: እየተንገዳገደች አሁንም
ሩጫዋን ቀጠለች::
እየሮጠች ሳለ ሆድዋ ስለባባ ማልቀስ ፈለገች፡፡ ግን ያለቀሰች እንደሆነ ምናልባት አውሬዎች ድምፅዋን ሰምተው እንዳይመጡ ፈርታ እንደ ምንም ብላ ዋጥ አደረገችው::
ምንጩ ከነበረበት ደረሰች:: ቆም ብሎ ለመተንፈስ እንኳን ጊዜ
አልወሰደችም፡፡ ሥፍራውን በጣም ለምዳው ስለነበር ከምንጩ በላይ ዝቅ
ብሎ የተጋደመውን የዋርካ ዛፍ ቅርንጫፍ ያዘች፡፡ ወዲያው አጎንብሳ የያዘችውን ባልዲ ከምንጩ ላይ ደቀነች:: ባልዲው ሲሞላ ቶሎ ብላ አንስታ
ከሳሩ ላይ አሳረፈችው:: ባልዲውን እንዴት ኣድርጋ እንዳነሳችው ለራስዋም ገረማት::
አሁን አሟልጮ እንዳይጥላት የባልዲወን ጆሮ ለቅቃ ከሚያንሸራትተው መረጋገጫ ላይ ወጣች:: ቶሎ ብላ ለመመለስ ፈለገች።ግን ባልዲው በጣም ሞልቶ ስለነበር አሁን ላንሳና ልሸከምህ ብትለው አቃታት፡፡ በአላት ኃይል ተጠቅማ ከመሬት እነቃነቀችው:: ግን ይዛው
ለመጓዝ የማይሞከር ነገር ሆነ፡፡ እንደገና ከማሳረፍ በቀር ሌላ ምርጫ አልነበራትም:: ውሃው እንዳይፈስ ቀስ ብላ ለማስቀመጥ ስትሞክር አዳልጧት
ከመሬት ተዘረረች፡፡ ውሃው ግን አልፈሰሰም:: ከወደቀችበት ዓይኖችዋን ጨፈነች፡፡ ቆይታ ገለጠቻቸው:: ወደ ሰማይ አንጋጣ ተመለከተች፡፡ ሰማዩ በደመና ተሸፍኗል፡፡
ከወደ ኮረብታው ቀዝቃዛ አየር ይነፍሳል፡፡ ዛፎቹ በጨለማ
ተውጠዋል፡፡ ቀረብ ያሉ ቅርንጫፎች የአውሬ ቅርጽ ስለያዘ በጣም ያስፈራሉ፡፡ ነፋሱ ሲያወዛውዛቸው የማያፏጭ ድምፅ ያሰማሉ፡፡ የደረቁ
የዛፍ ቅጠሎች አየር ይዟቸው ሲሄድ አንድ ነገር በርሮ የሄደ
ስለሚያስመስላቸው በፍርሃት ልብ ይሰነጥቃሉ፡፡ በአጠቃላይ አካባቢው ዘልሎ የሚውጥ ነበር የሚመስለው፡፡
ጨለማ መላ ሰውነትን ይረብሻል፡፡ የሰው ልጅ መድኃኒት ብርሃን
ነው፡፡ ከጨለማ ውስጥ የገባ ልብ ሁሌም እንደተረበሸ ሲሆን ዓይን ጨለማን ሊያይ ሕሊና ችግርንና መቅሰፍትን ነው የሚመለከተው፡፡ ማንም ሰው ቢሆን በጨለማ ብቻውን ከጫካ ውስጥ ሲሄድ ሰውነቱ በፍርሃት ይንቀጠቀጣል፡፡ ከጨለማው ውስጥ አንድ ነገር የተደበቀ ይመስለዋል፡፡ በተለይ ለሕፃናት ጨለማ በጣም! እጅግ በጣም አስፈሪ ነው፡፡
ኮዜት ሕፃን ሆና ሳለ ከጨለማ ውስጥ ብቻዋን በመሆንዋ ፍርሃት
መላ ሰውነትዋን አርገበገበው፡፡ ሰውነትዋ ከመንቀጥቀጥ አልፎ ተንሰፈሰፈ። ዓይኖችዋ ተቅበዘበዙ:: «ምናልባት እኮ ነገም እንደዛሬው በጨለማ ውሃ
ቅጂ ይሉኝ ይሆናል» ስትል አሰበች፡፡
ሳታስበው በድንገት ከዚህ ጭንቀት ለመላቀቅ 1፣ 2፣ 3፣ 4 እያለች ወደ ላይ ቁጥር መቁጠር ጀመረች፡፡ አሥር ላይ ስትደርስ እንደገና ከአንድ ጀምራ ቆጠረች፡፡ «እንዴ ምን ማድረጌ ነው» በማለት ቶሎ ብላ ከወደቀችበት ብድግ አለች፡፡ አሳብዋ ሁሉ ኣንድ ሆነ፡፡ ይኸውም ከዚያ አስፈሪ ጨለማ
በርራ የምትወጣበት መንገድ መሻት ነበር፡፡ የሚስስ ቴናድዬ ቁጣና ዱላ እጅግ የሚያስመርር ስለነበር ያለ ውሃ ወደ ቤትዋ መመለስ አትችልም። የባልዲውን እጄታ በሁለት እጆችዋ አጥብቃ ያዘች:: በስንት ችግር ባልዲውን
ከመሬት ኣነሳችው፡፡
እየተንደረደረች ወደፊት ተራመደች፡፡ ጥቂት እንደተጓዘች በጣም ከብዷት ስለነበር ባልዲውን ከመሬት አሳረፈችው:: በኃይል ተነፈሰች፡፡ እንደገና ባልዲውን አንስታ መጓዝ ጀመረች:: መጀመሪያው ይበልጥ ጥቂት ከተጓዘች በኋላ እንደገና አረፈች:: ትንፋሽዋን ከዋጠችና እጆችዋን ካፍታታች በኋላ ጉዞዋን ቀጠለች:: ስትጓዝ እንደ አሮጊት ወደፊት ጎብጣና አቀርቅራ
ነበር፡፡
የባልዲው ክብደት እጅዋን አዛለው:: በውሃ የተነከረው እጅዋ ብረቱን ጨብጦ ብዙ በመቆየቱ እንደበረዶ ቀዝቅዟል:: እረፍት በወሰደችና ባልዲውን
ከመሬት ባስቀመጠች ቁጥር ውሃ እየተረጨ ከባዶ እግርዋ ላይ ይፈስሳል::ይህች የስምንት ዓመት ሕፃን በዚህ ዓይነት ከጨለማ ውስጥ መከራዋን ስታይ ያያት ፈጣሪ እንጂ ከዚያ ሥፍራ ሰው አልነበረም::
ብዙ ያረፈች እንደሆነ ቤት ስትደርስ በጣም ይመሽና ብዙ ቆየሽ ብላ እመቤቲቱ እንደምትደበድባት ታውቃለች፡፡ ስለዚህ ጥቂት ሄዶ ብዙ ማረፉን
አልወደደችውም፡፡ እንዲያውም ባረፈች ቁጥር ሚስስ ቴናድዬ የምታያት መሰላት፡፡ በጣም ደክሞአታል፧ ግን ጫካውን ጨርሳ ወደ ሜዳው ገና አልዘለቀችም፡፡ አሁን በመጨረሻ በአላት ኃይል ተጠቅማ ቶሎ ቶሎ እየተራመደች ሄደች:: በእርግጥም ብዙ ተጓዘች፡፡ ግን በአንድ ወቅት በጣም ስለደከማት «ምን ዓይነት አበሳ ነው» ስትል አለቀሰች:: ከአንድ ከምታውቀው ዋርካ ስር ቁጭ አለች::
👍19
በዚያች ሰዓት ዞር ስትል አንድ ግዙፍ ሰው ተከትሉአታል:: ሰውዬው ቃል ሳይተነፍስ የባልዲውን እጄታ ከኮዜት እጅ ነጥቆ ከያዘ በኋላ ጉዞውን
ቀጠለ፡፡ ኮዜት ተከተለችው:: በችግር ጊዜ አስፈሪ የሆነ ነገር ሲገጥም አስፈሪነቱ ስለማይታ፡ ይሆናል ኮዜት ሰወዬው አላስደነገጣትም፧ አልፈራችውምም:: እርሱ ግን ለካስ እርስዋ ሳታየው ከሩቅ ቦታ ጀምሮ ይከተላት ነበር::
ሰውዬው አናገራት፤ ያናገራት ግን በሹክሹክታ ሲሆን ድምፁ ጎርነን
ያለ ነው:: «የእኔ ልጅ ይሄ ባልዲ እኮ አንቺ ችለሽ የምትሽከሚው አይደለም አላት::
ኮዜት አንገትዋን ቀና በማድረግ የሰውዬውን ገጽታ ለማየት ከሞከረች በኋላ «አዎን፤ አባባ» ስትል መልስ ሰጠችው::
‹በይ ተይው፤ እኔ እይዝልሻለሁ» አለ ሰውዬው፡፡ ኮዜት ደስ አላት፤ መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡
«እውነትም በጣም ይከብዳል» አለ ለራሱ በልቡ፡፡
«ልጄ ስንት ዓመት ይሆንሻል?» ሲል ጠየቃት፡፡
«ስምንት ዓመቴ ነው::»
«ይህን ውሃ ተሸክመሽ ብዙ ነው የተጓዝሽው?»
«ከዚያ ማዶ ምንጩ ካለበት ነው የመጣሁት::
«ቤትሽስ ከዚህ ብዙ ይርቃል?»
«ከዚህ አንድ አሥር ወይም አሥራ አምስት ደቂቃ ያስኬዳል፡፡»
ሳይነጋገሩ ጥቂት ተጓዙ፡፡
«እንግዲያውማ እናት የለሽም ማለት ነዋ?» ሲል ጠየቃት::
«እኔ እንጃ»
ስትል መለሰችለት፡፡ «እናት ያለኝ አይመስለኝም ፤
ሌሎች ልጆች ግን እናት አላቸው:: እኔ ግን የለኝም፡፡»
ከዚያም ለአጭር ጊዜ ዝም ዝም ተባባሉ:: ልጅትዋ ቀጠለች::
«ከመጀመሪያው ጀምሮ እናት የነበረኝ አይመስለኝም::» ሰውዬው ቀጥ ብሎ ቆመ:: ባልዲውን አስቀመጠው፡፡ የልጅትዋን ትከሻ ያዘ፡፡ በጨለማ ፊትዋን ለማየት ሞከረ::
«ስምሽ ማነው?» አላት::
«ኮዜት»
ሰውዬው ኮረንቲ የያዘው መሰለው:: እንደገና አፍጥጦ አያት:: እጁን ከትከሻዋ ላይ አንስቶና ባልዲውን ተሸክሞ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ ሌላ ጥያቄ ጠየቃት::
«አንቺ ልጅ፤ የት ነው የምትኖሪው?»
«ያውቁት እንደሆነ ሞንትፌርሜ ከተማ ወስጥ ነው የምኖረው::»
«አሁን ወደዚያው ነው የምንሄደው?»
«አዎን::»
አሁንም ዝም ብሎ ሳይናገር መንገዱን ቀጠለ፡፡
«በዚህ ጨለማ ውሃ ቅጂ ብሎ የላከሽ ማነው?»
«መዳም ቴናድዩ ናቸው::>>
«ይህች መዳም ቴናድዩ የምትያት ሴት ምን ትሠራለች?»
«እመቤቴ! ሆቴል ቤት አላቸው::»
«ሆቴል ቤት!» አለ:: እኔም ከዚያ ለማደር ስለሆነ የምሄደው መንገዱን ምሪኝ::
እሺ አላት ደስ እያላት ልክ ሆቴል ቤቱ በር ላይ ስትደርስ ሰውየው ባልዲውን ሰጣት ኮዜት ቀልጠፍ ብላ ወደ ውስጥ ገባች በር ላይ የተቀበለቻለት መዳም ቴናድዩ "አንቺ እስካሁን"ብላ የጀመረችውን ሳትጨርስ "እሜቴ አልጋ የሚፈልግ ሰው መቷል" አለች ኮዚት ከመዳም ቴናድዩ ቁጣ ለማምለጥ የውሸት ፈገግታ በማሳየት ወደ እንግዳው ዞር አለች
«እርሳቸው ናቸው?» ስትል ጠየቀች፡፡ ማዳም ቴናድዬ
«አዎን እመቤቴ» አለች ኮዜት::
«እኔ ነኝ አለ ሰውዬውም እጅ ለመንሳት ቆቡን እየነካካ::
«ሀብታም መንገደኞች ትህትና አይታይባቸውም:: ከሁኔታውና
ከአለባበሱ ሀብታም ሰው እንዳልሆነ ለመገመት አያስቸግርም» በማለት
አሰበች::
«ግባ» አለች ሴትዬዋ፡
ሰውየው ወደ ቤት ገባ፡፡ ሚስስ ቴናድዬ አተኩራ ተመለከተችው::
ሱሪው፣ ቆቡ፣ ጫማው፣ ባርኔጣው የተጎሳቆሉ ነበሩ:: ሴትዬዋ ወደ ባልዋ ሄዳ አንድ ነገር ጠየቀችው:: ባልዋ ከጠጪዎች ጋር አብሮ እየጠጣ ነበር፡፡ ባልየው ጣቱን በመነቅነቅ የጠየቀችው ነገር እንደሌለ ገለጸላት::
ይህን መልስ እንዳገኘች ወደ ሰውዬው ተመልሳ፡-
«ጀግናው፧ አዝናለሁ፤ ክፍል አልቋል» አለችው::
«ከፈለጋችሁበት አስተኙኝ እንጂ በጣም ደክሞኛል ሌላው ቢቀር
ማድቤት እንኳን ቢሆን ካነጠፋችሁልኝ ከዚያው አድሬ ተገቢውን ሂሣብ እከፍላለሁ፡፡»
«አርባ ሰስ፡፡»
«አርባ ሶስ! ይሁን ግድየለም::»
«ሂሣቡ በቅድሚያ ነው የሚከፈለው::»
ከሚጠጡት ሰዎች መካከል አንዱ «አርባ ሱስ» ሲል ከሴትዮዋ ጆሮ
ተጠግቶ ተናገረ፡፡ ክፍሎቹን የምታክራዩት ሃያ ሰስ አይደለም እንዴ?”
«ለእርሱ አርባ ነው» አለች ሴትዮዋ:: «ለድሃ በአርባ ነው
የማከራየወ::
« እውነትሽን ነው አለ ባልየው በዝግታና በማይሰማ ድምፅ፡፡
እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች ቤት ያበላሻሉ፤ ብዙ መክፈል አለባቸው::»
ባልና ሚስቶ ከእንግዳው ጋር ሲነጋገሩ ሰውዬው የያዘውን እቃ
ከመሬት አስቀምጥ ከአግዳሚ ወንበር ላያ ቁጭ አለ:: ባለፈረሱ የባልዲውን ውሃ ይዞ ወጣ፡፡ ኮዜት...ከተለመደው ስፍራ ማለት ከምግብ ቤቱ ጠረጴዛ ስር
ቁጭ ብላ የሹራብ ስራዋን ቀጠለች:: ከመቀመጥዋ በፊት ተከፍቶ ከነበረው ፋሽኮ ቪኖ በብርጭቆ ለእንግዳው ሰጠችው::
እንግዳው የጠየቀው ቪኖ ይቅረብለት እንጂ አልጠጣውም፡፡ ዝም ብሎ ወደ ኮዜት እያየ ያጤናታል፡፡
ኮዜት ተጎሳቁላለች፤ ግን መልክዋ በጣም ቆንጆ ነው፡፡ ሰውነትዋ
ገርጥቷል፡፡ እድሜዋ ስምንት ዓመት ቢሆንም በሚገባ ላጤናት ስምንት ይቅርና ስድስት ዓመት እንኳን የሞላት አትመስልም፡፡ ትልልቅ ዓይኖችዋ ሰርጉደው ወደ ውስጥ ገብተዋል፡፡ በዘወትር ልቅሶ በልዘዋል፡፡ ለረጅም ጊዜ
እንደታመመ ወይም እንደታሰረ ሰው ከንፈሮችዋ ደርቀዋል፡፡ እጆችዋ እንደ ሞረድ ተከታትፈው ሻክረዋል፡፡ ሥጋዋ አልቆ በአጥንት ብቻ ቆማ የምትሄድ
እስክትመልስ ከስታለች:: ሁልጊዜም ስለሚበርዳት ጉልበቶችዋን ኣጣጥፋ
መቀመጥ ልማድዋ ሆኖአል፡፡ የለበሰችው ልብስ ቡትቶ ስለነበር ከብዙ ቦታ ላይ ገላዋን በማሳየቱ በቁንጥጫ ብዛት የጠቆረው ሰውነትዋ በቀዳዳዎቹ
ገሃድ ወጥቷል፡፡ የዚህች ልጅ አመለካከት፣ ድምፅ፣ ዝምታና ጠቅላላ ሁኔታ የሚያመለክተው አንድ ነገር ነው. ፍርሃት:: በዚህም ፍርሃት የተነሣ ነው ወንዝ እንደመጣች ልብስዋን በእሳት ደረቅ ፧ ሰውነትዋ እንደራሰና ልብስዋ እንደረጠበ በቀጥታ ከጠረጴዛው ስር የተቀመጠችውና
ሥራዋን የቀጠለችው::
«እራት ይፈልጋሉ?» ስትል ሚስስ ቴናድዬ መንገደኛውን ጠየቀችው::
በአሳብ ተውጦ ስለነበር መልስ አልሰጣትም::
«ምን ዓይነት ሰው ነው?» አለች በጥርሶችዋ መካከል እየተናገረች::
«ምን የዘጋው ነው:: የእራት መብያ እንኳን ገንዘብ አልያዘም፡፡ የአልጋ
ሂሣብ ብቻ ሊከፍለኝ ነው እንዴ! ይሄማ ምኑ ይታመናል!»
የመኝታ ቤት በር ተከፈተ፡፡ ኢፓኒንና አዜልማ ገቡ፤ በጣም የሚያምሩ ልጆች ናቸው:: የከተማ እንጂ የገጠር ልጆች አይመስሉም:: የለበሱት
ልብስ በጣም የሚያምር ሲሆን ንጽህናቸው ሌላ ነው:: ደስታ ያልተለያቸው ለመሆናቸው ገጽታቸው ይመሰክራል፡፡
“እንግዲህ መጣችሁ! ቤቱ ሊረበሽ ነው አላች ሚስስ ቴናድዬ የውሽት ቁጣ በመቆጣት::
ከእሳቱ አጠገብ ሄደው ቁጭ አሉ:: አሻንጉሊቶቻቸውን አውጥተው መጫወት ጀመሩ:: አልፎ አልፎ ኮዛት የሹራብ ሥራዋን እያቆመች ቀና
ብላ ታያቸዋለች:: ኢፓኒና አዜልማ ግን ኮዚት ከዚያ ለመኖርዋ እንኳን
አያስተውሉም:: ለእነርሱ ኮዚት ውሻ ናት እንጂ ሰው አይደለችም::
የሦስቱ፡ ልጆች ዕድሜ ቢደመር ሃያ አራት ዓመት አይሞላም:: እነዚህ ልጆች የኅብረተሰቡን ገጽታ የሚጠቁሙ ሲሆኑ በአንድ በኩል ቅናትን በሌላ በኩል ደግሞ ሐሜትንና ንቀትን ያመለክትል
💫ይቀጥላል💫
ቀጠለ፡፡ ኮዜት ተከተለችው:: በችግር ጊዜ አስፈሪ የሆነ ነገር ሲገጥም አስፈሪነቱ ስለማይታ፡ ይሆናል ኮዜት ሰወዬው አላስደነገጣትም፧ አልፈራችውምም:: እርሱ ግን ለካስ እርስዋ ሳታየው ከሩቅ ቦታ ጀምሮ ይከተላት ነበር::
ሰውዬው አናገራት፤ ያናገራት ግን በሹክሹክታ ሲሆን ድምፁ ጎርነን
ያለ ነው:: «የእኔ ልጅ ይሄ ባልዲ እኮ አንቺ ችለሽ የምትሽከሚው አይደለም አላት::
ኮዜት አንገትዋን ቀና በማድረግ የሰውዬውን ገጽታ ለማየት ከሞከረች በኋላ «አዎን፤ አባባ» ስትል መልስ ሰጠችው::
‹በይ ተይው፤ እኔ እይዝልሻለሁ» አለ ሰውዬው፡፡ ኮዜት ደስ አላት፤ መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡
«እውነትም በጣም ይከብዳል» አለ ለራሱ በልቡ፡፡
«ልጄ ስንት ዓመት ይሆንሻል?» ሲል ጠየቃት፡፡
«ስምንት ዓመቴ ነው::»
«ይህን ውሃ ተሸክመሽ ብዙ ነው የተጓዝሽው?»
«ከዚያ ማዶ ምንጩ ካለበት ነው የመጣሁት::
«ቤትሽስ ከዚህ ብዙ ይርቃል?»
«ከዚህ አንድ አሥር ወይም አሥራ አምስት ደቂቃ ያስኬዳል፡፡»
ሳይነጋገሩ ጥቂት ተጓዙ፡፡
«እንግዲያውማ እናት የለሽም ማለት ነዋ?» ሲል ጠየቃት::
«እኔ እንጃ»
ስትል መለሰችለት፡፡ «እናት ያለኝ አይመስለኝም ፤
ሌሎች ልጆች ግን እናት አላቸው:: እኔ ግን የለኝም፡፡»
ከዚያም ለአጭር ጊዜ ዝም ዝም ተባባሉ:: ልጅትዋ ቀጠለች::
«ከመጀመሪያው ጀምሮ እናት የነበረኝ አይመስለኝም::» ሰውዬው ቀጥ ብሎ ቆመ:: ባልዲውን አስቀመጠው፡፡ የልጅትዋን ትከሻ ያዘ፡፡ በጨለማ ፊትዋን ለማየት ሞከረ::
«ስምሽ ማነው?» አላት::
«ኮዜት»
ሰውዬው ኮረንቲ የያዘው መሰለው:: እንደገና አፍጥጦ አያት:: እጁን ከትከሻዋ ላይ አንስቶና ባልዲውን ተሸክሞ መንገዱን ቀጠለ፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ ሌላ ጥያቄ ጠየቃት::
«አንቺ ልጅ፤ የት ነው የምትኖሪው?»
«ያውቁት እንደሆነ ሞንትፌርሜ ከተማ ወስጥ ነው የምኖረው::»
«አሁን ወደዚያው ነው የምንሄደው?»
«አዎን::»
አሁንም ዝም ብሎ ሳይናገር መንገዱን ቀጠለ፡፡
«በዚህ ጨለማ ውሃ ቅጂ ብሎ የላከሽ ማነው?»
«መዳም ቴናድዩ ናቸው::>>
«ይህች መዳም ቴናድዩ የምትያት ሴት ምን ትሠራለች?»
«እመቤቴ! ሆቴል ቤት አላቸው::»
«ሆቴል ቤት!» አለ:: እኔም ከዚያ ለማደር ስለሆነ የምሄደው መንገዱን ምሪኝ::
እሺ አላት ደስ እያላት ልክ ሆቴል ቤቱ በር ላይ ስትደርስ ሰውየው ባልዲውን ሰጣት ኮዜት ቀልጠፍ ብላ ወደ ውስጥ ገባች በር ላይ የተቀበለቻለት መዳም ቴናድዩ "አንቺ እስካሁን"ብላ የጀመረችውን ሳትጨርስ "እሜቴ አልጋ የሚፈልግ ሰው መቷል" አለች ኮዚት ከመዳም ቴናድዩ ቁጣ ለማምለጥ የውሸት ፈገግታ በማሳየት ወደ እንግዳው ዞር አለች
«እርሳቸው ናቸው?» ስትል ጠየቀች፡፡ ማዳም ቴናድዬ
«አዎን እመቤቴ» አለች ኮዜት::
«እኔ ነኝ አለ ሰውዬውም እጅ ለመንሳት ቆቡን እየነካካ::
«ሀብታም መንገደኞች ትህትና አይታይባቸውም:: ከሁኔታውና
ከአለባበሱ ሀብታም ሰው እንዳልሆነ ለመገመት አያስቸግርም» በማለት
አሰበች::
«ግባ» አለች ሴትዬዋ፡
ሰውየው ወደ ቤት ገባ፡፡ ሚስስ ቴናድዬ አተኩራ ተመለከተችው::
ሱሪው፣ ቆቡ፣ ጫማው፣ ባርኔጣው የተጎሳቆሉ ነበሩ:: ሴትዬዋ ወደ ባልዋ ሄዳ አንድ ነገር ጠየቀችው:: ባልዋ ከጠጪዎች ጋር አብሮ እየጠጣ ነበር፡፡ ባልየው ጣቱን በመነቅነቅ የጠየቀችው ነገር እንደሌለ ገለጸላት::
ይህን መልስ እንዳገኘች ወደ ሰውዬው ተመልሳ፡-
«ጀግናው፧ አዝናለሁ፤ ክፍል አልቋል» አለችው::
«ከፈለጋችሁበት አስተኙኝ እንጂ በጣም ደክሞኛል ሌላው ቢቀር
ማድቤት እንኳን ቢሆን ካነጠፋችሁልኝ ከዚያው አድሬ ተገቢውን ሂሣብ እከፍላለሁ፡፡»
«አርባ ሰስ፡፡»
«አርባ ሶስ! ይሁን ግድየለም::»
«ሂሣቡ በቅድሚያ ነው የሚከፈለው::»
ከሚጠጡት ሰዎች መካከል አንዱ «አርባ ሱስ» ሲል ከሴትዮዋ ጆሮ
ተጠግቶ ተናገረ፡፡ ክፍሎቹን የምታክራዩት ሃያ ሰስ አይደለም እንዴ?”
«ለእርሱ አርባ ነው» አለች ሴትዮዋ:: «ለድሃ በአርባ ነው
የማከራየወ::
« እውነትሽን ነው አለ ባልየው በዝግታና በማይሰማ ድምፅ፡፡
እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች ቤት ያበላሻሉ፤ ብዙ መክፈል አለባቸው::»
ባልና ሚስቶ ከእንግዳው ጋር ሲነጋገሩ ሰውዬው የያዘውን እቃ
ከመሬት አስቀምጥ ከአግዳሚ ወንበር ላያ ቁጭ አለ:: ባለፈረሱ የባልዲውን ውሃ ይዞ ወጣ፡፡ ኮዜት...ከተለመደው ስፍራ ማለት ከምግብ ቤቱ ጠረጴዛ ስር
ቁጭ ብላ የሹራብ ስራዋን ቀጠለች:: ከመቀመጥዋ በፊት ተከፍቶ ከነበረው ፋሽኮ ቪኖ በብርጭቆ ለእንግዳው ሰጠችው::
እንግዳው የጠየቀው ቪኖ ይቅረብለት እንጂ አልጠጣውም፡፡ ዝም ብሎ ወደ ኮዜት እያየ ያጤናታል፡፡
ኮዜት ተጎሳቁላለች፤ ግን መልክዋ በጣም ቆንጆ ነው፡፡ ሰውነትዋ
ገርጥቷል፡፡ እድሜዋ ስምንት ዓመት ቢሆንም በሚገባ ላጤናት ስምንት ይቅርና ስድስት ዓመት እንኳን የሞላት አትመስልም፡፡ ትልልቅ ዓይኖችዋ ሰርጉደው ወደ ውስጥ ገብተዋል፡፡ በዘወትር ልቅሶ በልዘዋል፡፡ ለረጅም ጊዜ
እንደታመመ ወይም እንደታሰረ ሰው ከንፈሮችዋ ደርቀዋል፡፡ እጆችዋ እንደ ሞረድ ተከታትፈው ሻክረዋል፡፡ ሥጋዋ አልቆ በአጥንት ብቻ ቆማ የምትሄድ
እስክትመልስ ከስታለች:: ሁልጊዜም ስለሚበርዳት ጉልበቶችዋን ኣጣጥፋ
መቀመጥ ልማድዋ ሆኖአል፡፡ የለበሰችው ልብስ ቡትቶ ስለነበር ከብዙ ቦታ ላይ ገላዋን በማሳየቱ በቁንጥጫ ብዛት የጠቆረው ሰውነትዋ በቀዳዳዎቹ
ገሃድ ወጥቷል፡፡ የዚህች ልጅ አመለካከት፣ ድምፅ፣ ዝምታና ጠቅላላ ሁኔታ የሚያመለክተው አንድ ነገር ነው. ፍርሃት:: በዚህም ፍርሃት የተነሣ ነው ወንዝ እንደመጣች ልብስዋን በእሳት ደረቅ ፧ ሰውነትዋ እንደራሰና ልብስዋ እንደረጠበ በቀጥታ ከጠረጴዛው ስር የተቀመጠችውና
ሥራዋን የቀጠለችው::
«እራት ይፈልጋሉ?» ስትል ሚስስ ቴናድዬ መንገደኛውን ጠየቀችው::
በአሳብ ተውጦ ስለነበር መልስ አልሰጣትም::
«ምን ዓይነት ሰው ነው?» አለች በጥርሶችዋ መካከል እየተናገረች::
«ምን የዘጋው ነው:: የእራት መብያ እንኳን ገንዘብ አልያዘም፡፡ የአልጋ
ሂሣብ ብቻ ሊከፍለኝ ነው እንዴ! ይሄማ ምኑ ይታመናል!»
የመኝታ ቤት በር ተከፈተ፡፡ ኢፓኒንና አዜልማ ገቡ፤ በጣም የሚያምሩ ልጆች ናቸው:: የከተማ እንጂ የገጠር ልጆች አይመስሉም:: የለበሱት
ልብስ በጣም የሚያምር ሲሆን ንጽህናቸው ሌላ ነው:: ደስታ ያልተለያቸው ለመሆናቸው ገጽታቸው ይመሰክራል፡፡
“እንግዲህ መጣችሁ! ቤቱ ሊረበሽ ነው አላች ሚስስ ቴናድዬ የውሽት ቁጣ በመቆጣት::
ከእሳቱ አጠገብ ሄደው ቁጭ አሉ:: አሻንጉሊቶቻቸውን አውጥተው መጫወት ጀመሩ:: አልፎ አልፎ ኮዛት የሹራብ ሥራዋን እያቆመች ቀና
ብላ ታያቸዋለች:: ኢፓኒና አዜልማ ግን ኮዚት ከዚያ ለመኖርዋ እንኳን
አያስተውሉም:: ለእነርሱ ኮዚት ውሻ ናት እንጂ ሰው አይደለችም::
የሦስቱ፡ ልጆች ዕድሜ ቢደመር ሃያ አራት ዓመት አይሞላም:: እነዚህ ልጆች የኅብረተሰቡን ገጽታ የሚጠቁሙ ሲሆኑ በአንድ በኩል ቅናትን በሌላ በኩል ደግሞ ሐሜትንና ንቀትን ያመለክትል
💫ይቀጥላል💫
👍20
#ብዙዎች_ይላሉ . . !
ብዙዎች ይላሉ . . .
እንዴት ትችላለኽ ... ?
ከነፋስ መፏከር
ከግዑዝ መማከር
እንደምን ይቻላል . . . ?
ውቅያኖስን መክፈል
ተራራን ማካፈል
እኮ እንዴት ይኾናል . . . ?
ከዋክብትን ማርገፍ
ጨረቃን መደገፍ
እንዴትስ ይኾናል . . . ?
ብርሃንን ሽሮ ፣ መቆም በጨለማ
ፍጥረታትን ረስቶ . . .
ተፈጥሮን መጋጠም በሰውኛ ዜማ።
ብዙዎች ይላሉ . . .!
ይኽን የማያውቁ . .
አንቺ ካለሽ ጎኔ ኹሉም ይታለፋል
እንኳንስ ተፈጥሮ እግዜር ይሸነፋል።
🔘ተስፋሁን ከበደ🔘
ብዙዎች ይላሉ . . .
እንዴት ትችላለኽ ... ?
ከነፋስ መፏከር
ከግዑዝ መማከር
እንደምን ይቻላል . . . ?
ውቅያኖስን መክፈል
ተራራን ማካፈል
እኮ እንዴት ይኾናል . . . ?
ከዋክብትን ማርገፍ
ጨረቃን መደገፍ
እንዴትስ ይኾናል . . . ?
ብርሃንን ሽሮ ፣ መቆም በጨለማ
ፍጥረታትን ረስቶ . . .
ተፈጥሮን መጋጠም በሰውኛ ዜማ።
ብዙዎች ይላሉ . . .!
ይኽን የማያውቁ . .
አንቺ ካለሽ ጎኔ ኹሉም ይታለፋል
እንኳንስ ተፈጥሮ እግዜር ይሸነፋል።
🔘ተስፋሁን ከበደ🔘
👍11❤5👎5🔥2
#ዝግመተ_ለውጥ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ረዥም ነገር አልወድም፡፡ ረዥም ቁመት እንደ ሰብለ፤ ረዥም መንገድ በእኔና በእነሰብለ ቤት
መካከል እንዳለው፣ ረዥም ወሬ ስብለ እኔን አሰቀምጣ ስልክ እንደምታወራው፣ ረዥም ዕድሜ
እንደሰብለ አያት እና ረዥም ቀን እንደዛሬው. ዛሬ እሁድ ነው !
እሁድ ከመርዘሙ የተነሳ የሚመሸው ከነገ ወዲያ ይመስለኛል። እሁድ ለእኔ መጀመሪያና መጨረሻ ያለው ዘላለም ነው፡፡ “ለምን?” እንዳትሉኝ፣ ታሪኩ ረዥም ነው፡፡ ረዥም ታሪክ አልወድም፣ እንደ እኔና እንደሰብለ የፍቅር ታሪክ፡፡
ሰብለ ፍቅረኛዬ ነበረች፡፡ ሰብለ የሚለው ስም በዝግመተ ለውጥ የተገኘ ይመስለኛል፡፡ ሰላቢ
ሰለበ..ሰብሱ አያለ የተሻሻለ ዓይነት፡፡ እሁድም ከ24 ሰዓት ተነስቶ ዘላለም የሆነ....
ዛሬ እሁድ ነው፣ ይሄ ጋግርታም ሕፃን እሁድ፣ አርጅቶ መካነ ሰኞ ውስጥ እሰኪከተት ምናባቴ
እየሰራሁ..የት አባቴ ሄጄ ላሳልፈው ይሆን?' እያልኩ አስባለሁ፡፡ አንድ ሀሳብ መጣልኝ፡፡ ቤቴ በር ላይ ተቀምጬ ፀሐይ እየሞቅኩ የሆነ ነገር ማንበብ ..በቃ!!
ኩርሲ ነገር አወጣሁና ተመልሼ ከጠረጴዛዬ ላይ የሚነበብ ነገር ልፈልግ አንድ ጋዜጣ አገኘሁ
መልሼ አስቀመጥኩት ረዥም ጋዜጣ ነው ! የሰብለ አባት ይሄን ጋዜጣ ይወዱት ነበር ነብሳቸው
ይማረውና እሳቸው የሞቱ ቀን የቀብር ሥነ ሥርዓቱ አረዛዘም መቼም አይረሳኝ…፡፡ ከሰው
የተለየ ኃጢያት የተበተባቸው ይመሰል ፍትሀቱ ረዥም ነበር፡፡ ለነገሩ አራጣ አበዳሪ ነበሩ::
ሀሳቤን ቀየርኩና ጋዜጣውን ይዤ መጣሁ፤ ፀሐዩ ሲጠነከር አናቴ ላይ ጣል አደርገዋለሁ።
በር ላይ ቁጭ ብዬ አላፊ አግዳሚውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ እማማ ትሁኔ የሽሮ እህል ያሰጣጣሉ፥ የሚገርሙ ሴትዮ ሁልጊዜ የሚያሰጡት ነገር አያጡም፡፡ የሚሰጣ ነገር ቢጠፋ
የማስጫውን ሰማያዊ ፕላስቲክ ብቻውን ያሰጡታል፡፡ ታዲያ ያሰጡትን ቢያሰጡ፤ ስጡ ላይ
አንድ ሁለት ከሰል ጣል ማድረጋቸው አይቀርም፡፡ አንድ ቀን ጠየቅኳቸው፡፡
"እማማ ትሁኔ!"
“ወዬ አብርሽ"
"ይሄ ከሰሉ ምንድን ነው?"
"የቱ ?"
“ይሄ ስጡ ላይ ያለው"
"አረ.ይሄን እስከዛሬ አታውቅም? ሆሆ…” ካሉ በኋላ ባለማወቄ ተገርመው አጭር ማብራሪያ
ሰጡኝ::
“ይሄ እንግዲህ..ስጥ ስታሰጣ አንድ ሁለት ከሰል ጣል ካደረግክስት ሰላቢ አጠገቡ አይደርስም፤ መዳኒት ነው” አሉ ወደ አልማዝ ቤት እያዩ ፀበኛ ናቸው፡፡
“ሰላቢ ምንድን ነው ?"
“የሚሰልብ ነዋ…እንተ ይንበርስቲ በጥስህ ሰላቢ ይጠፋሃል...ሰላቢ ባይኑ የሚሰልብ ነው ያየውን
ነገር ሁሉ ላየ የሚያደርግ፡፡ እህል አይል፣ ዘይት አይል፣ ሊጥ አይል.የተጋገረ እንጀራ አይል በቃ አየት ሲያደርጉት ሽው ነውር …ወደቤቱ ያጋባታል ..." አሉ አልማዝ እንድትሰማ ጮክ ብለው፡፡
ከሰል ከሰላቢ ሲያድን እኔ ኩንታል ከሰል ተሸክሜ ስብለን ስከተላት በዋልኩ ነበር፡፡ አንድ ሰላቢ ባለጋራጅ ነው የሰለበኝ፡፡ ለነገሩ ሰብለ ኣንኳን ከሰል ጣል ማድረግ፣ ከሰል ጉድጓድ ውስጥ ቢያስሯትም መስለቧ አይቀርም፡፡ ሲፈጥራት ሰላቢ ነገር ነበረች፡፡ ከፍቅር የበለጠ ምን ከሰል አለ? ሲያቀጣጥሉት የሚንቀለቀል እሳት፡፡ የከህደት አመድ ሲያለብሱት፣ የተዳፈነ ረመጥ፤
ሲያጠፉት ጥቁር ታሪክ ! ከፍቅር የባሰ ምን ከሰል አለ
አንድ ባለጋራጅ ነው ከእጄ ነጥቆ ሰብለን የወሰዳት፡፡ ምን ይወስዳታል፣ ሄደች እንጂ። አንዳንዴ ከሥራ ስወጣ፣ በምታምር ቀይ መኪና ሲሸኛት እንገጣጠማለን፡፡ ጋቢና ተቀምጣ በኩራት ታየኛለች፣ አየህ ያለሁበትን ዓይነት መኮፈስ፡፡ ሰው ከሰው ልብ ላይ ወርዶ፣ ቆርቆሮ ውስጥ ስለተቀመጠ ይሄን ያህል መኮፈስ ነበረበት?
በሬ ፥ላይ ተቀምጬ አላፊ አግዳሚውን መመልከቴን ቀጠልኩ:: ኤጭጭ…መምሬ
ታምሩ ሳር ቅጠሉን ሰላም እያሉና እያሳለሙ መጠብኝ!! ምክራቸው ረዥም ስለሆነ ሳያቸው ገና ይደክመኛል፡፡ እንግዲህ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም” ሊሉኝ ነው፤ ታዲያ ለእሳቸው ስል ከማን አባቴ ጋር ልሁን? የእናቴ ንሰሀ አባት ነበሩ፣
እሳቸው ግን ራሳቸውን የእኔም ንሰሀ አባት እድርገው ቁጭ አሉ፣ ንስሀ አያቴ፡፡
እጠገቤ ሲደርሱ፣ “አብረሃም እንደምን አደርክ?
"ደህና እደሩ አባ”
“አይ የአንተ ነገር፡፡ ሰው ሲያነብ መነጥሩን ነው የሚወለውለው:: አንተ ሁልጊዜም ስታነብ
ጥርስህን ትፍቓለህ፣ በጥርስህ ታነብ ይመስል አሉኝ፤ አሁን ይሄ ከንሰሃ አባት የሚጠበቅ ንግግር
ነው ? በዕርግጥ የወይራ መፋቂያ በእጄ ይዤ ነበር፡፡ በከብሮት ቆምኩና ሁለት እጆቼን እንስራ
እንደተሸከመች ሴት ከኋላዬ አነባብሬ ግንባሬን ወደ እሳቸው እሰገግኩ፡፡
ወደ ሰማይ ዓይናቸውን ተክለው ጋቢና ካርታቸውን በቀኝ እጃቸውእየሰረሰሩ ከኮታቸው የውስጥ ኪስ መስቀላቸውን ሊያወጡ ሲታገሉ በትዕግስት ጠበቅኳቸው፡፡ ሁልጊዜም እንዲህ ሲያደርጉ መስቀላቸው ከውስጥ ኪሳቸው ሳይሆን ከልባቸው ውስጥ የሚያወጡ ነው የሚመስለኝ፡፡ አሳለሙኝ፡፡ እዚህ
ሁሉ ልብስ ውስጥ ተቀምጣ መስቀላቸው ግንባሬን ስትነካኝ ለምን እንደምትቀዘቅዘኝ ይገርመኛል !
“አብረሃም!" አሉኝ ድምፃቸውን አለስልሰው፡፡ እንግዲህ ሊጀምሩ ነው)
“አቤት አባ"
“እንደው ቢመክሩህ አልሰማ አልክ.…ኧረ ተው..ተው አብረሃም ተው:: እኔ ወድጄ አይደለም
የምነዘንዝህ የናትህ አደራ ከብዶኝ ነው፡፡ ምናለ አንዷ ን ጥሩ ከርስቲያን አግብተህ ብታርፍ፡፡ ለነገሩ የት ታገኛታለህ፤ ቤተስኪያን መምጣቱንም ትተኸዋል...!! እስቲ ምን ጎደለህ? የጠገበ ደመወዝ
ትበላለህ፣ ምን የመሰለ ሰፊ አልጋ አለህ…” አሉ በአገጫቸው ወደ ቤቴ ውስጥ እያመለከቱ፡፡
እንዴ አባ..አልጋና ትዳር ምን ያገናኘዋል፡ ያላገባሁት አልጋ ይጠበኛል ብዬ መሰላቸው እንዴ
ወይስ በትዳር ወጥመድ ውስጥ እንድገባ አልጋዬ ላይ ቁራጭ ስጋ እየጣሉልኝ ነው::
“ሁልጊዜ ልጅነት የለም...እየው… አሱና ምስጢር እንደሚያወራ ሰው ጠጋ አሉኝና ጋቢያቸውን
ወደ ላይ ወደ ትካሻቸው አሰተካከሉ፡፡ ከዛም ድምፃቸውን ቀነስ አድርገኑ፣ ..እንደውም አንዲት ትሁት እግዜር የባረካት ልጅ አቃለሁ፣ ከዚህ.…ማነው..ይሄ ሴቶቹ ከሚሄዱበት አገር “ማነው…” አረብ አገር" አልኩ ቶሎ እንዲላቀቁኝ፡፡ አረብ አገር የሚሄዱት ሴቶች ብቻ ናቸው የተባለ ይመስል
“እእእ ተባረክ አረብ አገር….እና እዛ ሄዳ ትንሽ አመም አድርጓት ነው የመጣችው .ጨዋ ድምፅ
ሲወጣት የማትሰማ፣ ከቤቷ ቤተስኪያን ከቤተስኪያን እቤቷ ነው እርግት ያለች የጨዋ ልጅ
ላንተ የምትሆን ናት ግዴለህም እያት ! ሳምንት እኔው ራሴ አስተዋወቅሃለሁ፡፡ አንተማ ዞሮብሃል እንኳን የትዳር አጋር ልትፈልግ ራስህም ጠፍቶሃል.ምን ታረግ ቤትህ ጠበል አይረጭበት፡
ዳዊት እንኳን አትደግም” ልቃወም አፌን ከፍቼ ተውኩት፡፡
አይደለማ አይደለም…” ብለው እንደገና ሴላ ረዥም ምክር እንዳይጀምሩ ፈርቼ ዝም አልኩ፡፡
ብቻቸውን በግዕዝ እያነበነቡ ወደታች ወረዱ፡፡
እንዲሁ ስለመምሬ እና ለትዳር ስላሰቡልኝ ልጅ እያሰብኩ የያዝኩትን ጋዜጣ መቃኘት ጀመርኩ፡፡.....
✨ነገ ያልቃል✨
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ረዥም ነገር አልወድም፡፡ ረዥም ቁመት እንደ ሰብለ፤ ረዥም መንገድ በእኔና በእነሰብለ ቤት
መካከል እንዳለው፣ ረዥም ወሬ ስብለ እኔን አሰቀምጣ ስልክ እንደምታወራው፣ ረዥም ዕድሜ
እንደሰብለ አያት እና ረዥም ቀን እንደዛሬው. ዛሬ እሁድ ነው !
እሁድ ከመርዘሙ የተነሳ የሚመሸው ከነገ ወዲያ ይመስለኛል። እሁድ ለእኔ መጀመሪያና መጨረሻ ያለው ዘላለም ነው፡፡ “ለምን?” እንዳትሉኝ፣ ታሪኩ ረዥም ነው፡፡ ረዥም ታሪክ አልወድም፣ እንደ እኔና እንደሰብለ የፍቅር ታሪክ፡፡
ሰብለ ፍቅረኛዬ ነበረች፡፡ ሰብለ የሚለው ስም በዝግመተ ለውጥ የተገኘ ይመስለኛል፡፡ ሰላቢ
ሰለበ..ሰብሱ አያለ የተሻሻለ ዓይነት፡፡ እሁድም ከ24 ሰዓት ተነስቶ ዘላለም የሆነ....
ዛሬ እሁድ ነው፣ ይሄ ጋግርታም ሕፃን እሁድ፣ አርጅቶ መካነ ሰኞ ውስጥ እሰኪከተት ምናባቴ
እየሰራሁ..የት አባቴ ሄጄ ላሳልፈው ይሆን?' እያልኩ አስባለሁ፡፡ አንድ ሀሳብ መጣልኝ፡፡ ቤቴ በር ላይ ተቀምጬ ፀሐይ እየሞቅኩ የሆነ ነገር ማንበብ ..በቃ!!
ኩርሲ ነገር አወጣሁና ተመልሼ ከጠረጴዛዬ ላይ የሚነበብ ነገር ልፈልግ አንድ ጋዜጣ አገኘሁ
መልሼ አስቀመጥኩት ረዥም ጋዜጣ ነው ! የሰብለ አባት ይሄን ጋዜጣ ይወዱት ነበር ነብሳቸው
ይማረውና እሳቸው የሞቱ ቀን የቀብር ሥነ ሥርዓቱ አረዛዘም መቼም አይረሳኝ…፡፡ ከሰው
የተለየ ኃጢያት የተበተባቸው ይመሰል ፍትሀቱ ረዥም ነበር፡፡ ለነገሩ አራጣ አበዳሪ ነበሩ::
ሀሳቤን ቀየርኩና ጋዜጣውን ይዤ መጣሁ፤ ፀሐዩ ሲጠነከር አናቴ ላይ ጣል አደርገዋለሁ።
በር ላይ ቁጭ ብዬ አላፊ አግዳሚውን መመልከት ጀመርኩ፡፡ እማማ ትሁኔ የሽሮ እህል ያሰጣጣሉ፥ የሚገርሙ ሴትዮ ሁልጊዜ የሚያሰጡት ነገር አያጡም፡፡ የሚሰጣ ነገር ቢጠፋ
የማስጫውን ሰማያዊ ፕላስቲክ ብቻውን ያሰጡታል፡፡ ታዲያ ያሰጡትን ቢያሰጡ፤ ስጡ ላይ
አንድ ሁለት ከሰል ጣል ማድረጋቸው አይቀርም፡፡ አንድ ቀን ጠየቅኳቸው፡፡
"እማማ ትሁኔ!"
“ወዬ አብርሽ"
"ይሄ ከሰሉ ምንድን ነው?"
"የቱ ?"
“ይሄ ስጡ ላይ ያለው"
"አረ.ይሄን እስከዛሬ አታውቅም? ሆሆ…” ካሉ በኋላ ባለማወቄ ተገርመው አጭር ማብራሪያ
ሰጡኝ::
“ይሄ እንግዲህ..ስጥ ስታሰጣ አንድ ሁለት ከሰል ጣል ካደረግክስት ሰላቢ አጠገቡ አይደርስም፤ መዳኒት ነው” አሉ ወደ አልማዝ ቤት እያዩ ፀበኛ ናቸው፡፡
“ሰላቢ ምንድን ነው ?"
“የሚሰልብ ነዋ…እንተ ይንበርስቲ በጥስህ ሰላቢ ይጠፋሃል...ሰላቢ ባይኑ የሚሰልብ ነው ያየውን
ነገር ሁሉ ላየ የሚያደርግ፡፡ እህል አይል፣ ዘይት አይል፣ ሊጥ አይል.የተጋገረ እንጀራ አይል በቃ አየት ሲያደርጉት ሽው ነውር …ወደቤቱ ያጋባታል ..." አሉ አልማዝ እንድትሰማ ጮክ ብለው፡፡
ከሰል ከሰላቢ ሲያድን እኔ ኩንታል ከሰል ተሸክሜ ስብለን ስከተላት በዋልኩ ነበር፡፡ አንድ ሰላቢ ባለጋራጅ ነው የሰለበኝ፡፡ ለነገሩ ሰብለ ኣንኳን ከሰል ጣል ማድረግ፣ ከሰል ጉድጓድ ውስጥ ቢያስሯትም መስለቧ አይቀርም፡፡ ሲፈጥራት ሰላቢ ነገር ነበረች፡፡ ከፍቅር የበለጠ ምን ከሰል አለ? ሲያቀጣጥሉት የሚንቀለቀል እሳት፡፡ የከህደት አመድ ሲያለብሱት፣ የተዳፈነ ረመጥ፤
ሲያጠፉት ጥቁር ታሪክ ! ከፍቅር የባሰ ምን ከሰል አለ
አንድ ባለጋራጅ ነው ከእጄ ነጥቆ ሰብለን የወሰዳት፡፡ ምን ይወስዳታል፣ ሄደች እንጂ። አንዳንዴ ከሥራ ስወጣ፣ በምታምር ቀይ መኪና ሲሸኛት እንገጣጠማለን፡፡ ጋቢና ተቀምጣ በኩራት ታየኛለች፣ አየህ ያለሁበትን ዓይነት መኮፈስ፡፡ ሰው ከሰው ልብ ላይ ወርዶ፣ ቆርቆሮ ውስጥ ስለተቀመጠ ይሄን ያህል መኮፈስ ነበረበት?
በሬ ፥ላይ ተቀምጬ አላፊ አግዳሚውን መመልከቴን ቀጠልኩ:: ኤጭጭ…መምሬ
ታምሩ ሳር ቅጠሉን ሰላም እያሉና እያሳለሙ መጠብኝ!! ምክራቸው ረዥም ስለሆነ ሳያቸው ገና ይደክመኛል፡፡ እንግዲህ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም” ሊሉኝ ነው፤ ታዲያ ለእሳቸው ስል ከማን አባቴ ጋር ልሁን? የእናቴ ንሰሀ አባት ነበሩ፣
እሳቸው ግን ራሳቸውን የእኔም ንሰሀ አባት እድርገው ቁጭ አሉ፣ ንስሀ አያቴ፡፡
እጠገቤ ሲደርሱ፣ “አብረሃም እንደምን አደርክ?
"ደህና እደሩ አባ”
“አይ የአንተ ነገር፡፡ ሰው ሲያነብ መነጥሩን ነው የሚወለውለው:: አንተ ሁልጊዜም ስታነብ
ጥርስህን ትፍቓለህ፣ በጥርስህ ታነብ ይመስል አሉኝ፤ አሁን ይሄ ከንሰሃ አባት የሚጠበቅ ንግግር
ነው ? በዕርግጥ የወይራ መፋቂያ በእጄ ይዤ ነበር፡፡ በከብሮት ቆምኩና ሁለት እጆቼን እንስራ
እንደተሸከመች ሴት ከኋላዬ አነባብሬ ግንባሬን ወደ እሳቸው እሰገግኩ፡፡
ወደ ሰማይ ዓይናቸውን ተክለው ጋቢና ካርታቸውን በቀኝ እጃቸውእየሰረሰሩ ከኮታቸው የውስጥ ኪስ መስቀላቸውን ሊያወጡ ሲታገሉ በትዕግስት ጠበቅኳቸው፡፡ ሁልጊዜም እንዲህ ሲያደርጉ መስቀላቸው ከውስጥ ኪሳቸው ሳይሆን ከልባቸው ውስጥ የሚያወጡ ነው የሚመስለኝ፡፡ አሳለሙኝ፡፡ እዚህ
ሁሉ ልብስ ውስጥ ተቀምጣ መስቀላቸው ግንባሬን ስትነካኝ ለምን እንደምትቀዘቅዘኝ ይገርመኛል !
“አብረሃም!" አሉኝ ድምፃቸውን አለስልሰው፡፡ እንግዲህ ሊጀምሩ ነው)
“አቤት አባ"
“እንደው ቢመክሩህ አልሰማ አልክ.…ኧረ ተው..ተው አብረሃም ተው:: እኔ ወድጄ አይደለም
የምነዘንዝህ የናትህ አደራ ከብዶኝ ነው፡፡ ምናለ አንዷ ን ጥሩ ከርስቲያን አግብተህ ብታርፍ፡፡ ለነገሩ የት ታገኛታለህ፤ ቤተስኪያን መምጣቱንም ትተኸዋል...!! እስቲ ምን ጎደለህ? የጠገበ ደመወዝ
ትበላለህ፣ ምን የመሰለ ሰፊ አልጋ አለህ…” አሉ በአገጫቸው ወደ ቤቴ ውስጥ እያመለከቱ፡፡
እንዴ አባ..አልጋና ትዳር ምን ያገናኘዋል፡ ያላገባሁት አልጋ ይጠበኛል ብዬ መሰላቸው እንዴ
ወይስ በትዳር ወጥመድ ውስጥ እንድገባ አልጋዬ ላይ ቁራጭ ስጋ እየጣሉልኝ ነው::
“ሁልጊዜ ልጅነት የለም...እየው… አሱና ምስጢር እንደሚያወራ ሰው ጠጋ አሉኝና ጋቢያቸውን
ወደ ላይ ወደ ትካሻቸው አሰተካከሉ፡፡ ከዛም ድምፃቸውን ቀነስ አድርገኑ፣ ..እንደውም አንዲት ትሁት እግዜር የባረካት ልጅ አቃለሁ፣ ከዚህ.…ማነው..ይሄ ሴቶቹ ከሚሄዱበት አገር “ማነው…” አረብ አገር" አልኩ ቶሎ እንዲላቀቁኝ፡፡ አረብ አገር የሚሄዱት ሴቶች ብቻ ናቸው የተባለ ይመስል
“እእእ ተባረክ አረብ አገር….እና እዛ ሄዳ ትንሽ አመም አድርጓት ነው የመጣችው .ጨዋ ድምፅ
ሲወጣት የማትሰማ፣ ከቤቷ ቤተስኪያን ከቤተስኪያን እቤቷ ነው እርግት ያለች የጨዋ ልጅ
ላንተ የምትሆን ናት ግዴለህም እያት ! ሳምንት እኔው ራሴ አስተዋወቅሃለሁ፡፡ አንተማ ዞሮብሃል እንኳን የትዳር አጋር ልትፈልግ ራስህም ጠፍቶሃል.ምን ታረግ ቤትህ ጠበል አይረጭበት፡
ዳዊት እንኳን አትደግም” ልቃወም አፌን ከፍቼ ተውኩት፡፡
አይደለማ አይደለም…” ብለው እንደገና ሴላ ረዥም ምክር እንዳይጀምሩ ፈርቼ ዝም አልኩ፡፡
ብቻቸውን በግዕዝ እያነበነቡ ወደታች ወረዱ፡፡
እንዲሁ ስለመምሬ እና ለትዳር ስላሰቡልኝ ልጅ እያሰብኩ የያዝኩትን ጋዜጣ መቃኘት ጀመርኩ፡፡.....
✨ነገ ያልቃል✨
👍37❤6🔥1
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
...የሦስቱ፡ ልጆች ዕድሜ ቢደመር ሃያ አራት ዓመት አይሞላም:: እነዚህ ልጆች የኅብረተሰቡን ገጽታ የሚጠቁሙ ሲሆኑ በአንድ በኩል ቅናትን በሌላ በኩል ደግሞ ሐሜትንና ንቀትን ያመለክትል
ገባ ወጣ እያለች ከወዲያ ወዲህ ትል የነበረችው ሚስስ ቴናድዬ
ድንገት ዞር ስትል ኮዜት ከሥራዋ ተዘግናታ በሁለቱ ልጆች ጨዋታ
መማረክዋን ተገነዘበች፡፡
«አይሻለሁ ፤ አንቺ እርጉም»ስትል ጮኸችባት፡፡ «ሥራ እንዲህ ነው
የሚሠራው! ያቺ የምታውቂያትን ሰበቅ ካልቀመስሽ ልብሽ ሥራሽ ላይ ላይውል ነው!»
እንግዳው ከተቀመጠበት ሳይነሳ ወደ ሚስስ ቴናድዬ ፊቱን አዞረ::
«እሜቴ» አለ ፈገግ ብሎ፤ «ይፍቀዱላትና ከልጆቹ ጋር ትጫወት::
ብዙ መጠጥ በመጠጣትና ምግብ በመብላት ብዙ ወጪ በማውጣት ብዙ ገቢ ያስገኘ ደምበኛ ቢሆን ታከብረው ነበር፡፡ ይህ የእራት መብያ እንኳን
የሚሆን ገንዘብ የሌለውና የተጎሳቆለው መንገደኛ ኣሳብ መስጠቱ አስቆጣት፡፡
«ስለምትበላ መሥራት አለባት፡፡
ሥራ እንድትሠራ እንጂ ቁጭ ብላ እንድትጦር አይደለም የምንረዳት፡፡»
«ምንድነው አሁን የምትሠራው? በማለት በጣም በረጋና በለሰለሰ
አንደበት ሲጠይቅ ጠቅላላ ሁኔታው ከለበሰው ልብስ ጋር አልሄድ አላት፡፡
«የእግር ሹራብ ነው:: ልጆቼ የእግር ሹራብ አልቆባቸዋል፡፡ በባዶ እግራቸው ከመሄዳቸው በፊት ትሥራላቸው ብዬ ነው፡፡»
ሰውዬው የኮዜትን ባዶ እግር ተመለከተ፡፡
«የጀመረችውን ሹራብ ለመጨረስ ስንት ቀን ይወስድባታል?»
«ምን የተረገመች ፤ ቶሎ ቶሎ- አትሠራ ሦስት ወይም አራት ቀን )
ይወስድባታል፡፡»
«ስትጨርሰው በገንዘብ ቢተመን ምን ያህል ያወጣል?»
ሚስስ ቴናድዬ በንቀት ዓይን አየችው::
«ቢያንስ ሰላሳ ሱስ፡፡»
«በአምስት ፍራንክ ይሸጡታል?» ሲል ጠየቀ፡፡
«በአምስት ፍራንክ! ይሸጡታል ?" ሲል ጠየቀ
«እንዴ!» አለ እየሳቀ ወሬያቸውን ያዳምጥ የነበረ ሌላ እንግዳ፡፡
ይህቺ ጉራ ናት:: ደግሞ አምስት ጥይት!»
ሚስተር ቴናድዬ «አሁን ነው መልስ መስጠት» ሲል አሰበ፡፡
አዎን፡ ከፈለጉ አምስት ፍራንክ ከፍለው ሽራቡን ሊወስዱ ይችላሉ::እንግዳችንን ማስቀየም እንፈልግም'::
"ታዲያ ገንዘቡን አሁኑኑ እጅ በእጅ ነው» አለች ሚስስ ቲናድዩ::
"የእግር ሹራቡን ገዝቼዋለሁ” አለ ሰውዬው:: ወዲያው ከኪሱ
አምስት ፍራንክ፡ አወጥቶ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ::
ከዚያም ወደ ኮዜት ዞር ብሎ ..ጉልበትሽን ስለገዛሁ አሁን መጫወት ትችያለሽ አላት።
ሌላው እንግዳ ጆሮሮውን ስላላመነ ተነስቶ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠውን አምስት ፍራንክ ሄዶ ተመለከተ::
እውነት ነው፣ ቃል የገባበትን ገንዘብ ሳያጓድል ነው የከፈለው»
ሲል ጮኸ፡፡ «የከፈለው ደግሞ የውሸት ሳይሆን እውነተኛ ገንዘብ ነው::»
ሚስተር ቴናድዬ ገንዘቡን አንስቶ ከኪሱ አደረገ፡፡ ሚስስ ቴናድዬ
በቁጭት ከንፈርዋን ከመንከስና ፊትዋን በጥላቻ ከማኮሳተር ሌላ ምንም መናገር ስላልቻለች ዝም ብላ ቁጭ አለች::
ኮዜት በፍርሃት ተንቀጠቀጠች፡፡ ስትፈራ ስትቸር «እሜቴ፣ እውነት
ነው? መጫወት እችላለሁ?» ስትል ጠየቀች፡፡
«ተጫወች!» አለች እጅግ በሚያስፈራና በብሽቀት አነጋገር፡፡
«እሺ እመቤቴ» አለች ኮዜት መንገደኛውን ከልብ እያመሰገነች::
ሚስተር ቴናድዬ ወደ መጠጡ ተመለሰ፡፡ ሚስቱ ወደ ጆርው ተወግታ የሆነ ነገር ኣለችው::
«ይሄ ሰውዬ ምንድነው?»
«በሚሊዮን የሚቆጠር ሀብት እያላቸወ እንደዚህ ሰውዬ ጎስቆል
ብለው መታየትን የሚመርጡ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ» ሲል በጎረነነ ድምፅ መለሰላት::
ኮዜት የሹራብ ሥራዋን ታቁም እንጂ ከነበረችበት አልተንቀሳቀሰችም።ብዙ ጊዜ ከአንድ ቦታ ቁጭ ካለች እጅግ አትቅለበለብም:: ኩርምት ብላ
ሳትንቀሳቀስ ነው የምትቀመጠው:: አጠገብዋ ከነበረው ትንሽ ሳጥን ውስጥ
ቁርጥራጭ ጨርቆችና ኣንድ ከቆርቆር የተሰራ አነስተኛ ቢላዋ አወጣች::
ኢፓኒንና አዜልማ የሚሆነውን ሁሉ አላጤኑም:: ኣሻንጉሊቶቻቸውን እየወረወሩ ከድመት ጋር ይጫወታሉ:: ኢፓኒን ታላቅ ስትሆን የእጅ ጓንት
ለማስገባት ትታገላለች፡፡
ጠጪዎች የስካር መንፈስ ይዟቸው ያንጎራጉራሉ::: አንዱ
ሲያንጎራጉር ሌላው እስከ ጣራ ስለሚስቅ ቤቱ ታውኳል፡፡ ሚስተር ቱናድዬ አብሮ ያስካካል፡፡
ወፎች ከሚረባውና ከማይረባው ጎጆአቸውን እንደሚቀልሱ ሁሉ
ልጆችም በአገኙት ነገር መጫወቻ ይሠራሉ፡፡ ኢፓኒንንና አዜልማ ድመቲቱን ልብስ ለማልበስ ሲጥሩ ኮዜት ከእጅዋ የገባውን ቡትቶ ጨርቅ ከቆርቆሮ የተሠራውን ቢላዋ ለማልበስ ትታገላለች፡፡
ጨርቅ ካለበሰችው በኋላ ጭንዋ
ላይ አስቀምጣ እንዲተኛ እሽሩሩ በማለት አባበላች::
ሚስስ ቴናድዬ ወደ መንገደኛው ጠጋ አለች::
«የኢፓኒን አባት ልክ ነው:: ምናልባት ይህ ሰው መሴይ ላፈት
ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ሀብታሞች እጅግ በጣም እንግዳ የሆነ ነገር ይፈጽማሉ» ስትል አሰበች፡፡
ሰውዬው ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር አጠገብ ከተቀመጠው ጠረጴዛ ላይ ክርንዋን አስደገፈች፡፡
«ጌታዬ…» አለች፡፡
ጌታዬ ብላ ስትጠራው ተገርሞ ወደ እርስዋ ዞር አለ፡፡ ቀደም ሲል
ደጋግማ «ጎበዝ» እያለች ነበር የጠራችው::
«ልጅትዋ እንድትጫወት ስፈቅድላት አዩ ጌታዬ!» አለች ፊትዋን በፈገግታ አስውባ፡፡ ፈገግታዋ ይበልጥ እንዲጠላት አደረገው እንጂ ወደ እርሱ አላስቀረባትም:: ደግ ሰው ስለሆኑ ለእርስዎ ስል ነው የፈቀድኩላት፡፡
ልጅትዋ መናጢ ስለሆነች ሥራ መሥራት ነበረባት፡፡
«ልጅዎ አይደለችማ?» ሲል ጠየቃት።
«ምነው ጌታዬ! ምጽዋተኛ ናት እንጂ ልጄ አይደለችም፡፡ ረዳት
ስለሌላት አስጠግተናት ነው፡ ቢያይዋት የተረገመች ደደብ ልጅ ናት ጭንቅላትዋ ውስጥ ያለው ንፍጥ ብቻ መሆን አለበት:: እንደሚያዩት ; ጭንቅላትዋ ትልቅ ነው፡፡ እኛ ግን ሀብታሞች ባንሆንም መደረግ ያለበትን
ሁሉ እናደርግላታለን፡፡ ገንዘብ እንዲልኩላት ወዳጅ ዘመዶችዋ ብዙ ጊዜ ደብዳቤ ብንጽፍም መልስ አልመጣም:: አሁን ከጻፉልን ስድስት ወር
አልፎታል። ምናልባት እናትዋ ሳትሞት አልቀረችም::»
«ይገርማል!» ብሎ ወንበሩን ለመደገፍ ወደኋላ ሸሽት አለ፡፡
«እናትዋ እስከዚህም የምትረባ ሴት አልነበረችም» አለች ሚስስ
ቴናድዬ፡፡ «መጥፎ፣ የገዛ ልጅዋን የምትከዳ!»
ኮዜት ስለእናትዋ እንደሚነጋገሩ ስሜትዋ ስላነገራት ዓይንዋን
ከሴትዮዋ ላይ አላነሳችም፡፡ የሚናገሩትን አስተውላ ትሰማለች፡፡ ሆኖም ራቅ ብላ ስለነበር የተቀመጠችው አንዳንዱን እንጂ ሁሉንም አልሰማችም፡፡
ሁለቱ ሲወያዩ አብዛኞቹ ጠጪዎች ስለሰከሩ ጫጫታው ደግሞ
እየተጋጋለ ሄዶ ነበር፡፡ ሚስስ ቴናድዬ ወደ ጠጪዎች ሄደች:: ኮዜት ያንን በብትቶ የተጠቀለለ የቆርቆሮ ቢላ እንደ አሻንጉሊት ይዛ «እሽሩሩ» በማለት
ታዜማለች፡፡ ደጋግማ የምታዜመውም «እሹሩሩ እናቴ እኮ... ሞታለች፣
እሹሩሩ እናቴ እኮ ሞታለች» እያለች ነበር::
ሚስስ ቴናድዬ ስለጨቀጨቀችው እራት እንዲቀርብለት መንደገኛው
ተስማማ፡፡
«ጌታዬ ምን ይምጣልዎት?»
«ዳቦና ሻይ ካለ ይበቃል» አለ ሰውዬው::
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
...የሦስቱ፡ ልጆች ዕድሜ ቢደመር ሃያ አራት ዓመት አይሞላም:: እነዚህ ልጆች የኅብረተሰቡን ገጽታ የሚጠቁሙ ሲሆኑ በአንድ በኩል ቅናትን በሌላ በኩል ደግሞ ሐሜትንና ንቀትን ያመለክትል
ገባ ወጣ እያለች ከወዲያ ወዲህ ትል የነበረችው ሚስስ ቴናድዬ
ድንገት ዞር ስትል ኮዜት ከሥራዋ ተዘግናታ በሁለቱ ልጆች ጨዋታ
መማረክዋን ተገነዘበች፡፡
«አይሻለሁ ፤ አንቺ እርጉም»ስትል ጮኸችባት፡፡ «ሥራ እንዲህ ነው
የሚሠራው! ያቺ የምታውቂያትን ሰበቅ ካልቀመስሽ ልብሽ ሥራሽ ላይ ላይውል ነው!»
እንግዳው ከተቀመጠበት ሳይነሳ ወደ ሚስስ ቴናድዬ ፊቱን አዞረ::
«እሜቴ» አለ ፈገግ ብሎ፤ «ይፍቀዱላትና ከልጆቹ ጋር ትጫወት::
ብዙ መጠጥ በመጠጣትና ምግብ በመብላት ብዙ ወጪ በማውጣት ብዙ ገቢ ያስገኘ ደምበኛ ቢሆን ታከብረው ነበር፡፡ ይህ የእራት መብያ እንኳን
የሚሆን ገንዘብ የሌለውና የተጎሳቆለው መንገደኛ ኣሳብ መስጠቱ አስቆጣት፡፡
«ስለምትበላ መሥራት አለባት፡፡
ሥራ እንድትሠራ እንጂ ቁጭ ብላ እንድትጦር አይደለም የምንረዳት፡፡»
«ምንድነው አሁን የምትሠራው? በማለት በጣም በረጋና በለሰለሰ
አንደበት ሲጠይቅ ጠቅላላ ሁኔታው ከለበሰው ልብስ ጋር አልሄድ አላት፡፡
«የእግር ሹራብ ነው:: ልጆቼ የእግር ሹራብ አልቆባቸዋል፡፡ በባዶ እግራቸው ከመሄዳቸው በፊት ትሥራላቸው ብዬ ነው፡፡»
ሰውዬው የኮዜትን ባዶ እግር ተመለከተ፡፡
«የጀመረችውን ሹራብ ለመጨረስ ስንት ቀን ይወስድባታል?»
«ምን የተረገመች ፤ ቶሎ ቶሎ- አትሠራ ሦስት ወይም አራት ቀን )
ይወስድባታል፡፡»
«ስትጨርሰው በገንዘብ ቢተመን ምን ያህል ያወጣል?»
ሚስስ ቴናድዬ በንቀት ዓይን አየችው::
«ቢያንስ ሰላሳ ሱስ፡፡»
«በአምስት ፍራንክ ይሸጡታል?» ሲል ጠየቀ፡፡
«በአምስት ፍራንክ! ይሸጡታል ?" ሲል ጠየቀ
«እንዴ!» አለ እየሳቀ ወሬያቸውን ያዳምጥ የነበረ ሌላ እንግዳ፡፡
ይህቺ ጉራ ናት:: ደግሞ አምስት ጥይት!»
ሚስተር ቴናድዬ «አሁን ነው መልስ መስጠት» ሲል አሰበ፡፡
አዎን፡ ከፈለጉ አምስት ፍራንክ ከፍለው ሽራቡን ሊወስዱ ይችላሉ::እንግዳችንን ማስቀየም እንፈልግም'::
"ታዲያ ገንዘቡን አሁኑኑ እጅ በእጅ ነው» አለች ሚስስ ቲናድዩ::
"የእግር ሹራቡን ገዝቼዋለሁ” አለ ሰውዬው:: ወዲያው ከኪሱ
አምስት ፍራንክ፡ አወጥቶ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ::
ከዚያም ወደ ኮዜት ዞር ብሎ ..ጉልበትሽን ስለገዛሁ አሁን መጫወት ትችያለሽ አላት።
ሌላው እንግዳ ጆሮሮውን ስላላመነ ተነስቶ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠውን አምስት ፍራንክ ሄዶ ተመለከተ::
እውነት ነው፣ ቃል የገባበትን ገንዘብ ሳያጓድል ነው የከፈለው»
ሲል ጮኸ፡፡ «የከፈለው ደግሞ የውሸት ሳይሆን እውነተኛ ገንዘብ ነው::»
ሚስተር ቴናድዬ ገንዘቡን አንስቶ ከኪሱ አደረገ፡፡ ሚስስ ቴናድዬ
በቁጭት ከንፈርዋን ከመንከስና ፊትዋን በጥላቻ ከማኮሳተር ሌላ ምንም መናገር ስላልቻለች ዝም ብላ ቁጭ አለች::
ኮዜት በፍርሃት ተንቀጠቀጠች፡፡ ስትፈራ ስትቸር «እሜቴ፣ እውነት
ነው? መጫወት እችላለሁ?» ስትል ጠየቀች፡፡
«ተጫወች!» አለች እጅግ በሚያስፈራና በብሽቀት አነጋገር፡፡
«እሺ እመቤቴ» አለች ኮዜት መንገደኛውን ከልብ እያመሰገነች::
ሚስተር ቴናድዬ ወደ መጠጡ ተመለሰ፡፡ ሚስቱ ወደ ጆርው ተወግታ የሆነ ነገር ኣለችው::
«ይሄ ሰውዬ ምንድነው?»
«በሚሊዮን የሚቆጠር ሀብት እያላቸወ እንደዚህ ሰውዬ ጎስቆል
ብለው መታየትን የሚመርጡ ሰዎች እንዳሉ አውቃለሁ» ሲል በጎረነነ ድምፅ መለሰላት::
ኮዜት የሹራብ ሥራዋን ታቁም እንጂ ከነበረችበት አልተንቀሳቀሰችም።ብዙ ጊዜ ከአንድ ቦታ ቁጭ ካለች እጅግ አትቅለበለብም:: ኩርምት ብላ
ሳትንቀሳቀስ ነው የምትቀመጠው:: አጠገብዋ ከነበረው ትንሽ ሳጥን ውስጥ
ቁርጥራጭ ጨርቆችና ኣንድ ከቆርቆር የተሰራ አነስተኛ ቢላዋ አወጣች::
ኢፓኒንና አዜልማ የሚሆነውን ሁሉ አላጤኑም:: ኣሻንጉሊቶቻቸውን እየወረወሩ ከድመት ጋር ይጫወታሉ:: ኢፓኒን ታላቅ ስትሆን የእጅ ጓንት
ለማስገባት ትታገላለች፡፡
ጠጪዎች የስካር መንፈስ ይዟቸው ያንጎራጉራሉ::: አንዱ
ሲያንጎራጉር ሌላው እስከ ጣራ ስለሚስቅ ቤቱ ታውኳል፡፡ ሚስተር ቱናድዬ አብሮ ያስካካል፡፡
ወፎች ከሚረባውና ከማይረባው ጎጆአቸውን እንደሚቀልሱ ሁሉ
ልጆችም በአገኙት ነገር መጫወቻ ይሠራሉ፡፡ ኢፓኒንንና አዜልማ ድመቲቱን ልብስ ለማልበስ ሲጥሩ ኮዜት ከእጅዋ የገባውን ቡትቶ ጨርቅ ከቆርቆሮ የተሠራውን ቢላዋ ለማልበስ ትታገላለች፡፡
ጨርቅ ካለበሰችው በኋላ ጭንዋ
ላይ አስቀምጣ እንዲተኛ እሽሩሩ በማለት አባበላች::
ሚስስ ቴናድዬ ወደ መንገደኛው ጠጋ አለች::
«የኢፓኒን አባት ልክ ነው:: ምናልባት ይህ ሰው መሴይ ላፈት
ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ሀብታሞች እጅግ በጣም እንግዳ የሆነ ነገር ይፈጽማሉ» ስትል አሰበች፡፡
ሰውዬው ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር አጠገብ ከተቀመጠው ጠረጴዛ ላይ ክርንዋን አስደገፈች፡፡
«ጌታዬ…» አለች፡፡
ጌታዬ ብላ ስትጠራው ተገርሞ ወደ እርስዋ ዞር አለ፡፡ ቀደም ሲል
ደጋግማ «ጎበዝ» እያለች ነበር የጠራችው::
«ልጅትዋ እንድትጫወት ስፈቅድላት አዩ ጌታዬ!» አለች ፊትዋን በፈገግታ አስውባ፡፡ ፈገግታዋ ይበልጥ እንዲጠላት አደረገው እንጂ ወደ እርሱ አላስቀረባትም:: ደግ ሰው ስለሆኑ ለእርስዎ ስል ነው የፈቀድኩላት፡፡
ልጅትዋ መናጢ ስለሆነች ሥራ መሥራት ነበረባት፡፡
«ልጅዎ አይደለችማ?» ሲል ጠየቃት።
«ምነው ጌታዬ! ምጽዋተኛ ናት እንጂ ልጄ አይደለችም፡፡ ረዳት
ስለሌላት አስጠግተናት ነው፡ ቢያይዋት የተረገመች ደደብ ልጅ ናት ጭንቅላትዋ ውስጥ ያለው ንፍጥ ብቻ መሆን አለበት:: እንደሚያዩት ; ጭንቅላትዋ ትልቅ ነው፡፡ እኛ ግን ሀብታሞች ባንሆንም መደረግ ያለበትን
ሁሉ እናደርግላታለን፡፡ ገንዘብ እንዲልኩላት ወዳጅ ዘመዶችዋ ብዙ ጊዜ ደብዳቤ ብንጽፍም መልስ አልመጣም:: አሁን ከጻፉልን ስድስት ወር
አልፎታል። ምናልባት እናትዋ ሳትሞት አልቀረችም::»
«ይገርማል!» ብሎ ወንበሩን ለመደገፍ ወደኋላ ሸሽት አለ፡፡
«እናትዋ እስከዚህም የምትረባ ሴት አልነበረችም» አለች ሚስስ
ቴናድዬ፡፡ «መጥፎ፣ የገዛ ልጅዋን የምትከዳ!»
ኮዜት ስለእናትዋ እንደሚነጋገሩ ስሜትዋ ስላነገራት ዓይንዋን
ከሴትዮዋ ላይ አላነሳችም፡፡ የሚናገሩትን አስተውላ ትሰማለች፡፡ ሆኖም ራቅ ብላ ስለነበር የተቀመጠችው አንዳንዱን እንጂ ሁሉንም አልሰማችም፡፡
ሁለቱ ሲወያዩ አብዛኞቹ ጠጪዎች ስለሰከሩ ጫጫታው ደግሞ
እየተጋጋለ ሄዶ ነበር፡፡ ሚስስ ቴናድዬ ወደ ጠጪዎች ሄደች:: ኮዜት ያንን በብትቶ የተጠቀለለ የቆርቆሮ ቢላ እንደ አሻንጉሊት ይዛ «እሽሩሩ» በማለት
ታዜማለች፡፡ ደጋግማ የምታዜመውም «እሹሩሩ እናቴ እኮ... ሞታለች፣
እሹሩሩ እናቴ እኮ ሞታለች» እያለች ነበር::
ሚስስ ቴናድዬ ስለጨቀጨቀችው እራት እንዲቀርብለት መንደገኛው
ተስማማ፡፡
«ጌታዬ ምን ይምጣልዎት?»
«ዳቦና ሻይ ካለ ይበቃል» አለ ሰውዬው::
👍9🥰1😁1
«እውነትም ይህ ሰው ለማኝ መሆን አለበት» ስትል አሰበች፡፡
ኮዜት ዜማዋን በድንገት አቆመች፡፡ ፊትዋን ስታዞር የእነአዜልማን
አሻንጉሊት ድመት ስትጫወትበት ተመለከተች:: ግራና ቀኝ አየች:: ባልና ሚስት ራቅ ብለው ስለሆነ ነገር ይጨቃጨቃሉ፡፡ ሁለቱ ልጆችም የሞቀ ጨዋታ ይዘው አቀርቅረዋል:: ድመትዋ ትጫወትበት የነበረው አሻንጉሊት
ከእርስዋ ሩቅ አይደለም:: ማንም እንደማያያት ካረጋገጠች በኋላ ቀስ ብላ አሻንጉሊቱን አምጥታ ትጫወትበት ጀመር፡፡ በእውነተኛ አሻንጉሊት ተጫውታ ስለማታውቅ አሁን በማግኘትዋ በጣም ደስ አላት::
ይህን ትርኢት መንገደኛው ሰውዬ እንጂ ማንም አላየም:: ኮዜት
ማንም ሳያያት በአሻንጉሊቱ መጫወትዋን ቀጠለች:: ከሩብ ሰዓት በኋላ ግን በጥንቃቄ የያዘችው አሻንጉሊት ታየባት፡፡ የአሻንጉሊቱ እግር ከአቀፈችበት
ቡትቶ ውጭ ስለነበርና የሚነድደው እሳት ውጋጋን ስላረፈበት ከሩቁ ታየ፡፡ በመጀመሪያ ያየችው አዜልማ ነበረች፡፡
«አየሽ፧ አየሽ!» አለቻት ለትልቅ እህትዋ፡፡
ሁለቱ ልጆች ጨዋታቸውን አቆሙ:: ኮዜት ደፍራ አሻንጉሊታቸውን
በመውሰድዋ እጅግ በጣም ተገርመው እርስ በእርስ ተፋጠጡ:: ኢፓኒን የያዘችውን ድመት እንደታቀፈች ወደ እናትዋ ሄዳ የእናትዋን ቀሚስ ሳብ አደረገች፡፡
«ምነወ ብትታዪኝ! » አለች እናትዋ:: ልጅትዋ ግን አለቀቀቻትም::
"ምንድነው የምትፈልጊው?"
«እማዬ» አለች ልጅትዋ! «እስቲ ወደዚያ ተመልከቺ!» ካለች በኋላ
ወደ ኮዜት አመለከተቻት፡፡
ኮዜት ባቀፈችው አሻንጉሊት በጣም ተመስጣ ስለነበር ስለሚዶለትባት ነገር አልሰማችም፤ አላየችም፡፡ የሚስስ ቴናድዬ ፊት በቁጣ ገነፈሉ።
ከመቅጽበት ተለዋወጠ፡፡
«ኮዜት!» ስትል ጆሮ በሚያደነቁር ድምፅ ጮኸችባት::
ኮዜት መሬት ተከፍቶ የዋጣት መሰላት፡፡ በፍርሃት ተርበደበደች::
ፊትዋን አዞረች እንጂ መልስ አልሰጠችም::
«ኮዜት» ስትል እንደገና ጮኸችባት::
አሻንጉሊቱን ከነበረበት ወስዳ በዝግታ አስቀመጠችው:: ፊትዋ ላይ የተስፋ መቁረጥ ምልክት ታየ፡፡ ከልብዋ አዘነች:: ማምሻውን ውሃ ለመቅዳት በሄደችበት ጊዜ ያየችው ጨለማና የባልዲው ክብደት እንደ ሚስስ ቴናድዬ
ቁጣ አላሳዘናትም:: እንባ ከጉንጮችዋ ላይ ኮለል ብሎ ይወርድ ጀመር፡፡አለቀሰች፤ ተንሰቀሰቀች፡፡
መንገደኛው እንግዳ ብድግ አለ፡፡
«ምን ነካዎት!» ሲል ሚስስ ቴናዲዬን ተናገራት::
«አያዩም ጌታዬ!» አለች ሚስስ ቴናድዬ ወደ ኣሻንጉሊቱ እየጠነቆለች::
«ታዲያ፧ ምንድነው እርሱ!» ሲል መለሰ፡፡
«ይህቺ ለማኝ፤ ዛሬ ደግሞ ብላ ብላ በልጆቼ መጫወቻ ትጫወት
እንዴ!»
«ይኼ ሁላ በጩኸት ለእርሱ ነው? ብትጫወትበት ምን ይሆናል?» ሲል ጠየቀ፡፡
«በቆሻሻ እጆችዋ ነው እኮ የነካችው! በእነዚያ አስቀያሚ ጣቶችዋ እኮ ነው የምታፍተለትለው!»
ኮዜት በይበልጥ ከፍ ባለ ድምፅ ተንሰቀሰቀች::
«ዝም በይ ዛሬ ይሻልሻል» ስትል ፎጮኸችባት::
ሰውዬው በቀጥታ ወደ በሩ አምርቶ በሩን ከፍቶ ወጣ፡፡ እንግዳው ስለወጣላት ደስ ብሎአት ወደ ኮዜት ሮጣ ሄዳ አንዴ በርግጫ ፤ አንዴ በጥፊ ከካቻት፡፡ ኮዜት እንደሚሟሟ ጨውና እሳት ወስጥ እንደገባ ጅማት ጭርምት ኩርምት አለች::
በሩ እንደገና ተከፈተ:: ከአሁን በፊት የተነጋገርንበትንና የሰፈሩ
ልጆች ሁሉ የሚያደንቁትንና የሚመኙትን ትልቁን አሻንጉሊት ይዞ እንግዳው ተመልሶ ገባ፡፡ ከኮዜት ፊት አስቀመጠው::
«ያውልሽ፤ የአንቺ ነው ፤ ተጫወችበት» አላት::
ኮዜት ቀደም ሲል እንዳቀረቀረች ኮቴ ሰምታ ቀና ብላ ስትመለከት
ያቺን አሻንጉሊት በማየትዋ ፀሐይ ከሰማይ ወርዶ ወደ እርስዋ የሚመጣ መሰላት፡፡ «የአንቸ ነው» የሚል ቃል በሰማች ጊዜማ አንዴ ሰውዬውን አንዴ ደግሞ አሻንጉሊቱን አየች፡፡ ከዚያም ወደ ኋላ አፈግፍጋ ላለመታየት
ከጠረጴዛው ስር ተወሸቀች::
ልቅሶዋን ከማቆም አልፋ መተንፈስዋ እስኪያጠራጥር ድረስ ዝም አለች፡፡ ሚስስ ቴናድዩና ሁለቱ ልጆችዋ እንደ ሐውልት ተገትረው ቀሩ፡፡ ጠጪዎችም ጫጫታቸውን አቁመው ፀጥ አሉ:: ቤቱ በአጠቃላይ ከመቅጽበት እርጭ አለ፡፡
ሚስስ ቴናድዬ ስለሰውዬው ማንነት ለማወቅ የነበራት ጉጉት
አገረሸባት፡፡ «ይኸ ሽማግሌ ማነው? ዱር አዳሪ ወሮበላ ይሆን? ወይስ የብዙ ሺህ ብር ጌታ?» ብላ ራስዋን ከጠየቀች በኋላ «ምናልባት ሁለቱም
ይሆናል ፧ በስርቆት ተግባር የተሰማራ ባለሀብት ሊሆን ይችላል» ስትል ደመደመች፡:
ሚስተር ቴናድዬም ከተቀመጠበት አንድ ጊዜ እንግዳውን ቀጥሉ
አሻንጉሊቱን እያየ ስለሰውዬው ያሰላስል ጀመር፡፡ «አሻንጉሊቱን ስንት ገዘቶት ይሆን» እያለ አሰበ፡፡ ወደ ሚስቱ ጠጋ ብሎ በጆሮዋ «ይኸ አሻንጉሊት እኮ ቢያንስ ሰላሣ ፍራንክ ያወጣል:: ምን ትሞኛለሽ፤ ሰውዬውን እስቲ
ጠጋ፧ ጠጋ እያልሽ አጫውቺው እንጂ» አላት፡፡
«በይ እንጂ ኮዜት» አለች በለሰለሰ ግን ማር በተለወሰ የክፉ ሴት
የጭካኔ አንደበት:: «አሻንጉሊትሽን እጅ ነስተሽ ተቀበያ!»
ኮዜት ከተወሸቀችበት ለመውጣት ሞከረች፡
«ኮዜትዬ» አለ ሚስተር ቴናድዬ በማሞካሸት እየተናገረ፡፡ «ክቡርነቱ አሻንጉሊቱን ገዛልሽ፤ ተቀበዪው:: አሻንጉሊቱ የአንቺ ነው።»
ኮዜት ኣሻንጉሊቱን በፍርሃት አየችው:: አሁንም ቢሆን ዓይንዋ እንባ እንዳቀረረ ነው:: ከደስታዋ ብዛት እንባዋ ሊፈስ ሆነ:: አሻንጉሊቱን የነካችው
እንደሆነ እንደ መብረቅ የሚጮህ መሰላት፡፡
አልተሳሳተችም፤ አሻንጉሊቱን ብትወስድ ምናልባት ሚስስ ቴናድዬ ትቆጣት ወይም ትደበድባት ይሆናል፡፡ ነገር ግን ውበቱ ስለማረካት ተሸነፈች::
በመጨረሻ ስትፈራ ስትቸር ወደ ሚስስ ቴናድዬ ፊትዋን አዙራ በጣም ዝግ ባለድምፅ ተናገረች::
«እሜቴ መውሰድ እችላለሁ?»
«ኧረ ወዲያ» አለች ሚስስ ቴናድዬ፣ «የአንቺ እኮ ነው፤ እርሳቸው ናቸው ለአንቺ የሰጡሽ፡፡»
«እውነት ነው ጌቶች? ለእኔ ነው የገዙት?» ብላ ከጠየቀች በኋላ
««በእርግጥ አሻንጉሊትዋ የኔ ናት!» ስትል ተናገረች::
የእንግዳው ዓይን እንባ አቀረረ፡፡ ቃል የተነፈሰ እንደሆነ እንባው ዱብ የሚል ስለመሰለው አቀርቅሮ ቀረ::
ኮዜት የአሻንጉሊቱን እጅ ያዘች:: ግን ኣሻንጉሊቱ እሳት በውስጡ
ያለበት ይመስል ቶሎ ብላ እጅዋን አንስታ ወደ መሬት አቀረቀረች::
ወዲያው ደግሞ ሳታውቀው በድንገት ምላስዋን ጉልጉላ ወደ ውጭ አወጣች::
ወዲያው ደግሞ ቀና በማለት አሻንጉሊቱን አፍጥጣ ካየችው በኋላ በቅጽበት አፈፍ አደረገችው፡፡
«ስምዋ ካተሪን ይሆናል»::
ልስልስ ያለው የአሻንጉሊቱ ልብስ የኮዜትን ቡትቶና ገላ ሲነካ ጊዜ
ኮዜት እንግዳ የሆነ ስሜት ተሰማት::
«እሜቴ፤ አሻንጉሊቴን ወንበር ላይ ላስቀምጣት?» ስትል ጠየቀች፡፡
«አስቀምጫት የእኔ ልጅ» ስትል ሚስስ ቴናድዬ መለሰች፡፡
ኮዜትን በቅናት ዓይን የማየት ተራ የኢፓኒንና የአዜልማ ሆነ፡፡
ኮዜት ካተሪንን ወንበር ላይ አስቀመጠቻት:: እሷ ግን ከወንበሩ
አጠገብ ወለሉ ላይ ቁጭ አለች:: ነቅነቅ ሳትል አሳብ እንደገባው ሰው ቃል ሳትናገር ለረጅም ጊዜ ተቀመጠች፡፡
«ኮዜት፧ ለምን አትጫወችም?» ሲል እንግዳው ጠየቃት፡፡
«እጫወታለሁ» ስትል መለሰችለት::
ኮዜት ዜማዋን በድንገት አቆመች፡፡ ፊትዋን ስታዞር የእነአዜልማን
አሻንጉሊት ድመት ስትጫወትበት ተመለከተች:: ግራና ቀኝ አየች:: ባልና ሚስት ራቅ ብለው ስለሆነ ነገር ይጨቃጨቃሉ፡፡ ሁለቱ ልጆችም የሞቀ ጨዋታ ይዘው አቀርቅረዋል:: ድመትዋ ትጫወትበት የነበረው አሻንጉሊት
ከእርስዋ ሩቅ አይደለም:: ማንም እንደማያያት ካረጋገጠች በኋላ ቀስ ብላ አሻንጉሊቱን አምጥታ ትጫወትበት ጀመር፡፡ በእውነተኛ አሻንጉሊት ተጫውታ ስለማታውቅ አሁን በማግኘትዋ በጣም ደስ አላት::
ይህን ትርኢት መንገደኛው ሰውዬ እንጂ ማንም አላየም:: ኮዜት
ማንም ሳያያት በአሻንጉሊቱ መጫወትዋን ቀጠለች:: ከሩብ ሰዓት በኋላ ግን በጥንቃቄ የያዘችው አሻንጉሊት ታየባት፡፡ የአሻንጉሊቱ እግር ከአቀፈችበት
ቡትቶ ውጭ ስለነበርና የሚነድደው እሳት ውጋጋን ስላረፈበት ከሩቁ ታየ፡፡ በመጀመሪያ ያየችው አዜልማ ነበረች፡፡
«አየሽ፧ አየሽ!» አለቻት ለትልቅ እህትዋ፡፡
ሁለቱ ልጆች ጨዋታቸውን አቆሙ:: ኮዜት ደፍራ አሻንጉሊታቸውን
በመውሰድዋ እጅግ በጣም ተገርመው እርስ በእርስ ተፋጠጡ:: ኢፓኒን የያዘችውን ድመት እንደታቀፈች ወደ እናትዋ ሄዳ የእናትዋን ቀሚስ ሳብ አደረገች፡፡
«ምነወ ብትታዪኝ! » አለች እናትዋ:: ልጅትዋ ግን አለቀቀቻትም::
"ምንድነው የምትፈልጊው?"
«እማዬ» አለች ልጅትዋ! «እስቲ ወደዚያ ተመልከቺ!» ካለች በኋላ
ወደ ኮዜት አመለከተቻት፡፡
ኮዜት ባቀፈችው አሻንጉሊት በጣም ተመስጣ ስለነበር ስለሚዶለትባት ነገር አልሰማችም፤ አላየችም፡፡ የሚስስ ቴናድዬ ፊት በቁጣ ገነፈሉ።
ከመቅጽበት ተለዋወጠ፡፡
«ኮዜት!» ስትል ጆሮ በሚያደነቁር ድምፅ ጮኸችባት::
ኮዜት መሬት ተከፍቶ የዋጣት መሰላት፡፡ በፍርሃት ተርበደበደች::
ፊትዋን አዞረች እንጂ መልስ አልሰጠችም::
«ኮዜት» ስትል እንደገና ጮኸችባት::
አሻንጉሊቱን ከነበረበት ወስዳ በዝግታ አስቀመጠችው:: ፊትዋ ላይ የተስፋ መቁረጥ ምልክት ታየ፡፡ ከልብዋ አዘነች:: ማምሻውን ውሃ ለመቅዳት በሄደችበት ጊዜ ያየችው ጨለማና የባልዲው ክብደት እንደ ሚስስ ቴናድዬ
ቁጣ አላሳዘናትም:: እንባ ከጉንጮችዋ ላይ ኮለል ብሎ ይወርድ ጀመር፡፡አለቀሰች፤ ተንሰቀሰቀች፡፡
መንገደኛው እንግዳ ብድግ አለ፡፡
«ምን ነካዎት!» ሲል ሚስስ ቴናዲዬን ተናገራት::
«አያዩም ጌታዬ!» አለች ሚስስ ቴናድዬ ወደ ኣሻንጉሊቱ እየጠነቆለች::
«ታዲያ፧ ምንድነው እርሱ!» ሲል መለሰ፡፡
«ይህቺ ለማኝ፤ ዛሬ ደግሞ ብላ ብላ በልጆቼ መጫወቻ ትጫወት
እንዴ!»
«ይኼ ሁላ በጩኸት ለእርሱ ነው? ብትጫወትበት ምን ይሆናል?» ሲል ጠየቀ፡፡
«በቆሻሻ እጆችዋ ነው እኮ የነካችው! በእነዚያ አስቀያሚ ጣቶችዋ እኮ ነው የምታፍተለትለው!»
ኮዜት በይበልጥ ከፍ ባለ ድምፅ ተንሰቀሰቀች::
«ዝም በይ ዛሬ ይሻልሻል» ስትል ፎጮኸችባት::
ሰውዬው በቀጥታ ወደ በሩ አምርቶ በሩን ከፍቶ ወጣ፡፡ እንግዳው ስለወጣላት ደስ ብሎአት ወደ ኮዜት ሮጣ ሄዳ አንዴ በርግጫ ፤ አንዴ በጥፊ ከካቻት፡፡ ኮዜት እንደሚሟሟ ጨውና እሳት ወስጥ እንደገባ ጅማት ጭርምት ኩርምት አለች::
በሩ እንደገና ተከፈተ:: ከአሁን በፊት የተነጋገርንበትንና የሰፈሩ
ልጆች ሁሉ የሚያደንቁትንና የሚመኙትን ትልቁን አሻንጉሊት ይዞ እንግዳው ተመልሶ ገባ፡፡ ከኮዜት ፊት አስቀመጠው::
«ያውልሽ፤ የአንቺ ነው ፤ ተጫወችበት» አላት::
ኮዜት ቀደም ሲል እንዳቀረቀረች ኮቴ ሰምታ ቀና ብላ ስትመለከት
ያቺን አሻንጉሊት በማየትዋ ፀሐይ ከሰማይ ወርዶ ወደ እርስዋ የሚመጣ መሰላት፡፡ «የአንቸ ነው» የሚል ቃል በሰማች ጊዜማ አንዴ ሰውዬውን አንዴ ደግሞ አሻንጉሊቱን አየች፡፡ ከዚያም ወደ ኋላ አፈግፍጋ ላለመታየት
ከጠረጴዛው ስር ተወሸቀች::
ልቅሶዋን ከማቆም አልፋ መተንፈስዋ እስኪያጠራጥር ድረስ ዝም አለች፡፡ ሚስስ ቴናድዩና ሁለቱ ልጆችዋ እንደ ሐውልት ተገትረው ቀሩ፡፡ ጠጪዎችም ጫጫታቸውን አቁመው ፀጥ አሉ:: ቤቱ በአጠቃላይ ከመቅጽበት እርጭ አለ፡፡
ሚስስ ቴናድዬ ስለሰውዬው ማንነት ለማወቅ የነበራት ጉጉት
አገረሸባት፡፡ «ይኸ ሽማግሌ ማነው? ዱር አዳሪ ወሮበላ ይሆን? ወይስ የብዙ ሺህ ብር ጌታ?» ብላ ራስዋን ከጠየቀች በኋላ «ምናልባት ሁለቱም
ይሆናል ፧ በስርቆት ተግባር የተሰማራ ባለሀብት ሊሆን ይችላል» ስትል ደመደመች፡:
ሚስተር ቴናድዬም ከተቀመጠበት አንድ ጊዜ እንግዳውን ቀጥሉ
አሻንጉሊቱን እያየ ስለሰውዬው ያሰላስል ጀመር፡፡ «አሻንጉሊቱን ስንት ገዘቶት ይሆን» እያለ አሰበ፡፡ ወደ ሚስቱ ጠጋ ብሎ በጆሮዋ «ይኸ አሻንጉሊት እኮ ቢያንስ ሰላሣ ፍራንክ ያወጣል:: ምን ትሞኛለሽ፤ ሰውዬውን እስቲ
ጠጋ፧ ጠጋ እያልሽ አጫውቺው እንጂ» አላት፡፡
«በይ እንጂ ኮዜት» አለች በለሰለሰ ግን ማር በተለወሰ የክፉ ሴት
የጭካኔ አንደበት:: «አሻንጉሊትሽን እጅ ነስተሽ ተቀበያ!»
ኮዜት ከተወሸቀችበት ለመውጣት ሞከረች፡
«ኮዜትዬ» አለ ሚስተር ቴናድዬ በማሞካሸት እየተናገረ፡፡ «ክቡርነቱ አሻንጉሊቱን ገዛልሽ፤ ተቀበዪው:: አሻንጉሊቱ የአንቺ ነው።»
ኮዜት ኣሻንጉሊቱን በፍርሃት አየችው:: አሁንም ቢሆን ዓይንዋ እንባ እንዳቀረረ ነው:: ከደስታዋ ብዛት እንባዋ ሊፈስ ሆነ:: አሻንጉሊቱን የነካችው
እንደሆነ እንደ መብረቅ የሚጮህ መሰላት፡፡
አልተሳሳተችም፤ አሻንጉሊቱን ብትወስድ ምናልባት ሚስስ ቴናድዬ ትቆጣት ወይም ትደበድባት ይሆናል፡፡ ነገር ግን ውበቱ ስለማረካት ተሸነፈች::
በመጨረሻ ስትፈራ ስትቸር ወደ ሚስስ ቴናድዬ ፊትዋን አዙራ በጣም ዝግ ባለድምፅ ተናገረች::
«እሜቴ መውሰድ እችላለሁ?»
«ኧረ ወዲያ» አለች ሚስስ ቴናድዬ፣ «የአንቺ እኮ ነው፤ እርሳቸው ናቸው ለአንቺ የሰጡሽ፡፡»
«እውነት ነው ጌቶች? ለእኔ ነው የገዙት?» ብላ ከጠየቀች በኋላ
««በእርግጥ አሻንጉሊትዋ የኔ ናት!» ስትል ተናገረች::
የእንግዳው ዓይን እንባ አቀረረ፡፡ ቃል የተነፈሰ እንደሆነ እንባው ዱብ የሚል ስለመሰለው አቀርቅሮ ቀረ::
ኮዜት የአሻንጉሊቱን እጅ ያዘች:: ግን ኣሻንጉሊቱ እሳት በውስጡ
ያለበት ይመስል ቶሎ ብላ እጅዋን አንስታ ወደ መሬት አቀረቀረች::
ወዲያው ደግሞ ሳታውቀው በድንገት ምላስዋን ጉልጉላ ወደ ውጭ አወጣች::
ወዲያው ደግሞ ቀና በማለት አሻንጉሊቱን አፍጥጣ ካየችው በኋላ በቅጽበት አፈፍ አደረገችው፡፡
«ስምዋ ካተሪን ይሆናል»::
ልስልስ ያለው የአሻንጉሊቱ ልብስ የኮዜትን ቡትቶና ገላ ሲነካ ጊዜ
ኮዜት እንግዳ የሆነ ስሜት ተሰማት::
«እሜቴ፤ አሻንጉሊቴን ወንበር ላይ ላስቀምጣት?» ስትል ጠየቀች፡፡
«አስቀምጫት የእኔ ልጅ» ስትል ሚስስ ቴናድዬ መለሰች፡፡
ኮዜትን በቅናት ዓይን የማየት ተራ የኢፓኒንና የአዜልማ ሆነ፡፡
ኮዜት ካተሪንን ወንበር ላይ አስቀመጠቻት:: እሷ ግን ከወንበሩ
አጠገብ ወለሉ ላይ ቁጭ አለች:: ነቅነቅ ሳትል አሳብ እንደገባው ሰው ቃል ሳትናገር ለረጅም ጊዜ ተቀመጠች፡፡
«ኮዜት፧ ለምን አትጫወችም?» ሲል እንግዳው ጠየቃት፡፡
«እጫወታለሁ» ስትል መለሰችለት::
👍14
ይህ አድራሻውና ከየት እንደመጣ የማይታወቀውን እንግዳ ለኮዚት
ከፈጣሪ የተላከ በመሆኑ እጅግ ስታፈቅረው ለሚስስ ቴናድዬ ግን በዓለም ላይ ካለ ፍጡር ሁሉ የሚጠላ ነው:: ሴትዮዋ ስሜትዋን አምቃ ከመያዝ በስተቀር ሌላ ምርጫ አልነበራትም:: ጥላቻዋ ግን ለመሸከምና ለመዋጥ
ከምትችለው በላይ ነበር፡፡ ልጆችዋ እንዲተኙ አዘዘቻቸው:: ኮዜትም እንድትተኛ የእንግዳውን ፈቃድ ጠየቀች::
«ዛሬ በጣም ስትደክም ስለዋለች ብትተኛ ይሻላል» አለች በእናትነት
አንደበት፡፡ ኮዜት ካተሪንን ታቅፋ ወደ መኝታዋ ሄደች::
ከዚያ በኋላ ሰዓቱ ነጉደ ! እኩለ ሌሊት አለፈ፡፡ ጠጪዎች ወደ
የቤታቸው ለመሄድ ከሆቴሉ ወጡ፡፡ በሩ ተዘጋ። ቤቱ እርጭ አለ፡፡
የምድጃው እሳት ጠፋ፡፡ እንግዳው ግን ከመቀመጫው አልተነሳም:: ኩርምት ብሎ እንደተቀመጠ ቀረ፡፡ አገጩን የሚያስደግፍበት ክርኑን እየቆየ ፡ እየቆየ ይቀያይራል፡፡ በተለይ ኮዜት ከሄደች ጀምሮ እንድ ቃል ከአፉ አልወጣም::
ሚስተር ቴናድዩ በኃይል ከሳለ በኋላ አክታውን ተፋ፡፡ መሐረሱን
አውጥቶ ንፍጡን ተናፈጠ፡፡ ሊነቃነቅ የተቀመጠበት ወንበር ተንቋቋ፡፡
እንግዳው ሰው ግን ድምፅ ሰማሁ ብሉ አንገቱን ኣላቀናም ወይም ፊቱን አላዞረም፡፡ «ይህ ሰው እንደተቀመጠ እንቅልፍ ይዞት ሄደ እንዴ!» ሲል ሚስተር ቴናድዬ አሰበ፡፡ ዞር ብሉ ሲያየው እንቅልፍ አልወሰደውም::
ጭልጥ አድርጎ ከወሰደው አሳብ የሚመልሰው ነገር አልተገኘም:: በመጨረሻ ሚስተር ቴናድዬ ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ ወደ እንግዳው አመራ፡፡
«ጌታው አልደከመህም ! አትተኛም?» ሲል ጠየቀው::
«አቤት! ልክ ነህ! ብተኛ ይሻላል፤ የምተኛበት ሥፍራ ወዴት
ነው?» ሲል ጠየቀ፡፡
«እኔ አሳይሃለሁ» አለ ሚስተር ቴናድዬ::
እንግዳው እቃውን ይዞ ተከተለው:: ወደ አንድ ክፍል ወሰደው::
ጥሩ ኣልጋ ወዳለበትና እጅግ ወደ አማረ ክፍል ነበር የወሰደው::
«ምንድነው ይኼ?» ሲል እንግዳው ጠየቀ፡፡
«ታላላቅ ሰዎች ሲመጡ የሚያርፉበትና ካሉን ክፍሎች ሁሉ የላቀ ክፍል ነው:: እኔና ባለቤቴ የምናድርበት ክፍል ብቻ ነው ይህን የሚስተካክል፡፡
ክፍሉ በዓመት ሦስት ወይም አራት ሌሊት ቢከራይ ነው» አለ ሚስተር ቴናድዬ::
«ከዚህ ያነሰ ክፍል ቀርቶ በረት እንኳን ብተኛ ደንታ አልነበረኝም?»
ሲል እንግዳው በድፍረት ተናገረ፡፡
ሚስተር ቴናድዬ ባገኘው መልስ ተገርሞ ምንም ነገር እንዳልሰማ
ሰው ዝም አለ፡፡ ሁለት ሻማዎችን አበራ:: ክፍሉ ውስጥ የእሳት ማንደጃ ስለነበር ክብሪት ለኩሶ ከምድጃው ላይ የነበረውን እንጨት አያያዝለት::
እንግዳው ይህ ሁሉ ሲሆን ፊቱን ወደ መስኮት አዞሮ ስለነበር ምንም
አላየም: በመጨረሻ ፊቱን ቢያዞር ሰውዬው ሄዷል:: «ደህና እደር ማለቱ እንኳን መዳፈር ይሆንብኛል ብሎ አስቦ ነው ዝም ብለ ወጥቶ የሄደው
ጠዋት ግን በተቻለ እንግዳውን ለመቦጥቦጥ አቅዷል፡፡....
💫ይቀጥላል💫
ከፈጣሪ የተላከ በመሆኑ እጅግ ስታፈቅረው ለሚስስ ቴናድዬ ግን በዓለም ላይ ካለ ፍጡር ሁሉ የሚጠላ ነው:: ሴትዮዋ ስሜትዋን አምቃ ከመያዝ በስተቀር ሌላ ምርጫ አልነበራትም:: ጥላቻዋ ግን ለመሸከምና ለመዋጥ
ከምትችለው በላይ ነበር፡፡ ልጆችዋ እንዲተኙ አዘዘቻቸው:: ኮዜትም እንድትተኛ የእንግዳውን ፈቃድ ጠየቀች::
«ዛሬ በጣም ስትደክም ስለዋለች ብትተኛ ይሻላል» አለች በእናትነት
አንደበት፡፡ ኮዜት ካተሪንን ታቅፋ ወደ መኝታዋ ሄደች::
ከዚያ በኋላ ሰዓቱ ነጉደ ! እኩለ ሌሊት አለፈ፡፡ ጠጪዎች ወደ
የቤታቸው ለመሄድ ከሆቴሉ ወጡ፡፡ በሩ ተዘጋ። ቤቱ እርጭ አለ፡፡
የምድጃው እሳት ጠፋ፡፡ እንግዳው ግን ከመቀመጫው አልተነሳም:: ኩርምት ብሎ እንደተቀመጠ ቀረ፡፡ አገጩን የሚያስደግፍበት ክርኑን እየቆየ ፡ እየቆየ ይቀያይራል፡፡ በተለይ ኮዜት ከሄደች ጀምሮ እንድ ቃል ከአፉ አልወጣም::
ሚስተር ቴናድዩ በኃይል ከሳለ በኋላ አክታውን ተፋ፡፡ መሐረሱን
አውጥቶ ንፍጡን ተናፈጠ፡፡ ሊነቃነቅ የተቀመጠበት ወንበር ተንቋቋ፡፡
እንግዳው ሰው ግን ድምፅ ሰማሁ ብሉ አንገቱን ኣላቀናም ወይም ፊቱን አላዞረም፡፡ «ይህ ሰው እንደተቀመጠ እንቅልፍ ይዞት ሄደ እንዴ!» ሲል ሚስተር ቴናድዬ አሰበ፡፡ ዞር ብሉ ሲያየው እንቅልፍ አልወሰደውም::
ጭልጥ አድርጎ ከወሰደው አሳብ የሚመልሰው ነገር አልተገኘም:: በመጨረሻ ሚስተር ቴናድዬ ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ ወደ እንግዳው አመራ፡፡
«ጌታው አልደከመህም ! አትተኛም?» ሲል ጠየቀው::
«አቤት! ልክ ነህ! ብተኛ ይሻላል፤ የምተኛበት ሥፍራ ወዴት
ነው?» ሲል ጠየቀ፡፡
«እኔ አሳይሃለሁ» አለ ሚስተር ቴናድዬ::
እንግዳው እቃውን ይዞ ተከተለው:: ወደ አንድ ክፍል ወሰደው::
ጥሩ ኣልጋ ወዳለበትና እጅግ ወደ አማረ ክፍል ነበር የወሰደው::
«ምንድነው ይኼ?» ሲል እንግዳው ጠየቀ፡፡
«ታላላቅ ሰዎች ሲመጡ የሚያርፉበትና ካሉን ክፍሎች ሁሉ የላቀ ክፍል ነው:: እኔና ባለቤቴ የምናድርበት ክፍል ብቻ ነው ይህን የሚስተካክል፡፡
ክፍሉ በዓመት ሦስት ወይም አራት ሌሊት ቢከራይ ነው» አለ ሚስተር ቴናድዬ::
«ከዚህ ያነሰ ክፍል ቀርቶ በረት እንኳን ብተኛ ደንታ አልነበረኝም?»
ሲል እንግዳው በድፍረት ተናገረ፡፡
ሚስተር ቴናድዬ ባገኘው መልስ ተገርሞ ምንም ነገር እንዳልሰማ
ሰው ዝም አለ፡፡ ሁለት ሻማዎችን አበራ:: ክፍሉ ውስጥ የእሳት ማንደጃ ስለነበር ክብሪት ለኩሶ ከምድጃው ላይ የነበረውን እንጨት አያያዝለት::
እንግዳው ይህ ሁሉ ሲሆን ፊቱን ወደ መስኮት አዞሮ ስለነበር ምንም
አላየም: በመጨረሻ ፊቱን ቢያዞር ሰውዬው ሄዷል:: «ደህና እደር ማለቱ እንኳን መዳፈር ይሆንብኛል ብሎ አስቦ ነው ዝም ብለ ወጥቶ የሄደው
ጠዋት ግን በተቻለ እንግዳውን ለመቦጥቦጥ አቅዷል፡፡....
💫ይቀጥላል💫
👍22❤2😁2
#አንቺዬ... ...
ይዤሽ በወጣሁኝ ፣ በዚህ ድቅድቅ ምሽት
"ባሕር ያሞራል”፣ አትበይ ከኔ ልብ ሽሽት።
የባሕር ዳር ውበት ፣ በስሜትሽ ዐይተሽ
ጨረር አታድንቂ ፤ ጨረቃን ረስተሽ፤
ዕዪው... ልብ ብለሽ!
ባሕር ለጨረቃ ፣ ደረቱን ገልብጦ፤
የጨረቃ ጨረር፣ በባሕር ተውጦ፤
ሲግባቡ እያየሽ፣
አንቺ ግን ሔዋኔ
ብርሃን ፍላጋ ፣ጨለማ ላይ ቆየሽ።
ባሕር ምን ቢሰፋ ፣ጨረቃ ሞላችው
ጨረቃስ ብትሞቅ ፣ አላደረቀችው።
የመዋዋስ ፍቅር፣ከልባቸው ጠፍቶ
ሲሞላሉ ዐየሽ ፣ኀይሏቸው ሰፍቶ።
ተቃርኖ ተመልከች!
ጨረቃ ወላድ ናት፣ እናት ብርሃን፤
ባሕር ጨለማ ነው፤ የብልጭታ መሀን።
ተቃርኖ ተመልከች!
ባሕር ሕይወት አለው፤ ከሰው የረቀቀ፤
ጨረቃ ግን በድን ፣ ከሕይወት የራቀ።
የዋጡትን ዐየሽ...
የሌላትን ሕይወት በብርሃን ቀዘፋ
ጨረቃን ተመልከች ፣ ከባሕሩ ገዝፋ።
የዋጡትን ዐየሽ...
ሕይወትን ቢቀዝፍ ፤ ጨለማን ተዋርሶ፣
ዕድሜ ለጨረቃ...
ባሕሩን ተመልከች ፣ እስከሰማይ ደርሶ፡፡
ያዋጡትን ዐየሽ
ሕይወት ከጨለማ ፣ ጨለማ ከሕይወት፣
በድን ከብርሃን ፣ ብርሃን ከበደን
ሲሰጣጡ ጊዜ
ትንሿ ጨረቃ ፣ ባሕር ስትከድን።
ይዤሽ የወጣሁት ፣ በዚህ ድቅድቅ ሞሽት
ባሕር ያምራል አትበይ ፤ከኔ ልብ ሽሽት።
ጨረቃና ባሕር ፣ሲግባቡ ያስቃል፤
ያአዳሜ ና ሔዋን ፣ፍቅሩ በቃል ያልቃል።
ያዋጡትን ዐየሽ!
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
ይዤሽ በወጣሁኝ ፣ በዚህ ድቅድቅ ምሽት
"ባሕር ያሞራል”፣ አትበይ ከኔ ልብ ሽሽት።
የባሕር ዳር ውበት ፣ በስሜትሽ ዐይተሽ
ጨረር አታድንቂ ፤ ጨረቃን ረስተሽ፤
ዕዪው... ልብ ብለሽ!
ባሕር ለጨረቃ ፣ ደረቱን ገልብጦ፤
የጨረቃ ጨረር፣ በባሕር ተውጦ፤
ሲግባቡ እያየሽ፣
አንቺ ግን ሔዋኔ
ብርሃን ፍላጋ ፣ጨለማ ላይ ቆየሽ።
ባሕር ምን ቢሰፋ ፣ጨረቃ ሞላችው
ጨረቃስ ብትሞቅ ፣ አላደረቀችው።
የመዋዋስ ፍቅር፣ከልባቸው ጠፍቶ
ሲሞላሉ ዐየሽ ፣ኀይሏቸው ሰፍቶ።
ተቃርኖ ተመልከች!
ጨረቃ ወላድ ናት፣ እናት ብርሃን፤
ባሕር ጨለማ ነው፤ የብልጭታ መሀን።
ተቃርኖ ተመልከች!
ባሕር ሕይወት አለው፤ ከሰው የረቀቀ፤
ጨረቃ ግን በድን ፣ ከሕይወት የራቀ።
የዋጡትን ዐየሽ...
የሌላትን ሕይወት በብርሃን ቀዘፋ
ጨረቃን ተመልከች ፣ ከባሕሩ ገዝፋ።
የዋጡትን ዐየሽ...
ሕይወትን ቢቀዝፍ ፤ ጨለማን ተዋርሶ፣
ዕድሜ ለጨረቃ...
ባሕሩን ተመልከች ፣ እስከሰማይ ደርሶ፡፡
ያዋጡትን ዐየሽ
ሕይወት ከጨለማ ፣ ጨለማ ከሕይወት፣
በድን ከብርሃን ፣ ብርሃን ከበደን
ሲሰጣጡ ጊዜ
ትንሿ ጨረቃ ፣ ባሕር ስትከድን።
ይዤሽ የወጣሁት ፣ በዚህ ድቅድቅ ሞሽት
ባሕር ያምራል አትበይ ፤ከኔ ልብ ሽሽት።
ጨረቃና ባሕር ፣ሲግባቡ ያስቃል፤
ያአዳሜ ና ሔዋን ፣ፍቅሩ በቃል ያልቃል።
ያዋጡትን ዐየሽ!
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
👍16❤6
#ዝግመተ_ለውጥ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...እንዲሁ ስለመምሬ እና ለትዳር ስላሰቡልኝ ልጅ እያሰብኩ የያዝኩትን ጋዜጣ መቃኘት ጀመርኩ፡፡.
በደማቅ ጥቁር ቀለም፣ “በማኅበር ተደራጅተው ጫት የሚያመርቱ አርሶ አደሮች ኑሯችን
ተለውጧል አሉ...” ይላል፡፡
ወረድ ብሎ፣ “አንዳንድ የማኅበሩ አባላት “ጫት በመሸጥ አይሱዙ መኪና ገዝተናል፣ ልጆቻችንንም
ከተማ ልከን እያስተማርን ነው ሲሉ ገልፀዋል” ከጽሑፉ ስር አይሱዙ መኪና ተደግፈው ፎቶ
የተነሱ አርሶ እደር ምስል ይታያል፡፡
ወረድ ብሎ ሌላ አርዕስት፣
አንድ አይሱዙ መኪና ሃያ ሜትር ጥልቀት ያለው ገደል ውስጥ ገብቶ ከላይ ጭኗቸው የነበሩ
ሰባት ሰዎች ሞቱ፡፡ ከሟቾቹ አራቱ ከገጠር ከተማ እየተመላለሱ የሚማሩ ተማሪዎች ሲሆኑ
ፖሊስ የአደጋው መንስዔ ሹፌሩ ጫት እየቃመ ማሽከርከሩ ነው ብሏል !"
ጋዜጣውን እጥፌ ሰፈራችንን ማየት ጀመርኩ፡፡ ቅድስት ቀይ የእራት ልብስ ለብሳ እቃ ታጥባለች፧እያንጎራጎረች፣ “በሰባራ ፎሌ ውሀ አያጠለቅም" አይ ቅድስት ! እንደኛ ሰፈር ሴት የባከነበት መንደር ያለ አይመስለኝም፡፡ ቆንጆ ናት 'ሞዴል' የመሆን ፅኑ ፍላጎት ነበራት፡፡ እንደውም የሰፈር ልጆች ሲፎግሯት፣ “ውበት ውጪያዊና ውስጣዊ ነው' ሲሉ ሰምታ ውስጣዊ ውበቷን ለማየት
እልትራሳውንድ ተነሳች” ይሏታል፡፡ ሰታንጎራጉር እየሰማኋት የድምጿ ማማር ተገረምኩ፤
“ወይ ይህቺ አገር ዘፋኞቿ በየማጀቱ እቃ እያጠቡ እቃ አጣቢዎቿ በየአደባባዩ እንዝፈን እያሉ ያደነቁሩናል" አልኩ ለራሴ፡፡ የቄሳርን ለእግዜር፡ የእግዜርን ለእግዚሃር፡፡
የመንደራችን የአንድ እሁድ ውሎ ከሞላ ጎደል እንደሚከተለው ነው:: ከጧቱ 12፡00 ሰዓት
አልማዝ የምትባለው ጎረቤታችን በሯ ላይ ስለተጣለው ድግምት ታማርራለች፣ ትራገማለች፡
ጠበል ታርከፈክፋለች፡፡ ድግምት በመጣል የሚጠረጠሩ ጎረቤቶቿን ታሸሙራለች፣ “እችኑ ኑሮ
ብለዋት...” እያለች፣ ብዙ ጊዜ የሞተ እይጥ ነው በሯ ላይ ተጥሎ የሚገኘው:
ከ 12፡30 እስከ ጧቱ 2፡00 ሰዓት እማማ ዘብይደሩ ጭንቅሎ የተባለውን የልጅ ልጃቸውን
ይረግማሉ፣ ይሳደባሉ፣ ይውገራሉ፡፡ አንዳንዴ ወገራው ሲበዛ ገላጋዮች ይገባሉ፡፡ “ባጭር ቅር….ይሉትና ሲታመም ሆስፒታል ለሆስፒታል አዝለውት ይዞራሉ፡፡
ከሁለት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት የመንደሩ ልጆች እኔ ቤት ፊት ለፊት ያለች (ሰርቪስ ቤት እንኳን
የማታቆም) ቢጢቃ ሜዳ ላይ ኳስ ይራገጣሉ፡፡ የሚያስነሱት አቧራ ልጆቹን ስለሚሸፍናቸው
እንደ ህልም ነው ብዥ ብለው የሚታዩት፡፡
ከሚጫወቱት ልጆች መሃል ጭንቅሎ (የእማማ ዘብይደሩ የልጅ ልጅ)፤ ሃይለሚካኤል 'አረቡ'
(የእማማ የውብዳር የልጅ ልጅ)፣ ሙስጠፋ (የእማማ ዘሃራ የልጅ ልጅ)፣ ሲቲና ወንዳወንድ ሰለሆነች 'ከቤ' ይሏታል (የነማማ ትርሃስ የልጅ ልጅ ናት)፤ ከላይ ከተዘረዘረው የዘር ሃረግ
እንደሚታየው መንደራችን አንድ እናት' የሚባል ትውልድ ገድፏል፣ አባት የሚባል ሃረግ ዘሏል
ሕፃናቱ ከአያቶቻቸው ጋር ነው ያደጉት፡፡ ያውም አቅም ከሌላቸው ደሃና እቅመ ደካሚ ባልቴት
አያቶቻቸው ጋር! እናቶቻቸው የት ሄዱ? አባቶቻቸውን ምን በላቸው?' ቢባል መልሱ ከሁለት
ጉዳዮች አያልፍም፡፡ እንድም ወልደው ለእናቶቻቸው እየሰጡ አረብ እገር ሄደዋል፡ አልያን
በኤችአይቪ አልቀዋል፡፡ የመንደራችን እውነታ ነው ይሄ !! ደግሞ ሕፃናቱ የተመካከሩ ይመስል በየምክንያቱ ሲጣሱና ሲነታረኩ የሁሉም መሃላ አንድ ዓይነት፣ እናቴ ትሙት !” የሚል ነው፡፡
ልክ ከአራት ሰዓት እስከ አምስት ሰዓት፣ ሁላቱ የመንደራችን እንጀራ ሻጮች ሙሉና ዝናሽ. ዱላ ቀረሽ ስድድብ ይጀምራሉ፡፡ በደንበኛ መቀማማት ነው የሚጣሱት፣
“ለማያውቅሽ ታጠኚ..ደግሞ ሙያ እንዳለው ሰው:: ማየት የተሳነው እንጀራ እየጠፈጠፍሽ.
እኩል ታወሪያለሽ…"
“ኤጅ እባከሽ…እኔ ሙሉ በወፍጮ ቤት ጥራጊ አይደለም ደንበኞቼን የማስተናግደው፣ ጥርት
ባለ ጤፍ ጥር…ት”
“ሂሂሂሂሂ መጣፈጡ ቀርቶ እጄን በሰቀቀኝ አሉ እትዬ አሰለፍ፣ ጥራቱ ቀርቶብሽ ቡሃቃሽን
በወር እንዴ እንኳን ባጠብሽው:: ሰዉን ሁሉ በሆድ ቁርጠት ጨረሽው” ትላለች ዝናሽ። የሙሉ
ደንበኛ ስለሆንኩ በዚህ ኣባባሏ ሆዴ ይጮሃል፣ ..ኡ... ወር ሙሉ የማይታጠብ ቡሃቓ እቺ
ስድድብ ደንበኛን ለማስከዳት ወሳኝ የቃላት ጦርነታቸው ናት፡፡
ልክ አምስት ሰዓት ሲሆን እማማ መጣፈጥና ስንቅነሽ ቡና ይጠራራሉ፡፡ ወደ ስድስት ሰዓት
ጀሚላ የቅንድቧን ኩል ጆሮና ጆሯዋ ጥግ ድረስ ተኩሳ በስልኳ እያወራች ወደላይ ትጣደፋለት፡
ሃቢቢ መጣሁ ወጥቻለሁ” እያለች፡፡ ኣፍንጫ የሚሰነፍጥ ሽቶዋ መንደሩን ያውደዋል፡፡ ጀሚላ ስታልፍ ጥርኝ ያለፈች ነው የሚመስለው:: የታከከችው ነገር ሁሉ ሽቶ ሽቶ፣ መቼም ሃቢቢዩ
የአፍንጫ መሸፈኛ ማስካ ያደረገ ሰው መሆን አለበት፡፡
ይሄን ሁሉ ሳይ ይከፋኛል። ብቸኝነት ይጫጫነኛል፡፡ ከወንዙ ተገንጥሎ ኩሬ ውስጥ እንደተኳታሪ ውሃ እዛው የምሻግት አልያም የተቀመጥኩበት በትነት የማልቅ ነገር መስሎ ነው የሚሰማኝ
ይሄን…የተረገመ እሁድ ወደዛ አልቆ ሥራዩ በገባሁ ! ለነገሩ ከእሁድ ይሻላል ብዬ እንጂ ሥራዬም ሠልችቶኛል፡፡ የባንክ ሠራተኛ ነኝ፡፡ ብዙ ሰዎች የባንክ ሠራተኛ መሆኔን እንደትልቅ እና አስደሳች ሥራ እድርገው ሲያወሩ ይገርመኛል፡፡ ለእኔ የባንክ ሥራ በምድር ላይ ካሉ አስከፊ ሥራዎች
ሁሉ አስከፊው ይመስለኛል፡፡ እንደውም ለሰው ሳይሆን ለሮቦቶች የሚስማማ ሥራ ቢኖር የባንክ ሥራ ነው እያልኩ አስባለሁ፡፡
አንድ አይነት ቅርፅ ያላቸው ብር ዮሚባሉ መርገምቶችን መቁጠር፡፡ አራት ዓመት ሙሉ
ቆጠርኳቸው..ኤጭ ድፍን አገር የሚራኮትለት ብር ለእኔ አንዳች ቆሻሻ ነገር መስሎ ነው
የሚታየኝ፡፡ ብር ይሸታል፡፡ ካላመናችሁ ወደ ኣፍንጫችሁ አስጠጉና ሞክሩት፡፡ እንደ ብር
መጥፎ ሽታ ያለው ነገር ምን አለ ? ለነገሩ የዘንድሮ ብር ላሸትተውም ብትሉ አፍንጫችሁ ላይ
ላይደርሰ ያልቃል ሰላቢ ነገር ነው::
ምስላቸው ብር ኖት ላይ ያሉት ሰዎች ከመኖር ብዛት የቢሮ ባልደረባ መስለውኛል፡፡ ደግሞ
አልወዳቸውም፡፡ ለምሳሌ አንድ ብር ኖት ላይ ምስሉ ያላውን ሰው መንገድ ላይ ባገኘው ገላምምጬው የማልፍ ይመስለኛል፡፡ አስር ብር ላይ ያለችው ሴትማ ስታበሳጨኝ፤
የሆነች ነገረኛ ነገር፡፡ በደንብ አይታችኋታል? ስፌት የምትሰፋ ትመስላለት እንጂ ጆሮዋን አቁማ
ነገር የምትሰማ እኮ ነው የምትመስለው፡፡ ደግሞ ፊቷ ላይ የአሽሙር ፈገግታ አለ፡፡ ከሁሉም
ከሁሉም የሚያበሳጨኝ ነገር ደግሞ ከንፈሯ ! የከንፈሯ ማማር የሰብለን ከንፈር እኮ ነው
የሚመስለው !! ከነስፌቷ እጎኗ ላለው አንበሳ ነበር መስጠት !!
ባንክ ቤት ስትሰሩ ስጋችሁ በሱፍ ተጀቡኖ ወሩ መጨረሻ ላይ የሱፍ ቆሎ መግዣ እንኳን የማይተርፋችሁ መናጢ ደሃ መሆናችሁን ብዙ ሰው አይረዳም፡፡ ቁጥርና ስጋት ባንድ ላይ
የሚኖሩት ባንክ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ብር ስትቆጥሩ በስጋት ነው:: አንዱን የብር ኖት ሌላ የተደራረበ እየመሰላችሁ በፍትጊያ ፍዳውን ታበሱታላችሁ፡፡ በዛ ላይ ሰው ለብር ያለውን ሟችነት፣ ስግብግብነት፣ ደግነትም ጭምር ትታዘባላችሁ፡፡
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...እንዲሁ ስለመምሬ እና ለትዳር ስላሰቡልኝ ልጅ እያሰብኩ የያዝኩትን ጋዜጣ መቃኘት ጀመርኩ፡፡.
በደማቅ ጥቁር ቀለም፣ “በማኅበር ተደራጅተው ጫት የሚያመርቱ አርሶ አደሮች ኑሯችን
ተለውጧል አሉ...” ይላል፡፡
ወረድ ብሎ፣ “አንዳንድ የማኅበሩ አባላት “ጫት በመሸጥ አይሱዙ መኪና ገዝተናል፣ ልጆቻችንንም
ከተማ ልከን እያስተማርን ነው ሲሉ ገልፀዋል” ከጽሑፉ ስር አይሱዙ መኪና ተደግፈው ፎቶ
የተነሱ አርሶ እደር ምስል ይታያል፡፡
ወረድ ብሎ ሌላ አርዕስት፣
አንድ አይሱዙ መኪና ሃያ ሜትር ጥልቀት ያለው ገደል ውስጥ ገብቶ ከላይ ጭኗቸው የነበሩ
ሰባት ሰዎች ሞቱ፡፡ ከሟቾቹ አራቱ ከገጠር ከተማ እየተመላለሱ የሚማሩ ተማሪዎች ሲሆኑ
ፖሊስ የአደጋው መንስዔ ሹፌሩ ጫት እየቃመ ማሽከርከሩ ነው ብሏል !"
ጋዜጣውን እጥፌ ሰፈራችንን ማየት ጀመርኩ፡፡ ቅድስት ቀይ የእራት ልብስ ለብሳ እቃ ታጥባለች፧እያንጎራጎረች፣ “በሰባራ ፎሌ ውሀ አያጠለቅም" አይ ቅድስት ! እንደኛ ሰፈር ሴት የባከነበት መንደር ያለ አይመስለኝም፡፡ ቆንጆ ናት 'ሞዴል' የመሆን ፅኑ ፍላጎት ነበራት፡፡ እንደውም የሰፈር ልጆች ሲፎግሯት፣ “ውበት ውጪያዊና ውስጣዊ ነው' ሲሉ ሰምታ ውስጣዊ ውበቷን ለማየት
እልትራሳውንድ ተነሳች” ይሏታል፡፡ ሰታንጎራጉር እየሰማኋት የድምጿ ማማር ተገረምኩ፤
“ወይ ይህቺ አገር ዘፋኞቿ በየማጀቱ እቃ እያጠቡ እቃ አጣቢዎቿ በየአደባባዩ እንዝፈን እያሉ ያደነቁሩናል" አልኩ ለራሴ፡፡ የቄሳርን ለእግዜር፡ የእግዜርን ለእግዚሃር፡፡
የመንደራችን የአንድ እሁድ ውሎ ከሞላ ጎደል እንደሚከተለው ነው:: ከጧቱ 12፡00 ሰዓት
አልማዝ የምትባለው ጎረቤታችን በሯ ላይ ስለተጣለው ድግምት ታማርራለች፣ ትራገማለች፡
ጠበል ታርከፈክፋለች፡፡ ድግምት በመጣል የሚጠረጠሩ ጎረቤቶቿን ታሸሙራለች፣ “እችኑ ኑሮ
ብለዋት...” እያለች፣ ብዙ ጊዜ የሞተ እይጥ ነው በሯ ላይ ተጥሎ የሚገኘው:
ከ 12፡30 እስከ ጧቱ 2፡00 ሰዓት እማማ ዘብይደሩ ጭንቅሎ የተባለውን የልጅ ልጃቸውን
ይረግማሉ፣ ይሳደባሉ፣ ይውገራሉ፡፡ አንዳንዴ ወገራው ሲበዛ ገላጋዮች ይገባሉ፡፡ “ባጭር ቅር….ይሉትና ሲታመም ሆስፒታል ለሆስፒታል አዝለውት ይዞራሉ፡፡
ከሁለት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት የመንደሩ ልጆች እኔ ቤት ፊት ለፊት ያለች (ሰርቪስ ቤት እንኳን
የማታቆም) ቢጢቃ ሜዳ ላይ ኳስ ይራገጣሉ፡፡ የሚያስነሱት አቧራ ልጆቹን ስለሚሸፍናቸው
እንደ ህልም ነው ብዥ ብለው የሚታዩት፡፡
ከሚጫወቱት ልጆች መሃል ጭንቅሎ (የእማማ ዘብይደሩ የልጅ ልጅ)፤ ሃይለሚካኤል 'አረቡ'
(የእማማ የውብዳር የልጅ ልጅ)፣ ሙስጠፋ (የእማማ ዘሃራ የልጅ ልጅ)፣ ሲቲና ወንዳወንድ ሰለሆነች 'ከቤ' ይሏታል (የነማማ ትርሃስ የልጅ ልጅ ናት)፤ ከላይ ከተዘረዘረው የዘር ሃረግ
እንደሚታየው መንደራችን አንድ እናት' የሚባል ትውልድ ገድፏል፣ አባት የሚባል ሃረግ ዘሏል
ሕፃናቱ ከአያቶቻቸው ጋር ነው ያደጉት፡፡ ያውም አቅም ከሌላቸው ደሃና እቅመ ደካሚ ባልቴት
አያቶቻቸው ጋር! እናቶቻቸው የት ሄዱ? አባቶቻቸውን ምን በላቸው?' ቢባል መልሱ ከሁለት
ጉዳዮች አያልፍም፡፡ እንድም ወልደው ለእናቶቻቸው እየሰጡ አረብ እገር ሄደዋል፡ አልያን
በኤችአይቪ አልቀዋል፡፡ የመንደራችን እውነታ ነው ይሄ !! ደግሞ ሕፃናቱ የተመካከሩ ይመስል በየምክንያቱ ሲጣሱና ሲነታረኩ የሁሉም መሃላ አንድ ዓይነት፣ እናቴ ትሙት !” የሚል ነው፡፡
ልክ ከአራት ሰዓት እስከ አምስት ሰዓት፣ ሁላቱ የመንደራችን እንጀራ ሻጮች ሙሉና ዝናሽ. ዱላ ቀረሽ ስድድብ ይጀምራሉ፡፡ በደንበኛ መቀማማት ነው የሚጣሱት፣
“ለማያውቅሽ ታጠኚ..ደግሞ ሙያ እንዳለው ሰው:: ማየት የተሳነው እንጀራ እየጠፈጠፍሽ.
እኩል ታወሪያለሽ…"
“ኤጅ እባከሽ…እኔ ሙሉ በወፍጮ ቤት ጥራጊ አይደለም ደንበኞቼን የማስተናግደው፣ ጥርት
ባለ ጤፍ ጥር…ት”
“ሂሂሂሂሂ መጣፈጡ ቀርቶ እጄን በሰቀቀኝ አሉ እትዬ አሰለፍ፣ ጥራቱ ቀርቶብሽ ቡሃቃሽን
በወር እንዴ እንኳን ባጠብሽው:: ሰዉን ሁሉ በሆድ ቁርጠት ጨረሽው” ትላለች ዝናሽ። የሙሉ
ደንበኛ ስለሆንኩ በዚህ ኣባባሏ ሆዴ ይጮሃል፣ ..ኡ... ወር ሙሉ የማይታጠብ ቡሃቓ እቺ
ስድድብ ደንበኛን ለማስከዳት ወሳኝ የቃላት ጦርነታቸው ናት፡፡
ልክ አምስት ሰዓት ሲሆን እማማ መጣፈጥና ስንቅነሽ ቡና ይጠራራሉ፡፡ ወደ ስድስት ሰዓት
ጀሚላ የቅንድቧን ኩል ጆሮና ጆሯዋ ጥግ ድረስ ተኩሳ በስልኳ እያወራች ወደላይ ትጣደፋለት፡
ሃቢቢ መጣሁ ወጥቻለሁ” እያለች፡፡ ኣፍንጫ የሚሰነፍጥ ሽቶዋ መንደሩን ያውደዋል፡፡ ጀሚላ ስታልፍ ጥርኝ ያለፈች ነው የሚመስለው:: የታከከችው ነገር ሁሉ ሽቶ ሽቶ፣ መቼም ሃቢቢዩ
የአፍንጫ መሸፈኛ ማስካ ያደረገ ሰው መሆን አለበት፡፡
ይሄን ሁሉ ሳይ ይከፋኛል። ብቸኝነት ይጫጫነኛል፡፡ ከወንዙ ተገንጥሎ ኩሬ ውስጥ እንደተኳታሪ ውሃ እዛው የምሻግት አልያም የተቀመጥኩበት በትነት የማልቅ ነገር መስሎ ነው የሚሰማኝ
ይሄን…የተረገመ እሁድ ወደዛ አልቆ ሥራዩ በገባሁ ! ለነገሩ ከእሁድ ይሻላል ብዬ እንጂ ሥራዬም ሠልችቶኛል፡፡ የባንክ ሠራተኛ ነኝ፡፡ ብዙ ሰዎች የባንክ ሠራተኛ መሆኔን እንደትልቅ እና አስደሳች ሥራ እድርገው ሲያወሩ ይገርመኛል፡፡ ለእኔ የባንክ ሥራ በምድር ላይ ካሉ አስከፊ ሥራዎች
ሁሉ አስከፊው ይመስለኛል፡፡ እንደውም ለሰው ሳይሆን ለሮቦቶች የሚስማማ ሥራ ቢኖር የባንክ ሥራ ነው እያልኩ አስባለሁ፡፡
አንድ አይነት ቅርፅ ያላቸው ብር ዮሚባሉ መርገምቶችን መቁጠር፡፡ አራት ዓመት ሙሉ
ቆጠርኳቸው..ኤጭ ድፍን አገር የሚራኮትለት ብር ለእኔ አንዳች ቆሻሻ ነገር መስሎ ነው
የሚታየኝ፡፡ ብር ይሸታል፡፡ ካላመናችሁ ወደ ኣፍንጫችሁ አስጠጉና ሞክሩት፡፡ እንደ ብር
መጥፎ ሽታ ያለው ነገር ምን አለ ? ለነገሩ የዘንድሮ ብር ላሸትተውም ብትሉ አፍንጫችሁ ላይ
ላይደርሰ ያልቃል ሰላቢ ነገር ነው::
ምስላቸው ብር ኖት ላይ ያሉት ሰዎች ከመኖር ብዛት የቢሮ ባልደረባ መስለውኛል፡፡ ደግሞ
አልወዳቸውም፡፡ ለምሳሌ አንድ ብር ኖት ላይ ምስሉ ያላውን ሰው መንገድ ላይ ባገኘው ገላምምጬው የማልፍ ይመስለኛል፡፡ አስር ብር ላይ ያለችው ሴትማ ስታበሳጨኝ፤
የሆነች ነገረኛ ነገር፡፡ በደንብ አይታችኋታል? ስፌት የምትሰፋ ትመስላለት እንጂ ጆሮዋን አቁማ
ነገር የምትሰማ እኮ ነው የምትመስለው፡፡ ደግሞ ፊቷ ላይ የአሽሙር ፈገግታ አለ፡፡ ከሁሉም
ከሁሉም የሚያበሳጨኝ ነገር ደግሞ ከንፈሯ ! የከንፈሯ ማማር የሰብለን ከንፈር እኮ ነው
የሚመስለው !! ከነስፌቷ እጎኗ ላለው አንበሳ ነበር መስጠት !!
ባንክ ቤት ስትሰሩ ስጋችሁ በሱፍ ተጀቡኖ ወሩ መጨረሻ ላይ የሱፍ ቆሎ መግዣ እንኳን የማይተርፋችሁ መናጢ ደሃ መሆናችሁን ብዙ ሰው አይረዳም፡፡ ቁጥርና ስጋት ባንድ ላይ
የሚኖሩት ባንክ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ብር ስትቆጥሩ በስጋት ነው:: አንዱን የብር ኖት ሌላ የተደራረበ እየመሰላችሁ በፍትጊያ ፍዳውን ታበሱታላችሁ፡፡ በዛ ላይ ሰው ለብር ያለውን ሟችነት፣ ስግብግብነት፣ ደግነትም ጭምር ትታዘባላችሁ፡፡
👍32❤1👎1👏1🎉1
ሃሃሃ የሆነ ነገር ትዝ አለኝ፡፡ አንድ ቀን እንጂ እኔ ወዳለሁበት መስኮት ጠጋ አለችና ትልልቅና
የተራቆቱ ጡቶቿን መስታወቱ ጋር ጨፍልቃቸው በሸንቁሩ ታናግረኝ ጀመረ፡፡ ደረትና ጡቷን የወረራት ብጉር መሰል ነጠብጣብ ያስቅቃል፣ መቶ ሺ ቁጫራጮች የሚርመሰመሱበት ደረት ነው
የሚመስለው፡፡ እንደው አንዳንድ ሴቶች ምን “ማሳየት እና ምን መደበቅ እንዳለባቸው አያውቁም፡፡
እኔ ደግሞ ከኋላዋ ተራ የሚጠብቁ ደንበኞች ወደሷ ሲያፈጡ፣ “እቺ ሴት ታዋቂ ትሆን?” ብዬ አሰብኩ፡፡ ለካስ ወደኔ ስታጎነብስ በጣም አጭር ጉርድ ቍሚሷ ከኋላዋ ታፋዋ ድረስ በመራቆቱ ነበር ያ ሁሉ ዕይታ፣
“ምን ልታዘዝ የኔ እመቤት" አልኳት፡፡ በሚያበሳጭ መሞላቀቅ ቻፕስቲክ አውጥታ ደዘደዝ
ከንፈሯን ቀባችና ቍጭ አድርጋ ዘግታ ወደ ቦርሳዋ መለሰች፡፡ በትዕግስት ጠበቅኳት።
“ዶላር ተልኮልኝ ነበር"
"ክየት ነው?"
"ከዲሲ ..ሜሪካ"
“የላኪው ስም?”
"ዳኒዬ” አለች በፈገግታ፡፡
“ዳንኤል ነው?”
“ያ"
"ስንት ነው የላከልሽ?"
“ሰሪ ኦር ፎር ሃንድረድ ዶላር ስታወራ አንገቷን ትሰብቀዋለች፡፡
ዳንኤል የላከላት ግን አንድ መቶ ዶላር ሊያውም መላኪያው ከዛው ላይ የሚቆረጥ ነበር፡፡ይሄንኑ
ስነግራት ደዘደዟ ምልቃቃዋ እና ቁጫጫሟ ሞልቃቃ - ፊቷ ተቀያየረ፡፡ ስልኳን አውጥታ
ደወለችና ጥርት ባለ አማርኛ፣ "አንች ያ ችጋራም መቶ ዶላር ብቻ ነው የላከልኝ ዳንኤል እርገጤ ነዋ ብላ እርፍ፡፡ ወዲያው አንድ ቁሽሸ ያለ ቱታ የለበሰ ጎልማሳ ሰው መጣና፣
“ይቅርታ ይቺን ብር ትራንስፈር ታደርግልኝ” አለኝ እየተጣደፈ በልጅቱ ትከሻ ላይ የባንክ
ደብተሩን እያቀበለኝ:: ልጅቱ የቱታው መቆሸሽ ደብሯት ፊቷን እጨፈገገች።
“ወደየት ነው?” አልኩት፡፡
“ወደ ጅማ”
“አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን፡፡ ሞልቃቃዋ ሰውየውን ቀጥ ብላ አየችውና ፈገግ ብላ በአከብሮት
ቦታውን ለቀቀችለት:: ወዲያው የሚያደርጋትን አሳጣት፣ "ወደዚህ ጠጋ ብለህ አናግረው፣ ሶሪ
ቦታ ያዝኩብህ አለችው በፈገግታ፡፡ ዞሮ እንኳን አላያትም፡፡ (የውሸት አከብሮቷና ፈገግታዋ ከሰረ፡፡ ሰውዬው እናትዬ ስራ ልቡን ያወለቀው ላብ አደር ነገር ነው እሷን ለማየት ጊዜውም የለው…! “ሚስኪን ዳኒዬ!” አልኩ በሆዴ፡፡
በቃ ይሄ ነው ስራዬ ብር መቁጠር መስጠት፡፡ ብር ማስገባት፣ ማስወጣት..ኤጭጭ ! ቢሆንም
ከእሁድ ይሻላል፡፡
እማማ መጣፈጥ ስንቅነሽን ቡና ሲጣሩ ሰማሁ ገና አምስት ሰዓት ወይ እዳ!
ቅድስት አሁንም እያንጎራጎረች ነው፤ “የቤቱ ወለሉ ጣራ እና ግድግዳው…" የቤታቸውን ግድግዳና ጣራ ከውጭ በኩል በረዥም መጥረጊያ እያፀዳች ነበር፡፡ ቆንጆ ናት፣ ጠይም ቆዳዋ ጥረት ያለ፧ በታለይ እንዲህ ከኋላዋ ሁና ስትንጠራራ ላያት የአቦሸማኔ ሽንጥ፡፡ ቅድስት ቆንጆ ናት፡፡ እንደው ተፈራርተን እንጂ እኔና ቅድስት ሳንከጃጀልም አልቀረን፡፡ ባየኋት ቁጠር አቅፈህ ሳማት ሳማት ይለኛል። ...እሷም በሰበብ አስባቡ እቤቴ ጎራ ማለት ታበዛለች ግን - እንፈራራለን፡፡
ቅድስት፡ አርሴማ፣ ሃያት፤ ጀሚላ፣ ሜሮን፣ ሂሩት እና ሄለን አረብ አገር ለስራ ሄደው የትመለሱ የመንደራችን ሴቶች ናቸው፡፡ ያልተመለሱትንማ አረብ አገር እዛው ይቁጠራቸው፡፡
መጀመሪያ አረብ አገር የሄደችው አርሴማ ነበረች፤ እንዳሁኑ ባልተለመደበት ጊዜ። ታዲያ
አርሴማ ብዙ አልቆየችም ባልታወቀ ምክንያት በሶስት ወሯ ተመለሰች፡፡ ዘጠኝ ወር ሲሞላት
ግን ምከንያቱ ታወቀ፤ ወንድ ልጅ ተገላገለች ! የመንደሩ ሰው እርጉዝ መሆኗን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ፥ የሚወለደው ልጅ አረብ ይመስሳል…. አይመስልም” እያለ ሲነታረክ፣ ሲወራረድና ብር
ሲያሲዝ ከረመ፡፡ አርሴማ የሚያምር ከልስ ልጅ ወለደች፡፡ ገና ከአራስ ቤት ሳትወጣ ደግሞ
መነሻው ያልታወቀ ወሬ ይናፈስ ጀመረ::
አርሴማ የወለደችው ትሰራበት የነበረ ቤት ተቀጥሮ ከሚሰራ ፓኪስታናዊ ዘበኛ ነው" ይሄ
ወሬ ለጉድ ተናፈሰ፡፡
“ቱ! ለሞላ ወንድ” ተባለ፡፡ “አንገት ደፊ እገር እጥፊ" ተባለ፡፡
ይሄ ወሬ እድሜው ከሳምንት አላለፈም፡፡ የመልስ ምት በሚመስል ሌላ ወሬ ተተካ፡፡
“አርሴማ ያረገዘችው ከኪዌቱ አሚር ሁለተኛ ልጅ አብደል ናስር ነስረዲን ነው...እነሱ ቤት
ነበር የምትሰራው” ይሄንኛው ወሬ ከመጀመሪያው የበለጠ ገነነ፡፡ እንደውም በቅርቡ መጥቶ
ሰፈራችንን በሊዝ ሊገዛውና በአርሴማ በኢትዮጵያ አንደኛ የሆነ ሕንፃ ሊገነባላት እንደሚችል
ሁሉ ተወራ፡፡
ሲወዳት መቸስ ለብቻው ነው፣ እሷን ሲያይ ጥምጣሙ እስኪበር ነው በደስታ የሚምነሸነሸው”
እየተባለ ወሬው ደመቀ፡፡ ጥምጣሙ እስኪበር የሚያፈቅር የአሚር ልጅ እዚህ ጭርንቁስ
መንደራችን ውስጥ መጥቶ ለማየት እኔ ራሱ ጓጓሁ፣ የፍቅርን ኃያልነት ለመታዘብ አሰፈሰፍኩ፡፡
ሕፃኑን ልጅ አያቱ ኃይለሚካኤል” አሉት፤ ኃይለሚካኤል ኣብደል ናስር ነስረዲን በዚህ ሁኔታ
የመንደራችን ኣባል ሆነ፡፡ (አረቡ ይሉታል በቅፅል ስም፣ በኢትዮጵያና ኩዌት መካከል ወደፊት ለሚኖረው ወዳጅነት ይህ ታሪካዊ እንቦቀቅላ ታላቅ ሚና ሳይኖረው አይቀርም.… ሂሂሂ)፡፡ አድጎ አስር ዓመት እስኪሆነው ግን አባቱ ነኝ ያለ የአሚር ልጅ አልታየም፡፡ አንድ ቀን ታዲያ አያቱ፣
ዓሚሩ ቀርቶበት ዘበኛውም በመጠና የአባትን ጣዕም ባውቀው” አሉ በቁጭት፡፡
ከአርሴማ በኋላ ሜሮንና ጀሚላ አረብ አገር በመሄድ ሁለት ዓመት ቆይተው ተመለሱ፡፡ እነጀሚላ
ቤት አዲስ ምንጣፍ ስለተነጠፈ ጫማ ሳያወልቁ መግባት ተከልከሉ ነበር፡፡ በአንድ እግሩ
ምንጣፉን የረገጠ እንግዳ በጀሚላ ጩኸት ሁለተኛ እግሩን በአየር ላይ እንዳንጠለጠለ ደርቆ
ይቆማል፡፡ እማማ ሐዋ (የጀሚላ እናት) ታዲያ “ይሄን ምንጣፍ ወዲያ ኣንሽልኝ ላታመም ጠያቂ፡
ሲቸግረኝ ደራሽ ጎረቤቶቼን አራቀብኝ አሉ፡፡ ሲቆይ ግን ምንጣፉም ቆሸሸ መዓቀቡም ተነሳ፣ መጀሪያ ቤተሰቡ ከዛም ሁላችንም መንደርተኞች ከነጫማችን መግባት ጀመርን፡፡
ሜሮን እንደመጣች እካባቢ ደግሞ የተረፈ ምግብ ቆሻሻ መጣያ ውስጥ እየደፋች አሰቸግራ
ነበር፡፡ ኧረ ለልጆቹ መክሰስ ይሆናል እህሉን እትድፊ ጡር ነው” ብትባል፣ “ላላ ላላ” እያለች
መገልበጥ ሆነ፡፡ ከወራት በኋላ እንኳን ሊተርፍ ዋናውም እያነሰ ቤተሰሱ መነጫነጭ ስለጀመረ
እህል መድፋቱ በዛው ቆመ፡፡
አረብ አገር የሄዱት ሁሉ ኮንትራታቸውን ጨርሰው ባንዴ ወደ መንደራችን በመጡበት ወቅት
የሚገርም የባህል፣ የኢኮኖሚ፣ የቋንቋ መቀየጥ ተከሰተ፡፡ ፓስፖርት፣ ቪዛ፣ ኮንትራት፣ በርሜል፣ ካርጎ፣ ጉምሩክ፣ ሃቢቢ..ሃቢብቲ የሚሉ ቃላት ተዘወትሩ፡፡ በመንደራችን ሻይ አብዝቶ መጠጣትና ሩዙን ከእንጀራ እኩል ገብታ ላይ ማቅረብም ተለመደ፡፡ በሳተላይት ዲሽ የእረብኛ ፊልሞ ተከታታይ ድራማዎችን ማየትም አንዱ ለውጥ ነበር፡፡
እርስ በእርስ መንደርተኞች ሲጣሉ አረብኛ ስድቦችን መቀላቀል ሁሉ ተጀመረ፡፡ እንደውም አንድ አረብኛ ስድብ ለእኔም ደርሶኛል፡፡ ቅድስት የአስቴርን ሲዲ ልትዋስ ቤቴ ሰትመጣ በቃሌ የሸመደድኩትን ግጥም ብቻዬን ሳነሰንብ ደረሰችና “መጅኑን!" አለችኝ፡፡ በኋላ ሜሮን
እንደተረጎመችልኝ ከሆነ “ወፈፌ" ማለት ነው አሉ፡፡
በዚህ ወቅት ሂሩት አረብ አገር እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ “እንዴ ደግሞ አንቺ ምን አጣሽ ኑሯችሁ
ጥሩ፤ ትምህርትሽን እየተማርሽ ነው” ብትባል
የተራቆቱ ጡቶቿን መስታወቱ ጋር ጨፍልቃቸው በሸንቁሩ ታናግረኝ ጀመረ፡፡ ደረትና ጡቷን የወረራት ብጉር መሰል ነጠብጣብ ያስቅቃል፣ መቶ ሺ ቁጫራጮች የሚርመሰመሱበት ደረት ነው
የሚመስለው፡፡ እንደው አንዳንድ ሴቶች ምን “ማሳየት እና ምን መደበቅ እንዳለባቸው አያውቁም፡፡
እኔ ደግሞ ከኋላዋ ተራ የሚጠብቁ ደንበኞች ወደሷ ሲያፈጡ፣ “እቺ ሴት ታዋቂ ትሆን?” ብዬ አሰብኩ፡፡ ለካስ ወደኔ ስታጎነብስ በጣም አጭር ጉርድ ቍሚሷ ከኋላዋ ታፋዋ ድረስ በመራቆቱ ነበር ያ ሁሉ ዕይታ፣
“ምን ልታዘዝ የኔ እመቤት" አልኳት፡፡ በሚያበሳጭ መሞላቀቅ ቻፕስቲክ አውጥታ ደዘደዝ
ከንፈሯን ቀባችና ቍጭ አድርጋ ዘግታ ወደ ቦርሳዋ መለሰች፡፡ በትዕግስት ጠበቅኳት።
“ዶላር ተልኮልኝ ነበር"
"ክየት ነው?"
"ከዲሲ ..ሜሪካ"
“የላኪው ስም?”
"ዳኒዬ” አለች በፈገግታ፡፡
“ዳንኤል ነው?”
“ያ"
"ስንት ነው የላከልሽ?"
“ሰሪ ኦር ፎር ሃንድረድ ዶላር ስታወራ አንገቷን ትሰብቀዋለች፡፡
ዳንኤል የላከላት ግን አንድ መቶ ዶላር ሊያውም መላኪያው ከዛው ላይ የሚቆረጥ ነበር፡፡ይሄንኑ
ስነግራት ደዘደዟ ምልቃቃዋ እና ቁጫጫሟ ሞልቃቃ - ፊቷ ተቀያየረ፡፡ ስልኳን አውጥታ
ደወለችና ጥርት ባለ አማርኛ፣ "አንች ያ ችጋራም መቶ ዶላር ብቻ ነው የላከልኝ ዳንኤል እርገጤ ነዋ ብላ እርፍ፡፡ ወዲያው አንድ ቁሽሸ ያለ ቱታ የለበሰ ጎልማሳ ሰው መጣና፣
“ይቅርታ ይቺን ብር ትራንስፈር ታደርግልኝ” አለኝ እየተጣደፈ በልጅቱ ትከሻ ላይ የባንክ
ደብተሩን እያቀበለኝ:: ልጅቱ የቱታው መቆሸሽ ደብሯት ፊቷን እጨፈገገች።
“ወደየት ነው?” አልኩት፡፡
“ወደ ጅማ”
“አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን፡፡ ሞልቃቃዋ ሰውየውን ቀጥ ብላ አየችውና ፈገግ ብላ በአከብሮት
ቦታውን ለቀቀችለት:: ወዲያው የሚያደርጋትን አሳጣት፣ "ወደዚህ ጠጋ ብለህ አናግረው፣ ሶሪ
ቦታ ያዝኩብህ አለችው በፈገግታ፡፡ ዞሮ እንኳን አላያትም፡፡ (የውሸት አከብሮቷና ፈገግታዋ ከሰረ፡፡ ሰውዬው እናትዬ ስራ ልቡን ያወለቀው ላብ አደር ነገር ነው እሷን ለማየት ጊዜውም የለው…! “ሚስኪን ዳኒዬ!” አልኩ በሆዴ፡፡
በቃ ይሄ ነው ስራዬ ብር መቁጠር መስጠት፡፡ ብር ማስገባት፣ ማስወጣት..ኤጭጭ ! ቢሆንም
ከእሁድ ይሻላል፡፡
እማማ መጣፈጥ ስንቅነሽን ቡና ሲጣሩ ሰማሁ ገና አምስት ሰዓት ወይ እዳ!
ቅድስት አሁንም እያንጎራጎረች ነው፤ “የቤቱ ወለሉ ጣራ እና ግድግዳው…" የቤታቸውን ግድግዳና ጣራ ከውጭ በኩል በረዥም መጥረጊያ እያፀዳች ነበር፡፡ ቆንጆ ናት፣ ጠይም ቆዳዋ ጥረት ያለ፧ በታለይ እንዲህ ከኋላዋ ሁና ስትንጠራራ ላያት የአቦሸማኔ ሽንጥ፡፡ ቅድስት ቆንጆ ናት፡፡ እንደው ተፈራርተን እንጂ እኔና ቅድስት ሳንከጃጀልም አልቀረን፡፡ ባየኋት ቁጠር አቅፈህ ሳማት ሳማት ይለኛል። ...እሷም በሰበብ አስባቡ እቤቴ ጎራ ማለት ታበዛለች ግን - እንፈራራለን፡፡
ቅድስት፡ አርሴማ፣ ሃያት፤ ጀሚላ፣ ሜሮን፣ ሂሩት እና ሄለን አረብ አገር ለስራ ሄደው የትመለሱ የመንደራችን ሴቶች ናቸው፡፡ ያልተመለሱትንማ አረብ አገር እዛው ይቁጠራቸው፡፡
መጀመሪያ አረብ አገር የሄደችው አርሴማ ነበረች፤ እንዳሁኑ ባልተለመደበት ጊዜ። ታዲያ
አርሴማ ብዙ አልቆየችም ባልታወቀ ምክንያት በሶስት ወሯ ተመለሰች፡፡ ዘጠኝ ወር ሲሞላት
ግን ምከንያቱ ታወቀ፤ ወንድ ልጅ ተገላገለች ! የመንደሩ ሰው እርጉዝ መሆኗን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ፥ የሚወለደው ልጅ አረብ ይመስሳል…. አይመስልም” እያለ ሲነታረክ፣ ሲወራረድና ብር
ሲያሲዝ ከረመ፡፡ አርሴማ የሚያምር ከልስ ልጅ ወለደች፡፡ ገና ከአራስ ቤት ሳትወጣ ደግሞ
መነሻው ያልታወቀ ወሬ ይናፈስ ጀመረ::
አርሴማ የወለደችው ትሰራበት የነበረ ቤት ተቀጥሮ ከሚሰራ ፓኪስታናዊ ዘበኛ ነው" ይሄ
ወሬ ለጉድ ተናፈሰ፡፡
“ቱ! ለሞላ ወንድ” ተባለ፡፡ “አንገት ደፊ እገር እጥፊ" ተባለ፡፡
ይሄ ወሬ እድሜው ከሳምንት አላለፈም፡፡ የመልስ ምት በሚመስል ሌላ ወሬ ተተካ፡፡
“አርሴማ ያረገዘችው ከኪዌቱ አሚር ሁለተኛ ልጅ አብደል ናስር ነስረዲን ነው...እነሱ ቤት
ነበር የምትሰራው” ይሄንኛው ወሬ ከመጀመሪያው የበለጠ ገነነ፡፡ እንደውም በቅርቡ መጥቶ
ሰፈራችንን በሊዝ ሊገዛውና በአርሴማ በኢትዮጵያ አንደኛ የሆነ ሕንፃ ሊገነባላት እንደሚችል
ሁሉ ተወራ፡፡
ሲወዳት መቸስ ለብቻው ነው፣ እሷን ሲያይ ጥምጣሙ እስኪበር ነው በደስታ የሚምነሸነሸው”
እየተባለ ወሬው ደመቀ፡፡ ጥምጣሙ እስኪበር የሚያፈቅር የአሚር ልጅ እዚህ ጭርንቁስ
መንደራችን ውስጥ መጥቶ ለማየት እኔ ራሱ ጓጓሁ፣ የፍቅርን ኃያልነት ለመታዘብ አሰፈሰፍኩ፡፡
ሕፃኑን ልጅ አያቱ ኃይለሚካኤል” አሉት፤ ኃይለሚካኤል ኣብደል ናስር ነስረዲን በዚህ ሁኔታ
የመንደራችን ኣባል ሆነ፡፡ (አረቡ ይሉታል በቅፅል ስም፣ በኢትዮጵያና ኩዌት መካከል ወደፊት ለሚኖረው ወዳጅነት ይህ ታሪካዊ እንቦቀቅላ ታላቅ ሚና ሳይኖረው አይቀርም.… ሂሂሂ)፡፡ አድጎ አስር ዓመት እስኪሆነው ግን አባቱ ነኝ ያለ የአሚር ልጅ አልታየም፡፡ አንድ ቀን ታዲያ አያቱ፣
ዓሚሩ ቀርቶበት ዘበኛውም በመጠና የአባትን ጣዕም ባውቀው” አሉ በቁጭት፡፡
ከአርሴማ በኋላ ሜሮንና ጀሚላ አረብ አገር በመሄድ ሁለት ዓመት ቆይተው ተመለሱ፡፡ እነጀሚላ
ቤት አዲስ ምንጣፍ ስለተነጠፈ ጫማ ሳያወልቁ መግባት ተከልከሉ ነበር፡፡ በአንድ እግሩ
ምንጣፉን የረገጠ እንግዳ በጀሚላ ጩኸት ሁለተኛ እግሩን በአየር ላይ እንዳንጠለጠለ ደርቆ
ይቆማል፡፡ እማማ ሐዋ (የጀሚላ እናት) ታዲያ “ይሄን ምንጣፍ ወዲያ ኣንሽልኝ ላታመም ጠያቂ፡
ሲቸግረኝ ደራሽ ጎረቤቶቼን አራቀብኝ አሉ፡፡ ሲቆይ ግን ምንጣፉም ቆሸሸ መዓቀቡም ተነሳ፣ መጀሪያ ቤተሰቡ ከዛም ሁላችንም መንደርተኞች ከነጫማችን መግባት ጀመርን፡፡
ሜሮን እንደመጣች እካባቢ ደግሞ የተረፈ ምግብ ቆሻሻ መጣያ ውስጥ እየደፋች አሰቸግራ
ነበር፡፡ ኧረ ለልጆቹ መክሰስ ይሆናል እህሉን እትድፊ ጡር ነው” ብትባል፣ “ላላ ላላ” እያለች
መገልበጥ ሆነ፡፡ ከወራት በኋላ እንኳን ሊተርፍ ዋናውም እያነሰ ቤተሰሱ መነጫነጭ ስለጀመረ
እህል መድፋቱ በዛው ቆመ፡፡
አረብ አገር የሄዱት ሁሉ ኮንትራታቸውን ጨርሰው ባንዴ ወደ መንደራችን በመጡበት ወቅት
የሚገርም የባህል፣ የኢኮኖሚ፣ የቋንቋ መቀየጥ ተከሰተ፡፡ ፓስፖርት፣ ቪዛ፣ ኮንትራት፣ በርሜል፣ ካርጎ፣ ጉምሩክ፣ ሃቢቢ..ሃቢብቲ የሚሉ ቃላት ተዘወትሩ፡፡ በመንደራችን ሻይ አብዝቶ መጠጣትና ሩዙን ከእንጀራ እኩል ገብታ ላይ ማቅረብም ተለመደ፡፡ በሳተላይት ዲሽ የእረብኛ ፊልሞ ተከታታይ ድራማዎችን ማየትም አንዱ ለውጥ ነበር፡፡
እርስ በእርስ መንደርተኞች ሲጣሉ አረብኛ ስድቦችን መቀላቀል ሁሉ ተጀመረ፡፡ እንደውም አንድ አረብኛ ስድብ ለእኔም ደርሶኛል፡፡ ቅድስት የአስቴርን ሲዲ ልትዋስ ቤቴ ሰትመጣ በቃሌ የሸመደድኩትን ግጥም ብቻዬን ሳነሰንብ ደረሰችና “መጅኑን!" አለችኝ፡፡ በኋላ ሜሮን
እንደተረጎመችልኝ ከሆነ “ወፈፌ" ማለት ነው አሉ፡፡
በዚህ ወቅት ሂሩት አረብ አገር እሄዳለሁ ብላ ተነሳች፡፡ “እንዴ ደግሞ አንቺ ምን አጣሽ ኑሯችሁ
ጥሩ፤ ትምህርትሽን እየተማርሽ ነው” ብትባል
👍24❤1
“እንዴት ነው ምን አጣሽ ተውኝ..ተውኝ እባካችሁ ሆድ አታስብሱኝ፡፡ ያጣሁትን እኔ ነኝ
የማውቀው፡፡ የመንደሩ ሴት ሁሉ በአረብኛ ሲሰዳደብ እኔ እስከመቼ በአማርኛ ስሳደብ እኖራለሁ
ማን ከማን ያንሳል?!" አለች እንባ እየተናነቃት፡፡ ሄደችና ሁለት ዓመት ቆይታ ብዙ አረብኛ ስድቦችና አንድ በርሜል ልብስ ይዛ ተመለሰች፡፡
አስገራሚ በሆነ ሁኔታ በርሜሉ ውስጥ ሙሉ የቤይሩት መቶ አለቃ ዩኒፎርም ተገኘ፡፡ የሂሩት
እባት ያንን ግጥም ኣድርገው ለብሰው እንዳንድ ቤይሩት ኖረው የመጡ ሴት እህቶቻችንን
በሰላም አገር ሲያስደነግጡ ከረሙ:: ሂሩትም ሃሜት አልቀረላትም፣ “ፖሊስ ቤት ተቀጥራ ነበር የምትሰራው ልብሱን ሰርቃ አምጥታ ነው" አሏት፡፡
ሂሩት ግን አንድ ቀን ቁጭ ብለን ስናወራ ስለ ዩኒፎርሙ ይሄን ታሪከ ነገረችኝ፡፡ አንድ መቶ
አለቃ ሂሩትን ድንገት አያትና በፍቅሯ ተነደፈ፡፡ መጀመሪያ በሃር የተጠለፈ መሃረቡን ላከላት፤
(የፍቅር መግለጫ መሆኑ ነው) ዝም ስትለው አሃ አንሶብሽ ነው! ሰማዎት የፖሊስ ኮቱን
ከነ መአረጉ ላከላት፡ መጨረሻ መልስ ሲያጣ ሱሪውን ላከላት በሱሪው ተጠቅሎሎ ደግሞ ክላሽንኮቭ ጠመንጃው አብሮ ነበር፡፡ እንግዲህ ወንድ ልጅ ሱሪና ጠመንጃውን ከሰጠ ምን ቀረው ? ይሄ ምስኪን አፍቃሪ ፖሊስ እስካሁን በፓክ አውትና በግልገል ሱሪ በቤይሩት ጎዳናዎች ላይ ግዳጁን እየተወጣ ይገኛል፡፡ (አያድርስ ነው…አይሳቅም፡ እኔስ አለሁ አይደል ለዛች ሰላቢ ሰብለ ነፍሴን ሰጥቼ እርቃኔን የቀረሁ፡፡)
ሄሩት ዮኒፎርሙንም ክላሽንኮቭ ጠመንጃውንም ይዛ ወደ ኢትዮጵያ ስትገባ ኤርፖርት ፍተሻ ላይ ተያዘች።
“መሳሪያው አያልፉም ይወረሳል፣ ዩኒፎርሙን ችግር የለም ማስገባት ትችያለሽ” አሏት ፈታሾቹ፡፡
አረ የሰው ስጦታ ነው በናታችሁ!” ብትላቸው፣
ሕግ ነው” ብለው ግግም አሉባት፡፡ ወደ ሀላፊው ቢሮ ገብታ ጉዳዩን ነገረችው፡፡ ገና ክላሸ ስትለው፣ “አያልፍም አላት በቁጣ፡፡
ምናለበት ባታካብዱ ባንድ ጠመንጃ መንግሥት እይገለበጥ!” አለችው ግልፍ ብሏት፡፡
“ዋይ ተይ ባክሽ እኛም ደርግን ስንገለብጠው ባንድ ክላሽንኮቭ ነው የጀመርነው ብሎ ሸኛት፡፡
ሂሩትና ጀሚላ “ዩኒፎርም ስርቃለች” በሚለው ሐሜት አቧራ ያስነሳ ፀብ ገጠሙ፡፡ በአረብኛ እና
በአማርኛ ነበረ ስድድቡ፡፡ ቅድስት መሀል ገብታ እየገላገለች እግረ መንገዷን አረብኛ ስድቦችን
ለእኛ ለመንደርተኞች ትተረጉምልን ነበር፡፡
"ከልብ” አለች ሂሩት ጀሚላን፡፡ ቅድስት፣ ኧረ እንዲህ አይባልም እግዜር አይወደውም ሂሩት"
በማለት ነገሩ ለማብረድ እየሞከረች ወደ እኛ ዞር ብላ
“ከልብ ማለት ውሻ ማለት ነው:: ትለና ወደ ላ ማግላገሏ ትመለሳለች፡፡
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል እሁድ መሽ ! ድንገት ቅድስት ዝንጥ ብላ እቤቴ
መጣች፣ ከሰዓት ሰርግ ነበራት፡፡ ኡፍፍፍ የለበሰችው ረዥም ቀሚስ እንዴት እንዳማረባት፡፡ ስናወራ ቆየንና "ለምን ቡና እናፈላም” ብላ ስታስፈቅደኝ ማቀራረብ ጀመረች፡፡ ባንዴ ቤቱን ነፍስ ዘራችለት፡፡ እጣኑ ተጫጭሶ ሙዚቃው ተከፍቶ ቅድስት ፊት ለፊቴ የሚያምር ጠይም እግሯ በቀሚሷ ቅድ እየታየ እንደተቀመጠች ደስታ መላ ሰውነቴን አጥለቀለቀኝ፡፡ እውነቱን
ልንገራችሁ አይደል፤ ማግባት ሁሉ አማረኝ፡፡
በድፍረት “ዛሬ ለምን እዚህ አታድሪም?” አልኳት፡፡
“ባለጌ ስትለኝ ለመስማት ጆሮዬን ይዤ ነበር፡፡
“እና ካሁን በኋላ ልሄድልህ ነው?” ስትለኝ ማመን አልቻልኩም፡፡ ዞር ብዪ እልጋዩን አየሁት።
እስከዛሬ እዚህ ባህር ላይ ብቻዬን የምንሳፈፍ ሚስኪን ጀልባ መሆኔ ተሰማኝ። ዘልዩ አቀፍኳትና
ግጥም አድርጌ ከንፈሯን ሳምኳት፡፡
"ሂድ መጅኑንም አለችኝ፡፡ እንደዚህ ቃል አሪፍ የፍቅር ቃል ሰምቼ አላውቅም፡፡ ራሴ ስተረጉመው
"በፍቅር የወፈፈ” ማለት ሳይሆን አይቀርም !! “ሰው ብቻውን ሆን ዘንድ መልካም አይደለም
እደግመዋለሁ.አባ ልክ ናቸው፡፡
የአሁድ ሌሊት እንዴት አጭር ነው ለዚህ ጊዜማ ይጣደፋል !
✨አለቀ✨
የማውቀው፡፡ የመንደሩ ሴት ሁሉ በአረብኛ ሲሰዳደብ እኔ እስከመቼ በአማርኛ ስሳደብ እኖራለሁ
ማን ከማን ያንሳል?!" አለች እንባ እየተናነቃት፡፡ ሄደችና ሁለት ዓመት ቆይታ ብዙ አረብኛ ስድቦችና አንድ በርሜል ልብስ ይዛ ተመለሰች፡፡
አስገራሚ በሆነ ሁኔታ በርሜሉ ውስጥ ሙሉ የቤይሩት መቶ አለቃ ዩኒፎርም ተገኘ፡፡ የሂሩት
እባት ያንን ግጥም ኣድርገው ለብሰው እንዳንድ ቤይሩት ኖረው የመጡ ሴት እህቶቻችንን
በሰላም አገር ሲያስደነግጡ ከረሙ:: ሂሩትም ሃሜት አልቀረላትም፣ “ፖሊስ ቤት ተቀጥራ ነበር የምትሰራው ልብሱን ሰርቃ አምጥታ ነው" አሏት፡፡
ሂሩት ግን አንድ ቀን ቁጭ ብለን ስናወራ ስለ ዩኒፎርሙ ይሄን ታሪከ ነገረችኝ፡፡ አንድ መቶ
አለቃ ሂሩትን ድንገት አያትና በፍቅሯ ተነደፈ፡፡ መጀመሪያ በሃር የተጠለፈ መሃረቡን ላከላት፤
(የፍቅር መግለጫ መሆኑ ነው) ዝም ስትለው አሃ አንሶብሽ ነው! ሰማዎት የፖሊስ ኮቱን
ከነ መአረጉ ላከላት፡ መጨረሻ መልስ ሲያጣ ሱሪውን ላከላት በሱሪው ተጠቅሎሎ ደግሞ ክላሽንኮቭ ጠመንጃው አብሮ ነበር፡፡ እንግዲህ ወንድ ልጅ ሱሪና ጠመንጃውን ከሰጠ ምን ቀረው ? ይሄ ምስኪን አፍቃሪ ፖሊስ እስካሁን በፓክ አውትና በግልገል ሱሪ በቤይሩት ጎዳናዎች ላይ ግዳጁን እየተወጣ ይገኛል፡፡ (አያድርስ ነው…አይሳቅም፡ እኔስ አለሁ አይደል ለዛች ሰላቢ ሰብለ ነፍሴን ሰጥቼ እርቃኔን የቀረሁ፡፡)
ሄሩት ዮኒፎርሙንም ክላሽንኮቭ ጠመንጃውንም ይዛ ወደ ኢትዮጵያ ስትገባ ኤርፖርት ፍተሻ ላይ ተያዘች።
“መሳሪያው አያልፉም ይወረሳል፣ ዩኒፎርሙን ችግር የለም ማስገባት ትችያለሽ” አሏት ፈታሾቹ፡፡
አረ የሰው ስጦታ ነው በናታችሁ!” ብትላቸው፣
ሕግ ነው” ብለው ግግም አሉባት፡፡ ወደ ሀላፊው ቢሮ ገብታ ጉዳዩን ነገረችው፡፡ ገና ክላሸ ስትለው፣ “አያልፍም አላት በቁጣ፡፡
ምናለበት ባታካብዱ ባንድ ጠመንጃ መንግሥት እይገለበጥ!” አለችው ግልፍ ብሏት፡፡
“ዋይ ተይ ባክሽ እኛም ደርግን ስንገለብጠው ባንድ ክላሽንኮቭ ነው የጀመርነው ብሎ ሸኛት፡፡
ሂሩትና ጀሚላ “ዩኒፎርም ስርቃለች” በሚለው ሐሜት አቧራ ያስነሳ ፀብ ገጠሙ፡፡ በአረብኛ እና
በአማርኛ ነበረ ስድድቡ፡፡ ቅድስት መሀል ገብታ እየገላገለች እግረ መንገዷን አረብኛ ስድቦችን
ለእኛ ለመንደርተኞች ትተረጉምልን ነበር፡፡
"ከልብ” አለች ሂሩት ጀሚላን፡፡ ቅድስት፣ ኧረ እንዲህ አይባልም እግዜር አይወደውም ሂሩት"
በማለት ነገሩ ለማብረድ እየሞከረች ወደ እኛ ዞር ብላ
“ከልብ ማለት ውሻ ማለት ነው:: ትለና ወደ ላ ማግላገሏ ትመለሳለች፡፡
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል እሁድ መሽ ! ድንገት ቅድስት ዝንጥ ብላ እቤቴ
መጣች፣ ከሰዓት ሰርግ ነበራት፡፡ ኡፍፍፍ የለበሰችው ረዥም ቀሚስ እንዴት እንዳማረባት፡፡ ስናወራ ቆየንና "ለምን ቡና እናፈላም” ብላ ስታስፈቅደኝ ማቀራረብ ጀመረች፡፡ ባንዴ ቤቱን ነፍስ ዘራችለት፡፡ እጣኑ ተጫጭሶ ሙዚቃው ተከፍቶ ቅድስት ፊት ለፊቴ የሚያምር ጠይም እግሯ በቀሚሷ ቅድ እየታየ እንደተቀመጠች ደስታ መላ ሰውነቴን አጥለቀለቀኝ፡፡ እውነቱን
ልንገራችሁ አይደል፤ ማግባት ሁሉ አማረኝ፡፡
በድፍረት “ዛሬ ለምን እዚህ አታድሪም?” አልኳት፡፡
“ባለጌ ስትለኝ ለመስማት ጆሮዬን ይዤ ነበር፡፡
“እና ካሁን በኋላ ልሄድልህ ነው?” ስትለኝ ማመን አልቻልኩም፡፡ ዞር ብዪ እልጋዩን አየሁት።
እስከዛሬ እዚህ ባህር ላይ ብቻዬን የምንሳፈፍ ሚስኪን ጀልባ መሆኔ ተሰማኝ። ዘልዩ አቀፍኳትና
ግጥም አድርጌ ከንፈሯን ሳምኳት፡፡
"ሂድ መጅኑንም አለችኝ፡፡ እንደዚህ ቃል አሪፍ የፍቅር ቃል ሰምቼ አላውቅም፡፡ ራሴ ስተረጉመው
"በፍቅር የወፈፈ” ማለት ሳይሆን አይቀርም !! “ሰው ብቻውን ሆን ዘንድ መልካም አይደለም
እደግመዋለሁ.አባ ልክ ናቸው፡፡
የአሁድ ሌሊት እንዴት አጭር ነው ለዚህ ጊዜማ ይጣደፋል !
✨አለቀ✨
👍28❤5