ጉዳዩ #ልምድን_ስለመጻፍ
ይድረስ ለማፈቅርሽ..ይድረስ ለምወድሽ
ጠልተሽ ላባረርሽኝ..በገዛ ፈቃድሽ::
ቀድሞ ለነበርሽው..የፍቅር አቻዬ
በቅጡ ይጤንልኝ..ይህ ማመልከቻዬ::-
ጥረቴን..ልፋቴን..ድካሜን..ትጋቴን..
ለፍቅር እንደገበርኩ..ቀንና ሌሊቴን..
ችዬ ያካበትኩትን..የዘመናት ልምዴን..
ከልብ ማፍቀሬን..አጥብቄ መውደዴን..
...ንፁህ ሆኜ መኖሬን..
ፈጣሪን መፍራቴን..
...ፍጥረቱን ማክበሬን..
ልዩ ሐሴትእንዳለኝ..ማንም እማይቀማኝ..
እንደሆንኩኝ ታማኝ..እንደነበርኩ አማኝ..
ካሻሽ ወንጀለኛ..
ወይም ኃጢኃተኛ..
ሁሉንም ዘርዝረሽ..በይፋ አውጂልኝ
የሔዋን ዘር በሙሉ..ልምዴን እንዲያውቅልኝ
"ለሚመለከተው ሁሉ"
በሚል ዐብይ ርዕስ..ማስረጃ ጻፊልኝ::
ከሰላምታ ጋር
ያንቺው የፍቅር አጋር!!
ይድረስ ለማፈቅርሽ..ይድረስ ለምወድሽ
ጠልተሽ ላባረርሽኝ..በገዛ ፈቃድሽ::
ቀድሞ ለነበርሽው..የፍቅር አቻዬ
በቅጡ ይጤንልኝ..ይህ ማመልከቻዬ::-
ጥረቴን..ልፋቴን..ድካሜን..ትጋቴን..
ለፍቅር እንደገበርኩ..ቀንና ሌሊቴን..
ችዬ ያካበትኩትን..የዘመናት ልምዴን..
ከልብ ማፍቀሬን..አጥብቄ መውደዴን..
...ንፁህ ሆኜ መኖሬን..
ፈጣሪን መፍራቴን..
...ፍጥረቱን ማክበሬን..
ልዩ ሐሴትእንዳለኝ..ማንም እማይቀማኝ..
እንደሆንኩኝ ታማኝ..እንደነበርኩ አማኝ..
ካሻሽ ወንጀለኛ..
ወይም ኃጢኃተኛ..
ሁሉንም ዘርዝረሽ..በይፋ አውጂልኝ
የሔዋን ዘር በሙሉ..ልምዴን እንዲያውቅልኝ
"ለሚመለከተው ሁሉ"
በሚል ዐብይ ርዕስ..ማስረጃ ጻፊልኝ::
ከሰላምታ ጋር
ያንቺው የፍቅር አጋር!!
#ፍቅር ፤ #ከፍቅር_እስከ_መቃብር
ፍቅር የአየር ንብረት አይደለም፡፡ ሳይተነብዩት መጥቶ፥ ሳይተነብዩት ይሄዳል፡፡ የደምሴ እና የሰላም ፍቅርም እንዲሁ ሳይተነበይ መጥቶ ነው የሄደው:: ሲመጣ፥ ለሁለቱም መጣ፡፡ አካሔዱ ግን እንዳመጣጡ ቀላል አልነበረም፡፡
ደምሴ ቆፍጣና የፍልስፍና መምህር ነው፡፡ ሰላም ደግሞ ቀልቃላ ቢጤ የውበት ባለሙያ፡፡ ነገረ ሥራቸው ሁሉ እሱን ወንዳወንድ እሷን ሴታሴት ያደርጋቸዋል፡፡ የመጀመሪያ ሰሞን ‹‹በፊዚክስ ሕግ ተቃራኒዎች ይሳሳባባሉ›› ይላት ነበር ፍቅራቸውን ሲገልጸው፡፡ ኋላስ?!
ደምሴ እና ሰላም የተዋወቁት የሰው ሠርግ ላይ ነው፡፡ አጋጣሚ ጎን ለጎን አስቀመጣቸው፣ አጋጣሚ እሷን መኪና አሳጣት እና ወደፎቶ ፕሮግራም በእሱ መኪና ሄደች፡፡ ሁሉም በአጋጣሚ ፈጠነ፡፡ ደምሴ ሲያወሩት የሚያወራ፣ ሲዘጉት የሚዘጋ ዓይነት ሰው በመሆኑ ከሰላም ተጫዋችነት ጋር በጊዜው ሰምሮ ነበር፡፡
ሲመሽ ወደ ቤቷ ሸኛት፡፡ መኪና ውስጥ ትንሽ አወጉ፡፡ ‹‹በነገራችን ላይ ሰላም እባላለሁ›› አለችው፡፡
‹‹ኦው!›› አለ፤ ለካስ እስካሁን ስማቸውን አልተለዋወጡም፡፡
‹‹ደምሴ እባላለሁ፤›› አላት፡፡
‹‹ደምሴ?›› አለችው፡፡ ‹‹አዎ›› አላት፤ የገረማት ትመስላለች፡፡ ለምን እንደገረማት ግን እራሷም አልገባትም፡፡ ምናልባት ጨዋታው እንዲቀጥል ፈልጋ ይሆናል፡፡
‹‹ደምሴ ማለት ደምስሴ ማለት ነው፤›› የፍልስፍና ማብራሪያውን ሳያስበው ማዥጎድጎድ ሊጀምር ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያውያን ምኞቶቻቸውን በልጆቻቸው ማሳካት ይፈልጋሉ፡፡ ምናልባት የኔ ወላጆች አድጌ እንድደመስስላቸው የሚፈልጉት ጠላት ሳይኖራቸው አይቀርም ነበር፡፡ ያለዚያ ደምሴ አይሉኝም ነበር፡፡››
ሰላም ፈገግ አለች፡፡
‹‹እውነቴን ነው የምልሽ፤ በኢትዮጵያውያን ባሕል የልጅ ድርሻ ዘርን መተካት ብቻ አይደለም፡፡ እልህ መወጫ፣ መበቀያ ወይም ሕይወትን መቀየሪያ ነው፡፡ ወንድ ልጅ ሲሆን ደግሞ ጫናው ይበዛል፡፡ ደብድቦም፣ ገድሎም ቤቱን የሚያስከብር እንዲሆን ከስሙ ጀምሮ እስከአስተዳደጉ ጥረት አይለየውም፡፡››
‹‹እሺ እኔስ ለምን ሰላም ተባልኩ?›› አለችው፡፡
አሰብ አደረገና ‹‹ምናልባት እናትና አባትሽ በልጅ እጦት እየተጣሉ ከነበረ ሰላም የወረደላቸው ባንቺ ይሆናል….›› ግምቱን ሰነዘረ፤ ግምቱ ትክክል ስለነበር ከትከት ብላ ሳቀች፡፡
ሲተዋወቁ የመጀመሪያ ቀናቸው አይመስልም፡፡ በጣም ቅልል የሚል ሰው ሆነላት፡፡ ስልክ ተለዋወጡ፡፡ ከመኪናው ስትወርድ ከንፈሩን ስማው እንደወረደች እንኳን አልታወቃትም ነበር፡፡
ሁሉም ነገር የሆነው በጣም በፍጥነት እና በጣም ደስ በሚል ሁኔታ በመሆኑ ሳይጠያየቁ በጀመሩት ፍቅር ልባቸው ጦዟል፡፡ ለወትሮው ‹‹ፍቅርና ገንዘብ እንደመንዛሪው ነው›› እያለ የሚተርተው ደምሴ የሰላምን ፍቅር ያልቅብሻል ብሎ ሳይሰስት በየቀኑ ይመነዝረው ጀመር፡፡ እሷም ሁለመናዋን ሳትሰስት እንደሰጠችሁ ሁሉ!
አንድ ቀን፥ ፍቅር ሰርተው ሲጨርሱ፤ ‹‹ታውቂያለሽ?›› አላት፡፡ ‹‹ታውቂያለሽ፤ የፍቅር ግንኙነት የፍቅርን ጣዕም ያጠፋዋል ብዬ አምን ነበር፡፡ አሁን ግን ሲገባኝ፤ የፍቅር ጣዕሙ የሚያልቀው፥ ከትክክለኛዋ ሴት ጋር ካልሆነ ነው፤›› ብሏት መልሷን እንኳን ሳይጠብቅ ‹በአፉ መሳም› ይስማት ቀጠል፡፡
የደምሴና ሰላም ሦስት ወራት በፍቅር አለፉ፡፡ ወሬያቸው፣ ምግባራቸው እና ምኞታቸው ሁሉ ፍቅር ነበር፡፡ ከሦስት ወራት በኋላ ግን የደምሴ ፍልስፍና እውነት እየሆነ የመጣ መሰለ፡፡ ፍቅራቸው ተመንዝሮ ወደማለቁ ተጠጋ፡፡
ፍቅር ሰርተው ሲጨርሱ፥ በጋራ ሻወር ይወስዳሉ፡፡ ከዚያም፣ እንደተለመደው ሰላም ገላዋን በሎሽን፣ ከንፈሯን በቀለም፣ ዓይኗን በኩል ስታሰማምር ቁጭ ብሎ ይመለከታታል፡፡ በፊት፣ በፊት ውበቷን በማድነቅ ስሜት ነበር የሚያያት አሁን፣ አሁን ግን ‹መቼ ትጨርስ ይሆን?› እያለ ነው፡፡ አልፎ፣ አልፎ ‹‹ዝም ብዬ ሳይሽ እኮ - ተኳኩለሽ ስትጨርሺ እግዜር የሰራት ሰላም ቀርታ ሌላ ሰላም የተፈጠረች ይመስለኛ›› ይላት ጀምሯል፡፡
‹‹ምን?.... በሜካፕ ብዛት ነው የምታምሪው ልትለኝ ነው?››
‹‹አልወጣኝም›› ይላታል፡፡
እየቆዩ፣ እየቆዩ ከፍቅራቸው ይልቅ ንትርካቸው በዛ፡፡ መንስኤው እሱ ‹‹እሷ ማንነቴን ልትለውጥ መፈለጓ ነው›› ብሎ ሲያስብ፤ እሷ ደግሞ ‹‹እሱ የማይለወጥ ሰው ስለሆነ ነው›› ትላለች፡፡
ሌላው ቀርቶ የጎፈረው ጺሙ ያጣላቸዋል፡፡ ይጣላሉ፣ ይታረቃሉ፡፡ ሲጣሉ ይነፋፈቃሉ፣ ሲታረቁ ለአንድ ሳምንት ይጣጣማሉ፣ መልሰው ይጣላሉ፡፡ ይሄ ዑደት ሲደጋገም ሰላምን አሰለቻት፡፡ ሰላም ከዚህ ሰንሰለታዊ ሕይወት መውጣት የምትችለው ሌላ ወንድ በማግኘት እንደሆነ አሰበች - በሐሳቧ ተጓዘች፡፡
ደምሴና ሰላም እንደተለመደው በትንሽ ንትርክ ተከራክረው በተለያዩ ሳምንታቸው ገደማ ሰላም ከአንድ ሰው ጋር መቀጣጠር ጀመረች፡፡ መቀጣጠር በጀመረች በጥቂት ቀናት ውስጥ ደምሴ እንደገና ደወለ፤ ኩርፊያው አልፎለታል ማለት ነው፡፡ ግን ረፍዷል፡፡ የሰላም ልብ ላዲሱ ሰውዬ መቅለጥ ጀምሯል፡፡ በዚያ ላይ ከደምሴ እስር የምትላቀቀው በዚህ ውስጥ እንደሆነ ተሰምቷታል፡፡
ችግሩ ለደምሴ ይሄንን ለመንገር ድፍረቱ ከየት ይምጣ የሚለው ነው፡፡ እንዳኮረፈ ሰው አናግራው ስልኩን ዘጋችበት፤ በማግስቱ ደግሞ ደወለ ሳታነሳው ቀረች፡፡ ደጋግሞ ደወለ፥ በሐሳቧ ቁርጡን ልትነግረው ወስና ቀጠረችው ሲገናኙ ግን ይህንን ማድረግ አቅሙ አልነበራትም፡፡ እንዲያውም ወደቤቷ ሸኝቷት ከመኪናው ልትወርድ ስትል ሲስማት መልሳ ስማዋለች፡፡
ሕይወቷ ሐዲዱን ሳተ፡፡ አዲሱ ሰው ጠዋት የሳማት እንደሁ ደምሴ ማታ ይስማታል፡፡ አፍቃሪዋ ሰላም አስመሳይ ተዋናይት ሆነች፡፡ ከዚያኛው ጋር ሁና የደምሴን፣ ከደምሴ ጋር ሁና የዚያኛውን ሰው ስልክ እንዳመሉ ማስተናገዱን ተጠበበችበት፡፡ ጊዜው ነጎደ፡፡ ሰላም ለውጥ ፈላጊ አፍቃሪ መሆኗ ቀርቶ ጥፋቷን ለመሸፈን ስትል፣ ወይም መውጫው መንገድ ጠፍቷት የምትንከራተት ‹‹እንዳሻችሁ ጋልቡኝ›› ባይ ሴት ሆና አረፈችው፡፡
ሰላም በጊዜ ሒደት ውስጥ ሁለቱንም ወንዶች የምትወዳቸው ሁነው አገኘቻቸው፡፡ ሁለቱንም ማጣት ቀላል ሊሆንላት አልቻለም፡፡ ሁለቱንም አብሮ ማስኬድም የድብብቆሽ ስቃይ አለው፡፡ በሁለት አጣብቂኝ ውስጥ ሁና መፍትሄ እስኪመጣላት የያዘችው፥ ‹‹በሁለት እግር ሁለት ዛፍ የመውጣት›› ሙከራዋ አላዛለቃትም፡፡ ሁለቱም ወንዶች ነቅተውባት የሆዳቸውን በሆዳቸው አብተዋል፡፡
ውድ አንባቢያን፡-
የዚህ ታሪክ መጨረሻ ሁለት አማራጮች አሉት፡፡ አንዱን መምረጥ የእናንተ ድርሻ ነው፡፡
#አማራጭ_አንድ
አዲሱ የሰላም ፍቅረኛ ዛሬ አብሯት ሊያድር እንደሚፈልግ ነግሯታል እሱ ትንሽ የሚያቆየው ሥራ ስላለው ከከተማው አንድ ዳርቻ የሚገኝ ፔንሲዮን ጠቁሟት እዚያ ክፍል በጊዜ እንድትይዝና እንድትጠብቀው ነግሯታል፡፡
ይህንን ያደረገው ሆነ ብሎ ነው፡፡ የፔንሲዮኑ አከራዮች የሷን አድራሻ ብቻ ነው የሚይዙት፥ እሱ ሹልክ ብሎ ይገባና ገድሏት እንዳገባቡ ይወጣል - ዕቅዱ ይኸው ነው፡፡
ደምሴ በበኩሉ በዚሁ ቀን ደውሎ እንዲገናኙ ሲጠይቃት፥ ሰላም ‹‹አይመቸኝም›› በማለቷ ለብዙ ጊዜ የተዘጋጀበትን ድግስ ደግሶላታል፡፡ ከቢሮዋ ስትወጣ ጀምሮ በተከራየው መኪና ይከታተላት ጀመር፡ የገባችበትን ፔንሲዮን አየ፤ ሰውየው አብሯት አልመጣም እዚያው አካባቢ ሲንቀሳቀስ ቆይቶ ሰውየውን እየተገላመጠ ሲገባ አየው ቀድሞ ባጠናው አጥር ተንጠልጥሎ ገብቶ ተከተለው በኮሊደሩ ተከልሎ ሰውየው የሚገባበትን ክፍል አስተዋለሰውየው ሲገባ፥ ደምሴ በዝግታ ወደክፍሉ አመራ በሩ ላይ ጆሮውን ለጥፎ አደመጠ የመሳሳም የሚመስል ድምጽ ተሰማው ደጋግሞ አዳመጠ
ፍቅር የአየር ንብረት አይደለም፡፡ ሳይተነብዩት መጥቶ፥ ሳይተነብዩት ይሄዳል፡፡ የደምሴ እና የሰላም ፍቅርም እንዲሁ ሳይተነበይ መጥቶ ነው የሄደው:: ሲመጣ፥ ለሁለቱም መጣ፡፡ አካሔዱ ግን እንዳመጣጡ ቀላል አልነበረም፡፡
ደምሴ ቆፍጣና የፍልስፍና መምህር ነው፡፡ ሰላም ደግሞ ቀልቃላ ቢጤ የውበት ባለሙያ፡፡ ነገረ ሥራቸው ሁሉ እሱን ወንዳወንድ እሷን ሴታሴት ያደርጋቸዋል፡፡ የመጀመሪያ ሰሞን ‹‹በፊዚክስ ሕግ ተቃራኒዎች ይሳሳባባሉ›› ይላት ነበር ፍቅራቸውን ሲገልጸው፡፡ ኋላስ?!
ደምሴ እና ሰላም የተዋወቁት የሰው ሠርግ ላይ ነው፡፡ አጋጣሚ ጎን ለጎን አስቀመጣቸው፣ አጋጣሚ እሷን መኪና አሳጣት እና ወደፎቶ ፕሮግራም በእሱ መኪና ሄደች፡፡ ሁሉም በአጋጣሚ ፈጠነ፡፡ ደምሴ ሲያወሩት የሚያወራ፣ ሲዘጉት የሚዘጋ ዓይነት ሰው በመሆኑ ከሰላም ተጫዋችነት ጋር በጊዜው ሰምሮ ነበር፡፡
ሲመሽ ወደ ቤቷ ሸኛት፡፡ መኪና ውስጥ ትንሽ አወጉ፡፡ ‹‹በነገራችን ላይ ሰላም እባላለሁ›› አለችው፡፡
‹‹ኦው!›› አለ፤ ለካስ እስካሁን ስማቸውን አልተለዋወጡም፡፡
‹‹ደምሴ እባላለሁ፤›› አላት፡፡
‹‹ደምሴ?›› አለችው፡፡ ‹‹አዎ›› አላት፤ የገረማት ትመስላለች፡፡ ለምን እንደገረማት ግን እራሷም አልገባትም፡፡ ምናልባት ጨዋታው እንዲቀጥል ፈልጋ ይሆናል፡፡
‹‹ደምሴ ማለት ደምስሴ ማለት ነው፤›› የፍልስፍና ማብራሪያውን ሳያስበው ማዥጎድጎድ ሊጀምር ነው፡፡
‹‹ኢትዮጵያውያን ምኞቶቻቸውን በልጆቻቸው ማሳካት ይፈልጋሉ፡፡ ምናልባት የኔ ወላጆች አድጌ እንድደመስስላቸው የሚፈልጉት ጠላት ሳይኖራቸው አይቀርም ነበር፡፡ ያለዚያ ደምሴ አይሉኝም ነበር፡፡››
ሰላም ፈገግ አለች፡፡
‹‹እውነቴን ነው የምልሽ፤ በኢትዮጵያውያን ባሕል የልጅ ድርሻ ዘርን መተካት ብቻ አይደለም፡፡ እልህ መወጫ፣ መበቀያ ወይም ሕይወትን መቀየሪያ ነው፡፡ ወንድ ልጅ ሲሆን ደግሞ ጫናው ይበዛል፡፡ ደብድቦም፣ ገድሎም ቤቱን የሚያስከብር እንዲሆን ከስሙ ጀምሮ እስከአስተዳደጉ ጥረት አይለየውም፡፡››
‹‹እሺ እኔስ ለምን ሰላም ተባልኩ?›› አለችው፡፡
አሰብ አደረገና ‹‹ምናልባት እናትና አባትሽ በልጅ እጦት እየተጣሉ ከነበረ ሰላም የወረደላቸው ባንቺ ይሆናል….›› ግምቱን ሰነዘረ፤ ግምቱ ትክክል ስለነበር ከትከት ብላ ሳቀች፡፡
ሲተዋወቁ የመጀመሪያ ቀናቸው አይመስልም፡፡ በጣም ቅልል የሚል ሰው ሆነላት፡፡ ስልክ ተለዋወጡ፡፡ ከመኪናው ስትወርድ ከንፈሩን ስማው እንደወረደች እንኳን አልታወቃትም ነበር፡፡
ሁሉም ነገር የሆነው በጣም በፍጥነት እና በጣም ደስ በሚል ሁኔታ በመሆኑ ሳይጠያየቁ በጀመሩት ፍቅር ልባቸው ጦዟል፡፡ ለወትሮው ‹‹ፍቅርና ገንዘብ እንደመንዛሪው ነው›› እያለ የሚተርተው ደምሴ የሰላምን ፍቅር ያልቅብሻል ብሎ ሳይሰስት በየቀኑ ይመነዝረው ጀመር፡፡ እሷም ሁለመናዋን ሳትሰስት እንደሰጠችሁ ሁሉ!
አንድ ቀን፥ ፍቅር ሰርተው ሲጨርሱ፤ ‹‹ታውቂያለሽ?›› አላት፡፡ ‹‹ታውቂያለሽ፤ የፍቅር ግንኙነት የፍቅርን ጣዕም ያጠፋዋል ብዬ አምን ነበር፡፡ አሁን ግን ሲገባኝ፤ የፍቅር ጣዕሙ የሚያልቀው፥ ከትክክለኛዋ ሴት ጋር ካልሆነ ነው፤›› ብሏት መልሷን እንኳን ሳይጠብቅ ‹በአፉ መሳም› ይስማት ቀጠል፡፡
የደምሴና ሰላም ሦስት ወራት በፍቅር አለፉ፡፡ ወሬያቸው፣ ምግባራቸው እና ምኞታቸው ሁሉ ፍቅር ነበር፡፡ ከሦስት ወራት በኋላ ግን የደምሴ ፍልስፍና እውነት እየሆነ የመጣ መሰለ፡፡ ፍቅራቸው ተመንዝሮ ወደማለቁ ተጠጋ፡፡
ፍቅር ሰርተው ሲጨርሱ፥ በጋራ ሻወር ይወስዳሉ፡፡ ከዚያም፣ እንደተለመደው ሰላም ገላዋን በሎሽን፣ ከንፈሯን በቀለም፣ ዓይኗን በኩል ስታሰማምር ቁጭ ብሎ ይመለከታታል፡፡ በፊት፣ በፊት ውበቷን በማድነቅ ስሜት ነበር የሚያያት አሁን፣ አሁን ግን ‹መቼ ትጨርስ ይሆን?› እያለ ነው፡፡ አልፎ፣ አልፎ ‹‹ዝም ብዬ ሳይሽ እኮ - ተኳኩለሽ ስትጨርሺ እግዜር የሰራት ሰላም ቀርታ ሌላ ሰላም የተፈጠረች ይመስለኛ›› ይላት ጀምሯል፡፡
‹‹ምን?.... በሜካፕ ብዛት ነው የምታምሪው ልትለኝ ነው?››
‹‹አልወጣኝም›› ይላታል፡፡
እየቆዩ፣ እየቆዩ ከፍቅራቸው ይልቅ ንትርካቸው በዛ፡፡ መንስኤው እሱ ‹‹እሷ ማንነቴን ልትለውጥ መፈለጓ ነው›› ብሎ ሲያስብ፤ እሷ ደግሞ ‹‹እሱ የማይለወጥ ሰው ስለሆነ ነው›› ትላለች፡፡
ሌላው ቀርቶ የጎፈረው ጺሙ ያጣላቸዋል፡፡ ይጣላሉ፣ ይታረቃሉ፡፡ ሲጣሉ ይነፋፈቃሉ፣ ሲታረቁ ለአንድ ሳምንት ይጣጣማሉ፣ መልሰው ይጣላሉ፡፡ ይሄ ዑደት ሲደጋገም ሰላምን አሰለቻት፡፡ ሰላም ከዚህ ሰንሰለታዊ ሕይወት መውጣት የምትችለው ሌላ ወንድ በማግኘት እንደሆነ አሰበች - በሐሳቧ ተጓዘች፡፡
ደምሴና ሰላም እንደተለመደው በትንሽ ንትርክ ተከራክረው በተለያዩ ሳምንታቸው ገደማ ሰላም ከአንድ ሰው ጋር መቀጣጠር ጀመረች፡፡ መቀጣጠር በጀመረች በጥቂት ቀናት ውስጥ ደምሴ እንደገና ደወለ፤ ኩርፊያው አልፎለታል ማለት ነው፡፡ ግን ረፍዷል፡፡ የሰላም ልብ ላዲሱ ሰውዬ መቅለጥ ጀምሯል፡፡ በዚያ ላይ ከደምሴ እስር የምትላቀቀው በዚህ ውስጥ እንደሆነ ተሰምቷታል፡፡
ችግሩ ለደምሴ ይሄንን ለመንገር ድፍረቱ ከየት ይምጣ የሚለው ነው፡፡ እንዳኮረፈ ሰው አናግራው ስልኩን ዘጋችበት፤ በማግስቱ ደግሞ ደወለ ሳታነሳው ቀረች፡፡ ደጋግሞ ደወለ፥ በሐሳቧ ቁርጡን ልትነግረው ወስና ቀጠረችው ሲገናኙ ግን ይህንን ማድረግ አቅሙ አልነበራትም፡፡ እንዲያውም ወደቤቷ ሸኝቷት ከመኪናው ልትወርድ ስትል ሲስማት መልሳ ስማዋለች፡፡
ሕይወቷ ሐዲዱን ሳተ፡፡ አዲሱ ሰው ጠዋት የሳማት እንደሁ ደምሴ ማታ ይስማታል፡፡ አፍቃሪዋ ሰላም አስመሳይ ተዋናይት ሆነች፡፡ ከዚያኛው ጋር ሁና የደምሴን፣ ከደምሴ ጋር ሁና የዚያኛውን ሰው ስልክ እንዳመሉ ማስተናገዱን ተጠበበችበት፡፡ ጊዜው ነጎደ፡፡ ሰላም ለውጥ ፈላጊ አፍቃሪ መሆኗ ቀርቶ ጥፋቷን ለመሸፈን ስትል፣ ወይም መውጫው መንገድ ጠፍቷት የምትንከራተት ‹‹እንዳሻችሁ ጋልቡኝ›› ባይ ሴት ሆና አረፈችው፡፡
ሰላም በጊዜ ሒደት ውስጥ ሁለቱንም ወንዶች የምትወዳቸው ሁነው አገኘቻቸው፡፡ ሁለቱንም ማጣት ቀላል ሊሆንላት አልቻለም፡፡ ሁለቱንም አብሮ ማስኬድም የድብብቆሽ ስቃይ አለው፡፡ በሁለት አጣብቂኝ ውስጥ ሁና መፍትሄ እስኪመጣላት የያዘችው፥ ‹‹በሁለት እግር ሁለት ዛፍ የመውጣት›› ሙከራዋ አላዛለቃትም፡፡ ሁለቱም ወንዶች ነቅተውባት የሆዳቸውን በሆዳቸው አብተዋል፡፡
ውድ አንባቢያን፡-
የዚህ ታሪክ መጨረሻ ሁለት አማራጮች አሉት፡፡ አንዱን መምረጥ የእናንተ ድርሻ ነው፡፡
#አማራጭ_አንድ
አዲሱ የሰላም ፍቅረኛ ዛሬ አብሯት ሊያድር እንደሚፈልግ ነግሯታል እሱ ትንሽ የሚያቆየው ሥራ ስላለው ከከተማው አንድ ዳርቻ የሚገኝ ፔንሲዮን ጠቁሟት እዚያ ክፍል በጊዜ እንድትይዝና እንድትጠብቀው ነግሯታል፡፡
ይህንን ያደረገው ሆነ ብሎ ነው፡፡ የፔንሲዮኑ አከራዮች የሷን አድራሻ ብቻ ነው የሚይዙት፥ እሱ ሹልክ ብሎ ይገባና ገድሏት እንዳገባቡ ይወጣል - ዕቅዱ ይኸው ነው፡፡
ደምሴ በበኩሉ በዚሁ ቀን ደውሎ እንዲገናኙ ሲጠይቃት፥ ሰላም ‹‹አይመቸኝም›› በማለቷ ለብዙ ጊዜ የተዘጋጀበትን ድግስ ደግሶላታል፡፡ ከቢሮዋ ስትወጣ ጀምሮ በተከራየው መኪና ይከታተላት ጀመር፡ የገባችበትን ፔንሲዮን አየ፤ ሰውየው አብሯት አልመጣም እዚያው አካባቢ ሲንቀሳቀስ ቆይቶ ሰውየውን እየተገላመጠ ሲገባ አየው ቀድሞ ባጠናው አጥር ተንጠልጥሎ ገብቶ ተከተለው በኮሊደሩ ተከልሎ ሰውየው የሚገባበትን ክፍል አስተዋለሰውየው ሲገባ፥ ደምሴ በዝግታ ወደክፍሉ አመራ በሩ ላይ ጆሮውን ለጥፎ አደመጠ የመሳሳም የሚመስል ድምጽ ተሰማው ደጋግሞ አዳመጠ
👍6
ብስጭቱ በረታ፣ ደሙ ፈላ፡፡ የሷ ድምጽ በከፊል ይሰማ ጀመር፤ ከምኔው ጀመሩ? የቅናት ስሜቱን መግራት አልቻለም፡፡ ራሱን ለመግዛት እና እርምጃ ለመውሰድ ደቂቃዎች ፈጀበት፡፡ በሩን በርግዶት ገባ፡፡ ሰውየው በድንጋጤ ፊቱን ወደደምሴ አዞረ፡፡
ደምሴ በሚመለከተው ነገር ግራ ተጋብቷል፡፡ ሰውየው በትራስ አፍኖ ሰላምን ጨርሷታል፡፡ ምን እየተካሔደ እንደሆነ ለማሰብ ጊዜ የለውም፡፡ ያቀባበለውን ሽጉጥ በሰውየው ደረት ላይ አነጣጥሮ ቃታውን ሳበ፡፡
#አማራጭ_ሁለት
አዲሱ የሰላም ፍቅረኛ ዛሬ አብሯት ሊያድር እንደሚፈልግ ነግሯታል፡፡ ሆኖም ሊዘገይ ስለሚችል እስከዛሬ የሚገናኙበት ሆቴል ውስጥ ክፍል ይዛ እንድትጠብቀው ነግሯታል፡፡
ሰላም አንዱ ክፍል ውስጥ ቁጭ ብላ ፍቅረኛዋን እየጠበቀችው ነው፡፡ ደምሴ እንዳይደውልባት ስልኳን አጥፍታዋለች፡፡ በሩ ተንኳኳ፡፡ ከፊል ራቁቷን ነች፡፡ ፍቅረኛዋ ሰዐት አክባሪ ነው፡፡ ልክ በነገራት ሰዓት ከች በማለቱ ተደስታ በሙሉ ፈገግታ በሩን ከፈተችለት፡፡
አዲሱ ፍቅረኛዋ ብቻውን አልነበረም፤ ደምሴ አብሮት አለ፡፡ ከፊት ለፊቷ የምታየው ነገር ሰውነቷን አራደው፡፡ ከፊል እርቃኗን እንዳያዩባት ለመደበቅም የፈለገች መሰለች፡፡ ከንፈሯ ተንቀጠቀጠ እንጂ መናገር አልቻለችም፡፡ እንግዶቿ ያለግብዣዋ ገብተው በሩን ዘጉት፡፡ ምክንያቷን ሳያዳምጡ፣ ለስሜቷም ሆነ ለምላሽዋ ሳይጨነቁ ሰማይ በሚበሳ ድምጽ እየተፈራረቁ አምባረቁባትና ሲበቃቸው ወጡ፡፡
ሁለቱንም ማጣት ያልፈለገችው ሰላም ከሁለት አንዱንም ከማጣት የበለጠ የጥፋተኝነት ስሜት ተሰማት፡፡
ወድ አንባብያን፡-
ምርጫችሁ የቱ ነው? የቱንም ብትመርጡ የምርጫችሁ ቅጣት ግዞተኛ መሆናችሁ እንደማይቀር ጸሃፊው ያስባል፤ ምርጫችሁ ያውጣችሁ!!!
እስቲ ምርጫችሁን 👉 @atronosebot ላይ አሳዉቁኝ
ደምሴ በሚመለከተው ነገር ግራ ተጋብቷል፡፡ ሰውየው በትራስ አፍኖ ሰላምን ጨርሷታል፡፡ ምን እየተካሔደ እንደሆነ ለማሰብ ጊዜ የለውም፡፡ ያቀባበለውን ሽጉጥ በሰውየው ደረት ላይ አነጣጥሮ ቃታውን ሳበ፡፡
#አማራጭ_ሁለት
አዲሱ የሰላም ፍቅረኛ ዛሬ አብሯት ሊያድር እንደሚፈልግ ነግሯታል፡፡ ሆኖም ሊዘገይ ስለሚችል እስከዛሬ የሚገናኙበት ሆቴል ውስጥ ክፍል ይዛ እንድትጠብቀው ነግሯታል፡፡
ሰላም አንዱ ክፍል ውስጥ ቁጭ ብላ ፍቅረኛዋን እየጠበቀችው ነው፡፡ ደምሴ እንዳይደውልባት ስልኳን አጥፍታዋለች፡፡ በሩ ተንኳኳ፡፡ ከፊል ራቁቷን ነች፡፡ ፍቅረኛዋ ሰዐት አክባሪ ነው፡፡ ልክ በነገራት ሰዓት ከች በማለቱ ተደስታ በሙሉ ፈገግታ በሩን ከፈተችለት፡፡
አዲሱ ፍቅረኛዋ ብቻውን አልነበረም፤ ደምሴ አብሮት አለ፡፡ ከፊት ለፊቷ የምታየው ነገር ሰውነቷን አራደው፡፡ ከፊል እርቃኗን እንዳያዩባት ለመደበቅም የፈለገች መሰለች፡፡ ከንፈሯ ተንቀጠቀጠ እንጂ መናገር አልቻለችም፡፡ እንግዶቿ ያለግብዣዋ ገብተው በሩን ዘጉት፡፡ ምክንያቷን ሳያዳምጡ፣ ለስሜቷም ሆነ ለምላሽዋ ሳይጨነቁ ሰማይ በሚበሳ ድምጽ እየተፈራረቁ አምባረቁባትና ሲበቃቸው ወጡ፡፡
ሁለቱንም ማጣት ያልፈለገችው ሰላም ከሁለት አንዱንም ከማጣት የበለጠ የጥፋተኝነት ስሜት ተሰማት፡፡
ወድ አንባብያን፡-
ምርጫችሁ የቱ ነው? የቱንም ብትመርጡ የምርጫችሁ ቅጣት ግዞተኛ መሆናችሁ እንደማይቀር ጸሃፊው ያስባል፤ ምርጫችሁ ያውጣችሁ!!!
እስቲ ምርጫችሁን 👉 @atronosebot ላይ አሳዉቁኝ
👍2
#ስትናፍቂኝ
:
ናፍቆት ያደመነው
የናፋቂሽ ውብ ፊት
ከ...ዝርጉ ሸራ ላይ .. በ'ሰማይ ተሰቅሎ
እንደ ሐምሌ ሠማይ
የ'ጭጋግን አድባር
ሲያላዝን ውሎ ያድራል .. በጉም ተከልሎ
ያ .. .. የ'ሐምሌ ሠማይ
በመብረቅ ብልጭታ
በ'ቅፅበት ድን'ፋታ
ፍጥረታቱን ሚያርድ .. ሚያርበደብደው
ስነግረው የነበር
የ'ትዝታዬን ጥግ
የናፍቆቴን መጠን .. መሸከም ከብዶት ነው
ብዬሽም አልነበር .. ?
.
(ደግሞሳ ..!)
.
ያው .. የ'ሐምሌ ሠማይ
.
በፅኑ ታመመ .. ህመሙም በረታ
ሀዘኑ ቅጥ ኣጣ .. ከ'ደስታ ተፋታ
ናፍቆት አጠላበት .. ጉጉት አደከመው
የ'ጨረቃ ፍካት
የፀሐይም ድምቀት ~ እያደረ ሸሸው
ብዬሽስ አልነበር .. ?
.
.
.
አይተሻል ሰማዩን
አይተሻል ስሜቱን
በ'ተሳለ ናፍቆት ~ ተወግቶ መውደቁን?
.
.
አይተሻል ህመሙን
አይተሻል አለሙን
ከ'ጀምበር ተፋቶ .. ፅልመቷን መውረሱን
.
(ታድያ ምነው ውዴ ..!)
.
ናፍቆትህ እስከ ምነው
ምን ያህል ይገዝፋል
ምን ያህል ይርቃል ..?
ብለሽ መጠየቅሽ
በ'ነገርኳት ብቻ
የሠማይዋ ጀምበር .. ስትጠልቅ እያየሽ
.
(ኣዬሽ!
በ'መናፈቅ አለም .. በ'መናፈቅ ምድር
የናፍቆትን ህመም
ማንም አያውቀውም .. ከ'ናፋቂው በቀር)
:
:
እናም ..
:
:
እገልፅበት ቃላት
አወራበት ሀሳብ .. ያጥረኛል ያጥረኛል
ብቻ ስትናፍቂኝ
እንደ ሐምሌ ሠማይ .. ያነጫንጨኛል
:
ናፍቆት ያደመነው
የናፋቂሽ ውብ ፊት
ከ...ዝርጉ ሸራ ላይ .. በ'ሰማይ ተሰቅሎ
እንደ ሐምሌ ሠማይ
የ'ጭጋግን አድባር
ሲያላዝን ውሎ ያድራል .. በጉም ተከልሎ
ያ .. .. የ'ሐምሌ ሠማይ
በመብረቅ ብልጭታ
በ'ቅፅበት ድን'ፋታ
ፍጥረታቱን ሚያርድ .. ሚያርበደብደው
ስነግረው የነበር
የ'ትዝታዬን ጥግ
የናፍቆቴን መጠን .. መሸከም ከብዶት ነው
ብዬሽም አልነበር .. ?
.
(ደግሞሳ ..!)
.
ያው .. የ'ሐምሌ ሠማይ
.
በፅኑ ታመመ .. ህመሙም በረታ
ሀዘኑ ቅጥ ኣጣ .. ከ'ደስታ ተፋታ
ናፍቆት አጠላበት .. ጉጉት አደከመው
የ'ጨረቃ ፍካት
የፀሐይም ድምቀት ~ እያደረ ሸሸው
ብዬሽስ አልነበር .. ?
.
.
.
አይተሻል ሰማዩን
አይተሻል ስሜቱን
በ'ተሳለ ናፍቆት ~ ተወግቶ መውደቁን?
.
.
አይተሻል ህመሙን
አይተሻል አለሙን
ከ'ጀምበር ተፋቶ .. ፅልመቷን መውረሱን
.
(ታድያ ምነው ውዴ ..!)
.
ናፍቆትህ እስከ ምነው
ምን ያህል ይገዝፋል
ምን ያህል ይርቃል ..?
ብለሽ መጠየቅሽ
በ'ነገርኳት ብቻ
የሠማይዋ ጀምበር .. ስትጠልቅ እያየሽ
.
(ኣዬሽ!
በ'መናፈቅ አለም .. በ'መናፈቅ ምድር
የናፍቆትን ህመም
ማንም አያውቀውም .. ከ'ናፋቂው በቀር)
:
:
እናም ..
:
:
እገልፅበት ቃላት
አወራበት ሀሳብ .. ያጥረኛል ያጥረኛል
ብቻ ስትናፍቂኝ
እንደ ሐምሌ ሠማይ .. ያነጫንጨኛል
👍1
#ለማበድ_አካባቢ አጭር ❤️ ወለድ
“ስሟ ግን ማነው?” አልኩት አቡሽን
“እብድ ደግሞ ስም አለው? አንተ ልጅ ዛሬ ምን ሆነሃል? ልታብድ ነው እንዴ?” መለሰልኝ።
ላብድ መሆኔን እኔም ጠርጥሪያለሁ። ማታ ሰክሬ ነው ብዬ ያባበልኩት ቅዠቴ አድሮ ከህሊናዬ ካልጠፋ ለማበድ እየተቃረብኩ መሆን አለበት።ባለፈ ለሊት ሰማይ ተቀዶ በሚወርደው ዶፍ እየታጠብኩ፣ በውሃ መያዣ ፕላስቲክ በያዝኳት አረቄ ጉሮሮዬን እያጠብኩ፣ በስካር እዚህና እዚያ እየረገጥኩ ወደቤቴ ልገባ ስል ነበር ያየኋት። እርቃኗን መንገዱ ዳር ቆማ ዝናብ ትመታለች። ፍፁም እርቃኗን!! ከላይ ወደታች አስተዋልኳት።
ፀጉሯ የዝናቡን ውሃ እያዘለ አሁንም አሁንም በረዣዥም የእጅ ጣቶቿ ስትሞዥቀው ውሃው በየአቅጣጫው ይረጫል። ከፊቷ የሚወርደው ዝናብ በረዥም አንገቷ ተንደርድሮ የተሰደሩ ጡቶቿ ላይ ይደርስና በሾሉት የጡቷ ጫፎች ጠብ……ጠብ…… እያለ ይወርዳል። እንደዘበት ከፈት ያደረገቻቸው ረዣዥም ውብ እግሮቿ፣ ውሃውን ከአካሏ ስታራግፍ የምትንጠው ቀጭን ወገቧ፣ በተንቀሳቀሰች ቁጥር ላይ ታች የሚለው ተለቅ ያለ መቀመጫዋ … አይኔ በሰውነቷ ውበት ፈዞ የሚያርፍበት ቦታ ጠፍቶት ገላዋ ላይ ሲንከራተት አየችኝ። ደነገጠች። ግን አልሮጠችም። አቅጣጫ ቀይራ የቀድሞ ጨዋታዋን ከዝናቡ ጋር ቀጠለች። ጀርባዋን ሰጠችኝ። እሷ ስለማታየኝ የተደበቀች መስሏት ይሆን? ዓይኔ ላይ የበራ የመኪና መብራት ነበር አይኔን ከሷ እንድነቅል ያደረገኝ። ከመሃል መንገድ ፈንጠር ብዬ ጥግ ያዝኩ። መኪናው ካለፈ በኋላ ወደነበረችበት አቅጣጫ ዞርኩ። አልነበረችም።
—እሷ—
እሷ እብድ ናት። ድፍን አውቶቢስ ተራ የሚያውቃት እና የሚፈራት እብድ። እብድ ምን ታሪክ አለው? በቃ እብድ ናታ!!
“እሺ የት እንደምታድርስ ታውቃለህ?” አልኩት አቡሽን
“ማን?” ብሎ መልሶ ሲጠይቀኝ እየሰማኝ ባለመሆኑ ተናደድኩበት። አልፈርድበትም። የማወራውን ለራሴ እንኳን ሳደምጠው የእብደት ወሬ ነው። ገላዋ ከዝናቡ ጋር የፈጠረውን ውብ መስተጋብር ያላየ እንዴት ብሎ ቅዠቴን ሊረዳው ይችላል?
አቡሽ ጓደኛዬ ነው። የክፍለ ሃገር አውቶቢስ መነሃሪያ ውስጥ ውድ የሆነውን የተራ ማስከበር ስራ አብረን ነው የምንሰራው። መንገድ ዳር ያለች ለእግር መዘርጊያ የማትመች ኮንቴነር በርካሽ ተከራይተን አብረን ነው የምንኖረው።
—ትናንትን ለመድገም—
አንዱን ጥግ ተከልዬ እየጠበቅኳት ነው። ከእትዬ ሸዋረገድ አረቄ ቤት ያለወትሮዬ ሸካክፌ በጊዜ የወጣሁት እንዳታመልጠኝ ነው። አሁንም አሁንም አረቄዬን ፉት እያልኩ ለማላውቀው ሰዓት ያህል ከራሴ እያወራሁ ጠበቅኳት። ብትመጣ ምንድነው የምላት? ማንስ ብዬ እጠራታለሁ? ኸረ ለመሆኑ ለምንድነው እየጠበቅኳት ያለሁትስ?
እርቃኗን እየተጎተተች ትናንት የነበረችበት ቦታ ቆመች። ዝናብ የለም። እሷ ግን ራቁቷን ናት። ያለዝናቡ ውበቷ ጎዶሎ ሆነብኝ። በደመነፍስ እግሮቼ ወደሷ ሲራመዱ ይታወቀኛል። እጆቼ ሊነኳት ወደፊት ተዘረጉ። ዝም ያለ ስሜት አልባ ፊት ነው ያላት። ጠይም ቆዳዋ እያየሁት ጠቆረብኝ። ጥቋቁር ጥቅጥቅ ያሉ ፀጉሮች አበቀለ። ሰውነቷ እንደመለጠጥ አለ። አፍጥጬ አየኋት። ‘እሷ’መሆኗ ቀርቶ ጥቁር ላም ሆነችብኝ። ላም!! ግን ደግሞ በአራት እግሮቿ ምትክ አራት የመኪና ጎማ ያላት ላም! ሁለቱ ዓይኖቿ የመኪና መብራት መሰሉ። ወደኋላዬ ሸሸኋት። እንደመኪና እያጓራች ‘ላሚቷ’ ጎማዋን እያሽከረከረች ስትርቅ የ‘እሷ’ ድምፅ የሰመመን ያህል ይሰማኛል።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው!! በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።”
ግድግዳውን እንደተደገፍኩ፣ በእጄ በውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ያለ አረቄዬን እንዳነቅኩ ነቃሁ። ሊነጋ እያቅላላ ነበር።ፊቴ ቆማለች።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው። በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።” አለችኝ ኮስተር ብላ።
ያወቀችኝም የሚመስል ፣ ያወቀችብኝም የሚመስል፣ አውቃ ከእንቅልፌ የቀሰቀሰችኝም የሚመስል ዓይነት ብልጭታ ፈገግታ ፈገግ ብላ ጥላኝ ሄደች። ሰው እንዳላየኝ አረጋግጬ ልብሴን እያራገፍኩ ወደቤቴ አቀናሁ። እየራቀች ስትሄድ ድምፅዋ ይሰማኛል።
“ልጆቼን በሏቸው…………… ”
—ልጆቿ—
ከሀገሬ የመጣሁ ሰሞን አውቶቢስ ተራው አካባቢ ውር ውር ስል ግርግር አይቼ ተጠጋሁ። የተሰበሰበውን ሰው አቋርጬ ወደ መሃል ስጠጋ የቀናት አራስ ህፃን ልጅ በእራፊ ጨርቅ ተጠቅልሎ ይዛ አንዲት አዳፋ የለበሰች ሴት ‘ኡ ኡ ኡ…’ ትላለች። የሚያውቋትና ድርጊቱ የለመዱት ዓይነት ከሚመስሉ ሰዎች ጉርምርምታ ሴቲቱ እብድ መሆኗን እናየወለደችውን ልጅ በሁለተኛ ቀኑ ዳቦ አጉርሳ አፍና እንደገደለችው ሰማሁ። ‘እሷ’ ናት!!
‘እሷን’ እዛ አካባቢ ማየት የአውቶቢስ መነሃሪያ ጊቢውን እንደምልክት እየቆጠርኩ ከመንቀሳቀስ እኩል የለመድኩት ነገር ሆነ። ትጮሃለች፣ በድንጋይ ያገኘችውን ሰው ታባርራለች፣ የትም ያገኘችውን ትበላለች …………
ከተሜነቴን ተላምጄ ‘የት ሰፈር ነህ?‘ ሲሉኝ ‘አውቶቢስ ተራ!‘ ማለት የጀመርኩ ሰሞን እብደቷ በረደላትና ‘አደብ ገዛች።’ ‘አርግዛ ነው በቃ!‘ እያሉ ሲያወሩ ሰማሁ።
ከክረምቱ ጠዋቶቼ በአንደኛው ጉርሴን ላበሳስል በወጣሁበት የውሃ መውረጃ ቱቦ አካባቢ ሰዎች ሰብሰብ ብለው አየሁ። ጠጋ ብዬ የሰዎቹ መሰባሰብ ስለምን እንደሆነ አጣራሁ። በቱቦው በሚወርደው ውሃ ውስጥ ህፃኗን አቅፋ ታለቅሳለች። ‘ከወለደችው ድፍን አንድ ቀን አልሞላም።’ ሲሉ ሰማሁ። ቱቦው ውስጥ ህፃኑን ደብቃው ሄዳ ስትመለስ ውሃው አፍኖ ነው የገደለው። ‘ለራሱ ምግብ ላመጣለት ነው የሄድኩት።‘ ትላለች ከእንባዋ ጋር እየታገለች። ጡት እንጂ ምግብ እንደማያስፈልገው የማታውቅ እብድ መሞቱን እንዴት አወቀች? እብድ አይደለች? ስል ተገረምኩ። ‘እሷ’ ናት!!
“እንዴት ማሰብ የማይችል ቢሆን ነው? ሰው እንዴት በጤነኛ ጭንቅላቱ ከዝህች እብድ ጋር ይተኛል? አብሯት የተኛው፣ ያረገዘችለት ሰው እሱም እብድ መሆን አለበት።” ብዬ ራሴን በአመዛዛኝ ሂሳብ መዳኘቴ ያለፈ ስህተቴ ነው። የአሁን እርማቴ ደግሞ “እብድ ሊሆን አይችልም። ያበደ ሰው የገላዋ የውበት ቀመር ሊገባው አይችልም። እንደኔ እርቃኗን ከዝናብ ስትጫወት አይቶ የፈዘዘ መሆን አለበት።”
—ከትናንት በስቲያን ለመድገም—
እየጠበቅኳት ነው። እርቃኗን ሆና ለማየት ዝናቡን እንዲያወርድ የሀገሬን ታቦት እለማመናለሁ። የምትደራርባቸው ድሪቶዎቿ አስቀያሚና ቆሻሻ ስለሚያደርጓት ቀን ቀን ለብሳ ሳያት እናደድ ጀምሪያለሁ። እየጠበቅኳት ነው። ……… እንደትናንቱ እንቅልፍ ወሰደኝ። እንደትናንቱ ሁሉ ያ ቅዠቴ መጣብኝ። አራት ጎማ ያላት ጥቁር ላም ሆና መጣችብኝ። እንደትናንቱ ሊነጋ ሲል በጩኸት ቀሰቀሰችኝ።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው!! በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።”
—ያን ቀን ለመድገም—
በየእለቱ ለሊት እጠብቃታለሁ። በየእለቱ እንቅልፍ ይጥለኛል። በየእለቱ ያ ቅዠቴ ይመጣብኛል። በየእለቱ ሊነጋ ሲል በጩኸቷ ትቀሰቅሰኛለች። ያን ማድረጓን ታውቀው ይመስል ፈገግ ብላ አይታኝ እያንባረቀች ትሄዳለች።…… አስር ቀን ሆነ። እያበድኩ መሰለኝ።ላያት እየጓጓሁ በጠበቅኳት ቁጥር ጭራሽ ያየሁት ውበትም ምስሉ እየደበዘዘ በላሟ እየተተካብኝ መጣ።ተውኩት። መጠበቄን ተውኩት። ባልረሳውም ምስሏን ልረሳው ሞከርኩ። እቤት ከጓደኛዬ ጋር አደርኩ። ቅዠቴ መጣብኝ። ጥቁሯን ላም ሆነች። ግን እንደሌላው ቀን እያጓራች አልሄደችም።
ላሚቷ የደከመች መሰለች። ጎማዎቿ መሄድ ያቃታቸው።‘ላሚቷ አደብ ገዛች!’ አደብ ለመግዛቷ ምክንያት እኔ እንአሆንኩ እየተሰማኝ እፀፀታለሁ። … እንዳለፉት አስር ቀናት በሷ ጩኸት ሳይሆን ከአቡሽ ጋር በምናድርባት ኮንቴነር
“ስሟ ግን ማነው?” አልኩት አቡሽን
“እብድ ደግሞ ስም አለው? አንተ ልጅ ዛሬ ምን ሆነሃል? ልታብድ ነው እንዴ?” መለሰልኝ።
ላብድ መሆኔን እኔም ጠርጥሪያለሁ። ማታ ሰክሬ ነው ብዬ ያባበልኩት ቅዠቴ አድሮ ከህሊናዬ ካልጠፋ ለማበድ እየተቃረብኩ መሆን አለበት።ባለፈ ለሊት ሰማይ ተቀዶ በሚወርደው ዶፍ እየታጠብኩ፣ በውሃ መያዣ ፕላስቲክ በያዝኳት አረቄ ጉሮሮዬን እያጠብኩ፣ በስካር እዚህና እዚያ እየረገጥኩ ወደቤቴ ልገባ ስል ነበር ያየኋት። እርቃኗን መንገዱ ዳር ቆማ ዝናብ ትመታለች። ፍፁም እርቃኗን!! ከላይ ወደታች አስተዋልኳት።
ፀጉሯ የዝናቡን ውሃ እያዘለ አሁንም አሁንም በረዣዥም የእጅ ጣቶቿ ስትሞዥቀው ውሃው በየአቅጣጫው ይረጫል። ከፊቷ የሚወርደው ዝናብ በረዥም አንገቷ ተንደርድሮ የተሰደሩ ጡቶቿ ላይ ይደርስና በሾሉት የጡቷ ጫፎች ጠብ……ጠብ…… እያለ ይወርዳል። እንደዘበት ከፈት ያደረገቻቸው ረዣዥም ውብ እግሮቿ፣ ውሃውን ከአካሏ ስታራግፍ የምትንጠው ቀጭን ወገቧ፣ በተንቀሳቀሰች ቁጥር ላይ ታች የሚለው ተለቅ ያለ መቀመጫዋ … አይኔ በሰውነቷ ውበት ፈዞ የሚያርፍበት ቦታ ጠፍቶት ገላዋ ላይ ሲንከራተት አየችኝ። ደነገጠች። ግን አልሮጠችም። አቅጣጫ ቀይራ የቀድሞ ጨዋታዋን ከዝናቡ ጋር ቀጠለች። ጀርባዋን ሰጠችኝ። እሷ ስለማታየኝ የተደበቀች መስሏት ይሆን? ዓይኔ ላይ የበራ የመኪና መብራት ነበር አይኔን ከሷ እንድነቅል ያደረገኝ። ከመሃል መንገድ ፈንጠር ብዬ ጥግ ያዝኩ። መኪናው ካለፈ በኋላ ወደነበረችበት አቅጣጫ ዞርኩ። አልነበረችም።
—እሷ—
እሷ እብድ ናት። ድፍን አውቶቢስ ተራ የሚያውቃት እና የሚፈራት እብድ። እብድ ምን ታሪክ አለው? በቃ እብድ ናታ!!
“እሺ የት እንደምታድርስ ታውቃለህ?” አልኩት አቡሽን
“ማን?” ብሎ መልሶ ሲጠይቀኝ እየሰማኝ ባለመሆኑ ተናደድኩበት። አልፈርድበትም። የማወራውን ለራሴ እንኳን ሳደምጠው የእብደት ወሬ ነው። ገላዋ ከዝናቡ ጋር የፈጠረውን ውብ መስተጋብር ያላየ እንዴት ብሎ ቅዠቴን ሊረዳው ይችላል?
አቡሽ ጓደኛዬ ነው። የክፍለ ሃገር አውቶቢስ መነሃሪያ ውስጥ ውድ የሆነውን የተራ ማስከበር ስራ አብረን ነው የምንሰራው። መንገድ ዳር ያለች ለእግር መዘርጊያ የማትመች ኮንቴነር በርካሽ ተከራይተን አብረን ነው የምንኖረው።
—ትናንትን ለመድገም—
አንዱን ጥግ ተከልዬ እየጠበቅኳት ነው። ከእትዬ ሸዋረገድ አረቄ ቤት ያለወትሮዬ ሸካክፌ በጊዜ የወጣሁት እንዳታመልጠኝ ነው። አሁንም አሁንም አረቄዬን ፉት እያልኩ ለማላውቀው ሰዓት ያህል ከራሴ እያወራሁ ጠበቅኳት። ብትመጣ ምንድነው የምላት? ማንስ ብዬ እጠራታለሁ? ኸረ ለመሆኑ ለምንድነው እየጠበቅኳት ያለሁትስ?
እርቃኗን እየተጎተተች ትናንት የነበረችበት ቦታ ቆመች። ዝናብ የለም። እሷ ግን ራቁቷን ናት። ያለዝናቡ ውበቷ ጎዶሎ ሆነብኝ። በደመነፍስ እግሮቼ ወደሷ ሲራመዱ ይታወቀኛል። እጆቼ ሊነኳት ወደፊት ተዘረጉ። ዝም ያለ ስሜት አልባ ፊት ነው ያላት። ጠይም ቆዳዋ እያየሁት ጠቆረብኝ። ጥቋቁር ጥቅጥቅ ያሉ ፀጉሮች አበቀለ። ሰውነቷ እንደመለጠጥ አለ። አፍጥጬ አየኋት። ‘እሷ’መሆኗ ቀርቶ ጥቁር ላም ሆነችብኝ። ላም!! ግን ደግሞ በአራት እግሮቿ ምትክ አራት የመኪና ጎማ ያላት ላም! ሁለቱ ዓይኖቿ የመኪና መብራት መሰሉ። ወደኋላዬ ሸሸኋት። እንደመኪና እያጓራች ‘ላሚቷ’ ጎማዋን እያሽከረከረች ስትርቅ የ‘እሷ’ ድምፅ የሰመመን ያህል ይሰማኛል።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው!! በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።”
ግድግዳውን እንደተደገፍኩ፣ በእጄ በውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ያለ አረቄዬን እንዳነቅኩ ነቃሁ። ሊነጋ እያቅላላ ነበር።ፊቴ ቆማለች።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው። በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።” አለችኝ ኮስተር ብላ።
ያወቀችኝም የሚመስል ፣ ያወቀችብኝም የሚመስል፣ አውቃ ከእንቅልፌ የቀሰቀሰችኝም የሚመስል ዓይነት ብልጭታ ፈገግታ ፈገግ ብላ ጥላኝ ሄደች። ሰው እንዳላየኝ አረጋግጬ ልብሴን እያራገፍኩ ወደቤቴ አቀናሁ። እየራቀች ስትሄድ ድምፅዋ ይሰማኛል።
“ልጆቼን በሏቸው…………… ”
—ልጆቿ—
ከሀገሬ የመጣሁ ሰሞን አውቶቢስ ተራው አካባቢ ውር ውር ስል ግርግር አይቼ ተጠጋሁ። የተሰበሰበውን ሰው አቋርጬ ወደ መሃል ስጠጋ የቀናት አራስ ህፃን ልጅ በእራፊ ጨርቅ ተጠቅልሎ ይዛ አንዲት አዳፋ የለበሰች ሴት ‘ኡ ኡ ኡ…’ ትላለች። የሚያውቋትና ድርጊቱ የለመዱት ዓይነት ከሚመስሉ ሰዎች ጉርምርምታ ሴቲቱ እብድ መሆኗን እናየወለደችውን ልጅ በሁለተኛ ቀኑ ዳቦ አጉርሳ አፍና እንደገደለችው ሰማሁ። ‘እሷ’ ናት!!
‘እሷን’ እዛ አካባቢ ማየት የአውቶቢስ መነሃሪያ ጊቢውን እንደምልክት እየቆጠርኩ ከመንቀሳቀስ እኩል የለመድኩት ነገር ሆነ። ትጮሃለች፣ በድንጋይ ያገኘችውን ሰው ታባርራለች፣ የትም ያገኘችውን ትበላለች …………
ከተሜነቴን ተላምጄ ‘የት ሰፈር ነህ?‘ ሲሉኝ ‘አውቶቢስ ተራ!‘ ማለት የጀመርኩ ሰሞን እብደቷ በረደላትና ‘አደብ ገዛች።’ ‘አርግዛ ነው በቃ!‘ እያሉ ሲያወሩ ሰማሁ።
ከክረምቱ ጠዋቶቼ በአንደኛው ጉርሴን ላበሳስል በወጣሁበት የውሃ መውረጃ ቱቦ አካባቢ ሰዎች ሰብሰብ ብለው አየሁ። ጠጋ ብዬ የሰዎቹ መሰባሰብ ስለምን እንደሆነ አጣራሁ። በቱቦው በሚወርደው ውሃ ውስጥ ህፃኗን አቅፋ ታለቅሳለች። ‘ከወለደችው ድፍን አንድ ቀን አልሞላም።’ ሲሉ ሰማሁ። ቱቦው ውስጥ ህፃኑን ደብቃው ሄዳ ስትመለስ ውሃው አፍኖ ነው የገደለው። ‘ለራሱ ምግብ ላመጣለት ነው የሄድኩት።‘ ትላለች ከእንባዋ ጋር እየታገለች። ጡት እንጂ ምግብ እንደማያስፈልገው የማታውቅ እብድ መሞቱን እንዴት አወቀች? እብድ አይደለች? ስል ተገረምኩ። ‘እሷ’ ናት!!
“እንዴት ማሰብ የማይችል ቢሆን ነው? ሰው እንዴት በጤነኛ ጭንቅላቱ ከዝህች እብድ ጋር ይተኛል? አብሯት የተኛው፣ ያረገዘችለት ሰው እሱም እብድ መሆን አለበት።” ብዬ ራሴን በአመዛዛኝ ሂሳብ መዳኘቴ ያለፈ ስህተቴ ነው። የአሁን እርማቴ ደግሞ “እብድ ሊሆን አይችልም። ያበደ ሰው የገላዋ የውበት ቀመር ሊገባው አይችልም። እንደኔ እርቃኗን ከዝናብ ስትጫወት አይቶ የፈዘዘ መሆን አለበት።”
—ከትናንት በስቲያን ለመድገም—
እየጠበቅኳት ነው። እርቃኗን ሆና ለማየት ዝናቡን እንዲያወርድ የሀገሬን ታቦት እለማመናለሁ። የምትደራርባቸው ድሪቶዎቿ አስቀያሚና ቆሻሻ ስለሚያደርጓት ቀን ቀን ለብሳ ሳያት እናደድ ጀምሪያለሁ። እየጠበቅኳት ነው። ……… እንደትናንቱ እንቅልፍ ወሰደኝ። እንደትናንቱ ሁሉ ያ ቅዠቴ መጣብኝ። አራት ጎማ ያላት ጥቁር ላም ሆና መጣችብኝ። እንደትናንቱ ሊነጋ ሲል በጩኸት ቀሰቀሰችኝ።
“ልጆቼን በሏቸው። ቀርጥፈው!! በሚጥሚጣ አጥቅሰው ነፏቸው።”
—ያን ቀን ለመድገም—
በየእለቱ ለሊት እጠብቃታለሁ። በየእለቱ እንቅልፍ ይጥለኛል። በየእለቱ ያ ቅዠቴ ይመጣብኛል። በየእለቱ ሊነጋ ሲል በጩኸቷ ትቀሰቅሰኛለች። ያን ማድረጓን ታውቀው ይመስል ፈገግ ብላ አይታኝ እያንባረቀች ትሄዳለች።…… አስር ቀን ሆነ። እያበድኩ መሰለኝ።ላያት እየጓጓሁ በጠበቅኳት ቁጥር ጭራሽ ያየሁት ውበትም ምስሉ እየደበዘዘ በላሟ እየተተካብኝ መጣ።ተውኩት። መጠበቄን ተውኩት። ባልረሳውም ምስሏን ልረሳው ሞከርኩ። እቤት ከጓደኛዬ ጋር አደርኩ። ቅዠቴ መጣብኝ። ጥቁሯን ላም ሆነች። ግን እንደሌላው ቀን እያጓራች አልሄደችም።
ላሚቷ የደከመች መሰለች። ጎማዎቿ መሄድ ያቃታቸው።‘ላሚቷ አደብ ገዛች!’ አደብ ለመግዛቷ ምክንያት እኔ እንአሆንኩ እየተሰማኝ እፀፀታለሁ። … እንዳለፉት አስር ቀናት በሷ ጩኸት ሳይሆን ከአቡሽ ጋር በምናድርባት ኮንቴነር
👍6❤1
መንኳኳት ነቃሁ። እየተደናበርኩ በቀዳዳ አጮለቅኩ።
“ማነው እሱ?” አለ አቡሽ
“ማንም አይታይም። ገና ለሊት ነው።” አልኩት ማጮለቄን ሳላቆም። በመንገዱ መብራት መንገዱ ግልፅ ብሎ ይታያል። ዝናብ እየዘነበ ነው። ……… አየኋት!!
“ሽንቴን ልሽና!” ብዬ ከፍቼ ወጣሁ።
መውጣቴን ስታይ ፈገግ ብላ መሄድ ጀመረች። የምኖርበትን ታውቃለች? ማደሪያዬን ያንኳኳችው እሷ ናት? እየጠበቅኳት እንደነበር ታውቅ ነበር ማለት ነው? ዛሬ ከቦታዬ ስታጣኝ ነው የመጣችው? ኸረ ለመሆኑ ይህቺ ሴት እብድ ናት ጤነኛ? ራሴስ ጤነኛ ነኝ? ራሴን እየጠየቅኩ ዝናቡ እየመታኝ ትንሽ ወደሷ ራመድ እንዳልኩ ቆምኩ። ተራ በተራ የለበሰቻቸውን ድሪቶዎች እያወለቀች መጓዟን ቀጠለች። እየተከተልኳት እንደሆነ ለማወቅ መሰለኝ ዘወር እያለች ታየኛለች። የማደርገው ሳይገባኝ ተከተልኳት። ከሰው አይን ሰወር ያለ ቦታ ስትደርስ ፍፁም እርቃኗን ሆነች። ……
ይሄ ከሆነ ከወራት በኋላ ‘እሷም’ በቅዠቴ እንዳባተተችኝ ጥቁር ላም ‘አደብ ገዛች!!’ ……
🔘በሜሪ ፈለቀ🔘
🔘🔘🔘 ጨርሰናል። 🔘🔘🔘
“ማነው እሱ?” አለ አቡሽ
“ማንም አይታይም። ገና ለሊት ነው።” አልኩት ማጮለቄን ሳላቆም። በመንገዱ መብራት መንገዱ ግልፅ ብሎ ይታያል። ዝናብ እየዘነበ ነው። ……… አየኋት!!
“ሽንቴን ልሽና!” ብዬ ከፍቼ ወጣሁ።
መውጣቴን ስታይ ፈገግ ብላ መሄድ ጀመረች። የምኖርበትን ታውቃለች? ማደሪያዬን ያንኳኳችው እሷ ናት? እየጠበቅኳት እንደነበር ታውቅ ነበር ማለት ነው? ዛሬ ከቦታዬ ስታጣኝ ነው የመጣችው? ኸረ ለመሆኑ ይህቺ ሴት እብድ ናት ጤነኛ? ራሴስ ጤነኛ ነኝ? ራሴን እየጠየቅኩ ዝናቡ እየመታኝ ትንሽ ወደሷ ራመድ እንዳልኩ ቆምኩ። ተራ በተራ የለበሰቻቸውን ድሪቶዎች እያወለቀች መጓዟን ቀጠለች። እየተከተልኳት እንደሆነ ለማወቅ መሰለኝ ዘወር እያለች ታየኛለች። የማደርገው ሳይገባኝ ተከተልኳት። ከሰው አይን ሰወር ያለ ቦታ ስትደርስ ፍፁም እርቃኗን ሆነች። ……
ይሄ ከሆነ ከወራት በኋላ ‘እሷም’ በቅዠቴ እንዳባተተችኝ ጥቁር ላም ‘አደብ ገዛች!!’ ……
🔘በሜሪ ፈለቀ🔘
🔘🔘🔘 ጨርሰናል። 🔘🔘🔘
👍5
#ከዘፈኖች_ጀርባ_የሚዘፈን_ዘፈን
:
ዘፈን ከሙሾ አነሰ፣
ትርጉሙ ተዛባ፣ ረከሰ ውሉ
ነጠላ ዜማና፣ ነጠላ ጫማ ነው፣ መንገዱ በሙሉ
፡
ልክ እንደቶምቦላ ፣ልክ እንደሎተሪ
በዘፈን ውስጥ ያልፋል፣ እንጀራ ሞካሪ
፡
ተሰጥኦ አፈር በላ
ገደል ገባ መክሊት፣ ኳኳታ ገነነ
ድምፅ ሞራጅ በዛ
ድምፅ ያወጣ ሁሉ ፣ዘፋኝ እየሆነ
፡
ታዲያ ይህን ስናይ ፣ቧልታችን ገዘፈ
የሳቃችን ምንጩ፣ ከንዴት ባሕራችን፣ እየተጨለፈ
፡
ቧልት አንድ
እኔ ደሃ ማለት ፣የፈራ አቀንቃኝ
የኖረውን እውነት
ከፍቅሩ አጣብቆ
የኔ ደሃ ይላል
እንዳይፈናፈን፣ በማጣቱ ታንቆ
ግርም ነው ሚለው
በጋራ ባዶነት ፣አብራ ካልማቀቀች
ፍቅርን ያሕል ነገር
ወደኋላ ገፍታ ፣እንዴት ተሰደደች?
የኔ ደሃ ይላል ፣የድሆች የበላይ
ኖሮት እንደሸኘ ፣ነፍሱን አስሯት ስቃይ!!
:
ቧልት ሁለት
፡
በማጣቴ ምክንያት ፣ፍቅሬ ጥላኝ ሔደች
ገንዘብ አሸነፋት ፣ለንዋይ ተረታች
ብሎ እየጮኸ
ችግር በሚሰብኩ፣ ሽንፈታም ስንኞች፣
ማዘን ሲጀምረን
በምስል ቀረፃው
አዲስ ንድፍ መኪና ፣'ሚያስገርም ቪላ ቤት
እንዳለው ሲያሳየን
የእሱ አይነት ድህነት ፣ቢሰጠን ተመኘን!!
:
ቧልት ሦስት
፡
መናኛ ሰባኪ
ነጋችንን ሊነጥቅ፣ ከዛሬ አጣብቆ
በርካሽ ሊገዛን
የእድሜ እረፍታችንን፣ በጫጫታ ጠምቆ
ዛሬ ትኖር፣ ነገ አታውቀው
ለምንድን ነው ፣ምትጨነቀው
፡
አትጨናነቅ
አትጨናነቅ
አትጨናነቅ
፡
ባለህ ተደሰት
፡
የምናባቱ ቁጠባ ፣የምናባቱ ማስቀመጥ
እጅህን ወደላይ ፣ይጨፈር ይቀወጥ
፡
ብሎ እየዘፈነ
እኛ ስንራገፍ ፣ስንቱ ሃብታም ሆነ!!
:
ቧልት አራት
፡
ወገን ተሰብሰብ፣ ተሰብሰብ
ባገሬ ምድር ላይ ፣እንዲሆን ዓለም
፡
ወዳ'ገርህ ግባ፣ ተሰብሰብ ባላገር
፡
ኑ…… ኑ
፡
አላስቀምጥ ብላው፣ ስደተኛ ነብሱ
ወዴት ነው 'ሚጠራን? የት ነው እሱ እራሱ?
፡
የዚህ አይነት ዘፈኖች
እንሰማ እንሰማና ፣ዘፋኞቹን እዚህ ፣ፈልገን ብናጣ
ሌላ ኢትዮጵያ አለች
በሚል ይመስለኛል
በባህር በድንበር፣ ካ'ገር የምንወጣ!!
:
ቧልት አምስት
፡
የመኳኳል ብዛት
አብዝቶ ፈሶባት
በዚህች ባንዲት ዘፈን
ብዙ የልብስ አይነት፣ እየቀያየረች
ከዘፈኗ በላይ፣ በልብሷ እየጮኸች
አንዴ መኝታ ቤት
አንዴ ደረጃ ላይ
ሳሎን ውስጥ
ጊቢ ውስጥ
እ~ያ~ው~ረ~ገ~ረ~ጋ~ት
ጊዜ ስንቷን ዘፋኝ
የልብስ አከራዮች፣ ደንበኛ አደረጋት
እምፅፅፅፅ
እሷን ከነልብሱ
አንድጊዜ ጠቅልሎ
ማነው ሚያሳርፈን? ማን ይሆን ሚገዛት?
፡
ቧልት ስድስት
፡
ብርሃን ፈሪ ፍቅር ፣ከቀን የተፋታ
ከፀሐይ ያሸሹት ፣የሰፉት ከማታ
፡
ነይልኝ ማታ ማታ
፡
ማታ ማታ
፡
ይሄም መጥቶ ማታ
ያቺም መጥታ ማታ
ኳኳታ
ቱማታ
፡
በመልክ የሚያፍር ነው፣ ወይደግሞ አተራማሽ
ውዱንና ፍቅሩን፣ የሚያስሰው ሲመሽ
፡
ማቀፍስ በቀን ነው~ ማቀፍ ባደባባይ
ፀሐይ አይደብቅም
አበባ አያረግፍም
ያፈቀረ ሰማይ!!
:
ቧልት ሰባት
፡
እንቺ እንካ
እንካ
ባደባባዩ
እንካ
፡
ማታ ማታ ያምረኛል
፡
ነይ እንመቻች
፡
እሰይ ሰለጠንን ፣ነውር ገሃድ ወጣች
፡
ዋናው መዝፈን ነው ጎበዝ
ያው ብልግናም ቢሆን ፣ትንሽ እናጣመው
ጫጫታ ሲነግስ
በሁሉም ጆሮ ላይ፣ እሱ ነው ሚጥመው
፡
ፈሪሃ ሰው እግዜር፣ ከምድራችን ይብቀል
ስክነት ደህና ሰንብች፣ በደቦ እንቀልቀል
ታዛቢ አጥተን እንጂ
ጭራ ነው ሚቀረን~ ጭራ ለማስበቀል!!
:
:
:
ኧረ ብዙ ብዙ~ ብዙ የሳቅ ቋንቋ
እንፈበርካለን፣ እድሜ ለሙዚቃ
፡
መረጋጋትን ሸኘናት
እሰየው መስከን ራቀ
በየጥጋጥጉ
የኳኳታ ሕጋችን፣ ባርምሞ ፀደቀ
፡
ማዳመጥ ተረሳ፣ መስማት ለመለመ
አይምሮም ኳኳታን፣ እየተረጎመ
፡
ኳ
እንቺ እንካ
፡
ከሽ
ማታ ነይ እባክሽ
፡
ድዝ
ደሞ የምን መፍዘዝ
፡
ድም
ዛሬ አንላቀቅም
፡
ቃ
ጆሯችን ተሰዋ
እድሜ ያለትርጉም፣ ለሚጮህ ሙዚቃ
፡
እግዚሃር ይመስገን
ይህን ሁሉ ጯሂ
በአጭር ዓመታት፣ እንደቀልድ አፍርተን
ከቁም ነገር በላይ፣ ቧልት ነው የተረፈን
፡
እግዚሃር ይመስገን
ብርዝ ዘፈንና ፣በራዥ ሙዚቀኛ
የለት ሳቃችንን ፣ጋብዞን ነው ምንተኛ!!!!!
:
🔘በፍቃዱ ጌታቸው🔘
:
ዘፈን ከሙሾ አነሰ፣
ትርጉሙ ተዛባ፣ ረከሰ ውሉ
ነጠላ ዜማና፣ ነጠላ ጫማ ነው፣ መንገዱ በሙሉ
፡
ልክ እንደቶምቦላ ፣ልክ እንደሎተሪ
በዘፈን ውስጥ ያልፋል፣ እንጀራ ሞካሪ
፡
ተሰጥኦ አፈር በላ
ገደል ገባ መክሊት፣ ኳኳታ ገነነ
ድምፅ ሞራጅ በዛ
ድምፅ ያወጣ ሁሉ ፣ዘፋኝ እየሆነ
፡
ታዲያ ይህን ስናይ ፣ቧልታችን ገዘፈ
የሳቃችን ምንጩ፣ ከንዴት ባሕራችን፣ እየተጨለፈ
፡
ቧልት አንድ
እኔ ደሃ ማለት ፣የፈራ አቀንቃኝ
የኖረውን እውነት
ከፍቅሩ አጣብቆ
የኔ ደሃ ይላል
እንዳይፈናፈን፣ በማጣቱ ታንቆ
ግርም ነው ሚለው
በጋራ ባዶነት ፣አብራ ካልማቀቀች
ፍቅርን ያሕል ነገር
ወደኋላ ገፍታ ፣እንዴት ተሰደደች?
የኔ ደሃ ይላል ፣የድሆች የበላይ
ኖሮት እንደሸኘ ፣ነፍሱን አስሯት ስቃይ!!
:
ቧልት ሁለት
፡
በማጣቴ ምክንያት ፣ፍቅሬ ጥላኝ ሔደች
ገንዘብ አሸነፋት ፣ለንዋይ ተረታች
ብሎ እየጮኸ
ችግር በሚሰብኩ፣ ሽንፈታም ስንኞች፣
ማዘን ሲጀምረን
በምስል ቀረፃው
አዲስ ንድፍ መኪና ፣'ሚያስገርም ቪላ ቤት
እንዳለው ሲያሳየን
የእሱ አይነት ድህነት ፣ቢሰጠን ተመኘን!!
:
ቧልት ሦስት
፡
መናኛ ሰባኪ
ነጋችንን ሊነጥቅ፣ ከዛሬ አጣብቆ
በርካሽ ሊገዛን
የእድሜ እረፍታችንን፣ በጫጫታ ጠምቆ
ዛሬ ትኖር፣ ነገ አታውቀው
ለምንድን ነው ፣ምትጨነቀው
፡
አትጨናነቅ
አትጨናነቅ
አትጨናነቅ
፡
ባለህ ተደሰት
፡
የምናባቱ ቁጠባ ፣የምናባቱ ማስቀመጥ
እጅህን ወደላይ ፣ይጨፈር ይቀወጥ
፡
ብሎ እየዘፈነ
እኛ ስንራገፍ ፣ስንቱ ሃብታም ሆነ!!
:
ቧልት አራት
፡
ወገን ተሰብሰብ፣ ተሰብሰብ
ባገሬ ምድር ላይ ፣እንዲሆን ዓለም
፡
ወዳ'ገርህ ግባ፣ ተሰብሰብ ባላገር
፡
ኑ…… ኑ
፡
አላስቀምጥ ብላው፣ ስደተኛ ነብሱ
ወዴት ነው 'ሚጠራን? የት ነው እሱ እራሱ?
፡
የዚህ አይነት ዘፈኖች
እንሰማ እንሰማና ፣ዘፋኞቹን እዚህ ፣ፈልገን ብናጣ
ሌላ ኢትዮጵያ አለች
በሚል ይመስለኛል
በባህር በድንበር፣ ካ'ገር የምንወጣ!!
:
ቧልት አምስት
፡
የመኳኳል ብዛት
አብዝቶ ፈሶባት
በዚህች ባንዲት ዘፈን
ብዙ የልብስ አይነት፣ እየቀያየረች
ከዘፈኗ በላይ፣ በልብሷ እየጮኸች
አንዴ መኝታ ቤት
አንዴ ደረጃ ላይ
ሳሎን ውስጥ
ጊቢ ውስጥ
እ~ያ~ው~ረ~ገ~ረ~ጋ~ት
ጊዜ ስንቷን ዘፋኝ
የልብስ አከራዮች፣ ደንበኛ አደረጋት
እምፅፅፅፅ
እሷን ከነልብሱ
አንድጊዜ ጠቅልሎ
ማነው ሚያሳርፈን? ማን ይሆን ሚገዛት?
፡
ቧልት ስድስት
፡
ብርሃን ፈሪ ፍቅር ፣ከቀን የተፋታ
ከፀሐይ ያሸሹት ፣የሰፉት ከማታ
፡
ነይልኝ ማታ ማታ
፡
ማታ ማታ
፡
ይሄም መጥቶ ማታ
ያቺም መጥታ ማታ
ኳኳታ
ቱማታ
፡
በመልክ የሚያፍር ነው፣ ወይደግሞ አተራማሽ
ውዱንና ፍቅሩን፣ የሚያስሰው ሲመሽ
፡
ማቀፍስ በቀን ነው~ ማቀፍ ባደባባይ
ፀሐይ አይደብቅም
አበባ አያረግፍም
ያፈቀረ ሰማይ!!
:
ቧልት ሰባት
፡
እንቺ እንካ
እንካ
ባደባባዩ
እንካ
፡
ማታ ማታ ያምረኛል
፡
ነይ እንመቻች
፡
እሰይ ሰለጠንን ፣ነውር ገሃድ ወጣች
፡
ዋናው መዝፈን ነው ጎበዝ
ያው ብልግናም ቢሆን ፣ትንሽ እናጣመው
ጫጫታ ሲነግስ
በሁሉም ጆሮ ላይ፣ እሱ ነው ሚጥመው
፡
ፈሪሃ ሰው እግዜር፣ ከምድራችን ይብቀል
ስክነት ደህና ሰንብች፣ በደቦ እንቀልቀል
ታዛቢ አጥተን እንጂ
ጭራ ነው ሚቀረን~ ጭራ ለማስበቀል!!
:
:
:
ኧረ ብዙ ብዙ~ ብዙ የሳቅ ቋንቋ
እንፈበርካለን፣ እድሜ ለሙዚቃ
፡
መረጋጋትን ሸኘናት
እሰየው መስከን ራቀ
በየጥጋጥጉ
የኳኳታ ሕጋችን፣ ባርምሞ ፀደቀ
፡
ማዳመጥ ተረሳ፣ መስማት ለመለመ
አይምሮም ኳኳታን፣ እየተረጎመ
፡
ኳ
እንቺ እንካ
፡
ከሽ
ማታ ነይ እባክሽ
፡
ድዝ
ደሞ የምን መፍዘዝ
፡
ድም
ዛሬ አንላቀቅም
፡
ቃ
ጆሯችን ተሰዋ
እድሜ ያለትርጉም፣ ለሚጮህ ሙዚቃ
፡
እግዚሃር ይመስገን
ይህን ሁሉ ጯሂ
በአጭር ዓመታት፣ እንደቀልድ አፍርተን
ከቁም ነገር በላይ፣ ቧልት ነው የተረፈን
፡
እግዚሃር ይመስገን
ብርዝ ዘፈንና ፣በራዥ ሙዚቀኛ
የለት ሳቃችንን ፣ጋብዞን ነው ምንተኛ!!!!!
:
🔘በፍቃዱ ጌታቸው🔘
👍1
#ሀርሜ_ኮ
ክፍል-1
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ
አንድ ሰው በጣም እድለኛ ከሆነ እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ሁለት ነገሮች ይኖሩታል፡፡እናት እና ሀገር፡፡በከፋን ቀን በእናት ጉያ መሸጎጥ ደስ ባለን ቀን በራስ ሀገር ሰማይ ስር መቦረቅ በብር ልንገዛው የማንችል ከመታደል የሚገኝ በረከት ነው፡፡ለዚህ ነው ለእናት ጤንነት እና ለሀግር ሰላም ሁሉም የሚጨነቀው፡፡እናትና ሀገርን ማጣት ማለት እኛነታችንን ማጣት ስለሆነ የእኛ ማንነት እና ሙሉ ታሪክ እናትና ሀገራችን ጉያ ውስጥ ስለሚገኝ….እኛ አስኳል ብንሆን እናትና ሀገራችን አስኳሉን ሸፍነውና ከልለው ከአደጋ የሚጠብቁት እና በህይወት የሚያቆዩት ከመንፈሳዊ ብልፅግና እና ከጥልቅ ፍቅር የተሰሩ ቅርፊቶቹ ናቸው..(ከለላዎች)፡፡ቅርፊቱ ከተሸነቆረ አስኳሉም የለ….አዎ እናት ስትሞት እና ሀገር ስትፈርስ በእቅፋቸው ውስጥ የነበረው ህይወት አብሮ ይከስማል፡፡ህልወና ያከትማል።
……. ቤታችን ሶስት መኝታ ክፍል ከአንድ ሳሎን ጋር ኩሽናንና መታጠቢያ ቤትን አጠቃሎ የያዘ መለሰተኛ ቢላ ቤት ነው፡፡እዚህ ውስጥ መኖር ከጀመርን 25 ዓመታትን አስቆጥረናል …. የቤቱ ኑዋሪዎች የመጀመሪያው መኝታ ቤት ሁለት እህቶቼ እና አንድ የእህቴ ልጅ ሌላው ክፍል ወንድሜ ለብቻው ሶስተኛው መኝታ ክፍል እኔ እና እናቴ እንተኛበታለን..በነገራችን ላይ ከእኔ ጋር አንድ ክፍል ውስጥ ማደር የሚችል አንድ ብቸኛ ሰው ብትኖር እናቴ ብቻ ነች..ምክንያቱም ያው እዛው አልጋዬ መሀከል ላይ ተቀዶ በተሰራልኝ ልዩ መፀዳጃ ስለምፀዳዳ፡፡ ምንም እንኳን እናቴ ተከታትላ ሳትሰለች በየቀበኑ ብታፀዳውም….ሰንደሉንም እጣኑንም ብታጫጭስበትም ጠረን ማምጣቱ አይቀርም…ስለዚህ ማንም እዛ ክፍል ከደቂቃዎች በላይ መቆየት አይችልም..ወንድሜና እህቶቼ እንኳን ስሬ ቁጭ ብለው የሚያወሩኝ እና የሚያጫውቱኝ ተፀዳድቼ መኝታ ቤቴን ለቅቄ ሳሎን በዊልቸሬ ላይ ወይም ሶፋ ላይ ተዘርሬ ሲያገኙኝ ብቻ ነው የሚያዩኝ..እናቴ ግን ይሄው 22 ዓመት ከጎኔ ተለይታኝ ተኝታ አታውቅም…ግን እንዴት አይሰለቻትም..?ለመሆኑ የእናትነት ፀጋ ማለት ከምን አይነት ጽናት ጋር ይሆን ሚሰጠው…?እኔ እንጃ… ይሄ ከእኔ የማሰብ አቅም በላይ ነው፡፡
ይቅርታ አንድ ተጨማሪ ሰው ዘንግቼያለው ባለፍት 5 ዓመታት አብራን የምትኖር ትርሲት የምትባል ሰራተኛ አለች፡፡
እስቲ ሰለቤተሰባችን አባል ዘርዘር ያለ መረጃ ልስጣችሁ… ..ከማን ልጀምር ከእናቴ ጀመርኩ…..?እናቴ ዕድሜዋ 49 ዓመት አካባቢ ይሆናል፡፡በ23 ዓመቷ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ድግሪ በባይሎጂ ተመርቃ ሃይስኩል ውስጥ ማስተማር ከጀመረች 26 ዓመት አልፎታል ፡፡ያው ከእኔ ዕድሜ 4 ዓመት በፊት ጀምሮ ማለት ነው ፡፡ብዙ ሙሁሮችንም ብዙ ብኩኖችንም ለዚህች ሀገር አበርክታለች፡፡
ይሄ እናቴ የምታስተምርበት ሀይስኩል ከቤታችን ከተንቀራፈፉ 5 ደቂቃ ከፈጠኑ ሁለት ደቂቃ ነው የሚርቀው፡፡ያ ማለት … እናቴ መኖሪያዋ እና የስራ ቦታዋ አንድ ቦታ እንደሆነ ማሰብ ትችላላችሁ፡፡እናቴ ይሄን ሁሉ አመት እንዴት አንድ ትምህርት ቤት አንድ አይነት ትምህርት ስታስተምር ኖረች..? እንዴት ትምህርቷን ሳትቀጥል..? እንዴት ስራ ሳትቀይር..?እንዴት ሳታገባ…? የእነዚህ ሁሉ መልስ ከእኔ ማንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ነው፡፡
እናቴ አስተማሪ ሆና ትምህርት ቤቷ ውስጥ እና እናት ሆና ቤት ውስጥ ሁለት የተለያየች ሴት እንደሆነች ነው ሚሰማኝ….እናቴ ውብ ምትባል አይነት ሴት ነች፡፡ወደ ቀይነት ያደላ የሰውነት ቀለም ፤ ደርበብ እና ሞላ ያለ ሰውነት፤ ባለ ስልካካ አፍንጫ እና ቦግ ቦግ ያሉ አይኖች ያሏት ሜትር ከ79 የምትረዝም ዘለግ ያለች ሴት ነች፡፡
ስለፀባይዋ ልንገራችሁ… ልስልስ አመል ያላት ምትገርም ሴት ነች…ለማንም ሰው ቢሆን ሊጣሏት የምታስቸግር አይነት ሰው ነች፡የጋለውን ማብረድ፤የሞቀውን ማቀዝቀዝ፤የተወጠረውን ማስተንፈስ ትችልበታለች፡፡ነገሮችን በተረጋጋ እና ባልተዋከበ እርጋታ መከወን የተካነችበት ስጦታዋ ነው፡፡ያው የዚህ ታሪክ ዋና ምሰሶ እሷ ስለሆነች በየክፍሉ ስለእሷ ምነግራችሁ ብዙ ነገሮች ስለሚኖሩ ይበልጥ እያወቃችኃት እና እየወደዳችኃት ትመጣላችሁ፡፡ …ለአሁኑ ግን ወደሌሎቹ ልሂድ….፡፡ቆይ ስሟን አልነገራኮችሁም ለካ…መገርቱ ትባላለች፡፡
መሀሪ ታናሽ ወንድሜ ነው፡፡የዓለም ቁጥር አንድ ዝርክርክ እና ግድ የለሽ ሰው እሱ ይመስለኛል…ተራሮች ወደ ሸለቆነት ቢቀየሩ ፤ምድር እንደኖህ ዘመን በጥፋት ውሀ ብትጥለቀለቅ፤ፀሀይ በጠለቀችበት በዛው ቀርታ ይህቺ ምድር በጨለማ ብትዋጥ ለእሱ ደንታው አይደለም…፡፡ለዚህ ወንድሜ በህይወት ለመኖር ሶስት ነገሮች በቂው ናቸው… የሚያነበው መጽሀፍ ፤የሚቅመው ጫት እና የሚጎነጨው አረቄ…በቃ ፡፡ከዛ የተረፈው የዓለም ትርምስ ሁሉ ለእሱ ትርፍ ነው፡፡እቤት ሲገባና ሲወጣ እራሱ ማን አለ… ማን የለም.? ዞር ብሎም አያይም…፡፡ደህና ዋሉ ሳይል ይወጣል… ደህና ቆያችሁ ሳይል ይቀላቀላል…፡፡
ከእህቶቹ ጋር ቃላት እንኳን የሚለዋወጠው በወር ወይም በሁለት ወር አንድ ቀን ሊሆን ይችላል..ከእናቴ ጋር ግን የተሻለ ያወራል..ቢያንስ ማውራት ቢያስጠላው እንኳን ግንባሯን ስሞ ገብቶ ግንባሯን ስሞ መውጣቱ የማይዛነፍ ተግባሩ ነው፡፡ከእኔ ጋ ያለው ግንኙነት ግን የተለየ ነው፡፡እኔ ለወንድሜ ሚስጥረኛው ነኝ፡፡ሰው ሁሉ ከቤት ተጠራርጎ ወጥቶ ብቻችንን በምንሆንበት ሰአት የማያወራኝ ነገር የለም… ከግል ሚስጥሩ አንስቶ ስለጠቅላላ ሀገር አቀፍ ሆነ አለም አቀገፍ ወቅታዊ እወነቶች፡ ስላነበባቸው መጽሀፎች፡ ስለሰማቸው ዜናዎች.. ከኢንተርኔት ላይ ስላገኛቸውና ስላስደነቁት ተአምሮች ያለመሰልቸት ያወራኛል፡፡ በጽሞና አደምጠዋለው..፡፡
አንዳንዴም በእኔ ላይ ያለውን ቅሬታ...የህይወቱን አቅጣጫ እንዲህ ዝብርቅርቅ ያደረግኩት እኔ መሆኔን…በዚህም ምክንያት እንደሚበሳጭብኝ በምሬት ይነግረኛል..እኔም እሰማዋለው›..ምክንያቱም ወቀሳው እውነትነት እንዳለው እኔም አምናለው…፡፡
እንዲያም ሆኖ ግን ወንድሜ መሀሪ ባለሞያ ነው.. ጎበዝ የኮምፒተር ባለሞያ…በኮምፒተር ሳይንስ ዲፕሎማ አለው…ግን ከዛ በላይ የተፈጥሮ ስጦታው ይበልጣል…ተለምኖ፤ በስልክ ተጨቅጭቆ ነው የሚሰራው፡፡በቀን ውስጥ በጣም ሰራ ከተባለ ለሁለት ወይም ለሶስት ሰዓት ነው..ግን እንደዛም ሆኖ ተጠቅሞ ከሚጨርሰው ብር የበለጠ ገቢ ያገኛል ….
ቀጥሎ ወደእህቶቼ ልሂድላችሁ …እኚ እህቶቼ መንትዬች ናቸው…ለእኔ ታላቆቼ ናቸው፡፡ፌናን እና ሮማን ይባላሉ ፡፡ስማቸውን ለአንደኛዋ አባቴ ለሌለኛዋ ደግሞ እናቴ ነች ያወጣችላት፡፡አንደኛዋን ከአንደኛዋ በመልክ ለመለየት ለማንም ሰው ከባድ ፈተና ነው..እኔና እናቴ ግን በቀላሉ እንለያቸዋለን፡፡ሁለቱም ቀይ ቀጭን መካከለኛ ቁመት ከግብዴ መቀመጫ ጋር ያላቸው ቆንጆ እና ጎረምሳው ሁሉ ለሀጩን የሚያዝረከርክባቸው ቀሽት ሚባሉ ጉብሎች ናቸው፡፡
እህቶቼን በተመለከተ በጣም የሚማርከኝ ነገር ቢኖር ጫወታቸው ነው፡፡እነሱ እቤት ውሥጥ ካሉ በቃ የእኛ ቤት ኮመዲያን የተሰባሰቡበት ኮንሰርት ነው የሚመስላችሁ…. ..እርስ በርስ ጫወታቸው፤መተራረባቸው፤ከእናቴ ጋር የሚያወሩት ወሬ….ሁለ ነገራቸው ድምቀት አለው፡፡እኚህ እህቶቼ ለማንኛውም ሰው እንደመልካቸው ሁሉ ፀባያቸውም አንድ ይመስለዋል ..ግን በጥልቀት ሲመረመር በጣም ይለያያሉ፡፡
ለምሳሌ ሮማን..እቤት ውስጥ ሮሚ ነው የሚሏት… ትምህርት በጣም ስትወድ ፌናን ደግሞ ቶሎ ብላ በዚህም በዛም ብላ ሀብታም መሆን ነው ፍላጎቷ… ሀብታም ለመሆን የመጀመሪያዋ ምርጫዋ ነጋዴ መሆን ነው....አሁን ጀመራዋለች ፡፡ያ ካልተሳካላት
ክፍል-1
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ
አንድ ሰው በጣም እድለኛ ከሆነ እስከ ህይወቱ ፍፃሜ ሁለት ነገሮች ይኖሩታል፡፡እናት እና ሀገር፡፡በከፋን ቀን በእናት ጉያ መሸጎጥ ደስ ባለን ቀን በራስ ሀገር ሰማይ ስር መቦረቅ በብር ልንገዛው የማንችል ከመታደል የሚገኝ በረከት ነው፡፡ለዚህ ነው ለእናት ጤንነት እና ለሀግር ሰላም ሁሉም የሚጨነቀው፡፡እናትና ሀገርን ማጣት ማለት እኛነታችንን ማጣት ስለሆነ የእኛ ማንነት እና ሙሉ ታሪክ እናትና ሀገራችን ጉያ ውስጥ ስለሚገኝ….እኛ አስኳል ብንሆን እናትና ሀገራችን አስኳሉን ሸፍነውና ከልለው ከአደጋ የሚጠብቁት እና በህይወት የሚያቆዩት ከመንፈሳዊ ብልፅግና እና ከጥልቅ ፍቅር የተሰሩ ቅርፊቶቹ ናቸው..(ከለላዎች)፡፡ቅርፊቱ ከተሸነቆረ አስኳሉም የለ….አዎ እናት ስትሞት እና ሀገር ስትፈርስ በእቅፋቸው ውስጥ የነበረው ህይወት አብሮ ይከስማል፡፡ህልወና ያከትማል።
……. ቤታችን ሶስት መኝታ ክፍል ከአንድ ሳሎን ጋር ኩሽናንና መታጠቢያ ቤትን አጠቃሎ የያዘ መለሰተኛ ቢላ ቤት ነው፡፡እዚህ ውስጥ መኖር ከጀመርን 25 ዓመታትን አስቆጥረናል …. የቤቱ ኑዋሪዎች የመጀመሪያው መኝታ ቤት ሁለት እህቶቼ እና አንድ የእህቴ ልጅ ሌላው ክፍል ወንድሜ ለብቻው ሶስተኛው መኝታ ክፍል እኔ እና እናቴ እንተኛበታለን..በነገራችን ላይ ከእኔ ጋር አንድ ክፍል ውስጥ ማደር የሚችል አንድ ብቸኛ ሰው ብትኖር እናቴ ብቻ ነች..ምክንያቱም ያው እዛው አልጋዬ መሀከል ላይ ተቀዶ በተሰራልኝ ልዩ መፀዳጃ ስለምፀዳዳ፡፡ ምንም እንኳን እናቴ ተከታትላ ሳትሰለች በየቀበኑ ብታፀዳውም….ሰንደሉንም እጣኑንም ብታጫጭስበትም ጠረን ማምጣቱ አይቀርም…ስለዚህ ማንም እዛ ክፍል ከደቂቃዎች በላይ መቆየት አይችልም..ወንድሜና እህቶቼ እንኳን ስሬ ቁጭ ብለው የሚያወሩኝ እና የሚያጫውቱኝ ተፀዳድቼ መኝታ ቤቴን ለቅቄ ሳሎን በዊልቸሬ ላይ ወይም ሶፋ ላይ ተዘርሬ ሲያገኙኝ ብቻ ነው የሚያዩኝ..እናቴ ግን ይሄው 22 ዓመት ከጎኔ ተለይታኝ ተኝታ አታውቅም…ግን እንዴት አይሰለቻትም..?ለመሆኑ የእናትነት ፀጋ ማለት ከምን አይነት ጽናት ጋር ይሆን ሚሰጠው…?እኔ እንጃ… ይሄ ከእኔ የማሰብ አቅም በላይ ነው፡፡
ይቅርታ አንድ ተጨማሪ ሰው ዘንግቼያለው ባለፍት 5 ዓመታት አብራን የምትኖር ትርሲት የምትባል ሰራተኛ አለች፡፡
እስቲ ሰለቤተሰባችን አባል ዘርዘር ያለ መረጃ ልስጣችሁ… ..ከማን ልጀምር ከእናቴ ጀመርኩ…..?እናቴ ዕድሜዋ 49 ዓመት አካባቢ ይሆናል፡፡በ23 ዓመቷ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ድግሪ በባይሎጂ ተመርቃ ሃይስኩል ውስጥ ማስተማር ከጀመረች 26 ዓመት አልፎታል ፡፡ያው ከእኔ ዕድሜ 4 ዓመት በፊት ጀምሮ ማለት ነው ፡፡ብዙ ሙሁሮችንም ብዙ ብኩኖችንም ለዚህች ሀገር አበርክታለች፡፡
ይሄ እናቴ የምታስተምርበት ሀይስኩል ከቤታችን ከተንቀራፈፉ 5 ደቂቃ ከፈጠኑ ሁለት ደቂቃ ነው የሚርቀው፡፡ያ ማለት … እናቴ መኖሪያዋ እና የስራ ቦታዋ አንድ ቦታ እንደሆነ ማሰብ ትችላላችሁ፡፡እናቴ ይሄን ሁሉ አመት እንዴት አንድ ትምህርት ቤት አንድ አይነት ትምህርት ስታስተምር ኖረች..? እንዴት ትምህርቷን ሳትቀጥል..? እንዴት ስራ ሳትቀይር..?እንዴት ሳታገባ…? የእነዚህ ሁሉ መልስ ከእኔ ማንነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ነው፡፡
እናቴ አስተማሪ ሆና ትምህርት ቤቷ ውስጥ እና እናት ሆና ቤት ውስጥ ሁለት የተለያየች ሴት እንደሆነች ነው ሚሰማኝ….እናቴ ውብ ምትባል አይነት ሴት ነች፡፡ወደ ቀይነት ያደላ የሰውነት ቀለም ፤ ደርበብ እና ሞላ ያለ ሰውነት፤ ባለ ስልካካ አፍንጫ እና ቦግ ቦግ ያሉ አይኖች ያሏት ሜትር ከ79 የምትረዝም ዘለግ ያለች ሴት ነች፡፡
ስለፀባይዋ ልንገራችሁ… ልስልስ አመል ያላት ምትገርም ሴት ነች…ለማንም ሰው ቢሆን ሊጣሏት የምታስቸግር አይነት ሰው ነች፡የጋለውን ማብረድ፤የሞቀውን ማቀዝቀዝ፤የተወጠረውን ማስተንፈስ ትችልበታለች፡፡ነገሮችን በተረጋጋ እና ባልተዋከበ እርጋታ መከወን የተካነችበት ስጦታዋ ነው፡፡ያው የዚህ ታሪክ ዋና ምሰሶ እሷ ስለሆነች በየክፍሉ ስለእሷ ምነግራችሁ ብዙ ነገሮች ስለሚኖሩ ይበልጥ እያወቃችኃት እና እየወደዳችኃት ትመጣላችሁ፡፡ …ለአሁኑ ግን ወደሌሎቹ ልሂድ….፡፡ቆይ ስሟን አልነገራኮችሁም ለካ…መገርቱ ትባላለች፡፡
መሀሪ ታናሽ ወንድሜ ነው፡፡የዓለም ቁጥር አንድ ዝርክርክ እና ግድ የለሽ ሰው እሱ ይመስለኛል…ተራሮች ወደ ሸለቆነት ቢቀየሩ ፤ምድር እንደኖህ ዘመን በጥፋት ውሀ ብትጥለቀለቅ፤ፀሀይ በጠለቀችበት በዛው ቀርታ ይህቺ ምድር በጨለማ ብትዋጥ ለእሱ ደንታው አይደለም…፡፡ለዚህ ወንድሜ በህይወት ለመኖር ሶስት ነገሮች በቂው ናቸው… የሚያነበው መጽሀፍ ፤የሚቅመው ጫት እና የሚጎነጨው አረቄ…በቃ ፡፡ከዛ የተረፈው የዓለም ትርምስ ሁሉ ለእሱ ትርፍ ነው፡፡እቤት ሲገባና ሲወጣ እራሱ ማን አለ… ማን የለም.? ዞር ብሎም አያይም…፡፡ደህና ዋሉ ሳይል ይወጣል… ደህና ቆያችሁ ሳይል ይቀላቀላል…፡፡
ከእህቶቹ ጋር ቃላት እንኳን የሚለዋወጠው በወር ወይም በሁለት ወር አንድ ቀን ሊሆን ይችላል..ከእናቴ ጋር ግን የተሻለ ያወራል..ቢያንስ ማውራት ቢያስጠላው እንኳን ግንባሯን ስሞ ገብቶ ግንባሯን ስሞ መውጣቱ የማይዛነፍ ተግባሩ ነው፡፡ከእኔ ጋ ያለው ግንኙነት ግን የተለየ ነው፡፡እኔ ለወንድሜ ሚስጥረኛው ነኝ፡፡ሰው ሁሉ ከቤት ተጠራርጎ ወጥቶ ብቻችንን በምንሆንበት ሰአት የማያወራኝ ነገር የለም… ከግል ሚስጥሩ አንስቶ ስለጠቅላላ ሀገር አቀፍ ሆነ አለም አቀገፍ ወቅታዊ እወነቶች፡ ስላነበባቸው መጽሀፎች፡ ስለሰማቸው ዜናዎች.. ከኢንተርኔት ላይ ስላገኛቸውና ስላስደነቁት ተአምሮች ያለመሰልቸት ያወራኛል፡፡ በጽሞና አደምጠዋለው..፡፡
አንዳንዴም በእኔ ላይ ያለውን ቅሬታ...የህይወቱን አቅጣጫ እንዲህ ዝብርቅርቅ ያደረግኩት እኔ መሆኔን…በዚህም ምክንያት እንደሚበሳጭብኝ በምሬት ይነግረኛል..እኔም እሰማዋለው›..ምክንያቱም ወቀሳው እውነትነት እንዳለው እኔም አምናለው…፡፡
እንዲያም ሆኖ ግን ወንድሜ መሀሪ ባለሞያ ነው.. ጎበዝ የኮምፒተር ባለሞያ…በኮምፒተር ሳይንስ ዲፕሎማ አለው…ግን ከዛ በላይ የተፈጥሮ ስጦታው ይበልጣል…ተለምኖ፤ በስልክ ተጨቅጭቆ ነው የሚሰራው፡፡በቀን ውስጥ በጣም ሰራ ከተባለ ለሁለት ወይም ለሶስት ሰዓት ነው..ግን እንደዛም ሆኖ ተጠቅሞ ከሚጨርሰው ብር የበለጠ ገቢ ያገኛል ….
ቀጥሎ ወደእህቶቼ ልሂድላችሁ …እኚ እህቶቼ መንትዬች ናቸው…ለእኔ ታላቆቼ ናቸው፡፡ፌናን እና ሮማን ይባላሉ ፡፡ስማቸውን ለአንደኛዋ አባቴ ለሌለኛዋ ደግሞ እናቴ ነች ያወጣችላት፡፡አንደኛዋን ከአንደኛዋ በመልክ ለመለየት ለማንም ሰው ከባድ ፈተና ነው..እኔና እናቴ ግን በቀላሉ እንለያቸዋለን፡፡ሁለቱም ቀይ ቀጭን መካከለኛ ቁመት ከግብዴ መቀመጫ ጋር ያላቸው ቆንጆ እና ጎረምሳው ሁሉ ለሀጩን የሚያዝረከርክባቸው ቀሽት ሚባሉ ጉብሎች ናቸው፡፡
እህቶቼን በተመለከተ በጣም የሚማርከኝ ነገር ቢኖር ጫወታቸው ነው፡፡እነሱ እቤት ውሥጥ ካሉ በቃ የእኛ ቤት ኮመዲያን የተሰባሰቡበት ኮንሰርት ነው የሚመስላችሁ…. ..እርስ በርስ ጫወታቸው፤መተራረባቸው፤ከእናቴ ጋር የሚያወሩት ወሬ….ሁለ ነገራቸው ድምቀት አለው፡፡እኚህ እህቶቼ ለማንኛውም ሰው እንደመልካቸው ሁሉ ፀባያቸውም አንድ ይመስለዋል ..ግን በጥልቀት ሲመረመር በጣም ይለያያሉ፡፡
ለምሳሌ ሮማን..እቤት ውስጥ ሮሚ ነው የሚሏት… ትምህርት በጣም ስትወድ ፌናን ደግሞ ቶሎ ብላ በዚህም በዛም ብላ ሀብታም መሆን ነው ፍላጎቷ… ሀብታም ለመሆን የመጀመሪያዋ ምርጫዋ ነጋዴ መሆን ነው....አሁን ጀመራዋለች ፡፡ያ ካልተሳካላት
👍11🥰2❤1
ግን መዝረፍ እና ማጅራት መምታት ሁሉ ልትጀምር እንደምትችል በቀልድ እያስመሰለችም ቢሆን ታወራለች..ይህ ሁሉ ካልተሳካላት የመጨረሻ ምርጫዋ ግን ሀብታም ባል አግብታ ሀብታም መሆን ነው፡፡ በአቋራጭ መክበር ይሏችሆል እንዲህ ነው፡፡
ሮሚ ያው እንደነገሪኮችሁ ቀለሜዋ ነች ..አሁን የህክምና የ5ኛ ዓመት ተማሪ ነች፡፡ ለዛውም የእውነት ሰቃይ ተማሪ፡፡እርግጥ እንደአጀማመሯ አሁን ስድስተኛ አመቷ ላይ መሆን ነበረባት፡፡ግን ሶስተኛ አመት እያለች ዊዝድሮዋል ለመሙላት እና አንድ አመት ለማቋረጥ ተገዳ ነበር ..ለምን ብትሉ….? አርግዛ፡፡ምክንያቱም እሷ ወንድን ማመን እና በቅጽበት ለፍቅር ዝልፍልፍ ማለት ዋና ድክመቷ ነው… ፡፡እናም አሁን የሦስት አመት ልጅ አላት….ማክዳ እንላታለን፡፡በዚህ ጉዳይም ከፌናን ጋር ይላያያሉ ያቺኛዋ ቆቅ ነች …ከዛም ከዛም ጋር ስቃና ፎግራ ዞር ማለቱን ተክናበታለች፡፡
ማክዳ ያው እንደነገርኮችሁ የእህቴ የሮማን ልጅ ናት፡፡ቤታችንን እና አለማችንን ከተቀላቀለች ገና ሶስት አመቷ ቢሆንም ታሪካዊ ለነበረው ቤተሰብ ሌላ ታሪክ ጨምራበታለች…..ሌላ ድምቀት ሌላ ደስታ..ሌላ ፍንደቃ..በተለይ ለእናቴ...ምንም ቢሆን የመጀመሪያዋ የልጅ ልጇ አይደለች፡፡
አሁን የቀረውት እኔ ነኝ ፡፡ቆይ ስለእኔ ማውራት ከመጀመሬ በፊት ለካ አባት የሚባል ነገር አለ ፡፡የሁላችንም አባት አንድ ሰው ነው፡፡ከእናቴ ጋር በትዳር 8 ዓመት ከቆየ ቡኋላ ተፋተዋል..የፍቺያቸው መንስኤ እኔ ነኝ…፡፡በእኔ ጉዳይ ላይ መስማማት ስላቃታቸው ለመለያየት በቅተዋል…አሁን የት እንዳለ በትክክል አላውቅም ..ማወቅም አልፈልግም …ቢሞት ሁሉ ግድ ያለኝ አይመስለኝም…፡፡…በነገራችን ላይ አንዳንዴ ሳስብ እናቴን ያለ ባል ወንድምና እህቶቼን ያለአባት ስላስቀረዋቸው ውስጤን ይደማል፡፡….መላ ቤተሰቡ ለእኔ ሲል የከፈለውን መስዋዕትነት ሳስብ ምነው ባልተፈጠርኩ ኖሮ ምልባቸው ቀናቶች ብዙናቸው…በጣም ብዙ፡፡
እስቲ ስለራሴ እንዲሁ ለትውውቅ ያህል ጥቂት ላውራችሁ፡፡ስሜ ብዙ ነው፡፡እዬብ፣በእሱ ፍቃድ ፤ፀጋ፤ ኪያ እኚ ሁሉ ስሞች ከኪያ በስተቀር የወጡልኝ በእናቴ ነው…ኪያ እህቴ ፌናን ያወጣችልኝ ስም ሲሆን አሁን እቤት ውስጥ አብዛኛው ሰው አዘውትሮ የሚጠቀመው ይሄንን ስም ነው፡፡አሁን 22 ዓመቴ እንደሆነ የነገርኳችሁ መሰለኝ፡፡ትምህርት አልተማርኩም..እንዳይደናገራችሁ አልተማርኩም ስላችሁ መሀይም ነኝ ማለቴ አይደለም፡፡ግን መደበኛውን የትምህርት ስርዓትና ቅደም ተከተል በጠበቀ መልኩ አንደኛ ሁለተኛ እያልኩና ትምህርት ቤት እየተመላለስኩ የመማሩን እድል አላገኘውም፡፡ግን አሁን የጠቅላላ ዕውቀት ፈተና ብፈተን አንድ ጎበዝ ከሚባል ዲግሪ ምሩቅ ጋር የተመጣጠነ ክህሎት እንደሚኖረኝ እተማመናለው፡፡ይሄ ክህሎት በቀልድ የተገኘ አልነበረም እናቴ ያለፉትን አስራ አምስት አመት ለፍታ አስተምራኛለች፡፡ማለቴ ለብቻዬ..እቤት ውስጥ….ግራ ተጋባችሁ አይደል…..?፡፡
አሁን በዚህን ወቅት ሰማያዊ ቀለም ያለው ለስለስ ያለ ሙሉ ቢጃማ ለብሼ ከቤታችን ጓሮ ካለው ጽዱና በአበቦች በተከበበው አፀድ ውስጥ ዊልቸር ላይ ተቀምጬ የጥዋት ፀሀይ በተመስጦ እየሞቅኩ ነው …፡፡እግሮቼ የዊልቸሩ እግር ተደግፈው ልፍስፍስ ብለው ይታዩኛል…. ቀኝ እጄ እናቴ ቅድም እዚህ ቦታ ስታመጣኝ የዊልቸሩ እጀታ ላይ አስተካክላ እንዳስቀመጠችው እዛው ባታ እንደዛው ተልፈስፍሶ ተቀምጧል፡፡ደካማው አንገቴ ጭንቅላቴን ሙሉ ለሙሉ መሸከም ስለማይችል ዝንብል ወደለበት ወደግራ በኩል ለሱ ተብሎ በተሰራለት መደገፊያ ላይ ደገፍ ብሏል …የተከፈተ አፌን መክደን ተስኖኝ ለሀጬ መዝረክረኩ ለእኔው እየታየኝ በራሴው ፈገግ ለማለት እየሞከርኩ ነው፡፡
ከሰውነት ክፍሎቼ ያለማንም እርዳታ በነፃነት መንቀሳቀስ የሚችሉት ዓይኖቼ እና ግራ እጄ ብቻ ነው፡፡በግራ እጄ እበላለው…. በግራ እጄ ዊልቸሬን በመጠኑ ማንቀሳቀስ እችላለው..በግራ እጄ እጽፋለው…በግራ እጄ በምልክት ከቤተሰቦቼ ጋር ለመግባባት እሞክራለው…እናም ደስታኛ ነኝ፡፡መቼስ ደስተኛ ነኝ ስላችሁ ምፀት ይመስላችኃል አይደል...?እውነቴን ነው፡፡ለዚህ ማንነቴ የበቃውት በተአምር እና በእናቴ የዘመናት ትጋት ነው፡፡ቢያንስ እኮ የምጠቀምበት አንድ እጅ አለኝ ..ይሄ እጄ ደግሞ መንቀሳቀስ ከጀመረ ገና ሶስተኛ አመቱ ነው…አይኖቼ ከበፊቱም በደንብ አጥርተው ያዩልኛል..ጆሮዎቼ ከብዙ ርቀት አጥርተው ይሰሙልኛል..አዕምሮዬ ጥርት አድርጎ ነገሮችን ማገናዘብና መመራመር ይችላል…፡፡
እዚህ ላይ ከሁሉም በላይ እኔ ማሰብ እንደምችል አካባቢዬ ያሉ ሰዎች ሁሉ ማመን ከጀመሩ ገና አምስት ስድስት አመታት ቢሆነው ነው፡፡ከዛ በፊት ለሁሉም ሰው አዕምሮዬም እንደአካሌ የበደነ እንደሆነ ነበር የሚገምቱት… ከእናቴ በስተቀር..፡፡
እንደነገርኳችሁ ከአምስት አመቴ ጀምሮ እናቴ ጭኗ ላይ አስተኝታ ፀጉሬን እያሻሻች መፅሀፍ ታነብልኝ ነበር… ያንን የሚያስተውሉ ዘመድ ወዳጆች ግን እሷም ማበዷ ነው ይሏት ነበር..እና በትራስ ደራርባ በማስደገፍ ከፊቴ ጥቁር ብላክ ቦርድ ሰቅላ ከአምስት አመቴ ጀምሮ ሀ..ሁ..ሂ እያለች ያለመታከት ስታስጠናኛ…A,B.C….ስታለማምደኝ 1..2..3..እያለች ስትደጋግምልኝ..ሁሉም ሰው የሚያስበው ጋንኤል እንደለከፋት ነበር
…እኔ እንደዛሬ ግራ እጄን እንኳን ማንቀሳቀስ አልችልም ስለነበር… በምልክት እንኳን ገብቶኛል አልገባኝም ብዬ አላረጋግጥላት አልችልም ነበር..አንገቴንም› እንኳን ሙሉ በሙሉ ለማዘዝ አልችልም ነበር…..ከእነዛ አይኖቼ የሚወጡት የብርሀን ጨረሮች ግን ከእናቴ ጋር ለመግባት በቂ ነበሩ…የምትለውን እንደምሰማትም እንደምረዳትም ከአይኖቼ ውስጥ አንብባ ታውቅ ነበር…እናቴ ትምህርት ቤት ባይሎጂ እንደምታስተምር ነግሬያችሁ ነበር… እቤት ግን እኔን ሁሉንም ትምህርት ደራጃውን በጠበቀ ጥራት ታስተምራኛለች….አሁንም ድረስ መናገር አልችልም፡፡ግን ሶስት ቋንቋ በደንብ አጥረቼ ሰማለው..እፅፋለው፡፡እድሜ ለእናቴ…
እንግዲህ ወደ ዋናው የቤተሰባችን ታሪክ ለመግባት ከእናቴ የወጣትነት ጊዜ ጀምራለው…. የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሳለች ጀምሮ ያለውን…...
💫💫ይቀጥላል💫💫
አብሮነታችሁ ያበረታናል Like 👍 በማድረግ አብሮነታችሁን አሳዩን
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ሮሚ ያው እንደነገሪኮችሁ ቀለሜዋ ነች ..አሁን የህክምና የ5ኛ ዓመት ተማሪ ነች፡፡ ለዛውም የእውነት ሰቃይ ተማሪ፡፡እርግጥ እንደአጀማመሯ አሁን ስድስተኛ አመቷ ላይ መሆን ነበረባት፡፡ግን ሶስተኛ አመት እያለች ዊዝድሮዋል ለመሙላት እና አንድ አመት ለማቋረጥ ተገዳ ነበር ..ለምን ብትሉ….? አርግዛ፡፡ምክንያቱም እሷ ወንድን ማመን እና በቅጽበት ለፍቅር ዝልፍልፍ ማለት ዋና ድክመቷ ነው… ፡፡እናም አሁን የሦስት አመት ልጅ አላት….ማክዳ እንላታለን፡፡በዚህ ጉዳይም ከፌናን ጋር ይላያያሉ ያቺኛዋ ቆቅ ነች …ከዛም ከዛም ጋር ስቃና ፎግራ ዞር ማለቱን ተክናበታለች፡፡
ማክዳ ያው እንደነገርኮችሁ የእህቴ የሮማን ልጅ ናት፡፡ቤታችንን እና አለማችንን ከተቀላቀለች ገና ሶስት አመቷ ቢሆንም ታሪካዊ ለነበረው ቤተሰብ ሌላ ታሪክ ጨምራበታለች…..ሌላ ድምቀት ሌላ ደስታ..ሌላ ፍንደቃ..በተለይ ለእናቴ...ምንም ቢሆን የመጀመሪያዋ የልጅ ልጇ አይደለች፡፡
አሁን የቀረውት እኔ ነኝ ፡፡ቆይ ስለእኔ ማውራት ከመጀመሬ በፊት ለካ አባት የሚባል ነገር አለ ፡፡የሁላችንም አባት አንድ ሰው ነው፡፡ከእናቴ ጋር በትዳር 8 ዓመት ከቆየ ቡኋላ ተፋተዋል..የፍቺያቸው መንስኤ እኔ ነኝ…፡፡በእኔ ጉዳይ ላይ መስማማት ስላቃታቸው ለመለያየት በቅተዋል…አሁን የት እንዳለ በትክክል አላውቅም ..ማወቅም አልፈልግም …ቢሞት ሁሉ ግድ ያለኝ አይመስለኝም…፡፡…በነገራችን ላይ አንዳንዴ ሳስብ እናቴን ያለ ባል ወንድምና እህቶቼን ያለአባት ስላስቀረዋቸው ውስጤን ይደማል፡፡….መላ ቤተሰቡ ለእኔ ሲል የከፈለውን መስዋዕትነት ሳስብ ምነው ባልተፈጠርኩ ኖሮ ምልባቸው ቀናቶች ብዙናቸው…በጣም ብዙ፡፡
እስቲ ስለራሴ እንዲሁ ለትውውቅ ያህል ጥቂት ላውራችሁ፡፡ስሜ ብዙ ነው፡፡እዬብ፣በእሱ ፍቃድ ፤ፀጋ፤ ኪያ እኚ ሁሉ ስሞች ከኪያ በስተቀር የወጡልኝ በእናቴ ነው…ኪያ እህቴ ፌናን ያወጣችልኝ ስም ሲሆን አሁን እቤት ውስጥ አብዛኛው ሰው አዘውትሮ የሚጠቀመው ይሄንን ስም ነው፡፡አሁን 22 ዓመቴ እንደሆነ የነገርኳችሁ መሰለኝ፡፡ትምህርት አልተማርኩም..እንዳይደናገራችሁ አልተማርኩም ስላችሁ መሀይም ነኝ ማለቴ አይደለም፡፡ግን መደበኛውን የትምህርት ስርዓትና ቅደም ተከተል በጠበቀ መልኩ አንደኛ ሁለተኛ እያልኩና ትምህርት ቤት እየተመላለስኩ የመማሩን እድል አላገኘውም፡፡ግን አሁን የጠቅላላ ዕውቀት ፈተና ብፈተን አንድ ጎበዝ ከሚባል ዲግሪ ምሩቅ ጋር የተመጣጠነ ክህሎት እንደሚኖረኝ እተማመናለው፡፡ይሄ ክህሎት በቀልድ የተገኘ አልነበረም እናቴ ያለፉትን አስራ አምስት አመት ለፍታ አስተምራኛለች፡፡ማለቴ ለብቻዬ..እቤት ውስጥ….ግራ ተጋባችሁ አይደል…..?፡፡
አሁን በዚህን ወቅት ሰማያዊ ቀለም ያለው ለስለስ ያለ ሙሉ ቢጃማ ለብሼ ከቤታችን ጓሮ ካለው ጽዱና በአበቦች በተከበበው አፀድ ውስጥ ዊልቸር ላይ ተቀምጬ የጥዋት ፀሀይ በተመስጦ እየሞቅኩ ነው …፡፡እግሮቼ የዊልቸሩ እግር ተደግፈው ልፍስፍስ ብለው ይታዩኛል…. ቀኝ እጄ እናቴ ቅድም እዚህ ቦታ ስታመጣኝ የዊልቸሩ እጀታ ላይ አስተካክላ እንዳስቀመጠችው እዛው ባታ እንደዛው ተልፈስፍሶ ተቀምጧል፡፡ደካማው አንገቴ ጭንቅላቴን ሙሉ ለሙሉ መሸከም ስለማይችል ዝንብል ወደለበት ወደግራ በኩል ለሱ ተብሎ በተሰራለት መደገፊያ ላይ ደገፍ ብሏል …የተከፈተ አፌን መክደን ተስኖኝ ለሀጬ መዝረክረኩ ለእኔው እየታየኝ በራሴው ፈገግ ለማለት እየሞከርኩ ነው፡፡
ከሰውነት ክፍሎቼ ያለማንም እርዳታ በነፃነት መንቀሳቀስ የሚችሉት ዓይኖቼ እና ግራ እጄ ብቻ ነው፡፡በግራ እጄ እበላለው…. በግራ እጄ ዊልቸሬን በመጠኑ ማንቀሳቀስ እችላለው..በግራ እጄ እጽፋለው…በግራ እጄ በምልክት ከቤተሰቦቼ ጋር ለመግባባት እሞክራለው…እናም ደስታኛ ነኝ፡፡መቼስ ደስተኛ ነኝ ስላችሁ ምፀት ይመስላችኃል አይደል...?እውነቴን ነው፡፡ለዚህ ማንነቴ የበቃውት በተአምር እና በእናቴ የዘመናት ትጋት ነው፡፡ቢያንስ እኮ የምጠቀምበት አንድ እጅ አለኝ ..ይሄ እጄ ደግሞ መንቀሳቀስ ከጀመረ ገና ሶስተኛ አመቱ ነው…አይኖቼ ከበፊቱም በደንብ አጥርተው ያዩልኛል..ጆሮዎቼ ከብዙ ርቀት አጥርተው ይሰሙልኛል..አዕምሮዬ ጥርት አድርጎ ነገሮችን ማገናዘብና መመራመር ይችላል…፡፡
እዚህ ላይ ከሁሉም በላይ እኔ ማሰብ እንደምችል አካባቢዬ ያሉ ሰዎች ሁሉ ማመን ከጀመሩ ገና አምስት ስድስት አመታት ቢሆነው ነው፡፡ከዛ በፊት ለሁሉም ሰው አዕምሮዬም እንደአካሌ የበደነ እንደሆነ ነበር የሚገምቱት… ከእናቴ በስተቀር..፡፡
እንደነገርኳችሁ ከአምስት አመቴ ጀምሮ እናቴ ጭኗ ላይ አስተኝታ ፀጉሬን እያሻሻች መፅሀፍ ታነብልኝ ነበር… ያንን የሚያስተውሉ ዘመድ ወዳጆች ግን እሷም ማበዷ ነው ይሏት ነበር..እና በትራስ ደራርባ በማስደገፍ ከፊቴ ጥቁር ብላክ ቦርድ ሰቅላ ከአምስት አመቴ ጀምሮ ሀ..ሁ..ሂ እያለች ያለመታከት ስታስጠናኛ…A,B.C….ስታለማምደኝ 1..2..3..እያለች ስትደጋግምልኝ..ሁሉም ሰው የሚያስበው ጋንኤል እንደለከፋት ነበር
…እኔ እንደዛሬ ግራ እጄን እንኳን ማንቀሳቀስ አልችልም ስለነበር… በምልክት እንኳን ገብቶኛል አልገባኝም ብዬ አላረጋግጥላት አልችልም ነበር..አንገቴንም› እንኳን ሙሉ በሙሉ ለማዘዝ አልችልም ነበር…..ከእነዛ አይኖቼ የሚወጡት የብርሀን ጨረሮች ግን ከእናቴ ጋር ለመግባት በቂ ነበሩ…የምትለውን እንደምሰማትም እንደምረዳትም ከአይኖቼ ውስጥ አንብባ ታውቅ ነበር…እናቴ ትምህርት ቤት ባይሎጂ እንደምታስተምር ነግሬያችሁ ነበር… እቤት ግን እኔን ሁሉንም ትምህርት ደራጃውን በጠበቀ ጥራት ታስተምራኛለች….አሁንም ድረስ መናገር አልችልም፡፡ግን ሶስት ቋንቋ በደንብ አጥረቼ ሰማለው..እፅፋለው፡፡እድሜ ለእናቴ…
እንግዲህ ወደ ዋናው የቤተሰባችን ታሪክ ለመግባት ከእናቴ የወጣትነት ጊዜ ጀምራለው…. የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሳለች ጀምሮ ያለውን…...
💫💫ይቀጥላል💫💫
አብሮነታችሁ ያበረታናል Like 👍 በማድረግ አብሮነታችሁን አሳዩን
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍8😁1
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-2
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ይሄ ታሪክ እናቴ እና አባቴ እንዴት እንደተዋወቁ የሚያትት ነው፡፡ታሪኩን የነገረችኝ እናቴ ነች፡፡እርግጥ ታሪኩን አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በስድስት ወር እና በዓመት ልዩነት አቀራረብን ለወጥ እያደረገች የተወሰነውን እየቀነሰች እና በፊት ነግራኝ ከነበረው ውስጥ ያልተካተተ አዲስ ታሪክ እየጨመረችበት ነግራኛለች፡፡እናቴ ስለአባቴ የምታወራኝ ብሶት ሲሰማት ነው..ውስጧን ሀዘን ሲቦረቡረው ነው…ልቧ ውስጥ ያለ ጥልቅ ባዶ ሽንቁር ሲረብሻት ነው፡፡የዛን ጊዜ ትናንቷን ታስታውሳለች፤የድሮ ፍቅሯ ትዝ ይላታል፡፡የዛን ጊዜ አባቴን ታስታውሳለች፤የዛን ጊዜ የሚያዳምጣትን ሰው ትፈልጋለች፤ለማዳመጥ ደግሞ በዚህ አለም ላይ ከእኔ ከልጇ በላይ ችሎታ ያለው ሰው የለም..ድንቅ የተባልኩ አድማጭ ነኝ የማንንም ንግግር አላቋርጥም ደግሞም ሚስጥር ጠባቂ ነኝ ..ማንም የፈለገውን ነገር ለእኔ ቢነግረኝ በቃ ለአምላኩ በሽኩሽኩታ እንደነገረው መቁጠር አለበት.ስለዚህ የቤታችን አባል መተንፈስ እና እፎይ ማለት ሲያስፈልጋቸው ወደ እኔ ነው የሚሮጡት..ይህ እናቴንም ያጠቃልላል፡፡
እና ይሄንን ከአባቴ ጋር የነበራትን የፍቅር ታሪክ ደጋግማ ስለነገረችኝ ልክ በእያንዳንዷ ግንኙነታቸው ወቅት አብሬያቸው የነበርኩ መስሎ ነው ሚሰማኝ …ሁሉ ነገር ልክ አሪፍ ደራሲ እንደደረሰው መሳጭ የፍቅር ድርሰት ፍንትው ብሎ ይታወሰኛል፡፡
የተገናኙት ሁለቱም የአዲስ አበባ የአንደኛ አመት ተማሪ እያሉ ነው፡፡እሱ የኬሚስትሪ እሷ የባይሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ ነበሩ …ያው ፍረሽ ማን ላይ ሁለቱም የሚወስዱት ተመሳሳይ አይነት ኮርስ ነበረ እና የገና ማዕበል ለማምለጥ ሁሉም ተማሪ በፍራቻ ተውጦ፤በስጋት እየተናጠ አንገቱን አቀርቅሮ በየዩኒቨርሲቲው ጥጋ ጥግ እና በላይብረሪው ከወረቀት ጋር እራሱን አጣብቆ ፍዳውን በሚያበት ወቅት ነበር..በተለይ መምህሩ አንብቡ ብሎ የጠቆማቸውን መጽሀፍና፤ሲኒየር ሚባሉት ተማሪዎች ለፈተና ያንን መጽሀፍ አንብቡት ብለው የጠቆሙትን መጽሀፍ ለማግኘት ላይብረሪ ውስጥ ያለው መራኮት እና መሻማት ያስቃልም .ያስተዛዝባልም፡፡ በተለይ የፈተናው ወቅት እየተቃረበ በመጣ ቁጥር ውጥረቶቹ በዛው ልክ እየከረሩ ይሄድ ነበር፡፡
በዚህ ወቅት ነው እንግዲህ ሞጋስ ባሴ የተባለው ከጎንደር አርማጭኦ አካባቢ ብዙ ኪሎ ሜትሮችን አቋርጦ የመጣው ወጣት በዚህ መራኮት ውስጥ በመደነጋገርም ቢሆን መፋለም ጀምሮ የነበረው..ግን ሁሌ ተሸናፊ ነበር…፡፡ካደገበት ማህበረሰብ የወረሰው ይሉኝታ ለተሸናፊ እንዲዳረግ አመቻችቶታል፤ከመናጠቅ ይልቅ መካፈልን ነበር የሚያውቀው ጓደኛን ወደ ኃላ ስቦ በማስቀረት ወደ ፊት ከመሸምጠጥ ይልቅ አንተ ቅደም ወንድሜ ብሎ ከመንገድ ገለል ብሎ ሌላውን የማሰቀደም ስነ ልቦና ነበር የነበረው፡፡ንጽህ የዋህነት፤የጠራ ሰባዊነት የግል ንብረቶቹ ነበሩ…፡፡ግን አዲስ አበባ ሌላ ነው፡፡እርግጥ ከእሱ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ብዙ የክፍለሀገር ልጆች ነበሩ..ግን በተለይ በመጀመሪያው አመት የሚደምቁትና ፈካ ብለው የሚታዩት የትላልቅ ከተማ ውልዶቹ ናቸው፡፡አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ..በምዕራባዊውና በምሰራቃዊው ፍልስፍና መካከል የሚዋልል ከተሜን በውስጧ የያዘች መንጠቅ እንደብልጠት፣መቅደም እንደአራዳነት የሚታይባት የተለየች ቦታ ..እና አንድ መጽሀፍ ለማግኘት ለ5 ቀን የላይብረሪውን ደጅ ፀንቶ ነበር..አልቀናውም እንጂ..፡፡
‹‹አረ ወዲያ….›› እያለ ላይብረሪውን ለቆ በቅሬታ ሲወጣ ..ያንን የሰሙ ሌሎች እኩዬቹ ሲገለፍጡበት ለሶስት ቀን የታዘበችው እናቴ ታዝባ ቅር ብሎት ነበር…በአራተኛው ቀን ግን ከተቀመጠችበት ወንበር ላይ ሳትንቀሳቀስ በምልክት ጠራችው..እሷ ወደ ተቀመጠችበት መቀመጫ ግራ በተጋባ እይታ ተገትሮ ሲያማትር መልሳ በእጇ ምልክት ጠራችው…፡፡በንዴቱ ውስጥ ቢሆንም…ወደ እሷ ተጠጋ..ስሯ ደረሰ….
‹‹ተቀመጥ አለችው…››በሹክሹክታ
‹‹ምን ይሁነኝ ብዬ….?.››መለሰላት ከእሷ ትንሽ ከፍ ባለ ድምጽ ሌሎችን የላይብረሪ ተጠቃሚዎችን እንዳይረብሹ በመስጋት ግራና ቀኝ በመሳቀቅ ተመለከተችና‹‹ ቁጭ በል›› ብላ ልክ ከዚህ በፊት በደንብ እንደምታውቀው የቅርብ ጓደኛዋ እጁን በመያዝ ስባ አስቀመጠችውና‹‹ይሄን አይደል የፈለከው …እንካ አንብብ››ብላ ስታነበው የነበረውን መጻሀፍ ወደ እሱ ፊት አስጠጋችለት ….ማመን አልቻለም..አንዴ መፅሀፉን ..አንዴ ልጅቷን እያፈራረቀ ማየት ጀመረ
‹‹አጥና እንጂ… ለዚህ መጽሀፍ አይደል ሳምንቱን ሙሉ ስትበሰጭ የሰነበትከው…..?እኔ በቂ ቀን አግኝቼ ማየት ያለብኝን ያህል አይቼዋለው ዛሬ ደብተሬን ነው የማነበው…››
‹‹ታዲያ እማታነቢው ከሆነ ለምን ታቀፍሺው.? ››በብስጭት
‹‹ለአንተ ብዬ.››
‹‹አረገኝ…..?.›.›
‹‹ባክህ ታጠና እንደሆነ አጥና …ካልፈለግክ መጽሀፍን አምጣው..››ለራሷም ባልታወቃት ስሜትም በቁጣ መለሰችለት፡፡…. እንግዲህ የመጀመሪያ ትውውቃቸው እንዲህ ነበር የጀመረው፡፡
እርግጥ ሁለቱም ኢትዬጵያዊ ይሁኑ እንጂ በተለያየ አካባቢ እና ባህል ውስጥ ነው ያደጉት ፡፡ ቢሆንም ይሄ ልዩነታቸው ለግንኙነታቸው እንቅፋት አልሆነባቸውም..እናቴ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት በምትገኘው አዲስ አለም ከተማ ተወልዳ ያደገችና ሀይስኩል ስትደርስ ወደአዲስ አበባ ሙሉ በሙሉ ገብታ ተምህርቷን የጨረሰች በመሆኗ ከተሜነት ሲያጠቃት አባቴ ግን ከአነስተኛ የገጠር ከተማ በመውጣቱ በተቃራኒ ስሜት ውስጥ ያለ ነበር..
ከዛን ቀን ወዲህ ለሁለተኛ ጌዜ የተገናኙት አንደኛ ሴሚስተር ፈተና ተጠናቆ የፈተና ውጤቱ ታውቆ ውጤቱም ቦርድ ላይ ተለጥፎ ተማሪ እየተተረማመሰ በሚያበት ጊዜ ሁለቱም ከትርምሱ ውስጥ የየራሳቸውን አይተው ሲወጡ እርስ በርስ በመላተማቸው ነበር…ዞር ብላ ስታየው ማንነቱ ትዝ ስላላት ‹‹…አንተ››አለቸ
‹‹አንቺው…አለሽ ኖሮል.? ››
‹‹ምነው ፈልገሀኝ ነበር እንዴ.?››ይሄንን የሚያወሩት ከተማሪዎቹ አጀቡ ተገንጥለው በመውጣት ብቻቸውን ጎን ለጎን እየተራመዱ ነበር
‹‹እሱማ አልፈለግኩሽም…በሀሳቤ ተሰንቅረሺብኝ እንጂ››
‹‹ምን ተሰንቅረሽብኝ..ማ.. እኔ .?››እናቴ በመገረም
‹‹እንደእሱም ማለቴ እማየደል.?››
‹‹እና እንዴት ማለት ነው.?››
‹‹በቃ ተይው…ለመሆኑ ፈተናይቱን እንዴት ሆንሽ…..?››
‹‹አሪፍ ነው...አንተስ….?››
‹‹እኔማ ጥሩ ነው.. እንዲሁ ባልፈራ ኖሮ የተሸለ አመጣ ነበር…ወይኔ ወንድ በሀገሬ መውዜር እና ምንሽር ቢደቀንብኝ ማልበረግግ ዠግና እዚ በወረቀት ተለቅልቆ ለሚመለስ የፈረንጄ ወሬ ልንቦቅቦቅ…...?››
ከዚህ ቡኃላ ግንኙነታቸው በጓደኝነት ይቀጥላል …ሁለተኛ አመት ግምሽ ድረስ ተመሳሳይ ይሆናል…አብረው ያጠናሉ…አብረው ከተማውን ይዞራሉ…ሚስጥር ይጋራሉ፡፡
ነገሮች የተቀየሩበት ቅጽበት አባቴ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሁለት አመት ሲማር ከዕውቀቱ ይልቅ አራዳነቱ ላይ ከፍተኛ ለውጥ አሳይቷ ነበር .ከንግግሩ ቀልጠፍ፤ከአለባበሱ ዘነጥ፤ካረማመዱ ጀነን ማለቱ ለሌላ ሰው አይደለም ለሱ ለራሱ ይታወቀው ነበር…አሁን ከየዋህነት ይልቅ ብልጠትን፤ከመበለጥ ይልቅ መሸወድን፤ከመግደርደር ይልቅ አይን አውጣነትን፤ተጎትቶ ከመቅረት ይልቅ ጎትቶ ማለፍን እለት ከእለት ከመደበኛ ትምህር እኩል እንደውም ከእዛም በላይ እየተለማመዳቸው የህይወቱ አንድ ክፍል አድርጎቸው አድርጓቸው ነበር የእኛ ስልጣኔ እንዲህ አይደል?እና እናቴንም በተመለከተ ሳይቀደም ሊቀድም ወሰነ በአንድ እለተ እሁድ የረፍት ቀን በወቅቱ ዝነኛ ወደ ነበረው እና ዘፋኞች ሁሉ የቪዲዬ ክሊፓቸወንን ወደሚያስቀሩጽበት ብሄረ-ጽጌ መናፈሻ ሳታስብ ወሰዳት
:
ክፍል-2
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ይሄ ታሪክ እናቴ እና አባቴ እንዴት እንደተዋወቁ የሚያትት ነው፡፡ታሪኩን የነገረችኝ እናቴ ነች፡፡እርግጥ ታሪኩን አንድ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በስድስት ወር እና በዓመት ልዩነት አቀራረብን ለወጥ እያደረገች የተወሰነውን እየቀነሰች እና በፊት ነግራኝ ከነበረው ውስጥ ያልተካተተ አዲስ ታሪክ እየጨመረችበት ነግራኛለች፡፡እናቴ ስለአባቴ የምታወራኝ ብሶት ሲሰማት ነው..ውስጧን ሀዘን ሲቦረቡረው ነው…ልቧ ውስጥ ያለ ጥልቅ ባዶ ሽንቁር ሲረብሻት ነው፡፡የዛን ጊዜ ትናንቷን ታስታውሳለች፤የድሮ ፍቅሯ ትዝ ይላታል፡፡የዛን ጊዜ አባቴን ታስታውሳለች፤የዛን ጊዜ የሚያዳምጣትን ሰው ትፈልጋለች፤ለማዳመጥ ደግሞ በዚህ አለም ላይ ከእኔ ከልጇ በላይ ችሎታ ያለው ሰው የለም..ድንቅ የተባልኩ አድማጭ ነኝ የማንንም ንግግር አላቋርጥም ደግሞም ሚስጥር ጠባቂ ነኝ ..ማንም የፈለገውን ነገር ለእኔ ቢነግረኝ በቃ ለአምላኩ በሽኩሽኩታ እንደነገረው መቁጠር አለበት.ስለዚህ የቤታችን አባል መተንፈስ እና እፎይ ማለት ሲያስፈልጋቸው ወደ እኔ ነው የሚሮጡት..ይህ እናቴንም ያጠቃልላል፡፡
እና ይሄንን ከአባቴ ጋር የነበራትን የፍቅር ታሪክ ደጋግማ ስለነገረችኝ ልክ በእያንዳንዷ ግንኙነታቸው ወቅት አብሬያቸው የነበርኩ መስሎ ነው ሚሰማኝ …ሁሉ ነገር ልክ አሪፍ ደራሲ እንደደረሰው መሳጭ የፍቅር ድርሰት ፍንትው ብሎ ይታወሰኛል፡፡
የተገናኙት ሁለቱም የአዲስ አበባ የአንደኛ አመት ተማሪ እያሉ ነው፡፡እሱ የኬሚስትሪ እሷ የባይሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ ነበሩ …ያው ፍረሽ ማን ላይ ሁለቱም የሚወስዱት ተመሳሳይ አይነት ኮርስ ነበረ እና የገና ማዕበል ለማምለጥ ሁሉም ተማሪ በፍራቻ ተውጦ፤በስጋት እየተናጠ አንገቱን አቀርቅሮ በየዩኒቨርሲቲው ጥጋ ጥግ እና በላይብረሪው ከወረቀት ጋር እራሱን አጣብቆ ፍዳውን በሚያበት ወቅት ነበር..በተለይ መምህሩ አንብቡ ብሎ የጠቆማቸውን መጽሀፍና፤ሲኒየር ሚባሉት ተማሪዎች ለፈተና ያንን መጽሀፍ አንብቡት ብለው የጠቆሙትን መጽሀፍ ለማግኘት ላይብረሪ ውስጥ ያለው መራኮት እና መሻማት ያስቃልም .ያስተዛዝባልም፡፡ በተለይ የፈተናው ወቅት እየተቃረበ በመጣ ቁጥር ውጥረቶቹ በዛው ልክ እየከረሩ ይሄድ ነበር፡፡
በዚህ ወቅት ነው እንግዲህ ሞጋስ ባሴ የተባለው ከጎንደር አርማጭኦ አካባቢ ብዙ ኪሎ ሜትሮችን አቋርጦ የመጣው ወጣት በዚህ መራኮት ውስጥ በመደነጋገርም ቢሆን መፋለም ጀምሮ የነበረው..ግን ሁሌ ተሸናፊ ነበር…፡፡ካደገበት ማህበረሰብ የወረሰው ይሉኝታ ለተሸናፊ እንዲዳረግ አመቻችቶታል፤ከመናጠቅ ይልቅ መካፈልን ነበር የሚያውቀው ጓደኛን ወደ ኃላ ስቦ በማስቀረት ወደ ፊት ከመሸምጠጥ ይልቅ አንተ ቅደም ወንድሜ ብሎ ከመንገድ ገለል ብሎ ሌላውን የማሰቀደም ስነ ልቦና ነበር የነበረው፡፡ንጽህ የዋህነት፤የጠራ ሰባዊነት የግል ንብረቶቹ ነበሩ…፡፡ግን አዲስ አበባ ሌላ ነው፡፡እርግጥ ከእሱ ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ብዙ የክፍለሀገር ልጆች ነበሩ..ግን በተለይ በመጀመሪያው አመት የሚደምቁትና ፈካ ብለው የሚታዩት የትላልቅ ከተማ ውልዶቹ ናቸው፡፡አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ..በምዕራባዊውና በምሰራቃዊው ፍልስፍና መካከል የሚዋልል ከተሜን በውስጧ የያዘች መንጠቅ እንደብልጠት፣መቅደም እንደአራዳነት የሚታይባት የተለየች ቦታ ..እና አንድ መጽሀፍ ለማግኘት ለ5 ቀን የላይብረሪውን ደጅ ፀንቶ ነበር..አልቀናውም እንጂ..፡፡
‹‹አረ ወዲያ….›› እያለ ላይብረሪውን ለቆ በቅሬታ ሲወጣ ..ያንን የሰሙ ሌሎች እኩዬቹ ሲገለፍጡበት ለሶስት ቀን የታዘበችው እናቴ ታዝባ ቅር ብሎት ነበር…በአራተኛው ቀን ግን ከተቀመጠችበት ወንበር ላይ ሳትንቀሳቀስ በምልክት ጠራችው..እሷ ወደ ተቀመጠችበት መቀመጫ ግራ በተጋባ እይታ ተገትሮ ሲያማትር መልሳ በእጇ ምልክት ጠራችው…፡፡በንዴቱ ውስጥ ቢሆንም…ወደ እሷ ተጠጋ..ስሯ ደረሰ….
‹‹ተቀመጥ አለችው…››በሹክሹክታ
‹‹ምን ይሁነኝ ብዬ….?.››መለሰላት ከእሷ ትንሽ ከፍ ባለ ድምጽ ሌሎችን የላይብረሪ ተጠቃሚዎችን እንዳይረብሹ በመስጋት ግራና ቀኝ በመሳቀቅ ተመለከተችና‹‹ ቁጭ በል›› ብላ ልክ ከዚህ በፊት በደንብ እንደምታውቀው የቅርብ ጓደኛዋ እጁን በመያዝ ስባ አስቀመጠችውና‹‹ይሄን አይደል የፈለከው …እንካ አንብብ››ብላ ስታነበው የነበረውን መጻሀፍ ወደ እሱ ፊት አስጠጋችለት ….ማመን አልቻለም..አንዴ መፅሀፉን ..አንዴ ልጅቷን እያፈራረቀ ማየት ጀመረ
‹‹አጥና እንጂ… ለዚህ መጽሀፍ አይደል ሳምንቱን ሙሉ ስትበሰጭ የሰነበትከው…..?እኔ በቂ ቀን አግኝቼ ማየት ያለብኝን ያህል አይቼዋለው ዛሬ ደብተሬን ነው የማነበው…››
‹‹ታዲያ እማታነቢው ከሆነ ለምን ታቀፍሺው.? ››በብስጭት
‹‹ለአንተ ብዬ.››
‹‹አረገኝ…..?.›.›
‹‹ባክህ ታጠና እንደሆነ አጥና …ካልፈለግክ መጽሀፍን አምጣው..››ለራሷም ባልታወቃት ስሜትም በቁጣ መለሰችለት፡፡…. እንግዲህ የመጀመሪያ ትውውቃቸው እንዲህ ነበር የጀመረው፡፡
እርግጥ ሁለቱም ኢትዬጵያዊ ይሁኑ እንጂ በተለያየ አካባቢ እና ባህል ውስጥ ነው ያደጉት ፡፡ ቢሆንም ይሄ ልዩነታቸው ለግንኙነታቸው እንቅፋት አልሆነባቸውም..እናቴ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት በምትገኘው አዲስ አለም ከተማ ተወልዳ ያደገችና ሀይስኩል ስትደርስ ወደአዲስ አበባ ሙሉ በሙሉ ገብታ ተምህርቷን የጨረሰች በመሆኗ ከተሜነት ሲያጠቃት አባቴ ግን ከአነስተኛ የገጠር ከተማ በመውጣቱ በተቃራኒ ስሜት ውስጥ ያለ ነበር..
ከዛን ቀን ወዲህ ለሁለተኛ ጌዜ የተገናኙት አንደኛ ሴሚስተር ፈተና ተጠናቆ የፈተና ውጤቱ ታውቆ ውጤቱም ቦርድ ላይ ተለጥፎ ተማሪ እየተተረማመሰ በሚያበት ጊዜ ሁለቱም ከትርምሱ ውስጥ የየራሳቸውን አይተው ሲወጡ እርስ በርስ በመላተማቸው ነበር…ዞር ብላ ስታየው ማንነቱ ትዝ ስላላት ‹‹…አንተ››አለቸ
‹‹አንቺው…አለሽ ኖሮል.? ››
‹‹ምነው ፈልገሀኝ ነበር እንዴ.?››ይሄንን የሚያወሩት ከተማሪዎቹ አጀቡ ተገንጥለው በመውጣት ብቻቸውን ጎን ለጎን እየተራመዱ ነበር
‹‹እሱማ አልፈለግኩሽም…በሀሳቤ ተሰንቅረሺብኝ እንጂ››
‹‹ምን ተሰንቅረሽብኝ..ማ.. እኔ .?››እናቴ በመገረም
‹‹እንደእሱም ማለቴ እማየደል.?››
‹‹እና እንዴት ማለት ነው.?››
‹‹በቃ ተይው…ለመሆኑ ፈተናይቱን እንዴት ሆንሽ…..?››
‹‹አሪፍ ነው...አንተስ….?››
‹‹እኔማ ጥሩ ነው.. እንዲሁ ባልፈራ ኖሮ የተሸለ አመጣ ነበር…ወይኔ ወንድ በሀገሬ መውዜር እና ምንሽር ቢደቀንብኝ ማልበረግግ ዠግና እዚ በወረቀት ተለቅልቆ ለሚመለስ የፈረንጄ ወሬ ልንቦቅቦቅ…...?››
ከዚህ ቡኃላ ግንኙነታቸው በጓደኝነት ይቀጥላል …ሁለተኛ አመት ግምሽ ድረስ ተመሳሳይ ይሆናል…አብረው ያጠናሉ…አብረው ከተማውን ይዞራሉ…ሚስጥር ይጋራሉ፡፡
ነገሮች የተቀየሩበት ቅጽበት አባቴ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሁለት አመት ሲማር ከዕውቀቱ ይልቅ አራዳነቱ ላይ ከፍተኛ ለውጥ አሳይቷ ነበር .ከንግግሩ ቀልጠፍ፤ከአለባበሱ ዘነጥ፤ካረማመዱ ጀነን ማለቱ ለሌላ ሰው አይደለም ለሱ ለራሱ ይታወቀው ነበር…አሁን ከየዋህነት ይልቅ ብልጠትን፤ከመበለጥ ይልቅ መሸወድን፤ከመግደርደር ይልቅ አይን አውጣነትን፤ተጎትቶ ከመቅረት ይልቅ ጎትቶ ማለፍን እለት ከእለት ከመደበኛ ትምህር እኩል እንደውም ከእዛም በላይ እየተለማመዳቸው የህይወቱ አንድ ክፍል አድርጎቸው አድርጓቸው ነበር የእኛ ስልጣኔ እንዲህ አይደል?እና እናቴንም በተመለከተ ሳይቀደም ሊቀድም ወሰነ በአንድ እለተ እሁድ የረፍት ቀን በወቅቱ ዝነኛ ወደ ነበረው እና ዘፋኞች ሁሉ የቪዲዬ ክሊፓቸወንን ወደሚያስቀሩጽበት ብሄረ-ጽጌ መናፈሻ ሳታስብ ወሰዳት
👍14😁1
በጣም ነበር ያሰደመማት..ምናልባት ለአሁን ጊዜ ዬኒቨረስቲ ተማሪ ሻራተን እና ኮንትኔታል መጋበዝም ቢሆን ብርቅ ላይሆን ይችላል…አለፍም ካላም ባህር ተሸግሮ ድንበር አቋርጦ አየር ሰንጥቆ ዱባይና ኢስታንቡል ቅዳሜና እሁድን ማሳለፍ እንደው ትንሽ ጉራ ለመንዛት ይጠቅም ይሆን እንጂ ያን ያህል አፍ የሚያስከፍት አይደለም..የዛን ጊዜ ግን ለአንድ ሴት ሻይ ቤት ወንበር ላይ ለዛውም ከጎረምሳ ጋር ቁጭ ብሎ ቀይ ሻይ መጠጣት በአሁን ጊዜ በአደባባይ ሀሽሽ እንደማጬስ ያህል ነውር ነበር…ለሁለቱም እንደዛ አይነት ቦታ ሲገቡ የመጀመሪያ ቀናቸው ነበር…በዛፎች በተከበበውና አረንጎዴ በለበሰው ግቢ ውስጥ አንድ ነጠል ያለ ቦታ ፊት ለፊት ቁጭ ብለው ሚርንዳቸውን እየጠጡ ማውራት ቀጠሉ
‹‹እንዴት ይሄን ቦታ አወቅከው.?››
‹‹ሰው አሳይቶኝ››
‹‹ከዚህ በፊት መጥተህ ነበር››
‹‹አልገባውም…ከውጭ ነው ያየውት››
‹‹እንዴት እዚህ ደርሰህ ሳትገባ ተመለስክ ››
‹‹ካንቺ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ማየት ስለፈለግኩ..ቀድሞ መግባት አላሻኝም፡፡››
‹‹አመሰግናለው…አንተእኮ ምርጥ ጓደኛዬ ነህ››
‹‹ጓደኛዬ ስትይ?››
‹‹ጓደኛዬ ነዋ…ጓደኛ አታውቅም››
‹‹እናም ጓደኛሽ ብቻ ነኝ…››
‹‹አይ አባቴም ነህ››ሀሳቡን ብትጠረጥርም ያልገባት መስላ ቀለደችበት
‹‹እኔ ቀልድም አይደልም ማወራው..ስላንቺ ሳስብ ልቤ ፍርፍር ነው ምትልነብኝ፤ውስጤ እርብሽብሽ ይላል፤እኔ ወዳጄ እንድትሆኚ ነው የምፈልገው››
‹‹ወዳጂ..ምን ማለት ነው?››
‹‹የወደፊት ሙሽራዬ እንድትሆጎኚ እፈልጋለው…እኔ ካንቺ ተለይቼ መኖር አይሆንልኝም…እምቢ ብትይኝ እንኳን ሞጭልፌም ቢሆን የራሴ አደርግሻለው››
እናቴ በገረሜታ‹‹ሞጭልፌ ስትል?››
‹‹ምኖ ነሽ ባክሽ ..አይገባሽም፡፡እጠልፍሻለው እያልኩሽ ነው….››
ከብዙ ማብራሪያና ልመና ቡኃላ ‹‹ላስብበት›› አለችው ፡፡በዛን ጊዜ ላስብበት ማለት ያው ግማሽ እሺታን ይወክል ነበር..አባቴ ፈነጠዘ…ለሚቀርቡት ሁሉ አዋጅ አስነገረ…የመጨራሻው መልስም እንደገመተው እሺ ሆነ …መቼስ በሴት ፍቅር የተማረከ የወንድ ልብ ነፍሱንም ጭምር አሳልፎ ቢሰጥ የሚገርም አይሆንም እና ሁለቱም እንደተመረቁ አዲስ አባባ ነበር ስራ መፈለግ የጀመሩት ያው የትምህርት ውጤታቸው ሁለቱም አሪፍ የሚባል ስለነበረ ወዲያው ነበር በአስተማሪነት አንድ ትምህር ቤት የተቀጠሩት….
ከሁለት ወር ቡኃላ ነበር የተጋቡት….ይሄ አሁን ያለንበትን ቤት አያቴ ነው ማለቴ የእናቴ አባት የሰርግ ስጦታ ገዝቶ ያበረከተላቸው…ይሄ ሲሆን ደግሞ ከዛ እናቴ እንደነገረችኝ ሁሉ ነገር ፍጽማዊ ይመስል ነበር፡፡..ሲጋቡ፤ ሲዋሀዱ፤አንድ መሶብ ቆርሰው አንድ አልጋ ላይ ለሊቱን ሲያሳልፉ በአለም ላይ ያለው ደስታ ሁሉ ተጠራርጎ እቤታቸው ገብቶ ነበር፡፡..እናቴ በስድስት ወሯ አረገዘች፡፡ይሄ ደግሞ ሌላ ደስታ፤ሌላ ፈንጠዝያ በቤታቸው እንዲዘንብ ተጨማሪ ምክንያት ሆነ..፡፡ቀኑ ደርሶ እናቴ ስትወልድ ሁለት መላአክ የመሰሉ መንትያ ሴቶች፡፡…እናቴ አንዷን ፌናን ብላ ስታወጣላት ሌላኛዋን ደግሞ አባቴ ሮዛ ብሎ ሰየማት፡፡መነጋገሪያና ደስታኛ ቤተሰብ ሆነ፡፡እህቶቼ ሁለት አመት ሞልቶቸው ድክ ድክ ማለት ሲጀምሩ እኔ ተረገዝኩ፡፡ አሁንም ሌላ ደስታ ፡፡ሁሌ ሳቅ የሞላበት ቤት፤ሁሌ ጫወታ የደራበት ቤት፤ሁሌ ፈገግታ ማይነጥፍበት ቤት…፡፡ከዛ በሶስተኛ አመት የጋብቻ በአላቸው አካባቢ እኔ ተወለድኩ..ወንድ ልጄ ከነቃጭሉ …፡፡አቤት እግዜር ሲመርቅ ተባለ፡፡ተደገሰ፤ተጨፈረ፡፡…ግን ቀናቶች እየገፉ ሲመጡ ሁኔታዬ ግራ እያጋባ መጣ፡፡እንደ መወራጨት እና መነጫነጭ የመሳሰሉት የልጅ ባህሪዎች ከእኔ ዘንድ ሊታዬ አልቻሉም፡፡ሀኪም ቤት ወሰዱኝ፡፡….አስመረመሩኝ
፤ለውጥ የለም፡፡..ለውጥ ብቻ ሳይሆን ይሄ ነው በሽታው የሚል በእርግጠኝነት የሚናገር ሀኪም ጠፋ፡፡አንድ የነርብ ችግር ነው ይላል፤ሌላው አዕምሮው መልዕክት ሰለማይቀበል ነው ይላል፤ቀስ በቀስ ደስታ ያረበበበት የነበረው ቤተሰብ ሀዘን ይጎበኘው ሲጀምር በፈገግታ ብቻ ተውጦ የኖረው ቤተሰብ የተጨማደደ ፊት ማሳየት ጀመረ፡፡
….ቢሆንም ከአመት ከስምንት ወር ቡኃላ ሌላ ልጅ ተወለደ.. ማሀሪ ፡፡ይሄ በመጠኑ መደበታቸውን ጋብ ቢያደርገውም ብዙም አልዘለቀ…በእኔ ላይ ምንም ለውጥ ባለመታየቱ ጭቅጭቁ እንደአዲስ ተጀመረ፡፡መላ አካሌ በድን ነበር..ብቸኛ መንቀሳቀስ ሚችሉት አይኖቼን ብቻ ነበሩ፡፡ከዛ ወዳጅ ዘመድ ነን ባይ ጭራሽ ለወላጆቼ እዚህ ውሰዱት እዚህ ወሰዱት እያለ ድንግርግራቸውን ያወጧቸው ጀመር፡፡…ጠበል ውሰዱት፣አዋቂ ቤት ውስዱት፤እከሌ ሚባል ሀኪም ቤት ውሰዱት….በመጠየቅ ሰበብ እቤታችን ጓራ ያለውን አስተያየት ይሰጥ ነበር፡፡ ወላጆቼም ከእምነታቸውም እየተጋጪ የእኔን መዳን ብቻ ተስፋ በማድረግ ብዙ ነገር ሞከሩ፡፡…ጉልበታቸውን፤ ጊዜያቸውንም፤ ገንዘባቸውንም በተኑ ፡፡ እኔ እንደሆነ ቅንጣት የተባለች ለውጥ እንኳን ማምጣት አልቻልኩም..እኔን ለማስታመም እና ለመንከባከብ ስትል እናቴ ስራዋን ለቀቀችና በአባቴ ገቢ ብቻ መተዳደር ጀመርን፡፡..ሰውነቴ በድን በሆንኩበት እያደገ እና እየተመዘዘ መጣ፡፡ከእኔ ኃላ የተወለደው ወንድሜ መሀሪ ቀድሞኝ መራመድና መናገር ጀመረ፡፡ አራት አመት ሞላኝ፡፡ምንም ለውጥ የለም..የምፈልገውን መጠየቅ አልችል፤ምጸዳዳው በራሴ ላይ፤ምግብ የምበላው በእናቴ እጅ፤ለዛውም በጣም የራሰ እና ለፈሳሽነት የቀረበ ምግብ ሆኖ በግድ በአንድ እጆ አፌን እየፈለቀቀች በእንድ እጇ ምግቡን ወደአፌ በመሰግሰግ፡፡
…ውሀም ሆነ ወተት..ቀና አድርጋ አንገቴን ደረቷ ላይ አስደግፋ አንድ እጇን እንደኩሬ አጎድጉዳ ከታችኛው ከንፈሬ ላይ በመደቀን ወተቱን ወይም ውሀውን እዛ መዳፌ ላይ በማንጮረር በመጋት ነበር ምትመግበኝ…፡፡
አምስተኛ አመት ላይ ስደርስ ግን አባቴ ተስፋ ቆረጠብኝ፤መነጫነጩ ጫፍ ደረሰ፡፡…ከእናቴ ጋር ንትርክ፤ጠጥቶ መግባት፤በአሽሙር መሳደብ ጀመረ…፡፡እናቴም ሰምቶ እንዳልሰማ ማሰለፍ፤ ሲብስባት ማልቀስ የእየእለት ድርጊቷ ነበር ፡፡ቡኃላ ግን ነገሮች በመሻሻል ፋንታ እየባሱ መጡ…የአባቴ ፀባይ እየከፋበት ሄደ፤ውጭ ማድርና ለእናቴ የሚሰጣት የወር ወጪም እየቀነሰ መጣ..በስተመጨረሻ ለእናቴ አስደንጋጭ ምርጫ አቀረበላት‹‹…ከእኔ ወይ ከልጅሽ አንዳችንን ምረጪ››.......
💫ይቀጥላል💫
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot በኩል አድርሱን
‹‹እንዴት ይሄን ቦታ አወቅከው.?››
‹‹ሰው አሳይቶኝ››
‹‹ከዚህ በፊት መጥተህ ነበር››
‹‹አልገባውም…ከውጭ ነው ያየውት››
‹‹እንዴት እዚህ ደርሰህ ሳትገባ ተመለስክ ››
‹‹ካንቺ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ማየት ስለፈለግኩ..ቀድሞ መግባት አላሻኝም፡፡››
‹‹አመሰግናለው…አንተእኮ ምርጥ ጓደኛዬ ነህ››
‹‹ጓደኛዬ ስትይ?››
‹‹ጓደኛዬ ነዋ…ጓደኛ አታውቅም››
‹‹እናም ጓደኛሽ ብቻ ነኝ…››
‹‹አይ አባቴም ነህ››ሀሳቡን ብትጠረጥርም ያልገባት መስላ ቀለደችበት
‹‹እኔ ቀልድም አይደልም ማወራው..ስላንቺ ሳስብ ልቤ ፍርፍር ነው ምትልነብኝ፤ውስጤ እርብሽብሽ ይላል፤እኔ ወዳጄ እንድትሆኚ ነው የምፈልገው››
‹‹ወዳጂ..ምን ማለት ነው?››
‹‹የወደፊት ሙሽራዬ እንድትሆጎኚ እፈልጋለው…እኔ ካንቺ ተለይቼ መኖር አይሆንልኝም…እምቢ ብትይኝ እንኳን ሞጭልፌም ቢሆን የራሴ አደርግሻለው››
እናቴ በገረሜታ‹‹ሞጭልፌ ስትል?››
‹‹ምኖ ነሽ ባክሽ ..አይገባሽም፡፡እጠልፍሻለው እያልኩሽ ነው….››
ከብዙ ማብራሪያና ልመና ቡኃላ ‹‹ላስብበት›› አለችው ፡፡በዛን ጊዜ ላስብበት ማለት ያው ግማሽ እሺታን ይወክል ነበር..አባቴ ፈነጠዘ…ለሚቀርቡት ሁሉ አዋጅ አስነገረ…የመጨራሻው መልስም እንደገመተው እሺ ሆነ …መቼስ በሴት ፍቅር የተማረከ የወንድ ልብ ነፍሱንም ጭምር አሳልፎ ቢሰጥ የሚገርም አይሆንም እና ሁለቱም እንደተመረቁ አዲስ አባባ ነበር ስራ መፈለግ የጀመሩት ያው የትምህርት ውጤታቸው ሁለቱም አሪፍ የሚባል ስለነበረ ወዲያው ነበር በአስተማሪነት አንድ ትምህር ቤት የተቀጠሩት….
ከሁለት ወር ቡኃላ ነበር የተጋቡት….ይሄ አሁን ያለንበትን ቤት አያቴ ነው ማለቴ የእናቴ አባት የሰርግ ስጦታ ገዝቶ ያበረከተላቸው…ይሄ ሲሆን ደግሞ ከዛ እናቴ እንደነገረችኝ ሁሉ ነገር ፍጽማዊ ይመስል ነበር፡፡..ሲጋቡ፤ ሲዋሀዱ፤አንድ መሶብ ቆርሰው አንድ አልጋ ላይ ለሊቱን ሲያሳልፉ በአለም ላይ ያለው ደስታ ሁሉ ተጠራርጎ እቤታቸው ገብቶ ነበር፡፡..እናቴ በስድስት ወሯ አረገዘች፡፡ይሄ ደግሞ ሌላ ደስታ፤ሌላ ፈንጠዝያ በቤታቸው እንዲዘንብ ተጨማሪ ምክንያት ሆነ..፡፡ቀኑ ደርሶ እናቴ ስትወልድ ሁለት መላአክ የመሰሉ መንትያ ሴቶች፡፡…እናቴ አንዷን ፌናን ብላ ስታወጣላት ሌላኛዋን ደግሞ አባቴ ሮዛ ብሎ ሰየማት፡፡መነጋገሪያና ደስታኛ ቤተሰብ ሆነ፡፡እህቶቼ ሁለት አመት ሞልቶቸው ድክ ድክ ማለት ሲጀምሩ እኔ ተረገዝኩ፡፡ አሁንም ሌላ ደስታ ፡፡ሁሌ ሳቅ የሞላበት ቤት፤ሁሌ ጫወታ የደራበት ቤት፤ሁሌ ፈገግታ ማይነጥፍበት ቤት…፡፡ከዛ በሶስተኛ አመት የጋብቻ በአላቸው አካባቢ እኔ ተወለድኩ..ወንድ ልጄ ከነቃጭሉ …፡፡አቤት እግዜር ሲመርቅ ተባለ፡፡ተደገሰ፤ተጨፈረ፡፡…ግን ቀናቶች እየገፉ ሲመጡ ሁኔታዬ ግራ እያጋባ መጣ፡፡እንደ መወራጨት እና መነጫነጭ የመሳሰሉት የልጅ ባህሪዎች ከእኔ ዘንድ ሊታዬ አልቻሉም፡፡ሀኪም ቤት ወሰዱኝ፡፡….አስመረመሩኝ
፤ለውጥ የለም፡፡..ለውጥ ብቻ ሳይሆን ይሄ ነው በሽታው የሚል በእርግጠኝነት የሚናገር ሀኪም ጠፋ፡፡አንድ የነርብ ችግር ነው ይላል፤ሌላው አዕምሮው መልዕክት ሰለማይቀበል ነው ይላል፤ቀስ በቀስ ደስታ ያረበበበት የነበረው ቤተሰብ ሀዘን ይጎበኘው ሲጀምር በፈገግታ ብቻ ተውጦ የኖረው ቤተሰብ የተጨማደደ ፊት ማሳየት ጀመረ፡፡
….ቢሆንም ከአመት ከስምንት ወር ቡኃላ ሌላ ልጅ ተወለደ.. ማሀሪ ፡፡ይሄ በመጠኑ መደበታቸውን ጋብ ቢያደርገውም ብዙም አልዘለቀ…በእኔ ላይ ምንም ለውጥ ባለመታየቱ ጭቅጭቁ እንደአዲስ ተጀመረ፡፡መላ አካሌ በድን ነበር..ብቸኛ መንቀሳቀስ ሚችሉት አይኖቼን ብቻ ነበሩ፡፡ከዛ ወዳጅ ዘመድ ነን ባይ ጭራሽ ለወላጆቼ እዚህ ውሰዱት እዚህ ወሰዱት እያለ ድንግርግራቸውን ያወጧቸው ጀመር፡፡…ጠበል ውሰዱት፣አዋቂ ቤት ውስዱት፤እከሌ ሚባል ሀኪም ቤት ውሰዱት….በመጠየቅ ሰበብ እቤታችን ጓራ ያለውን አስተያየት ይሰጥ ነበር፡፡ ወላጆቼም ከእምነታቸውም እየተጋጪ የእኔን መዳን ብቻ ተስፋ በማድረግ ብዙ ነገር ሞከሩ፡፡…ጉልበታቸውን፤ ጊዜያቸውንም፤ ገንዘባቸውንም በተኑ ፡፡ እኔ እንደሆነ ቅንጣት የተባለች ለውጥ እንኳን ማምጣት አልቻልኩም..እኔን ለማስታመም እና ለመንከባከብ ስትል እናቴ ስራዋን ለቀቀችና በአባቴ ገቢ ብቻ መተዳደር ጀመርን፡፡..ሰውነቴ በድን በሆንኩበት እያደገ እና እየተመዘዘ መጣ፡፡ከእኔ ኃላ የተወለደው ወንድሜ መሀሪ ቀድሞኝ መራመድና መናገር ጀመረ፡፡ አራት አመት ሞላኝ፡፡ምንም ለውጥ የለም..የምፈልገውን መጠየቅ አልችል፤ምጸዳዳው በራሴ ላይ፤ምግብ የምበላው በእናቴ እጅ፤ለዛውም በጣም የራሰ እና ለፈሳሽነት የቀረበ ምግብ ሆኖ በግድ በአንድ እጆ አፌን እየፈለቀቀች በእንድ እጇ ምግቡን ወደአፌ በመሰግሰግ፡፡
…ውሀም ሆነ ወተት..ቀና አድርጋ አንገቴን ደረቷ ላይ አስደግፋ አንድ እጇን እንደኩሬ አጎድጉዳ ከታችኛው ከንፈሬ ላይ በመደቀን ወተቱን ወይም ውሀውን እዛ መዳፌ ላይ በማንጮረር በመጋት ነበር ምትመግበኝ…፡፡
አምስተኛ አመት ላይ ስደርስ ግን አባቴ ተስፋ ቆረጠብኝ፤መነጫነጩ ጫፍ ደረሰ፡፡…ከእናቴ ጋር ንትርክ፤ጠጥቶ መግባት፤በአሽሙር መሳደብ ጀመረ…፡፡እናቴም ሰምቶ እንዳልሰማ ማሰለፍ፤ ሲብስባት ማልቀስ የእየእለት ድርጊቷ ነበር ፡፡ቡኃላ ግን ነገሮች በመሻሻል ፋንታ እየባሱ መጡ…የአባቴ ፀባይ እየከፋበት ሄደ፤ውጭ ማድርና ለእናቴ የሚሰጣት የወር ወጪም እየቀነሰ መጣ..በስተመጨረሻ ለእናቴ አስደንጋጭ ምርጫ አቀረበላት‹‹…ከእኔ ወይ ከልጅሽ አንዳችንን ምረጪ››.......
💫ይቀጥላል💫
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot በኩል አድርሱን
👍11❤1
#ዝናባማ_ምሽት
ደጁ ረጥቦ በ'ምባ~ሰማይ ባለቀሰው
በጎዳናው ማዕዘን~አይሄድም አንድ ሰው
ውዴ እኔና አንች~በከተማው መሀል ብዙ መንገድ አልፈን
ከመንገድ መብራቶች~አንዱን ተደግፈን
ተቃቅፈን በካፊያ~ፍቅርን የሞቅንበት ያ ጣፋጭ ውብ ማታ
ትዝ ይለኛል ሁሌም~ምሽቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
ዝናባማው ሌሊት~አንች የሌለሽበት
አስተክዞኝ በሀሳብ~ይዞኝ ሄዶ ድንገት
ደጅ የጣለው ዝናብ~ቤቴ ሆኜ አራሰኝ
ያለፈው ትዝታ~አንችን ሲያስታውሰኝ
የምጠለልበት ናፈ'ኩት ገላሽን
ቀላቅሎ ጣለና ዝናብ ትዝታሽን
አስታውሳለው......................................
መሬቱ ርጥብ ነበር ጎርፍ ይንቦጫረቃል
አልፎ አልፎ ይሰማል የሚያስፈራ መብረቅ
በመስመር ብልጭታ ሰማይ ሲሰነጠቅ
በውሀ ነጠብጣብ መሬት ስትደለቅ
ዝናቡን ሊጠለል ሰው ገብቶ ከቤቱ
ከሰው ልንጠለል ከደጅ ወጥተን እኛ
ፍቅርን የሞቅንበት ያ ጣፋጭ ውብ ማታ
ትዝ ይለኛል ሁሌም ሌሊቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
አስታውሳለው..........................................
ካፊያው እየጣለ ብርዱ ሲበረታ
ልሞቀው ስጠጋ ፍሙ ከንፈርሽን
በውሀ ነጠብጣብ ውስጥ
ድንገት ብቅ ብሎ ያየሁት መልክሽን
መቸም አልረሳውም......................
በየወቅት ይመጣል ሌላ ክረምት ሆኖ
ትኩስ ጉም ትንፋሽሽ በትዝታ ዳምኖ
ድቅን ይላል ፊቴ~~~ድንግጥ ይላል ልቤ ሁሌም በትዝታ
ምሽቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
🔘ቴዲ አፍሮ🔘
ደጁ ረጥቦ በ'ምባ~ሰማይ ባለቀሰው
በጎዳናው ማዕዘን~አይሄድም አንድ ሰው
ውዴ እኔና አንች~በከተማው መሀል ብዙ መንገድ አልፈን
ከመንገድ መብራቶች~አንዱን ተደግፈን
ተቃቅፈን በካፊያ~ፍቅርን የሞቅንበት ያ ጣፋጭ ውብ ማታ
ትዝ ይለኛል ሁሌም~ምሽቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
ዝናባማው ሌሊት~አንች የሌለሽበት
አስተክዞኝ በሀሳብ~ይዞኝ ሄዶ ድንገት
ደጅ የጣለው ዝናብ~ቤቴ ሆኜ አራሰኝ
ያለፈው ትዝታ~አንችን ሲያስታውሰኝ
የምጠለልበት ናፈ'ኩት ገላሽን
ቀላቅሎ ጣለና ዝናብ ትዝታሽን
አስታውሳለው......................................
መሬቱ ርጥብ ነበር ጎርፍ ይንቦጫረቃል
አልፎ አልፎ ይሰማል የሚያስፈራ መብረቅ
በመስመር ብልጭታ ሰማይ ሲሰነጠቅ
በውሀ ነጠብጣብ መሬት ስትደለቅ
ዝናቡን ሊጠለል ሰው ገብቶ ከቤቱ
ከሰው ልንጠለል ከደጅ ወጥተን እኛ
ፍቅርን የሞቅንበት ያ ጣፋጭ ውብ ማታ
ትዝ ይለኛል ሁሌም ሌሊቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
አስታውሳለው..........................................
ካፊያው እየጣለ ብርዱ ሲበረታ
ልሞቀው ስጠጋ ፍሙ ከንፈርሽን
በውሀ ነጠብጣብ ውስጥ
ድንገት ብቅ ብሎ ያየሁት መልክሽን
መቸም አልረሳውም......................
በየወቅት ይመጣል ሌላ ክረምት ሆኖ
ትኩስ ጉም ትንፋሽሽ በትዝታ ዳምኖ
ድቅን ይላል ፊቴ~~~ድንግጥ ይላል ልቤ ሁሌም በትዝታ
ምሽቱን አስታኮ የዘነበ ለታ
🔘ቴዲ አፍሮ🔘
👍2
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-3
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
....‹‹ያን የመሰለ ደስተኛ ኑሮችን እንዲህ ምስቅልቅሉ የወጣው…ይሄ ልጅ ከተወለደ ቡኃላ ነው››
‹‹አረ ተው ጡር አትናገር….ምንም ቢሆን ልጃችን አይደል››አለችው ኮስተር እና ቆፍጠን ብላ..
‹‹አይ ይሄ ልጃችን አይደለም….ይሄ ሳቃችንን የነጠቀን እና ፈገግታችንን የሰረቀን ለቤታችን የተላከ መቅሰፍት ነው››
‹‹ልጄንማ እንዲህ እንድትለው አልፈቅድልህም…..››
ቁጣዋን ችላ ብሎ ሌላ ጥያቄ ጠየቃት ‹‹ታፈቅሪኛለሽ አይደል.?››
‹‹ምን የሚሉት ጥያቄ ነው ….?በደንብ አፈቅርሀለው››መለሰችለት፡፡
‹‹እንደዱሮችን በሳቅ በተሞላ ኑሮ በደስታ እየቧረቅን ልጆቻችንን አብረን እንድናሳድግ ትፈልጊያለሽ አይደል.?››
‹‹አዎ እፈልጋለው..በጣም እፈልጋለው››የተቋጠረ ፊቷን አላቀ የተከደነ ጥርሷን ከፈት አድርጋ በተስፋ መለሰችለት
‹‹እንግዲያው ለእሱም ለእኛም ስንል..ይሄንን ልጅ ለእርዳታ ድርጅት እናስረክበው..እዛ የተሸለ ህክምና ያገኛል..ከእኛ በተሻለ…..››የእናቴ ተስፋ መልሶ ጨለመ...እሱ ለተናገረው እሷ ተሳቀቀች
‹‹እንዳትጨርሰው….ልጄን በህይወት እያለው ለማንም አልሰጥም..እንኳን ለእርዳታ ድርጅት ለገዛ እናቴም አልሰጥ..እንደው አቅም አንሶኝ ለማሳደግ ብቸገር እንኳን ሌሎቹን ልጆቼን አሳዳጊ ልሰጥ እችል ይሆናል እንጂ እሱን አላደርገውም፡፡ምክንያቱም ማንም እንደእኔ ሊረዳው አይችልም..፡፡ ማንም እንደእኔ ሊንከባከበው አይችልም..፡፡ለእኔ ከእግዜር የተሰጠኝ የህይወት ዘመን ፀጋዬ ነው፡፡አንድም ቀን መከራዬ ሆኖ ተሰምቶኝ አያውቅም..ለዛም ነው ፀጋዬ ብዬ የምጠራው››
‹‹እኔ ግን አልችልም..አካሉም አዕምሮውም በድን የሆነ ልጅ ጥዋት ማታ እያየውና እየተሳቀቅኩ ቀሪ ዘመኔን መቀጠል አልችልም…..ያቅማችንን ሞክረናል..ያለንን ገንዘብ ጌጣችንን እና ንብረታችንን ሁሉ እሱን ደህና ለማድረግ ስንል በትነናል…. ከዛም አልፎ እዳ ውስጥ ገብተናል..እንደዛም ሆኖ ግን ምንም ጠብ ያለ ነገር የለም…አዕምሮው የተበላሸ ልጅ ምንም ልናደርገው አንችልም……››
‹‹የእኔ ልጅ አካሉ የማይንቀሳቀስ ሊሆን ይችላል…አዕምሮው ግን ጤነኛ ከሆኑት ልጆችህ በተሸለ ያስባል…. ይሰራል››
‹‹እሱ የእናትነት ልብሽ የሚያስበው ነው…ምኞት፡፡አዕምሮውም ልክ እንደመላ አካሉ አንድ ቦታ ረግቶ የተቀመጠ መስራት ያቆመ..በቃ ምን ልበልሽ… የነከሰ ሞተር ማለት ነው፡፡››
‹‹ተሳስተሀል››እየተንዘረዘረች፡፡
‹‹አልተሳሳትኩም…ያልኩሽን እንድርጊና የቀድሞ ህይወታችንን እንኑር ..አንቺም ወደስራሽ ተመለሺ..የቻልነውን ሞክረናል..እግዜሩም ሰውም በዚህ ውሳኔችን ይደግፉናል እንጂ የሚያዝንብን የለም››
‹‹አልችልም ..በህይወት እያለው.ከልጄ መነጠል አልችልም››
‹‹እንግዲያው የሶስት ቀን ማሰቢያ ጊዜ ሰጥሻለው …እሱ ባለበት እንዲህ በሀዘን የተጨመላለቀ አሳቃቂ ኑሮ ውስጥ መኖር አልችልንም›› ብሎ ፈታኝ ጥያቄ ላይ ጥሏት ወደ ስራ ይሄዳል
እናቴ ለአንድ ቀን ሙሉ በነገሩ ላይ አሰበችበት..አወጣች አወረደች ይሻላል ያለችውን በሁለተኛው ቀን ወሰነች…ወደትምህርት ሚኒስቴር ሄደችና ወደስራዋ አንዲመልሳት ማመልከቻዋን አስገባች..ልጄን ቢያምብኝ ብላ ለክፉ ቀን ያስቀመጠቻትን ሽርፍራፊ ገንዘብ አውጥታ ቤት ተከራየች..በሶስተኛው ቀን አባቴ ስራ ሲሄድ ጠብቃ….አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ የእኔን እና የእሷን እቃዎች..መተኛ አልጋችንን..ማብሰያ ዕቃዎችን የመሳሰሉትን አዲስ ወደ ተከራየችው ቤት አጋዘች..ተክሲ ተኮናትራ እኔን ይዛ እቤቱንም ልጆቾንም ጥላ ወጣች….
አንደተለመደው አባቴ አምሽቶ እና ወሳስዶ እቤት ሲመጣ ሶስቱ ልጆች በግራ በመጋባት እና በፍራቻ ውስጥ ሆነው ጎን ለጎን ተኮልኩለው ነበር ያገኛቸው፡፡
‹‹ምን ሆናችሁ.?››
‹‹እማዬ››ከመንታዎቹ አንዷ
‹‹እማዬ ምን.?››
‹‹ሄደች››
‹‹ሄደች ማለት.?››
‹‹ሄደች …ጥላን ፀግሽን በታክሲ ይዛው ሔደች››ግራ ተጋባ
‹‹አመመው እንዴ...?ሀኪም ቤት ነው የወሰደችው.?››
‹‹አይ አይደለም… ይሄን ስጡት ብላለች››ብለው ወረቀቱን አቀበሉት… ገለበጠው፡፡ ለእሱ የተጻፈ ደብዳቤ ነበር፡፡በቆመበት በሚንቀጠቀጥ እጅ ጨምድዶ ይዞ በሚርገበገቡ አይኖቹ ማነበቡን ቀጠለ፡፡
……..ይህቺ ቀን ትመጣለች ብዬ መቼም አስቤ አላውቅም ነበር፡፡ካየውህና ካወቅኩህ ቀን ጀምሮ አፈቅርህ ነበር ..እርግጥ አሁንም አፈቅርሀለው ….. የመጀመሪያ ፍቅሬ ነህ..ሴት ያደረግከኝ አንተ ነህ…ልቤ ካንተ ውጭ ሌላ ሰው ለሽርፍራፊ ሰከንዶች ቢሆን እንኳን ጎራ ብሎበት አያውቅም..ሳገባህ ገነት የገባው አይነት ስሜት ተሰምቶኝ ነበር…አብሬህ ስኖር በሙሉ ልቤና ነፍሴም ጭምር ነበር..፡፡እመነኝ ከአንተ ጋር ህይወቴን ሙሉ ለመኖር ህይወቴንም ቢሆን በክፍያ ለማቅረብ ዝግጁ ነኝ… ልጅን ግን አላደርገውም፡፡ለወደፊትህም አንድ ምክር ልስጥህ አንድን እናት በምንም አይነት ከልጅሽ አስበልጪኝ የሚል ፈታኝ ምርጫ አታቅርብላት ከዛ ይልቅ ሙቺልኝ ብትላት የተሻለ ትክክለኛ እና ፍትሀዊ ጥያቄ ይሆናል…ካፈቀረችህ ያለማቅማማት ልትሞትልህ ትችላለች ..ልጆን ግን…..በፍፅም፡፡
እርግጥ ይገባኛል..ለአንተም ልጅህ እንደመሆኑ መጠን ጫናው ከብዶህ እንጂ ጠልተሀው እንዳልሆነ አውቃለው..እኔ ግን እናት ነኝ መቼም መቼም ቢሆን በልጄ ተስፋ ልቆርጥ አልችልም…ይሄንን ስሜቴን ምን አልባት እመብርሀንም ልጅ ስለነበራት ትረዳኝ ይሆናል..ለእናንተ ስል ልጄን ከምተው ..ለልጄ ስል ሁላችሁንም ባሌንም… ልጆቼንም…ቤቴን ብተው እመርጣለው….እዚህ ላይ ንፅፅር እንዳታደርግ ..ጥለሻቸውስ የሄድሽው ልጆችሽ አይደሉም ወይ ብለህ እንዳትጠይቀኝ..፡፡ከሶስት ጤነኛ ልጆች እንዴት አንድ መላ አካሉን ማዘዝ የማይችል ልጅ ልትመርጪ ቻልሽ እንዳትለኝ...? የዚህን መልስ ለመመለስ ለእኔ ቀላል አይደለም…ግን ቢያንስ እነሱን ማንም ተቀብሎ ሊያሳድጋቸው ይችላል…..የፈለጉትን መጠየቅ የተበደሉትን መናገር ይችላሉ፡፡እቤት ከአንዱ ክፍል እሳት ቢነሳ በጎሮ በር ወይም በመስኮት ዘለው ለማምለጥ ለእነሱ ቀላል ነው፡፡ቢርባቸው እንኳን ማድቤት ገብተው ምግብ ፈልገው ለመጉረስ አይሰንፉም፡፡ሽንታቸውን ቢወጥራቸው ወደ ሽንት ቤት ሄደው ለመሽናት ውሃ ቢጠማቸው ወደ ፍሪጅ ሄደው አልያም ከቧንቧ ቀድተው ደቅነው ለመጠጣት ለእነሱ በጣም ቀላል ነው….አየህ የእኔ ሚስኪን ልጅ ግን ይሄን ሁኑ ማድረግ አይችልም…ምን እንደፈለገ እንኳን መናገር ስለማይችል ከእኔ ከእናቱ ውጭ ማንም ሊረዳው አይችልም…ግን ደግሞ እሱም እንደእነሱ በህይወት አለ..እሱም እንደነሱ ይራባል…፤እሱም እንደነሱ መጸዳዳት አለበት.ያን ሁሉ ማድረግ የሚችለው ግን በእኔ በእናቱ እርዳታ ነው እናም እኔ ለእናንተ ከማስፈልገው በላይ በብዙ ሺ እጥፍ ለእሱ አስፈልገዋለው ስለዚህ አንተንም ላለመረበሽ ስል ቤቱን ለቅቄ ልጄን ይዤ ወጥቼያለው፡፡አይዞህ እንዴት ይኖራሉ ብለህ አታስብ ወደ ስራዬ ለመመለስ ስለወሰንኩ ማመልከቻ አስገብቼያለው አንተም ልጆችህን ጥሩ አባት ሆነህ እንደምታሳድግ ምራጫውን ለአንተ ትቼዋለው ከፈለግክ ሰራተኛ ቅጠር …ከፈለክም ማግባት ትችላልህ፡፡ በዚህ ምንም ቅሬታ አይሰማኝም…..ፍቺያችንንም ዝግጁ ስትሆን ንገረኝና በአጭር ቀናት ውስጥ እንዲያልቅ አደርጋለው፡፡ብቻ አደራ ምልህ እቅፍ ውስጥ ላሉት ሶስት ጤነኛ ልጆቸች ጥሩ አባት ሁናቸው፡፡ያንተው አክባሪህ
ፈጽሞ ያልጠበቀው ዱብ እዳ ነው ያጋጠመው..መቼም እንዲህ አይት ውሳኔ ላይ ትደርሳለች ቡሎ ገምቶም ጠርጥሮም አያውቅ ነበር .፡፡በእሱ የምትጨክን
:
ክፍል-3
✍
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
....‹‹ያን የመሰለ ደስተኛ ኑሮችን እንዲህ ምስቅልቅሉ የወጣው…ይሄ ልጅ ከተወለደ ቡኃላ ነው››
‹‹አረ ተው ጡር አትናገር….ምንም ቢሆን ልጃችን አይደል››አለችው ኮስተር እና ቆፍጠን ብላ..
‹‹አይ ይሄ ልጃችን አይደለም….ይሄ ሳቃችንን የነጠቀን እና ፈገግታችንን የሰረቀን ለቤታችን የተላከ መቅሰፍት ነው››
‹‹ልጄንማ እንዲህ እንድትለው አልፈቅድልህም…..››
ቁጣዋን ችላ ብሎ ሌላ ጥያቄ ጠየቃት ‹‹ታፈቅሪኛለሽ አይደል.?››
‹‹ምን የሚሉት ጥያቄ ነው ….?በደንብ አፈቅርሀለው››መለሰችለት፡፡
‹‹እንደዱሮችን በሳቅ በተሞላ ኑሮ በደስታ እየቧረቅን ልጆቻችንን አብረን እንድናሳድግ ትፈልጊያለሽ አይደል.?››
‹‹አዎ እፈልጋለው..በጣም እፈልጋለው››የተቋጠረ ፊቷን አላቀ የተከደነ ጥርሷን ከፈት አድርጋ በተስፋ መለሰችለት
‹‹እንግዲያው ለእሱም ለእኛም ስንል..ይሄንን ልጅ ለእርዳታ ድርጅት እናስረክበው..እዛ የተሸለ ህክምና ያገኛል..ከእኛ በተሻለ…..››የእናቴ ተስፋ መልሶ ጨለመ...እሱ ለተናገረው እሷ ተሳቀቀች
‹‹እንዳትጨርሰው….ልጄን በህይወት እያለው ለማንም አልሰጥም..እንኳን ለእርዳታ ድርጅት ለገዛ እናቴም አልሰጥ..እንደው አቅም አንሶኝ ለማሳደግ ብቸገር እንኳን ሌሎቹን ልጆቼን አሳዳጊ ልሰጥ እችል ይሆናል እንጂ እሱን አላደርገውም፡፡ምክንያቱም ማንም እንደእኔ ሊረዳው አይችልም..፡፡ ማንም እንደእኔ ሊንከባከበው አይችልም..፡፡ለእኔ ከእግዜር የተሰጠኝ የህይወት ዘመን ፀጋዬ ነው፡፡አንድም ቀን መከራዬ ሆኖ ተሰምቶኝ አያውቅም..ለዛም ነው ፀጋዬ ብዬ የምጠራው››
‹‹እኔ ግን አልችልም..አካሉም አዕምሮውም በድን የሆነ ልጅ ጥዋት ማታ እያየውና እየተሳቀቅኩ ቀሪ ዘመኔን መቀጠል አልችልም…..ያቅማችንን ሞክረናል..ያለንን ገንዘብ ጌጣችንን እና ንብረታችንን ሁሉ እሱን ደህና ለማድረግ ስንል በትነናል…. ከዛም አልፎ እዳ ውስጥ ገብተናል..እንደዛም ሆኖ ግን ምንም ጠብ ያለ ነገር የለም…አዕምሮው የተበላሸ ልጅ ምንም ልናደርገው አንችልም……››
‹‹የእኔ ልጅ አካሉ የማይንቀሳቀስ ሊሆን ይችላል…አዕምሮው ግን ጤነኛ ከሆኑት ልጆችህ በተሸለ ያስባል…. ይሰራል››
‹‹እሱ የእናትነት ልብሽ የሚያስበው ነው…ምኞት፡፡አዕምሮውም ልክ እንደመላ አካሉ አንድ ቦታ ረግቶ የተቀመጠ መስራት ያቆመ..በቃ ምን ልበልሽ… የነከሰ ሞተር ማለት ነው፡፡››
‹‹ተሳስተሀል››እየተንዘረዘረች፡፡
‹‹አልተሳሳትኩም…ያልኩሽን እንድርጊና የቀድሞ ህይወታችንን እንኑር ..አንቺም ወደስራሽ ተመለሺ..የቻልነውን ሞክረናል..እግዜሩም ሰውም በዚህ ውሳኔችን ይደግፉናል እንጂ የሚያዝንብን የለም››
‹‹አልችልም ..በህይወት እያለው.ከልጄ መነጠል አልችልም››
‹‹እንግዲያው የሶስት ቀን ማሰቢያ ጊዜ ሰጥሻለው …እሱ ባለበት እንዲህ በሀዘን የተጨመላለቀ አሳቃቂ ኑሮ ውስጥ መኖር አልችልንም›› ብሎ ፈታኝ ጥያቄ ላይ ጥሏት ወደ ስራ ይሄዳል
እናቴ ለአንድ ቀን ሙሉ በነገሩ ላይ አሰበችበት..አወጣች አወረደች ይሻላል ያለችውን በሁለተኛው ቀን ወሰነች…ወደትምህርት ሚኒስቴር ሄደችና ወደስራዋ አንዲመልሳት ማመልከቻዋን አስገባች..ልጄን ቢያምብኝ ብላ ለክፉ ቀን ያስቀመጠቻትን ሽርፍራፊ ገንዘብ አውጥታ ቤት ተከራየች..በሶስተኛው ቀን አባቴ ስራ ሲሄድ ጠብቃ….አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ የእኔን እና የእሷን እቃዎች..መተኛ አልጋችንን..ማብሰያ ዕቃዎችን የመሳሰሉትን አዲስ ወደ ተከራየችው ቤት አጋዘች..ተክሲ ተኮናትራ እኔን ይዛ እቤቱንም ልጆቾንም ጥላ ወጣች….
አንደተለመደው አባቴ አምሽቶ እና ወሳስዶ እቤት ሲመጣ ሶስቱ ልጆች በግራ በመጋባት እና በፍራቻ ውስጥ ሆነው ጎን ለጎን ተኮልኩለው ነበር ያገኛቸው፡፡
‹‹ምን ሆናችሁ.?››
‹‹እማዬ››ከመንታዎቹ አንዷ
‹‹እማዬ ምን.?››
‹‹ሄደች››
‹‹ሄደች ማለት.?››
‹‹ሄደች …ጥላን ፀግሽን በታክሲ ይዛው ሔደች››ግራ ተጋባ
‹‹አመመው እንዴ...?ሀኪም ቤት ነው የወሰደችው.?››
‹‹አይ አይደለም… ይሄን ስጡት ብላለች››ብለው ወረቀቱን አቀበሉት… ገለበጠው፡፡ ለእሱ የተጻፈ ደብዳቤ ነበር፡፡በቆመበት በሚንቀጠቀጥ እጅ ጨምድዶ ይዞ በሚርገበገቡ አይኖቹ ማነበቡን ቀጠለ፡፡
……..ይህቺ ቀን ትመጣለች ብዬ መቼም አስቤ አላውቅም ነበር፡፡ካየውህና ካወቅኩህ ቀን ጀምሮ አፈቅርህ ነበር ..እርግጥ አሁንም አፈቅርሀለው ….. የመጀመሪያ ፍቅሬ ነህ..ሴት ያደረግከኝ አንተ ነህ…ልቤ ካንተ ውጭ ሌላ ሰው ለሽርፍራፊ ሰከንዶች ቢሆን እንኳን ጎራ ብሎበት አያውቅም..ሳገባህ ገነት የገባው አይነት ስሜት ተሰምቶኝ ነበር…አብሬህ ስኖር በሙሉ ልቤና ነፍሴም ጭምር ነበር..፡፡እመነኝ ከአንተ ጋር ህይወቴን ሙሉ ለመኖር ህይወቴንም ቢሆን በክፍያ ለማቅረብ ዝግጁ ነኝ… ልጅን ግን አላደርገውም፡፡ለወደፊትህም አንድ ምክር ልስጥህ አንድን እናት በምንም አይነት ከልጅሽ አስበልጪኝ የሚል ፈታኝ ምርጫ አታቅርብላት ከዛ ይልቅ ሙቺልኝ ብትላት የተሻለ ትክክለኛ እና ፍትሀዊ ጥያቄ ይሆናል…ካፈቀረችህ ያለማቅማማት ልትሞትልህ ትችላለች ..ልጆን ግን…..በፍፅም፡፡
እርግጥ ይገባኛል..ለአንተም ልጅህ እንደመሆኑ መጠን ጫናው ከብዶህ እንጂ ጠልተሀው እንዳልሆነ አውቃለው..እኔ ግን እናት ነኝ መቼም መቼም ቢሆን በልጄ ተስፋ ልቆርጥ አልችልም…ይሄንን ስሜቴን ምን አልባት እመብርሀንም ልጅ ስለነበራት ትረዳኝ ይሆናል..ለእናንተ ስል ልጄን ከምተው ..ለልጄ ስል ሁላችሁንም ባሌንም… ልጆቼንም…ቤቴን ብተው እመርጣለው….እዚህ ላይ ንፅፅር እንዳታደርግ ..ጥለሻቸውስ የሄድሽው ልጆችሽ አይደሉም ወይ ብለህ እንዳትጠይቀኝ..፡፡ከሶስት ጤነኛ ልጆች እንዴት አንድ መላ አካሉን ማዘዝ የማይችል ልጅ ልትመርጪ ቻልሽ እንዳትለኝ...? የዚህን መልስ ለመመለስ ለእኔ ቀላል አይደለም…ግን ቢያንስ እነሱን ማንም ተቀብሎ ሊያሳድጋቸው ይችላል…..የፈለጉትን መጠየቅ የተበደሉትን መናገር ይችላሉ፡፡እቤት ከአንዱ ክፍል እሳት ቢነሳ በጎሮ በር ወይም በመስኮት ዘለው ለማምለጥ ለእነሱ ቀላል ነው፡፡ቢርባቸው እንኳን ማድቤት ገብተው ምግብ ፈልገው ለመጉረስ አይሰንፉም፡፡ሽንታቸውን ቢወጥራቸው ወደ ሽንት ቤት ሄደው ለመሽናት ውሃ ቢጠማቸው ወደ ፍሪጅ ሄደው አልያም ከቧንቧ ቀድተው ደቅነው ለመጠጣት ለእነሱ በጣም ቀላል ነው….አየህ የእኔ ሚስኪን ልጅ ግን ይሄን ሁኑ ማድረግ አይችልም…ምን እንደፈለገ እንኳን መናገር ስለማይችል ከእኔ ከእናቱ ውጭ ማንም ሊረዳው አይችልም…ግን ደግሞ እሱም እንደእነሱ በህይወት አለ..እሱም እንደነሱ ይራባል…፤እሱም እንደነሱ መጸዳዳት አለበት.ያን ሁሉ ማድረግ የሚችለው ግን በእኔ በእናቱ እርዳታ ነው እናም እኔ ለእናንተ ከማስፈልገው በላይ በብዙ ሺ እጥፍ ለእሱ አስፈልገዋለው ስለዚህ አንተንም ላለመረበሽ ስል ቤቱን ለቅቄ ልጄን ይዤ ወጥቼያለው፡፡አይዞህ እንዴት ይኖራሉ ብለህ አታስብ ወደ ስራዬ ለመመለስ ስለወሰንኩ ማመልከቻ አስገብቼያለው አንተም ልጆችህን ጥሩ አባት ሆነህ እንደምታሳድግ ምራጫውን ለአንተ ትቼዋለው ከፈለግክ ሰራተኛ ቅጠር …ከፈለክም ማግባት ትችላልህ፡፡ በዚህ ምንም ቅሬታ አይሰማኝም…..ፍቺያችንንም ዝግጁ ስትሆን ንገረኝና በአጭር ቀናት ውስጥ እንዲያልቅ አደርጋለው፡፡ብቻ አደራ ምልህ እቅፍ ውስጥ ላሉት ሶስት ጤነኛ ልጆቸች ጥሩ አባት ሁናቸው፡፡ያንተው አክባሪህ
ፈጽሞ ያልጠበቀው ዱብ እዳ ነው ያጋጠመው..መቼም እንዲህ አይት ውሳኔ ላይ ትደርሳለች ቡሎ ገምቶም ጠርጥሮም አያውቅ ነበር .፡፡በእሱ የምትጨክን
👍6🔥1🥰1
በልጆቾ የምትጨክን….ከዛ ቡኃላ አባቴ እኔን መራገም ጀመረ… የበለጠ ጠላኝ….….ከእናቴ ጋር እልክ ተጋባ..‹‹ልጇን ትቻል..ልጆቼን ችላለው››በማለት ፎከረ ‹‹ላም ቀንዶ አይከብዳትም››አለ..በማግስቱ በሰው በሰው አፈላልጎ ለቤቱ ሰራተኛ ቀጠረ…ከእናቴ ጋር አንድ ትምህርት ቤት ስለሚስተምሩ በእየእለቱ ቢገናኙም አይነጋገሩም ነበር.. አንድ ወር አለፈ… የወዳጅ ዘመድ ጉትጎታ እና አማላጅነትም ፍሬ ስለላፈራ በሁለተኛዋ ወር ፍቼ ፈጻሙ….በተጋቡ በስምንት ዓመታቸው ማለት ነው ….ሰማኒያቸው ተቀዳደደ… በቃ.
…..በሶስተኛው ወሩ ለእናቴ ከአባቴ ደብዳቤ ደረሳት……
ሁሉ ነገር ህልም ነው የሆነብኝ..እንዴት ገነት ውስጥ እንዲህ በድንገት ሲኦል ሊመሰረት ይችላል...?እንዴት ያ ሁሉ በመካከላችን የነበረው ሳቅና ፈንጠዝያ ወደ ሀዘንና መሳቀቅ ሊቀየር ቻለ….?ምን አይነት መቅሰፍት ነው በትዳራችን ላይ የዘነበው….?ምን አይነት የእዮብን አይነት ፈተና ነው ለቤተሰባችን የተላከው….?የእዬብን አይነት ፈተና እኮ በድል ለመወጣት ከእዬብን አይነት ትዕግስት ጋር አብሮ መፈጠርን ይጠይቃል፡፡ታውቂያለሽ እኔ ደግሞ እንደዛ አይነት ሰው አይደለውም..ያ ላንቺ የተሰጠ ስጦታ ነው..መቼስ ይገባሻል ማንም ሰው የገዛ ልጁን አይጠየፍም..እኔ ግን አልቻልኩም ፡፡
እሱን እያየው መሳቀቁ ካቅሜ በላይ ነበር….፡፡እና ልገላገላው እንደምችል ማሰብ ጀመርኩ፡፡ ላንቺ እንደዛ አይነት ምርጫ ሳቀርብልሽ ብታንገራግሪም የምትቀበይኝ መስሎኝ ነበር..ግን የጽናትሽን መጠን አላውቀውም ኖሮል…እንኳንም ጥለሺኝ ወጣሽ…እንኳንም ፈታሺኝ..እኔ ለአንቺ የምገባ ሰው አይደለውም..ለአንቺ ባልነትም የሚመጥን ስብዕናና ያለኝ ግለሰብ አይደለውም…፡፡ለልጆቼ አባት… ለተማሪዎቼ አስተማሪ ….ለአንቺም ባል.. ሆኜ ለመቀጠል ሞራሉ የሌለኝ ከንቱ ሰው ነኝ….፡፡የገዛ ልጁን የተጠየፈ ሰው እንዴት የሰውን ልጅ ተከታትሎ እና ተንከባክቦ በማስተማር የሀገርን አደራ ተቀብሎ መልካምና ውጤታማ ዜጋ ሊያፈራ ይችላል…በፍፅም..ጥሩ አባት መሆን ያልቻለ ሰው ጥሩ መምህር ነኝ ቢል ምፀት ነው… ስለዚህ ከአሁን ቡኃላ ለፀጋ ብቻ ሳይሆን እኔጋ ላሉ ሶስቱ ልጆቻችንም ከእኔ ይልቅ አንቺ ነሽ ምታስፈልጊያቸው…አንቺ እቤቱን ለቀሽ ከወጣሽ ቡኃላ አንድ ቅጽበት እንኳን በፊታቸው ላይ ሳቅ ልፈጥር አልተቻለኝም…..፡፡
ቤቱ ሬሳ የወጣበት የሙት መንፈሶች ጉባኡ የተቀመጡበት መቃብር ቤት ይመስላል….ስለዚህ ስራዬን ትቼ ልጆቼን ትቼ… ሀገሩን ለቅቄ ሄጄያለው..ወዴት ብለሽ እንዳትጠይቂኝ…ልታፈላልጊኝም እንዳትሞክሪ .. ለጊዜው መሄዴን ብቻ እንጂ ወዴት እንደምሄድ እኔም እራሴ አላውቀውም…..ብቻ በመጨረሻ አንድ ነገር ላስቸግርሽ..እውነት እንደምታምኚው የልጅሽ አዕምሮ በትክክል ጤነኛና የሚያገናዝብ ከሆነ እኔ አባቱ ያደረኩበትን ነገር ነግረሽ ግን ደግሞ ከቻለ ይቅር እንዲለኝም ጠይቂልኝ….››
በይ ቻው ያንቺው አፍቃሪ….
እናቴ ደብዳቤውን በእንባ እየታጠበች ነው ያነበበችው..ውስጥ ድረስ በጠሊቅ የሚጠዘጥዝ እና አጥንት የሚያሳሳ ሀዘን ነበር ያጋጠማት …እርግጥ እቤቱን ጥላ የወጣች ቀን ከፍቷት ነበር …ግን በዚህ መጠን አልነበረም ..፡፡ሰማኒያቸውን ፍርድ ቤት ቀርበው የቀደዱ ቀንም ከፍቷት ነበር ግን እንደዚህ ቅስሞ አልተሰበረም ነበር
በስተመጨረሻ እናቴ ምርጫ አልነበራትምና …መኪና ፈልጋ እቃዎቾን ጭና እናም እኔንም ተሸክማ ወደ ቤቷ ተመልሳ ገባች… ከልጆቾ ተቀላቀለች…፡፡
ይሄው እቤቱም አሁን ያለንበት ነው … ልጆቹም እኔንም ጨምረው ጓረምሰው እዚሁ ቤት አሉ …አባቴ ግን…. አባቴ በአሁኑ ጊዜ የት እንዳለ ሌላ ጊዜ እነግራችሆለው..፡፡እናቴ ግን በአስተማሪ ደሞዞ እኛን አራት ልጆቾን አንቀባራ በስርአት አስድጋናለች ፡፡ደረጃው ይለያይ እንጂ ሁላችንንም አስተምራናለች.. ይሄው እስከአሁንም ከእሷ ትከሻ ላይ ሁላችንም ሙሉ በሙሉ አልተላቀቅንም..ታዲያ ሀርሜ-ኮ ጀግና አይደለች….ታዲያ የልቤ የክብር ሊሻን አይገባትም ትላላችሁ....እናቴ ለእኔ ገነቴ ነች፡፡
በነገራችን ላይ እናት ብቻ ሳትሆን ሀገርም እንዲሁ ነች፡፡ሀገር በጦርነት ወይም በአመፅ ስትታመስ የምትጨነቀውና በተራሮቾ ላይ ሸሽጋ፤ በዋሻዎቾ ውስጥ ሸጉጣ ፤በጫካዎቾ ውስጥ ሰውራ ህይወታቸውን ማተረፍና የተሸለ ቀን እስኪመጣ ለማቆየት የምትጥረው ባላገሮች የሆኑትን ጎስቆላዎችን እና ሚስኪን ዜጎቾን ነው፡፡ሀብታሞቹና የነቁት ምሁራኖችማ እራሳቸውን ለማዳን ሁሌ ዝግጁ ናቸው፡፡ገና የመጀመሪያውን የጥይት ተኩስ ሲሰሙ ብራቸውን ሰብስበው፤ ሻንጣቸውን ሸክፈው ፓስፖርታቸውን ይዘው በቦሌ በኩል እብስ ነው፡፡ከዛ አነስ ያለውም በሞያሌና በመተማ ቀሪው በጅብቲ በኩል ይነጉድና ከእሳቱ እርቆ ከመከራው ተጠብቆ የተሸለ ቀን እስኪመጣ እራሱን በምቾት ያቆያል፡፡እና ሀገር በመከራ ጊዜ የምትጨነቀው በፍፅምነትም የምታስፈልገው ወደየትም ጥጋት መሸሻ ሀሳቡም እድሉም ለሌላቸው ሚስኪን ዜጎቾ ነው…ልክ እንደ እናት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ይህን የእናትነትን ፅኑ ፍቅር ውስጡ የገባ አንብባችሁ ስትጨርሱ 👍 እያረጋችሁ እለፉ አብሮነታችሁንም በዛው እናያለን
አስተያየታችሁንም @atronosebot አድርሱን
…..በሶስተኛው ወሩ ለእናቴ ከአባቴ ደብዳቤ ደረሳት……
ሁሉ ነገር ህልም ነው የሆነብኝ..እንዴት ገነት ውስጥ እንዲህ በድንገት ሲኦል ሊመሰረት ይችላል...?እንዴት ያ ሁሉ በመካከላችን የነበረው ሳቅና ፈንጠዝያ ወደ ሀዘንና መሳቀቅ ሊቀየር ቻለ….?ምን አይነት መቅሰፍት ነው በትዳራችን ላይ የዘነበው….?ምን አይነት የእዮብን አይነት ፈተና ነው ለቤተሰባችን የተላከው….?የእዬብን አይነት ፈተና እኮ በድል ለመወጣት ከእዬብን አይነት ትዕግስት ጋር አብሮ መፈጠርን ይጠይቃል፡፡ታውቂያለሽ እኔ ደግሞ እንደዛ አይነት ሰው አይደለውም..ያ ላንቺ የተሰጠ ስጦታ ነው..መቼስ ይገባሻል ማንም ሰው የገዛ ልጁን አይጠየፍም..እኔ ግን አልቻልኩም ፡፡
እሱን እያየው መሳቀቁ ካቅሜ በላይ ነበር….፡፡እና ልገላገላው እንደምችል ማሰብ ጀመርኩ፡፡ ላንቺ እንደዛ አይነት ምርጫ ሳቀርብልሽ ብታንገራግሪም የምትቀበይኝ መስሎኝ ነበር..ግን የጽናትሽን መጠን አላውቀውም ኖሮል…እንኳንም ጥለሺኝ ወጣሽ…እንኳንም ፈታሺኝ..እኔ ለአንቺ የምገባ ሰው አይደለውም..ለአንቺ ባልነትም የሚመጥን ስብዕናና ያለኝ ግለሰብ አይደለውም…፡፡ለልጆቼ አባት… ለተማሪዎቼ አስተማሪ ….ለአንቺም ባል.. ሆኜ ለመቀጠል ሞራሉ የሌለኝ ከንቱ ሰው ነኝ….፡፡የገዛ ልጁን የተጠየፈ ሰው እንዴት የሰውን ልጅ ተከታትሎ እና ተንከባክቦ በማስተማር የሀገርን አደራ ተቀብሎ መልካምና ውጤታማ ዜጋ ሊያፈራ ይችላል…በፍፅም..ጥሩ አባት መሆን ያልቻለ ሰው ጥሩ መምህር ነኝ ቢል ምፀት ነው… ስለዚህ ከአሁን ቡኃላ ለፀጋ ብቻ ሳይሆን እኔጋ ላሉ ሶስቱ ልጆቻችንም ከእኔ ይልቅ አንቺ ነሽ ምታስፈልጊያቸው…አንቺ እቤቱን ለቀሽ ከወጣሽ ቡኃላ አንድ ቅጽበት እንኳን በፊታቸው ላይ ሳቅ ልፈጥር አልተቻለኝም…..፡፡
ቤቱ ሬሳ የወጣበት የሙት መንፈሶች ጉባኡ የተቀመጡበት መቃብር ቤት ይመስላል….ስለዚህ ስራዬን ትቼ ልጆቼን ትቼ… ሀገሩን ለቅቄ ሄጄያለው..ወዴት ብለሽ እንዳትጠይቂኝ…ልታፈላልጊኝም እንዳትሞክሪ .. ለጊዜው መሄዴን ብቻ እንጂ ወዴት እንደምሄድ እኔም እራሴ አላውቀውም…..ብቻ በመጨረሻ አንድ ነገር ላስቸግርሽ..እውነት እንደምታምኚው የልጅሽ አዕምሮ በትክክል ጤነኛና የሚያገናዝብ ከሆነ እኔ አባቱ ያደረኩበትን ነገር ነግረሽ ግን ደግሞ ከቻለ ይቅር እንዲለኝም ጠይቂልኝ….››
በይ ቻው ያንቺው አፍቃሪ….
እናቴ ደብዳቤውን በእንባ እየታጠበች ነው ያነበበችው..ውስጥ ድረስ በጠሊቅ የሚጠዘጥዝ እና አጥንት የሚያሳሳ ሀዘን ነበር ያጋጠማት …እርግጥ እቤቱን ጥላ የወጣች ቀን ከፍቷት ነበር …ግን በዚህ መጠን አልነበረም ..፡፡ሰማኒያቸውን ፍርድ ቤት ቀርበው የቀደዱ ቀንም ከፍቷት ነበር ግን እንደዚህ ቅስሞ አልተሰበረም ነበር
በስተመጨረሻ እናቴ ምርጫ አልነበራትምና …መኪና ፈልጋ እቃዎቾን ጭና እናም እኔንም ተሸክማ ወደ ቤቷ ተመልሳ ገባች… ከልጆቾ ተቀላቀለች…፡፡
ይሄው እቤቱም አሁን ያለንበት ነው … ልጆቹም እኔንም ጨምረው ጓረምሰው እዚሁ ቤት አሉ …አባቴ ግን…. አባቴ በአሁኑ ጊዜ የት እንዳለ ሌላ ጊዜ እነግራችሆለው..፡፡እናቴ ግን በአስተማሪ ደሞዞ እኛን አራት ልጆቾን አንቀባራ በስርአት አስድጋናለች ፡፡ደረጃው ይለያይ እንጂ ሁላችንንም አስተምራናለች.. ይሄው እስከአሁንም ከእሷ ትከሻ ላይ ሁላችንም ሙሉ በሙሉ አልተላቀቅንም..ታዲያ ሀርሜ-ኮ ጀግና አይደለች….ታዲያ የልቤ የክብር ሊሻን አይገባትም ትላላችሁ....እናቴ ለእኔ ገነቴ ነች፡፡
በነገራችን ላይ እናት ብቻ ሳትሆን ሀገርም እንዲሁ ነች፡፡ሀገር በጦርነት ወይም በአመፅ ስትታመስ የምትጨነቀውና በተራሮቾ ላይ ሸሽጋ፤ በዋሻዎቾ ውስጥ ሸጉጣ ፤በጫካዎቾ ውስጥ ሰውራ ህይወታቸውን ማተረፍና የተሸለ ቀን እስኪመጣ ለማቆየት የምትጥረው ባላገሮች የሆኑትን ጎስቆላዎችን እና ሚስኪን ዜጎቾን ነው፡፡ሀብታሞቹና የነቁት ምሁራኖችማ እራሳቸውን ለማዳን ሁሌ ዝግጁ ናቸው፡፡ገና የመጀመሪያውን የጥይት ተኩስ ሲሰሙ ብራቸውን ሰብስበው፤ ሻንጣቸውን ሸክፈው ፓስፖርታቸውን ይዘው በቦሌ በኩል እብስ ነው፡፡ከዛ አነስ ያለውም በሞያሌና በመተማ ቀሪው በጅብቲ በኩል ይነጉድና ከእሳቱ እርቆ ከመከራው ተጠብቆ የተሸለ ቀን እስኪመጣ እራሱን በምቾት ያቆያል፡፡እና ሀገር በመከራ ጊዜ የምትጨነቀው በፍፅምነትም የምታስፈልገው ወደየትም ጥጋት መሸሻ ሀሳቡም እድሉም ለሌላቸው ሚስኪን ዜጎቾ ነው…ልክ እንደ እናት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ይህን የእናትነትን ፅኑ ፍቅር ውስጡ የገባ አንብባችሁ ስትጨርሱ 👍 እያረጋችሁ እለፉ አብሮነታችሁንም በዛው እናያለን
አስተያየታችሁንም @atronosebot አድርሱን
👍3❤1🔥1
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-አራት
✍
:
:
ደራሲ.ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...እቤት ውስጥ ማንም የለም …..እኔ ሳሎን ሶፋው ላይ ተመቻችቼ ተሰትሬ ተኝቼያለው…አንገቴ ከፍ የሚያደርግ ልዩ አይነት ትራስ ከስር ተደርጎልኝ ቀና ብያለው…ፊት ለሰፊቴ ግድግዳ ላይ ለእኔ እይታ እንዲመች ተስተካክሎ የተለጠፈ 32” ሶኔ ፍላት ቴሌቬዝን ላይ አፍጥጬ…. ‹‹ብሬኪንግ ባድ›› የሚል ርዕስ ያለው ተከታታይ ፊልም እያየው ነው…፡፡ያው ከመጽሀፍ ቀጥሎ ፊልም ማየት በጣም የምወደው እና የሚያዝናናኝ የእየ እለት ድርጊቴ ነው..
ስለአለም ያለኝን ግንዛቤ በጣም ያሰፋልኝ የማያቸው የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ፊልሞች ናቸው..፡፡በቀን ቢያንስ 5 ፊልም አያለው..ቢያንስ ነው..እሰከ አስር እና ከዛም በላይ የማይበት ቀን አለ…፡፡ከሁሉም በላይ ግን በእናቴ እና አልፎ አልፎ በወንድሜ የሚነበብልኝ መጽሀፍት ለእኔ ሱሴ ናቸው..
በዚህ ውስብስብ የህይወት ቆይታዬ የተረዳውት አንድ ዋና ፌሬ ነገር ቢኖር መጻሀፍን የሚተካ ምንም ነገር አለመኖሩን ነው…ፊልም፤ኢንተርኔት ምንም ቢሆን ምንም፡፡ መጽሀፍ አዕምሮን እንደሚያዳብር አምናለው….ማንበብ የማሰብ ብቃትን የሚያጠነክር የአእምሮ ስፖርት ነው፡፡መፅሀፍ ስናነብ ቃሉን ወደ አዕምሮችን ልከን ምስሉንና እያንዳንዱን ድርጊት በራሳችን የአዕምሮ ግንዛቤ እና ፍላጎት መጠን አስልተን በራሳችን ዳሬክተርነት አክረተሮችን በምናባችን ፈጥረን ፊልሙን በመስራት የታሪኩን ሙሉ ጭብጥ ለመረዳ እንጥራለን፡፡ይሄ ሁሉ ውጣ ውረድ ታዲያ የማሰብ ብቃታችንን በጊዜ ሂደት ውስጥ ሚያፈረጥምልን የአዕምሮ ቅልጥፍና ማበልፀጊያ ጅምናስቲክ ማለት ነው…..፡፡
ለማንኛውም ሰው ካረዳኝ በራሴ መጽሀፍ ማንበቡ ስለሚከብደኝ አሁን ፊልሙን እያየው ነው እንዲህ አሁን ባለውበት ሁኔታ ሁሉን ነገር አስተካክላልኝ የሄደችው እናቴ ነች…ቤቱ ባዶ ከሆነ ሁለት ሰዓት በላይ ሆኖታል.የቤታችን ተንከባካቢ ትርሲትም እንኳን አስቤዛ ልትሸምት ወደ መርካቶ ከሄደች ቆየች…
አሁን ግን በሩ ሲከፈት ሰማው…ማን እንደሆነ አንገቴን ጠምዝዤ በአይኖቼ ማየት አልችልም…፡፡
ግን በበር አከፋፈቱ እና በእርምጃው ማንነቱን ወዴያው ነው ያወቅኩት…ወንድሜ መሀሪ ነው፡፡አዎ መጥቶ ፊት ለፊቴ ተገተረ..ያው እንደወትሮው ጭብርር እንዳለ ነው….በጥቁር ፔስታል የታጨቀ ዕቃ ተሸክሞ በመምጣት አጠገቤ ካለው ጠረጵዛ ላይ ጎንበስ ብሎ አስቀመጠውና እሱም አጠገቤ ቁጭ በማለት
‹‹ሀይ ወንድሜ?›› አለኝ እንደሁልጊዜው አይኖቼን በማርገብገብ ለሰላምታው ምላሽ ሰጠውት
‹‹ማንም የለም እንዴ?››የግራ እጄን የማሀል ጣት በማወዛወዝ ቤቱ ባዶ እንደሆነ ነገርኩት ፡፡እጁን ወደ ፔስታሉ ሰደደና በፕላስቲክ የታሸገ የመንጎ ጭማቂ አወጣ…ከፈተውና እስትሮ አደረገበት..ከዛ ወደ እኔ አፍ አስጠጋና ጭማቂውን በግራ እጁ ይዞ በቀኝ እጁ እስትሮውን አፌላይ ሰካው ‹‹…በል እንግዲህ እድሜ ለወንድሜ እያልክ ምጠጥ ››አለና ከእስትሮው በተነሳ እጁ ሪሞቱን በማንሳት እያየውት የነበረውን ፊልም ዘጋው‹‹ይቅርታ…አሁን ፊልም ማየት አትችልም …ወይ መጽሀፍ እናነባለን ..ወይም እናወራለን›› አለኝ
ፈገግ አልኩና በሀሳቡ እንደተስማማው ገለጽኩልት..ግማሽ ሊትር የሆነችውን ጅውስ ለመጠጣት ግማሽ ሰዓት ያህል ፈጀበኝ…ያን ሁሉ ጊዜ ወንድሜ ያለምንም መቻኮልና መሰልቸት በቀልድ እያዋዛ ነበር ጅውሱን የመገበኝ፡፡
‹‹በል እንግዲህ አሁን ደግሞ ያራሴን ጅውስ ልጠጣ›› አለና እኔ የጠጣውበትን ባዶ የጅውስ ፕላስቲክ ወርውሮ እጅን ወደ ፔስታሉ ከተተና በለጬ ጫቱን መዞ በማውጣት ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠው…አሁንም እጁን በድጋሜ ሰደደና የፕላስቲክ እሽግ ኮካና በወረቀት የታሸገ ለውዝ አውጥቶ እዛው ጠረጵዛ ላይ በመደዳ ደረደራቸው፤ የጫቱን ፔስታል ከፍቶ የጫቱን እስር ፈቶ አንድ ሁለት ቅጠል አወጣና በቄንጥና በፍቅር እየቀነጣጠሰ ወደ አፉ በመውሰድ ይጠቀጥቀው ጀመር…ከዛ ኮካውን ከፈተና ተጎነጨለትና መልሶ አስቀመጠው…ሌላ ጫት መዘዘ ቀነጠሰና ጎረሰው…ለውዙን ፈለፈለእና ወደ አፉ ጨመረ…….ከዛ ከለበሰው ግብዴ ጃኬት ሰፊ ኪስ ውስጥ መፃፍና አወጣና ገለጦ ማንበብ ጀመረ..ሁሌ እስኪግል እንዲህ ነው የሚያደርገው…ለሀያ ደቂቃ ያህል በፅሞና ካነበበ ብኃላ አጣጥፎ አስቀመጠውና ወደ እኔ ዞረ.
‹‹አንድ ነገር ላውራህ እስኪ›› ሲል ጀመረ..ለመስማት ተዘገጀው…ያው ተዘጋጀው ስል ስሜቴን አነቀቃው ማለቴ ነው…ታናሽ ወንድሜ ቀጠለ ‹‹ምን አልባት የምትወደውን ወሬ ላይሆን ይችላል ላወራልህ የተዘጋጀውት..ግን ይሄንን ወሬ ካንተ ጋር ካልሆነ ከሌላ ከማንም ሰው ጋር ላወራው አልችልም..ከእህቶቼም ጋር.. ከእናቴም ጋር..፡፡ለምን? ብትለኝ እኔ እንጃ ነው መልሴ….፡፡ ከእነሱ ጋር ማውራት ከአንተ ጋር እንደማውራ አይቀለኝም..፡፡ምን አልባት አንተ ጥሩ አድማጭ ስለሆንክ ሊሆን ይችላል..ምን አልባት ሁለታችንም ወንድም አማቾች ብቻ ሳንሆን የቤቱም ብቸኛ ወንዶች ስለሆን ሊሆን ይችላል….››አለና ንግግሩን አቆርጦ ፔስታሉን ወደ ራሱ ጎተት አደረገና ጫቱን ከውስጡ መዝዞ ቀነጣጥሶ በመጉረስ በላዩ ላይ ኮካ ተጎነጨለትና ጠርሙሱን አስቀምጦ ንግግሩን ካቆመበት ቀጠለ…‹‹ላወራህ የፈለግኩት ስለአባቴ ነው….ማለት ስለአባታችን…ያው ስለእሱ መስማት እንደማትፈልግ እና እንደማትወደው አውቃለው…እኔም ስለእሱ ሳስብ ግራ የሚያጋባ ስሜት ነው የሚሰማኝ….እርግጥ አልዋሽህም አንዳንዴ ምን አለ አጠገቤ ቢኖር ብዬ እመኛለው....እርግጥ ለእዚህ ቤተሰብ መክፈል የሚገባውን መስዋዕትነት አልከፈለም…..ያ ትልቅ ድክመቱ ነው…ግን ያው ምንም ቢሆን አባቴ ነው….ዝም ብዬ እንዳልተፈጠረ ሰው ልቆጥረውና ልረሳው አልችልም …
አሁን ስለእሱ ላወራህ የቻልኩት አንድ ጽሁፉን ፌስ ብክ ገጹ ላይ አንብቤ ነው..ያው እንግሊዝ ከገባ ቡኃላ ሀይለኛ ፖለቲከኛ ሆኗል….፡፡ ስለዲያስፖር ፖለቲካ ደጋግሜ አውርቼሀለው…አባታችን ከነዛ ተዋናዬች ውስጥ ዋናው ሆኗል..ይግርምሀል ስለአባቴ ብዙ ነገሮቸ ለማወቅ ሞክሬያለው..ማለት ያው ጥሎን ሲሄድ ህጻን ስለነበርኩ እንደ ህልም ነው ሚታወሰኝ..ግን እዚህ ሳለ እንዴት አይነት ሰው ነበር…?ምን አይነት አባት…እንዴት አይነት አስተማሪ…?እንደነበር ከተለያ ሰዎች ለማጣራት ሞክሬያለው…፡፡
እዚህ አገር ሳለ የነበረውን የፖለቲካ ተሳትፎም ለማወቅ ጥሬያለው…..እርግጥ እዚህ እያለ የሆነ ፓለቲካ ድርጅት ውስጥ አባል ነበር..ግን ማንም የማየውቀውና እዚህ ግባ የማይባል ተሳትፎ የነበረው ተራ አባል ነበር…. አሁን በገጹ ላይ የሚጽፋቸው ጽሁፎችን ሳነብ ልክ ከዚህ ሀገር የወጣው የፖለቲከኛ ስደተኛ ሆኖ ከኢህአዲግ የእስር መንጋጋ ሾልኮ በሱዳን በኩል ኮብልሎ በስቃይ አሁን ያለበት ሀገር እንደደረሰ ነው፡፡
እኔም አንተም እንደምናውቀው ሀቁ ግን አባታችን የፖለቲካ ስደተኛ ሳይሆን የኑሮ ስደተኛ እንደሆነ ነው…፡፡ያው ታውቀወለህ ለምን ጥሎን እንደሄደ..እሱ ግን በዲያስፖራው አለም ያለውን ተቀባይነት ለማግዘፍ ‹‹…ስራዬን ለቅቄ ቤተሰቤን በትኜ በስደት አለም ከ15 አመት በላይ የእየባከንኩ ያለውት በዘረኛው መንግስት ምክንያት ነው…››ብሎ የጻፈውን አንብቤ ምን አይነት ውሸታም አባት ነው ያለን ?ብዬ ልታዘበው ችያለው…ግን እንደዛም ሆኖ በሆነ ተአምር ወደ ሀገር ተመልሶ ለአንዴም ሰከንድ ቢሆን ፊት ለፊት በአካል ባየው ደስ ይለኛል..ይገርምሀል እኔ ብቻ አልምሰልህ እናቴም በጣም ትናፍቀዋለች..መአት ቀን ፎቶውን በተመስጦ እየተመለከተች እንባዋን ስታንጠባጥብ ደርሼባታለው …ግን እውነቱን ለመናገር የእናቴ እንባ ለእሱ
:
ክፍል-አራት
✍
:
:
ደራሲ.ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...እቤት ውስጥ ማንም የለም …..እኔ ሳሎን ሶፋው ላይ ተመቻችቼ ተሰትሬ ተኝቼያለው…አንገቴ ከፍ የሚያደርግ ልዩ አይነት ትራስ ከስር ተደርጎልኝ ቀና ብያለው…ፊት ለሰፊቴ ግድግዳ ላይ ለእኔ እይታ እንዲመች ተስተካክሎ የተለጠፈ 32” ሶኔ ፍላት ቴሌቬዝን ላይ አፍጥጬ…. ‹‹ብሬኪንግ ባድ›› የሚል ርዕስ ያለው ተከታታይ ፊልም እያየው ነው…፡፡ያው ከመጽሀፍ ቀጥሎ ፊልም ማየት በጣም የምወደው እና የሚያዝናናኝ የእየ እለት ድርጊቴ ነው..
ስለአለም ያለኝን ግንዛቤ በጣም ያሰፋልኝ የማያቸው የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ፊልሞች ናቸው..፡፡በቀን ቢያንስ 5 ፊልም አያለው..ቢያንስ ነው..እሰከ አስር እና ከዛም በላይ የማይበት ቀን አለ…፡፡ከሁሉም በላይ ግን በእናቴ እና አልፎ አልፎ በወንድሜ የሚነበብልኝ መጽሀፍት ለእኔ ሱሴ ናቸው..
በዚህ ውስብስብ የህይወት ቆይታዬ የተረዳውት አንድ ዋና ፌሬ ነገር ቢኖር መጻሀፍን የሚተካ ምንም ነገር አለመኖሩን ነው…ፊልም፤ኢንተርኔት ምንም ቢሆን ምንም፡፡ መጽሀፍ አዕምሮን እንደሚያዳብር አምናለው….ማንበብ የማሰብ ብቃትን የሚያጠነክር የአእምሮ ስፖርት ነው፡፡መፅሀፍ ስናነብ ቃሉን ወደ አዕምሮችን ልከን ምስሉንና እያንዳንዱን ድርጊት በራሳችን የአዕምሮ ግንዛቤ እና ፍላጎት መጠን አስልተን በራሳችን ዳሬክተርነት አክረተሮችን በምናባችን ፈጥረን ፊልሙን በመስራት የታሪኩን ሙሉ ጭብጥ ለመረዳ እንጥራለን፡፡ይሄ ሁሉ ውጣ ውረድ ታዲያ የማሰብ ብቃታችንን በጊዜ ሂደት ውስጥ ሚያፈረጥምልን የአዕምሮ ቅልጥፍና ማበልፀጊያ ጅምናስቲክ ማለት ነው…..፡፡
ለማንኛውም ሰው ካረዳኝ በራሴ መጽሀፍ ማንበቡ ስለሚከብደኝ አሁን ፊልሙን እያየው ነው እንዲህ አሁን ባለውበት ሁኔታ ሁሉን ነገር አስተካክላልኝ የሄደችው እናቴ ነች…ቤቱ ባዶ ከሆነ ሁለት ሰዓት በላይ ሆኖታል.የቤታችን ተንከባካቢ ትርሲትም እንኳን አስቤዛ ልትሸምት ወደ መርካቶ ከሄደች ቆየች…
አሁን ግን በሩ ሲከፈት ሰማው…ማን እንደሆነ አንገቴን ጠምዝዤ በአይኖቼ ማየት አልችልም…፡፡
ግን በበር አከፋፈቱ እና በእርምጃው ማንነቱን ወዴያው ነው ያወቅኩት…ወንድሜ መሀሪ ነው፡፡አዎ መጥቶ ፊት ለፊቴ ተገተረ..ያው እንደወትሮው ጭብርር እንዳለ ነው….በጥቁር ፔስታል የታጨቀ ዕቃ ተሸክሞ በመምጣት አጠገቤ ካለው ጠረጵዛ ላይ ጎንበስ ብሎ አስቀመጠውና እሱም አጠገቤ ቁጭ በማለት
‹‹ሀይ ወንድሜ?›› አለኝ እንደሁልጊዜው አይኖቼን በማርገብገብ ለሰላምታው ምላሽ ሰጠውት
‹‹ማንም የለም እንዴ?››የግራ እጄን የማሀል ጣት በማወዛወዝ ቤቱ ባዶ እንደሆነ ነገርኩት ፡፡እጁን ወደ ፔስታሉ ሰደደና በፕላስቲክ የታሸገ የመንጎ ጭማቂ አወጣ…ከፈተውና እስትሮ አደረገበት..ከዛ ወደ እኔ አፍ አስጠጋና ጭማቂውን በግራ እጁ ይዞ በቀኝ እጁ እስትሮውን አፌላይ ሰካው ‹‹…በል እንግዲህ እድሜ ለወንድሜ እያልክ ምጠጥ ››አለና ከእስትሮው በተነሳ እጁ ሪሞቱን በማንሳት እያየውት የነበረውን ፊልም ዘጋው‹‹ይቅርታ…አሁን ፊልም ማየት አትችልም …ወይ መጽሀፍ እናነባለን ..ወይም እናወራለን›› አለኝ
ፈገግ አልኩና በሀሳቡ እንደተስማማው ገለጽኩልት..ግማሽ ሊትር የሆነችውን ጅውስ ለመጠጣት ግማሽ ሰዓት ያህል ፈጀበኝ…ያን ሁሉ ጊዜ ወንድሜ ያለምንም መቻኮልና መሰልቸት በቀልድ እያዋዛ ነበር ጅውሱን የመገበኝ፡፡
‹‹በል እንግዲህ አሁን ደግሞ ያራሴን ጅውስ ልጠጣ›› አለና እኔ የጠጣውበትን ባዶ የጅውስ ፕላስቲክ ወርውሮ እጅን ወደ ፔስታሉ ከተተና በለጬ ጫቱን መዞ በማውጣት ጠረጵዛው ላይ አስቀመጠው…አሁንም እጁን በድጋሜ ሰደደና የፕላስቲክ እሽግ ኮካና በወረቀት የታሸገ ለውዝ አውጥቶ እዛው ጠረጵዛ ላይ በመደዳ ደረደራቸው፤ የጫቱን ፔስታል ከፍቶ የጫቱን እስር ፈቶ አንድ ሁለት ቅጠል አወጣና በቄንጥና በፍቅር እየቀነጣጠሰ ወደ አፉ በመውሰድ ይጠቀጥቀው ጀመር…ከዛ ኮካውን ከፈተና ተጎነጨለትና መልሶ አስቀመጠው…ሌላ ጫት መዘዘ ቀነጠሰና ጎረሰው…ለውዙን ፈለፈለእና ወደ አፉ ጨመረ…….ከዛ ከለበሰው ግብዴ ጃኬት ሰፊ ኪስ ውስጥ መፃፍና አወጣና ገለጦ ማንበብ ጀመረ..ሁሌ እስኪግል እንዲህ ነው የሚያደርገው…ለሀያ ደቂቃ ያህል በፅሞና ካነበበ ብኃላ አጣጥፎ አስቀመጠውና ወደ እኔ ዞረ.
‹‹አንድ ነገር ላውራህ እስኪ›› ሲል ጀመረ..ለመስማት ተዘገጀው…ያው ተዘጋጀው ስል ስሜቴን አነቀቃው ማለቴ ነው…ታናሽ ወንድሜ ቀጠለ ‹‹ምን አልባት የምትወደውን ወሬ ላይሆን ይችላል ላወራልህ የተዘጋጀውት..ግን ይሄንን ወሬ ካንተ ጋር ካልሆነ ከሌላ ከማንም ሰው ጋር ላወራው አልችልም..ከእህቶቼም ጋር.. ከእናቴም ጋር..፡፡ለምን? ብትለኝ እኔ እንጃ ነው መልሴ….፡፡ ከእነሱ ጋር ማውራት ከአንተ ጋር እንደማውራ አይቀለኝም..፡፡ምን አልባት አንተ ጥሩ አድማጭ ስለሆንክ ሊሆን ይችላል..ምን አልባት ሁለታችንም ወንድም አማቾች ብቻ ሳንሆን የቤቱም ብቸኛ ወንዶች ስለሆን ሊሆን ይችላል….››አለና ንግግሩን አቆርጦ ፔስታሉን ወደ ራሱ ጎተት አደረገና ጫቱን ከውስጡ መዝዞ ቀነጣጥሶ በመጉረስ በላዩ ላይ ኮካ ተጎነጨለትና ጠርሙሱን አስቀምጦ ንግግሩን ካቆመበት ቀጠለ…‹‹ላወራህ የፈለግኩት ስለአባቴ ነው….ማለት ስለአባታችን…ያው ስለእሱ መስማት እንደማትፈልግ እና እንደማትወደው አውቃለው…እኔም ስለእሱ ሳስብ ግራ የሚያጋባ ስሜት ነው የሚሰማኝ….እርግጥ አልዋሽህም አንዳንዴ ምን አለ አጠገቤ ቢኖር ብዬ እመኛለው....እርግጥ ለእዚህ ቤተሰብ መክፈል የሚገባውን መስዋዕትነት አልከፈለም…..ያ ትልቅ ድክመቱ ነው…ግን ያው ምንም ቢሆን አባቴ ነው….ዝም ብዬ እንዳልተፈጠረ ሰው ልቆጥረውና ልረሳው አልችልም …
አሁን ስለእሱ ላወራህ የቻልኩት አንድ ጽሁፉን ፌስ ብክ ገጹ ላይ አንብቤ ነው..ያው እንግሊዝ ከገባ ቡኃላ ሀይለኛ ፖለቲከኛ ሆኗል….፡፡ ስለዲያስፖር ፖለቲካ ደጋግሜ አውርቼሀለው…አባታችን ከነዛ ተዋናዬች ውስጥ ዋናው ሆኗል..ይግርምሀል ስለአባቴ ብዙ ነገሮቸ ለማወቅ ሞክሬያለው..ማለት ያው ጥሎን ሲሄድ ህጻን ስለነበርኩ እንደ ህልም ነው ሚታወሰኝ..ግን እዚህ ሳለ እንዴት አይነት ሰው ነበር…?ምን አይነት አባት…እንዴት አይነት አስተማሪ…?እንደነበር ከተለያ ሰዎች ለማጣራት ሞክሬያለው…፡፡
እዚህ አገር ሳለ የነበረውን የፖለቲካ ተሳትፎም ለማወቅ ጥሬያለው…..እርግጥ እዚህ እያለ የሆነ ፓለቲካ ድርጅት ውስጥ አባል ነበር..ግን ማንም የማየውቀውና እዚህ ግባ የማይባል ተሳትፎ የነበረው ተራ አባል ነበር…. አሁን በገጹ ላይ የሚጽፋቸው ጽሁፎችን ሳነብ ልክ ከዚህ ሀገር የወጣው የፖለቲከኛ ስደተኛ ሆኖ ከኢህአዲግ የእስር መንጋጋ ሾልኮ በሱዳን በኩል ኮብልሎ በስቃይ አሁን ያለበት ሀገር እንደደረሰ ነው፡፡
እኔም አንተም እንደምናውቀው ሀቁ ግን አባታችን የፖለቲካ ስደተኛ ሳይሆን የኑሮ ስደተኛ እንደሆነ ነው…፡፡ያው ታውቀወለህ ለምን ጥሎን እንደሄደ..እሱ ግን በዲያስፖራው አለም ያለውን ተቀባይነት ለማግዘፍ ‹‹…ስራዬን ለቅቄ ቤተሰቤን በትኜ በስደት አለም ከ15 አመት በላይ የእየባከንኩ ያለውት በዘረኛው መንግስት ምክንያት ነው…››ብሎ የጻፈውን አንብቤ ምን አይነት ውሸታም አባት ነው ያለን ?ብዬ ልታዘበው ችያለው…ግን እንደዛም ሆኖ በሆነ ተአምር ወደ ሀገር ተመልሶ ለአንዴም ሰከንድ ቢሆን ፊት ለፊት በአካል ባየው ደስ ይለኛል..ይገርምሀል እኔ ብቻ አልምሰልህ እናቴም በጣም ትናፍቀዋለች..መአት ቀን ፎቶውን በተመስጦ እየተመለከተች እንባዋን ስታንጠባጥብ ደርሼባታለው …ግን እውነቱን ለመናገር የእናቴ እንባ ለእሱ
👍12
አይገባውም….ለምን መሰለህ…
የበር መከፈት ድምጽ ሲሰማ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው‹‹…ወይ አንተ መጥተሀል….ነፍስ እኮ ነህ…. ፀጋ ብቻውን ይሆናል ብዬ እንዴት ልቤ ተንጠ ልጥሎ ነበር መሰለህ..መቼስ እዚህች ጭንቅንቅ ከተማ ውስጥ እንዳሰቡት ወጥቶ ባሰቡበት ሰዓት ተመልሶ ወደ ቤት መግባት ሱሚ ከሆነ ከራርሞል፡፡››አለች ትርሲት እስከነ ሸክሞ ወደ ውስጥ እየዘለቀች፡፡
እውነትሽን ነው ..ግን ለፀግሽ እኮ ይሄን ያህል መጨነቅ አልነበረብሽም..እሱ ብቻውን በሆነ ሰዓት የትም ልሁን የትም ትከሻዬ ይነግረኛል፡፡እና ያው እንደምታዬው ልክ እንደዛሬው በርሬ ከጎኑ እገኛለው››በማለት ጉራውን ነዛባት..
‹‹እሱስ እውነትህን ነው..ቤተሰቡ ሙሉ እኮ አንተ ጤነኛ አዕምሮ እንዳለህ እና በትክክል እንደምታሰብ በማመን በጥቂቱም ቢሆን እንድንጽናና እና አማኑዔል ወስደን እንዳናስቆልፍብህ ምክንያት የሆነን ብቸኛው ምክንያት ለፀግሽ በምታደርገው እንክብካቤ ብቻ ነው..እንጂማ..!!!
‹‹አንቺ ..!!!››ተስፈንጥሮ ከመቀመጫው ተነሳና ሸምታ የመጣችውን አስቤዛ እንደያዘች ወደሚቀጥላው ክፍል ከመግባቷ በፊት ፊት ለፊቷ ተጋርጦ‹‹ምን አልሽ እስኪ ?ድገሚልኝ››አላት በንዴት
‹‹እወነቴን ነው..!!አንተ እኮ….››
‹‹እኔ አኮ ምን..?››
‹‹ያው…
እስቲ የእነሱን ጭቅጭቅ መስማቱን እናቆርጥናና ስለእዚህች ሚስኪን ትርሲት ላውራችሁ..ከዚህ ከእኛ ቤት ውስጥ ማሀሪን እንደፈለገች የመናገር ስልጣኑም ድፈረቱም ያላት ብቸኛዋ ሰው እሷ ነች…እሱም ዝም ብሎ ዘራፍ ይላል እንጂ በእሷ አይጨክንባትም…ይህቺ ሴት እንደሰራተኛችን መቁጠር ካቆምን ዓመታት አልፈዋል፡፡እሷም እራሷን እንደቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ ነው ምታስበው፡፡ከሁለት አመት በፊት የሆነውን ነገር ልንገራችሁ…ሳይታስብ ግማሽ እህቷ ከብዙ አመታት የአሜሪካ ቆይታ ቡኃላ ወደ ሀገር ቤት ለእረፍት ትመጣለች፡፡ከትዕርሲት ጋር ይገናኛሉ…ለዲያስፖራዋ ከሞች አባቷ የተገኘች ብቸኛ እህተቷ ስለሆነች በጣም ትጎጎና ጥላት ላለመሄድ ትወስናለች….ዝግጅቱ ይጀመራል… ቤተሰቡ ሁሉ እሷን ለመሸኘት በደስታም ግራ በመጋባትም ሽር ጉድ ይላል…እህቶቼ በእሷ እድል ይቀናሉ….በስተመጨረሻ ሁሉ ነገር ተጠናቆ ለመብረር እንድ ሳምንት ሲቀራት ድንገት‹‹አልሄድም›› አለች..በቃ ግግም ብላ አልሄድም… ሀገር ግራ ተጋባ ..ጤንነቷን ሁሉ የተጠራጠሩ ብዙዎች ነበሩ…እንደእህቴ ሮማን ደግሞ ‹‹አይ አለማወቅ!!›› ብለው ሊያሽሞጥጦት ሞክረው ነበር….
‹‹እንዴት አንድ ጤነኛ ሰው አሜሪካን ከመሰለች ለገነት ከቀረበች የነፃነት እና የብልጽግና ሀገር ይልቅ ኢትጵያን የመሰለች ለሲኦል የቀረበች ችጋር እና የመከራ መፈልፈያ ሀገር ይመርጣል..?››ይሄ ዓረፍተ ነገር ቀጥታ ከእህቴ ከሮማን የወጣ ቢሆንም የብዙዎች ድጋፍና ይሁንታ ያገኘ ነበር
‹‹አንዳንዴ ገነትንም ቢሆን አሳልፈው የሚሰጡለት ሰው አለ›› ፍርጥም ብላ መለሰች ትርሲት
‹‹ያ ሰው ማን ነው?››ሰው ሁሉ ማንነቱንም በአድናቆት ለማወቅ ተራኮተ…በልቧ እንዲህ የነገሰው ድብቁ ሰው ማነው.. ?.ቤተሰቡ ሁሉ ለማወቅ በየፊናው ኢንተርቪው ያደርጓት ጀመር…በሰተ መጨረሻ ነው ማንም የለም ፀግሽን ግን ጥዬ ልሄድ አልችልም ብላ እኔንም ሌሎችንም ያስፈዘዘ መልስ የመለሰችው፡፡
‹‹ምን ማለትሽ ነው››
እሱን ከእናቱ ቀጥሎ የምረዳ እኔ ነኝ..እናቱ ደግሞ ሁሌ 24 ሰዓት አብረው ልትሆን አትችልም ..የሚያግዛት ሰው ያስፈልጋታል፡፡እሱን በእንዲህ አይነት ሁኔታ ጥዬ ብሄድ እግዜሩም መንገዱን ቀና አያደርግልኝም››እህቶቼ ተንጫጩ
‹‹..እንዴ እኛም እኮ አለንለት….?››
‹‹አይ የእናንተ መኖር እንኳን እንዲሁ ለስም ነው…በየፊናችሁ ተበታትናችሁ ውላችሁ ወደ ቤት የምትመለሱት ለመኝታ ነው…››
‹‹እኔ እህቱ እንኳን ብሆን ይሄ እድል ቢገጥመኝ ለእሱ ስል መስዋት አላደርገውም…››ፌናን የምታስበውን ስትደብቅ ተናገረች፡፡
‹‹እኔ እህቱ ስትይ ምን ለማለትሽ ነው …?እኔስ ምኑ ነኝ..?››ተንደርድራ የፌናንን አንገት አነቀች፡፡ከፍተኛ ጩኸት እና ብጥብጥ ተከሰተ..በስንት እግዚዬታ ነገሩ በረደ……ከአሜሪካ ጉዞዋ ግን በዛው ጨክና ቀረች፡፡
ያ ውሳኔዋ ግን ሁሉንም ሰው የተዓምር ያህል ያስደነቀ ድረጊት ነበር..ማንም ሰው እኮ እንደእኔ አይነት ሰውነቱን ማዘዝ የማይችል ሰው ያለበት ቤት ተቀጥሮ ለመኖር እራሱ ፍቃደኛ አይሆንም..ማንም…ምንም ያህል ብር ቢከፈለው..፡፡እሷ ግን ልዩ ነች..፡፡ደሞዝ እንኳን መቀበሏን እርግጠኛ አይደለውም…እናቴ በሌለችበት ጊዜ (አሁን አሁንማ እናቴም እያለች) ሰውነቴን የምታጥበኝ. ልብሴን የምትቀያይርልኝ… እሷ ነች..፡፡ለዛውም በፍቅር ..ያው ሁለተኛዋ እናቴ በሏት…‹ሳይደግስ አይጣላም› የሚባለው እንደዚህ አይደል፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like👍 ማድረግ እንዳይረሳ
አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
የበር መከፈት ድምጽ ሲሰማ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው‹‹…ወይ አንተ መጥተሀል….ነፍስ እኮ ነህ…. ፀጋ ብቻውን ይሆናል ብዬ እንዴት ልቤ ተንጠ ልጥሎ ነበር መሰለህ..መቼስ እዚህች ጭንቅንቅ ከተማ ውስጥ እንዳሰቡት ወጥቶ ባሰቡበት ሰዓት ተመልሶ ወደ ቤት መግባት ሱሚ ከሆነ ከራርሞል፡፡››አለች ትርሲት እስከነ ሸክሞ ወደ ውስጥ እየዘለቀች፡፡
እውነትሽን ነው ..ግን ለፀግሽ እኮ ይሄን ያህል መጨነቅ አልነበረብሽም..እሱ ብቻውን በሆነ ሰዓት የትም ልሁን የትም ትከሻዬ ይነግረኛል፡፡እና ያው እንደምታዬው ልክ እንደዛሬው በርሬ ከጎኑ እገኛለው››በማለት ጉራውን ነዛባት..
‹‹እሱስ እውነትህን ነው..ቤተሰቡ ሙሉ እኮ አንተ ጤነኛ አዕምሮ እንዳለህ እና በትክክል እንደምታሰብ በማመን በጥቂቱም ቢሆን እንድንጽናና እና አማኑዔል ወስደን እንዳናስቆልፍብህ ምክንያት የሆነን ብቸኛው ምክንያት ለፀግሽ በምታደርገው እንክብካቤ ብቻ ነው..እንጂማ..!!!
‹‹አንቺ ..!!!››ተስፈንጥሮ ከመቀመጫው ተነሳና ሸምታ የመጣችውን አስቤዛ እንደያዘች ወደሚቀጥላው ክፍል ከመግባቷ በፊት ፊት ለፊቷ ተጋርጦ‹‹ምን አልሽ እስኪ ?ድገሚልኝ››አላት በንዴት
‹‹እወነቴን ነው..!!አንተ እኮ….››
‹‹እኔ አኮ ምን..?››
‹‹ያው…
እስቲ የእነሱን ጭቅጭቅ መስማቱን እናቆርጥናና ስለእዚህች ሚስኪን ትርሲት ላውራችሁ..ከዚህ ከእኛ ቤት ውስጥ ማሀሪን እንደፈለገች የመናገር ስልጣኑም ድፈረቱም ያላት ብቸኛዋ ሰው እሷ ነች…እሱም ዝም ብሎ ዘራፍ ይላል እንጂ በእሷ አይጨክንባትም…ይህቺ ሴት እንደሰራተኛችን መቁጠር ካቆምን ዓመታት አልፈዋል፡፡እሷም እራሷን እንደቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ ነው ምታስበው፡፡ከሁለት አመት በፊት የሆነውን ነገር ልንገራችሁ…ሳይታስብ ግማሽ እህቷ ከብዙ አመታት የአሜሪካ ቆይታ ቡኃላ ወደ ሀገር ቤት ለእረፍት ትመጣለች፡፡ከትዕርሲት ጋር ይገናኛሉ…ለዲያስፖራዋ ከሞች አባቷ የተገኘች ብቸኛ እህተቷ ስለሆነች በጣም ትጎጎና ጥላት ላለመሄድ ትወስናለች….ዝግጅቱ ይጀመራል… ቤተሰቡ ሁሉ እሷን ለመሸኘት በደስታም ግራ በመጋባትም ሽር ጉድ ይላል…እህቶቼ በእሷ እድል ይቀናሉ….በስተመጨረሻ ሁሉ ነገር ተጠናቆ ለመብረር እንድ ሳምንት ሲቀራት ድንገት‹‹አልሄድም›› አለች..በቃ ግግም ብላ አልሄድም… ሀገር ግራ ተጋባ ..ጤንነቷን ሁሉ የተጠራጠሩ ብዙዎች ነበሩ…እንደእህቴ ሮማን ደግሞ ‹‹አይ አለማወቅ!!›› ብለው ሊያሽሞጥጦት ሞክረው ነበር….
‹‹እንዴት አንድ ጤነኛ ሰው አሜሪካን ከመሰለች ለገነት ከቀረበች የነፃነት እና የብልጽግና ሀገር ይልቅ ኢትጵያን የመሰለች ለሲኦል የቀረበች ችጋር እና የመከራ መፈልፈያ ሀገር ይመርጣል..?››ይሄ ዓረፍተ ነገር ቀጥታ ከእህቴ ከሮማን የወጣ ቢሆንም የብዙዎች ድጋፍና ይሁንታ ያገኘ ነበር
‹‹አንዳንዴ ገነትንም ቢሆን አሳልፈው የሚሰጡለት ሰው አለ›› ፍርጥም ብላ መለሰች ትርሲት
‹‹ያ ሰው ማን ነው?››ሰው ሁሉ ማንነቱንም በአድናቆት ለማወቅ ተራኮተ…በልቧ እንዲህ የነገሰው ድብቁ ሰው ማነው.. ?.ቤተሰቡ ሁሉ ለማወቅ በየፊናው ኢንተርቪው ያደርጓት ጀመር…በሰተ መጨረሻ ነው ማንም የለም ፀግሽን ግን ጥዬ ልሄድ አልችልም ብላ እኔንም ሌሎችንም ያስፈዘዘ መልስ የመለሰችው፡፡
‹‹ምን ማለትሽ ነው››
እሱን ከእናቱ ቀጥሎ የምረዳ እኔ ነኝ..እናቱ ደግሞ ሁሌ 24 ሰዓት አብረው ልትሆን አትችልም ..የሚያግዛት ሰው ያስፈልጋታል፡፡እሱን በእንዲህ አይነት ሁኔታ ጥዬ ብሄድ እግዜሩም መንገዱን ቀና አያደርግልኝም››እህቶቼ ተንጫጩ
‹‹..እንዴ እኛም እኮ አለንለት….?››
‹‹አይ የእናንተ መኖር እንኳን እንዲሁ ለስም ነው…በየፊናችሁ ተበታትናችሁ ውላችሁ ወደ ቤት የምትመለሱት ለመኝታ ነው…››
‹‹እኔ እህቱ እንኳን ብሆን ይሄ እድል ቢገጥመኝ ለእሱ ስል መስዋት አላደርገውም…››ፌናን የምታስበውን ስትደብቅ ተናገረች፡፡
‹‹እኔ እህቱ ስትይ ምን ለማለትሽ ነው …?እኔስ ምኑ ነኝ..?››ተንደርድራ የፌናንን አንገት አነቀች፡፡ከፍተኛ ጩኸት እና ብጥብጥ ተከሰተ..በስንት እግዚዬታ ነገሩ በረደ……ከአሜሪካ ጉዞዋ ግን በዛው ጨክና ቀረች፡፡
ያ ውሳኔዋ ግን ሁሉንም ሰው የተዓምር ያህል ያስደነቀ ድረጊት ነበር..ማንም ሰው እኮ እንደእኔ አይነት ሰውነቱን ማዘዝ የማይችል ሰው ያለበት ቤት ተቀጥሮ ለመኖር እራሱ ፍቃደኛ አይሆንም..ማንም…ምንም ያህል ብር ቢከፈለው..፡፡እሷ ግን ልዩ ነች..፡፡ደሞዝ እንኳን መቀበሏን እርግጠኛ አይደለውም…እናቴ በሌለችበት ጊዜ (አሁን አሁንማ እናቴም እያለች) ሰውነቴን የምታጥበኝ. ልብሴን የምትቀያይርልኝ… እሷ ነች..፡፡ለዛውም በፍቅር ..ያው ሁለተኛዋ እናቴ በሏት…‹ሳይደግስ አይጣላም› የሚባለው እንደዚህ አይደል፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like👍 ማድረግ እንዳይረሳ
አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍3
ይኸው ..
ትከሻዬ ሰፍቷል
ጉልበቴ በርትቷል
ክንዴም ቢሆን ሰብቷል
እያልኩኝ ሳቅራራ ፣ ስፎክር ፣ ሳናፋ
ግምባሬ ከምኔው ፣ እግርሽ ስር ተደፋ?
ወይኔ!!
ጀግና እንዳልነበርኩ፣
የአናብስት ግሳት ፣ ማያስደነግጠኝ
የሺህ ሰራዊት ድምፅ ፣ ደንታ የማይሰጠኝ
ዝምታሽ እንደሰም ፣ በቁሜ ያቅልጠኝ?
የባሩዱን ሽታ ስምገው እንደጣን
ጫካውን ስገስፅ፣
ተራራውን ሳዘው ፣ እንደባለስልጣን
ሁሉንም ስገዛ ፣ እግሬ ስር አድርጌ
ቆይ ...በምን ተአምር ነው፣
ራሴን ያገኘሁት ከትዛዝሽ ግርጌ?
አንበሳ ነኝ ብዬ፣
መሬቱን እየጫርኩ ጫካው ላይ ሳገሳ
"አይ 'ቴ ፉከራ አንተን ብሎ አንበሳ"
በሚል ስውር አሽሙር አይተሽኝ አልፈሻል
ከቶ በምን አቅም ከገዳይ ይሸሻል?
ያንችው ነኝ
ያንችው ነኝ ... እወቂው ከንግዲህ
የማን ነኝ እላለሁ?
ኩራቴን በካልቾ ክብሬን በጠረባ ከዘረርሽው ወዲህ!
ሂድ ስትይኝ ልሂድ ና ስትኝኝ ልምጣ
እንደግዞተኛ፣
በትዛዝሽ ልግባ ፣ በትዛዝሽ ልውጣ
ምን አቅም አለኝና፣ ከቶ በምን ወኔ፣ እከራከራለሁ?
በፈለግሽኝ ሰአት፣
በፈለግሽኝ ቦታ፣ እዚያም - እዚም አለሁ!
ጥሪኝ ብቻ!
ትከሻዬ ሰፍቷል
ጉልበቴ በርትቷል
ክንዴም ቢሆን ሰብቷል
እያልኩኝ ሳቅራራ ፣ ስፎክር ፣ ሳናፋ
ግምባሬ ከምኔው ፣ እግርሽ ስር ተደፋ?
ወይኔ!!
ጀግና እንዳልነበርኩ፣
የአናብስት ግሳት ፣ ማያስደነግጠኝ
የሺህ ሰራዊት ድምፅ ፣ ደንታ የማይሰጠኝ
ዝምታሽ እንደሰም ፣ በቁሜ ያቅልጠኝ?
የባሩዱን ሽታ ስምገው እንደጣን
ጫካውን ስገስፅ፣
ተራራውን ሳዘው ፣ እንደባለስልጣን
ሁሉንም ስገዛ ፣ እግሬ ስር አድርጌ
ቆይ ...በምን ተአምር ነው፣
ራሴን ያገኘሁት ከትዛዝሽ ግርጌ?
አንበሳ ነኝ ብዬ፣
መሬቱን እየጫርኩ ጫካው ላይ ሳገሳ
"አይ 'ቴ ፉከራ አንተን ብሎ አንበሳ"
በሚል ስውር አሽሙር አይተሽኝ አልፈሻል
ከቶ በምን አቅም ከገዳይ ይሸሻል?
ያንችው ነኝ
ያንችው ነኝ ... እወቂው ከንግዲህ
የማን ነኝ እላለሁ?
ኩራቴን በካልቾ ክብሬን በጠረባ ከዘረርሽው ወዲህ!
ሂድ ስትይኝ ልሂድ ና ስትኝኝ ልምጣ
እንደግዞተኛ፣
በትዛዝሽ ልግባ ፣ በትዛዝሽ ልውጣ
ምን አቅም አለኝና፣ ከቶ በምን ወኔ፣ እከራከራለሁ?
በፈለግሽኝ ሰአት፣
በፈለግሽኝ ቦታ፣ እዚያም - እዚም አለሁ!
ጥሪኝ ብቻ!
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-አምስት
✍
:
:
ደራሲ -ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ከልደቴ ከ5 ቀናት ቡኃላ ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ተኝቼያለው፡፡እንቅ
ልፍ ግን አልወሰደኝም....ቢሆንም ግን አይኖቼ ተጨፍነዋል፡፡እናቴ መኝታ ቤቱን በራፍ ከፍታ ወደ ውስጥ ስትገባ ይሰማኛል‹‹…ወይ ልጄ እንቅልፍ ወሰደህ?›› አለችና ግንባሬን ስማ አልጋው ላይ ስትቀመጥ ይታወቀኛል…ወዲያው ግን ትርሲት‹‹ እቴቴ…እቴቴ›› እያለች ወደውስጥ ስትገባ ሰማዋት…
‹‹ምነው… ?ምን ፈለግሽ..?››
‹‹ፀግሸ ተኛ እንዴ?››
‹‹እዚህ ፊልም ላይ ሲፈዝ ውሎ ደክሞታል መሰለኝ በጊዜ ተኝቷል››
‹‹አይ ጥዋት ቁርስ ምን ልስራልሽ ልልሽ ነው?››
‹‹አይ ..ምንም.. ነገር እኮ አርብ ነው ..ፆም ነው..ቁርስ አልፈልግም››
‹‹ውይ… አይ የእኔ ነገር!! ረስቼው››
‹‹እሺ በይ ደህና እደሪ››
‹‹ደህና እደሪ…ግን ነገ ከትምህርት ቤት እንደመጣው ፀግሽን ይዤ ከከተማ እወጣለው፡፡››
‹‹እወጣለው ስትይ?››
‹‹ልጄን ይዤ ቅዳሜ ና እሁድ ሶደሬ ነው የማሳልፈው››
‹‹መኪና አገኘሽ እንዴ…?››
‹‹ወንድም ጥላ ከሹፌር ጋ ልክልሻለው ብሎኛል›› ወንድም ጥላ የምትለው ታለቅ ወንድሞን ነው….አጎቴን፡፡
‹‹አሪፍ ነዋ..ግን እኔንም ይዛችሁኝ ብትሄዱ አሪፍ ነበር››
‹‹አይ ከልጄ ጋር ለብቻዬ መሆን ነው የምፈልገው››ይሄን ሁሉ ንግግራቸውን አድፍጬ እየሰማዋቸው ነው..፡፡
‹‹በቃ እንደፈለግሽ…ስለዚህ በአንድ ሻንጣ ቅያሬ ልብስ ላዘጋጅላችሁ አይደል?›››
‹‹አዎ ..ፀግሽንም ሰውነቱን አጥበሽ ብትጠብቂኝ ደስ ይለኛል››
‹‹ሰውነቱን!!!››አለች ልክ አዲስ ነገር እንደሰማ ሰው በመደነቅ
‹‹ምነው አዎ ሰውነቱን››
‹‹ግን እኮ እቴቴ…››በሰለለ ድምፅ
‹‹እንዴ !!ሰላምነሽ ግን..?ምነው ችግር አለ?››
‹‹አይ!! እንደው ነግርሻለው እያልኩ…››
‹‹ምኑን ነው የምትነግሪኝ?››
‹‹ማለት ትንሽ ያሳፍራል››
‹‹ኦ ሴትዬ በውድቅት ለሊት አታድርቂኝ…በቃ ማጠቡ ከከበደሽ ተይው እኔ ስመጣ አጥበዋለው››በተከፋ የድምጽ ቀና ተነጫነጨችባት
‹‹አይ እኔማ አጥበዋለው…እሱን መንከባከብ በጣም ደስ እንደሚለኝ ታውቂያለሽ..በጣም የምወደው እና የምሳሳለት ወንድሜ ነው..ግን በቀደም የልደቱ ቀን ሰወነቱን ሳጥበው…››
‹‹ሰውነቱን ስታጥቢው ምን….?››
‹‹ሰውነቱን ሳጥበው እንትኑ ቆመ..ለረጅም ደቂቃ ግትር ብሎ ቆመ ..እንዲህ ሲሆን አይቼው አላውቅም››
‹‹ምኑ ቆመ .. ?ምን ንገሪኝ..?››
‹‹እንዴ እቴቴ ደግሞ…. እንትኑ ነዋ..ለምን ታሳፍሪኛለሽ?››ይሄንን ስሰማ ባደፈጥኩበት ሆኜ እንዴት እንደተሸማቀቅኩ አትጠይቁኝ …በራሴ አስቤበትና አቅጄ የሆነ ወንጀል የሰራው ነው የመሰለኝ…..እናቴ እንዴት እንደምትደነግጥ እና እንዴት እንደምትበሳጭብኝ ስገምት ትንፋሽ አጠረኝ..ግን የሆነው ካሰብኩት በተቃራኒው ነው … አናቴ ከተቀመጠችበት አልጋ ተስፈንጥራ በመነሳት ወለሉ መሀከል ተገትራ በመሳቀቅ ስታወራ የነበረችው ትርሲት ላይ ስትጠመጠምባት አይኔን አጨንቁሬ ተመለከትኩ..ጨምቃ ስታቅፋት…አገላብጣ ስትስማት
‹‹እንዴ እቴቴ ምንድነው……?የነገርኩሽን ሰምተሸል?››
‹‹አዎ ሰምቼያለው..ይሄ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ታውቂያለሽ..ልጄ ተአምራዊ በሆነ መልኩ ቀስ በቀስ የመዳን ተስፋው እየለመለመ መሆኑን ነው››
‹‹እንዴት… ?ይሄ ደግሞ ከመዳን ጋር ምን አገናኘው››እኔም በውስጤ ሥጠይቅ የነበረውን ጥያቄ ነው ትርሲት እናቴን የጠየቀችልኝ ..ከስንት ዓመት አሰልቺ ጥበቃ ቡሃላ ግራ እጁን ማንቀሳቀስ እና በመጠኑም ቢሆን መጠቀም ጀመረ…አሁን ደግሞ ውጫዊው የመራቢያ አካሉ ለውስጣዊው ስሜቱ መልስ መስጠት ጀመረ…የምለውን በቀላሉ ልትረጂኝ አትቺይም..ግን ይሄ ትልቅ የምስራች ነው…ብዙ የህክምና ፕሮፌሰሮች ማድረግ ያልቻሉትን ነው አንቺ በየዋህነት እና በንጽህ ፍቅርሽ ማድረግ የቻልሽው…እንዴት ይሄንን የመሰለ ዜና እስከዛሬ ትደብቂኛለሽ?››
‹‹እንዴ እቴቴ …ምን ብዬ እንደምነግርሽ እኮ ጨንቆኝ ነው….እኔ ጥፋት የሰራው መስሎኝ ፀፀት ላይ ነበርኩ››
‹‹የምን ጥፋት ..የምን ፀፀት››
‹‹አይ እቴቴ የዛን ቀን ሳጥበው ልብሴ እንዳይበሰብስ ስለፈለኩ በዛውም እኔም ገላዬን ልታጠብ ፈልጌ ስለነበር እራቁቴን ሆኜ ነበር …የነበረው..ማለቴ በፓንት ብቻ….እርግጥ የዛን ጊዜ አይደለም ያልኩሽ ነገር የተከሰተው…ሰውነቱን በማሸው ጊዜ ነው….. ››
ደግማ ስባ ወደ ደረቷ አስጠግታ ..በማቀፍ ግንባሯን ሳመቻት‹‹..ምን አይነት ውለታ እንደዋልሺልኝ አታውቂም..እንኳንም እንደዛ አደረግሽ..ምን አልባት የልጄ ድህነት ቁልፍ በዚህ መንገድ የሚገኝ ሊሆን ይችላል….፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹አይ ተይው …እንዲሁ ነው..በይ አሁን ሂጂ ደህና እደሪ››
‹‹እሺ እቴቴ..አንቺም ደህና እደሪ››
‹‹እሺ ደህና እደሪ...ግን ከመሄድሽ በፊት ነገ ሰውነቱን ታጥቢልኛለሽ አይደል?››
‹‹እጠቢው ካልሽ እሺ..ደስ ይለኛል››
‹‹አዎ በደንብ እጠቢው…..እና ደግሞ ስታጥቢው ልብስሽ እንዳይረጥብብሽ አውልቂው…››
‹‹እንደዛ ይሻላል…››በፈገግታ እና በእፍረት
‹‹አዎ አንቺም እየታጠብሽ ብታጥቢው በጣም ደስ ይለዋል….››
‹‹እሺ እቴቴ››
‹‹..እና ደግሞ ሰውነቱ ዘና እንዲልለት ማሸቱንም እንዳትዘነጊ››
‹‹አልዘነጋም እቴቴ…››ብላ መኝታ ቤታችንን ለመጨረሻ ጊዜ ለቃ ወጣች፡፡አሁንም ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ያለው አስመስዬ አይኖቼን ጨፍኜ ግን ደግሜ በስሱ አጨንቁሬ መከታተሌን ቀጥያለው…. እናቴ የመኝታ ቤቱን በራፍ ከውስጥ ቀረቀረችና ግድግዳው ላይ በተሰቀለው የመድሀኒአለም ስዕል ፊት ለፊት ወለሉ ላይ ተንበረከከች..ዓይኖቾን ስዕሉ ላይ የእጆቾን መዳፎችን ደግሞ አንድ ላይ አጣምራ ወደ ግንባሯ አካባቢ አንከርፍፋ ፀሎቷን ማነብነብ ጀመረች
‹‹…..አምላክ ምንም እንኳን ዝምታህ ለእኛ ለደካሞቹ የዘላለም መስሎን ተስፋ ቢያስቆርጠንም አንተ ግን በትክክለኛው ቀን ትክክለኛውን መልስ መመለሱን ታውቅበታለህ…ይሄንን የመሰለ ተዓምራዊ ዜና ስላሰማሀኝ አመሰግናለው..ጌታ ሆይ ደግሞ አምናለው ልጄ በቅርቡ በሁለት እግሮቹ ይቆማል…ልጄ በእጆቹ ይመገባል…ልጄ አፍቅሮ የሴት ልጅ ከንፈር ይስማል… ከቆንጆ ጉብል ጋር ፍቅር ይጋራል…..አምናለው ልጄ የህይወትን ተአምራዊ በረከት የሚዘንብለት ሰው ይሆናል…ጌታ ሆይ ክብር ላንተ ይሆን ››በማለት ፀሎቷን አጠናቃ ወደ እኔ ስትመጣ አይኖቼ ፈጠው አንባዬ በግራ ጉንጬ ላይ ወደ ታች ሲንጠባጠቡ ነበር ያገኘቺኝ
‹‹ወይ!!! የእኔ ፀጋ… ነቅተሀል እንዴ ?ለምን ታለቅሳለህ….የሀዘን ዘመናችን እኮ እያከተመለት ነው..››በማለት አንሶላውን ገልጣ ከውስጥ ገባችና እቅፍ አድርጋኝ በእጆቾ እንባዬን እያበሰችልኝ…ፀጉሬን እያሻሸችልኝ…የእውነት በደስታ በተሞላ ሰላማዊ እንቅልፍ እንድዋጥ አደረገችኝ፡፡የማንነቴ ፈጣሪ ሀርሜ ኮ…..
💫ይቀጥላል💫
Like👍 ማድረግ እንዳይረሳ
አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
:
ክፍል-አምስት
✍
:
:
ደራሲ -ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ከልደቴ ከ5 ቀናት ቡኃላ ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ተኝቼያለው፡፡እንቅ
ልፍ ግን አልወሰደኝም....ቢሆንም ግን አይኖቼ ተጨፍነዋል፡፡እናቴ መኝታ ቤቱን በራፍ ከፍታ ወደ ውስጥ ስትገባ ይሰማኛል‹‹…ወይ ልጄ እንቅልፍ ወሰደህ?›› አለችና ግንባሬን ስማ አልጋው ላይ ስትቀመጥ ይታወቀኛል…ወዲያው ግን ትርሲት‹‹ እቴቴ…እቴቴ›› እያለች ወደውስጥ ስትገባ ሰማዋት…
‹‹ምነው… ?ምን ፈለግሽ..?››
‹‹ፀግሸ ተኛ እንዴ?››
‹‹እዚህ ፊልም ላይ ሲፈዝ ውሎ ደክሞታል መሰለኝ በጊዜ ተኝቷል››
‹‹አይ ጥዋት ቁርስ ምን ልስራልሽ ልልሽ ነው?››
‹‹አይ ..ምንም.. ነገር እኮ አርብ ነው ..ፆም ነው..ቁርስ አልፈልግም››
‹‹ውይ… አይ የእኔ ነገር!! ረስቼው››
‹‹እሺ በይ ደህና እደሪ››
‹‹ደህና እደሪ…ግን ነገ ከትምህርት ቤት እንደመጣው ፀግሽን ይዤ ከከተማ እወጣለው፡፡››
‹‹እወጣለው ስትይ?››
‹‹ልጄን ይዤ ቅዳሜ ና እሁድ ሶደሬ ነው የማሳልፈው››
‹‹መኪና አገኘሽ እንዴ…?››
‹‹ወንድም ጥላ ከሹፌር ጋ ልክልሻለው ብሎኛል›› ወንድም ጥላ የምትለው ታለቅ ወንድሞን ነው….አጎቴን፡፡
‹‹አሪፍ ነዋ..ግን እኔንም ይዛችሁኝ ብትሄዱ አሪፍ ነበር››
‹‹አይ ከልጄ ጋር ለብቻዬ መሆን ነው የምፈልገው››ይሄን ሁሉ ንግግራቸውን አድፍጬ እየሰማዋቸው ነው..፡፡
‹‹በቃ እንደፈለግሽ…ስለዚህ በአንድ ሻንጣ ቅያሬ ልብስ ላዘጋጅላችሁ አይደል?›››
‹‹አዎ ..ፀግሽንም ሰውነቱን አጥበሽ ብትጠብቂኝ ደስ ይለኛል››
‹‹ሰውነቱን!!!››አለች ልክ አዲስ ነገር እንደሰማ ሰው በመደነቅ
‹‹ምነው አዎ ሰውነቱን››
‹‹ግን እኮ እቴቴ…››በሰለለ ድምፅ
‹‹እንዴ !!ሰላምነሽ ግን..?ምነው ችግር አለ?››
‹‹አይ!! እንደው ነግርሻለው እያልኩ…››
‹‹ምኑን ነው የምትነግሪኝ?››
‹‹ማለት ትንሽ ያሳፍራል››
‹‹ኦ ሴትዬ በውድቅት ለሊት አታድርቂኝ…በቃ ማጠቡ ከከበደሽ ተይው እኔ ስመጣ አጥበዋለው››በተከፋ የድምጽ ቀና ተነጫነጨችባት
‹‹አይ እኔማ አጥበዋለው…እሱን መንከባከብ በጣም ደስ እንደሚለኝ ታውቂያለሽ..በጣም የምወደው እና የምሳሳለት ወንድሜ ነው..ግን በቀደም የልደቱ ቀን ሰወነቱን ሳጥበው…››
‹‹ሰውነቱን ስታጥቢው ምን….?››
‹‹ሰውነቱን ሳጥበው እንትኑ ቆመ..ለረጅም ደቂቃ ግትር ብሎ ቆመ ..እንዲህ ሲሆን አይቼው አላውቅም››
‹‹ምኑ ቆመ .. ?ምን ንገሪኝ..?››
‹‹እንዴ እቴቴ ደግሞ…. እንትኑ ነዋ..ለምን ታሳፍሪኛለሽ?››ይሄንን ስሰማ ባደፈጥኩበት ሆኜ እንዴት እንደተሸማቀቅኩ አትጠይቁኝ …በራሴ አስቤበትና አቅጄ የሆነ ወንጀል የሰራው ነው የመሰለኝ…..እናቴ እንዴት እንደምትደነግጥ እና እንዴት እንደምትበሳጭብኝ ስገምት ትንፋሽ አጠረኝ..ግን የሆነው ካሰብኩት በተቃራኒው ነው … አናቴ ከተቀመጠችበት አልጋ ተስፈንጥራ በመነሳት ወለሉ መሀከል ተገትራ በመሳቀቅ ስታወራ የነበረችው ትርሲት ላይ ስትጠመጠምባት አይኔን አጨንቁሬ ተመለከትኩ..ጨምቃ ስታቅፋት…አገላብጣ ስትስማት
‹‹እንዴ እቴቴ ምንድነው……?የነገርኩሽን ሰምተሸል?››
‹‹አዎ ሰምቼያለው..ይሄ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ታውቂያለሽ..ልጄ ተአምራዊ በሆነ መልኩ ቀስ በቀስ የመዳን ተስፋው እየለመለመ መሆኑን ነው››
‹‹እንዴት… ?ይሄ ደግሞ ከመዳን ጋር ምን አገናኘው››እኔም በውስጤ ሥጠይቅ የነበረውን ጥያቄ ነው ትርሲት እናቴን የጠየቀችልኝ ..ከስንት ዓመት አሰልቺ ጥበቃ ቡሃላ ግራ እጁን ማንቀሳቀስ እና በመጠኑም ቢሆን መጠቀም ጀመረ…አሁን ደግሞ ውጫዊው የመራቢያ አካሉ ለውስጣዊው ስሜቱ መልስ መስጠት ጀመረ…የምለውን በቀላሉ ልትረጂኝ አትቺይም..ግን ይሄ ትልቅ የምስራች ነው…ብዙ የህክምና ፕሮፌሰሮች ማድረግ ያልቻሉትን ነው አንቺ በየዋህነት እና በንጽህ ፍቅርሽ ማድረግ የቻልሽው…እንዴት ይሄንን የመሰለ ዜና እስከዛሬ ትደብቂኛለሽ?››
‹‹እንዴ እቴቴ …ምን ብዬ እንደምነግርሽ እኮ ጨንቆኝ ነው….እኔ ጥፋት የሰራው መስሎኝ ፀፀት ላይ ነበርኩ››
‹‹የምን ጥፋት ..የምን ፀፀት››
‹‹አይ እቴቴ የዛን ቀን ሳጥበው ልብሴ እንዳይበሰብስ ስለፈለኩ በዛውም እኔም ገላዬን ልታጠብ ፈልጌ ስለነበር እራቁቴን ሆኜ ነበር …የነበረው..ማለቴ በፓንት ብቻ….እርግጥ የዛን ጊዜ አይደለም ያልኩሽ ነገር የተከሰተው…ሰውነቱን በማሸው ጊዜ ነው….. ››
ደግማ ስባ ወደ ደረቷ አስጠግታ ..በማቀፍ ግንባሯን ሳመቻት‹‹..ምን አይነት ውለታ እንደዋልሺልኝ አታውቂም..እንኳንም እንደዛ አደረግሽ..ምን አልባት የልጄ ድህነት ቁልፍ በዚህ መንገድ የሚገኝ ሊሆን ይችላል….፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹አይ ተይው …እንዲሁ ነው..በይ አሁን ሂጂ ደህና እደሪ››
‹‹እሺ እቴቴ..አንቺም ደህና እደሪ››
‹‹እሺ ደህና እደሪ...ግን ከመሄድሽ በፊት ነገ ሰውነቱን ታጥቢልኛለሽ አይደል?››
‹‹እጠቢው ካልሽ እሺ..ደስ ይለኛል››
‹‹አዎ በደንብ እጠቢው…..እና ደግሞ ስታጥቢው ልብስሽ እንዳይረጥብብሽ አውልቂው…››
‹‹እንደዛ ይሻላል…››በፈገግታ እና በእፍረት
‹‹አዎ አንቺም እየታጠብሽ ብታጥቢው በጣም ደስ ይለዋል….››
‹‹እሺ እቴቴ››
‹‹..እና ደግሞ ሰውነቱ ዘና እንዲልለት ማሸቱንም እንዳትዘነጊ››
‹‹አልዘነጋም እቴቴ…››ብላ መኝታ ቤታችንን ለመጨረሻ ጊዜ ለቃ ወጣች፡፡አሁንም ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ያለው አስመስዬ አይኖቼን ጨፍኜ ግን ደግሜ በስሱ አጨንቁሬ መከታተሌን ቀጥያለው…. እናቴ የመኝታ ቤቱን በራፍ ከውስጥ ቀረቀረችና ግድግዳው ላይ በተሰቀለው የመድሀኒአለም ስዕል ፊት ለፊት ወለሉ ላይ ተንበረከከች..ዓይኖቾን ስዕሉ ላይ የእጆቾን መዳፎችን ደግሞ አንድ ላይ አጣምራ ወደ ግንባሯ አካባቢ አንከርፍፋ ፀሎቷን ማነብነብ ጀመረች
‹‹…..አምላክ ምንም እንኳን ዝምታህ ለእኛ ለደካሞቹ የዘላለም መስሎን ተስፋ ቢያስቆርጠንም አንተ ግን በትክክለኛው ቀን ትክክለኛውን መልስ መመለሱን ታውቅበታለህ…ይሄንን የመሰለ ተዓምራዊ ዜና ስላሰማሀኝ አመሰግናለው..ጌታ ሆይ ደግሞ አምናለው ልጄ በቅርቡ በሁለት እግሮቹ ይቆማል…ልጄ በእጆቹ ይመገባል…ልጄ አፍቅሮ የሴት ልጅ ከንፈር ይስማል… ከቆንጆ ጉብል ጋር ፍቅር ይጋራል…..አምናለው ልጄ የህይወትን ተአምራዊ በረከት የሚዘንብለት ሰው ይሆናል…ጌታ ሆይ ክብር ላንተ ይሆን ››በማለት ፀሎቷን አጠናቃ ወደ እኔ ስትመጣ አይኖቼ ፈጠው አንባዬ በግራ ጉንጬ ላይ ወደ ታች ሲንጠባጠቡ ነበር ያገኘቺኝ
‹‹ወይ!!! የእኔ ፀጋ… ነቅተሀል እንዴ ?ለምን ታለቅሳለህ….የሀዘን ዘመናችን እኮ እያከተመለት ነው..››በማለት አንሶላውን ገልጣ ከውስጥ ገባችና እቅፍ አድርጋኝ በእጆቾ እንባዬን እያበሰችልኝ…ፀጉሬን እያሻሸችልኝ…የእውነት በደስታ በተሞላ ሰላማዊ እንቅልፍ እንድዋጥ አደረገችኝ፡፡የማንነቴ ፈጣሪ ሀርሜ ኮ…..
💫ይቀጥላል💫
Like👍 ማድረግ እንዳይረሳ
አስተያየታችሁን በ @atronosebot አድርሱን
👍8❤1
#ሀርሜ_ኮ
:
ክፍል-ስድስት
✍
:
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ሶደሬ ደርሰናል …….ከአዲስ አበባ ሶደሬ ድረስ ያሳለፍነውን የጉዞ ታሪክ ልተርክላችሁ አልፈልግም ..ምክንያም ብዙም የተለየ ትዕይንት የለውም….እንደደረስን ሶስት የተለያየ ማረፊያ አልጋ ተከራየን…በአንዱ ክፍል ትርሲት ልብሶን አስቀመጠችበት …. በሌላው ክፍል የሶስታችን ዕቃዎች ተቀመጡበት..ሹፌሩ ከእኛ እራቅ ያለ ሌላ ክፍል ተያዘለት….፡፡
የተወሰነ እረፍት አድረግንና ተሰባስበን ወጣን… ዘና ለማለት …፡፡እራታችን በልተን ሁሉን ነገር ጨርሰን ከምሽቱ 3 ሰዓት አካባቢ ወደ ማረፊያችን ተመለስን…ዊልቸሬን እየገፋች ያለችው ትርሲት ነች…..ልክ ጎን ለጎን የሚገኘው መኝታ ክፍላችን በራፍ ጋር ስንደርስ
..እኔን ለማስረከብ ዊልቸሬን ወደ እናቴ እየገፋች‹‹መኝታው አይበቃችሁም ማክዳ ከእኔ ጋር ትተኛ››አለች ትርሲት
‹‹አይ ይበቃናል››እናቴ ፍርጥም ብላ መለሰችላት
‹‹አረ እቴቴ… እኔም ብቻዬን መተኛት እፈራለው..?››
‹‹ለሊት ታስቸግርሻለች..ባይሆን ፀግሽ ካንቺ ጋር ይተኛ››
‹‹ምን..?››አለች በድንጋጤ ወደ እናቴ ስትገፋ የነበረውን እኔ የተቀመጥኩበትን ዊልቸር መልሳ ወደ ራሷ እየሳበች
‹‹እንዴ ምን አስደነገጠሸ....?ብቻዬን መተኛት እፈራለው የምትይ ከሆነ ፀግሽን ወሰጂው››
አይደለም እሷ እኔም በጣም ነው የደነገጥኩትም የተደነጋገርኩትም…..እናቴ ምን ማለቷ ነው....?እንዴት ከእኔ ይልቅ ማክዳ አብራት እንድትተኛ ፈለገች…...?ውስጤ የተፈጠረ ጥያቄ ነበር…ቅር ያለኝ መሰለኝ ..ግን ደግሞ ከቅሬታዬ ባሻገር ጎላ ያለ የደስታ ስሜት እየተሰማኝ ነው…ከትርሲት ጋር ለመተኛት አጋጣሚውን በማግኘቴ የመጣ ደስታ
‹‹እ ምን ወሰንሽ..?››
‹‹አረ እሺ›› ብላ ስትገፋው የነበረውን ዊልቸሬን ጠምዝዛ እየገፋች የእሷ ዕቃዎች ወደ አሉበት ወደ አንደኛው ክፍል ይዛኝ ከገባች ቡኃላ…‹‹ደኅና እደሩ››አለቻት
‹ደህና እደሩ..ፀግሽ ደህና እደር››እናቴ ነች
ትርሲት በራፍን ዘጋችው‹‹….ወይኔ አላመንኩም…በቃ እኮ ባልና ሚስት መሆናችን ነው››አለችኝ ሳቅ በሳቅ ሆና..ዊልቸሬን ወደ አልጋው አስጠጋችና ጎንበስ ብላ ጫማዬን ከእግሬ ላይ አወለቀችልኝ… ቀስ ብላ ወደ አልጋው ገለበጠችኝ… ቀና ልትል ስትል በዛችው ብርቅ የሆነችውን ግራ እጄን አንቀሳቀስኩና የለበሰችውን የቲሸርት እጅጌ ጨምድጄ በመያዝ ወደ ራሴ ስቤ አስቀረዋት
‹‹….እንዴ!!! አንተ ጉዳኛ..ምን ፈለክ..?››መጎተቴን ቀጠልኩ
‹‹እሺ እሺ….መሳም አምሮህ ነው አይደል..? ብላ ከንፈሬ ላይ ተጣበቀችብኝ…. የፈለኩት ነገር ስለነበረ ዘና ብዬ እመጠምጣት ጀመር…መሳሞን ሳታቋርጥ ቀስ ብላ በአንድ እጇ ተራ በተራ ጫማዋን አወለቀች…እናም ወደ አልጋ ሙሉ በሙሉ ወጣች..ቀኝ እጆን አንገቴ ስር አሾልካ አስገባችና ግራ እጆን ጭንቅላቴ ላይ አድርጋ ፀጉሬን እያሻሸችልኝ ልዩ ገነታዊ ወደሆነ አለም ውስጥ ከተተችኝ..ምን እንደሚሰማኝ ሙሉ በሙሉ ለመናገር ሁሉ አልችልም…እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሬ አላቃ ግንባሬን እየሳመች ..ጉንጬን እየሳመችኝ …አንገቴን እየሳመቺኝ….‹‹ታፈቅረኛለህ አይደል..?››ስትል ጠየቀችኝ
ግራ እጄን ወደ ቀኝ ጡቷ ልኬ ጠንከረ አድርጌ ጨመኳት‹‹አዎ በጣም..እጅግ በጣም አፈቅርሻለው››ማለቴ ነው…እስቲ በእግዚያብሄር ጡት መጭመቅ እና አፈቅርሻለው የሚለው ቃል በምንኛ ነው የሚገናኘው..?
እሷ ግን የልብ አውቃ ነች..ወዲያው ነው የተረደችኝ‹‹ያን ያህል ነው ምታፈቅረኝ..?››
ግራ እጄን ወደ ግራ ጡቶ አዘዋወርኩና ይበልጥ ጠንከር ባለ ኃይል ጨመቅኳት‹‹ወይኔ ታድዬ ብላ ወደ ከንፈሬ ተመለሰችና ስትመጠኝ … ያለንበት ክፍል በራፋ ተንኳኳ…
ደንግጣ በተለየ ቅልጥፍና ከተኛችበት ተነሳችና ከአላጋው በመውረድ ‹‹ማነው..? ››አስትል ጠየቀች
‹‹እኔ ነኝ…ተኛችሁ እንዴ..?››የሀርሜ ድምፅ ነበር
‹‹እንዴ እቴቴ…አንቺ ነሽ....?አልተኛንም››ይሄንን የምታወራው… ቀሚሶን ወደ ታች እየጎተተች..የተዛነፈው ቲሸርቷን እያስተካከለች ነው….፡፡ቁልቁል እኔን እያች ..በማፈር እና በድንጋጤ መካከል ሆና በራፍን ልትከፍትላት እርምጃ ከጀመረች ብኃላ መልሳ ወደ እኔ በመምጣት አልጋ ልብሱን ከባዶ የአልጋው ክፍል ሰብስባ ከወገቤ በተች ያለውን ሰውነቴን አለበሰችኝና….‹‹ይሄንን ብልግናህን እናትህ ማየት የለባትም›› ብላ ዝቅ ባለ ድምጽ ወደ ጆሮዬ ተጠግታ ነገራኝ ወደ በራፉ ሄደች…ለምን አልጋ ልብሱን እንዳለበሰቺኝ ገባኝ…የተቀሰረ ብልቴን እናቴ እንዳታይ መከለሏ ነው….የደስታ ፈገግታ ፈገግ አልኩ…..
‹‹ግን እናቴ ምን ነካት....?ከእንዲህ አይነት ታሪካዊና ወሲባዊ ቁርኝታችን እንዴት ታናጥበናለች....?ምን ፈልጋ ነው የምታንኳኳው...?እንዴ ምን ነካኝ …..?እኔ እኮ እድሜ ዘመኔን ሙሉ የእናቴን ኮቴ እንደሞዛር ሙዚቃ ሳጣጥም የኖርኩ ሰው ነኝ..እኔ እኮ የእናቴን ወደእኔ አካባቢ የመቅረብ ሽታ ልክ እንደናርዶስ ሽቶ ወደ ውስጤ ..ነፌሴ ድረስ ዘልቆ እንዲሰማኝ በመሳብ ስረካና ስደሰት የኖርኩ ሰው ነኝ….እኔ እኮ እድሜ ልኬን የእናቴን ወደ እኔ ክፍል የመምጣት የሚያበስረውን ድምጾን ስሰማ ለእምዬ ማርያም ከመላአኩ ገብርኤል መንፈሳዊ አንደበት የወጣ የብስራት ድምጽ በደረሳት ጊዜ እንደተሰማት አይነት ደስታ ሲሰማኝ የኖርኩ ሰው ነኝ..እና ለምንድነው ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የእናቴን ድምጽ መስማቴ በውስጤ ቅሬታ የፈጠረብኝ…...?እንዴት የእናቴ ወደ እኔ ክፍል ለመግባት መፈለጓ ደስ ሳያሰኘኝ ቀረ…..?
ብቻ በራፉን ከፈተችላትና እናቴ ወደ ውስጥ ገባች….
‹‹ምነው እቴቴ ሰላም ነው..?››
‹‹አይ ሰላም ነው..ግነ ሀሳቤን ቀይሬ ነው››ይሄንን የምትናገረው በራፉን አልፋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ፊት ለፊት ቆማ ሁለታችንንም እያፈራረቀች እያየችን ነው..ደግሞ በሁለት እጆቾ ሁለት የተለያዩ በፔስታል የተጠቀለለ ዕቃ ይዛለች
‹‹ምን ይሆን..?››
‹‹የትኛውን ሀሳብ….?››
‹‹ይገርምሻል… ማክዳ አልተኛም ብላ የምታስቸግር መስሎኝ ነበር..አሁን ስለደከማት መሰለኝ ገና ጎኗ አልጋው ላይ ከማረፉ ነው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ የወሰዳት…››
እናቴ ምን እያለች እንደሆነ አልገባኝም…
‹‹አሪፍ ነው ››ትርሲት መለሰች ግራ መጋባቷን በሚሳብቅ ድምፅ ቅላፄ
‹‹ስለዚህ አታስቸግርሽም ማለት ነው...››
‹‹ማ..? ማክዳ እኔን..?››
‹‹አዎ ሰለተኛች አታስቸግሪሽም… ስለዚህ ሂጂና ከእሷ ጋር ተኚ››
‹‹ከእሷ ጋር…ለምን .?አንቺስ..?››ጥያቄዋን አግተለተለች
‹‹እንዴ እኔማ እዚህ ተኛለው..ከልጄ ጋር››ኮስተር ብላ መለሰች
ፈክቶ የነበረው ፊቴ ሲጨልም ለእኔ ለራሱ ይታወቀኛል….በፍትወት ስሜት ግሎ የነበረው ሰውነቴ አሁን በንዴት ኩምሽሽ ማለት ጀመረ…እንዴ ሀርሜ ምን ነካት…..?ለእሷስ ቢሆን እድሜ ልኳን ከእኔ ጋ መተኛት አይሰለቻትም…...?ቅድም ሀይቁ ዳር ቁጭ ብለን በተመስጦ ና በፅሞና ስንዝናና ያየውት በቅርብ እርቀት የነበረ አንድ ሽበታምና ደንደን ያለ ሙሉ ሰው ትዝ አለኝ….ለምን ትዝ አለኝ መሰላችሁ.? …እናቴ ላይ አፍጧባት ነበር….አይኖቹን ከእሷ ላይ መንቀል አልቻለም ነበር…ደግሞ እራት ስንበላም በአቅራቢያችን ሲያንዣብብ አይቼዋለው..እሷም አንድ ሁለቴ በመገላመጥ ስታየው እና በመገረም ስትሸረድደው ታዝቤለው…እና ምን አለ አሁን ማክዳ ከተኛችላት ወጣ ብትል….?እርግጠኛ ነኝ አሁን ካለንበት ክፍል በአስር ሜትር እርቀት አይጠፋም…እና ከእሱ ጋር ዘና ለማለት ብትሞክር መቼስ እናቴን ገና ጮርቃ ልጅአገረድ ነች ባልላችሁም በእሷ ዕድሜ አካባቢ ያለን ማንኛውንም ወንድ ማማለል
:
ክፍል-ስድስት
✍
:
:
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
...ሶደሬ ደርሰናል …….ከአዲስ አበባ ሶደሬ ድረስ ያሳለፍነውን የጉዞ ታሪክ ልተርክላችሁ አልፈልግም ..ምክንያም ብዙም የተለየ ትዕይንት የለውም….እንደደረስን ሶስት የተለያየ ማረፊያ አልጋ ተከራየን…በአንዱ ክፍል ትርሲት ልብሶን አስቀመጠችበት …. በሌላው ክፍል የሶስታችን ዕቃዎች ተቀመጡበት..ሹፌሩ ከእኛ እራቅ ያለ ሌላ ክፍል ተያዘለት….፡፡
የተወሰነ እረፍት አድረግንና ተሰባስበን ወጣን… ዘና ለማለት …፡፡እራታችን በልተን ሁሉን ነገር ጨርሰን ከምሽቱ 3 ሰዓት አካባቢ ወደ ማረፊያችን ተመለስን…ዊልቸሬን እየገፋች ያለችው ትርሲት ነች…..ልክ ጎን ለጎን የሚገኘው መኝታ ክፍላችን በራፍ ጋር ስንደርስ
..እኔን ለማስረከብ ዊልቸሬን ወደ እናቴ እየገፋች‹‹መኝታው አይበቃችሁም ማክዳ ከእኔ ጋር ትተኛ››አለች ትርሲት
‹‹አይ ይበቃናል››እናቴ ፍርጥም ብላ መለሰችላት
‹‹አረ እቴቴ… እኔም ብቻዬን መተኛት እፈራለው..?››
‹‹ለሊት ታስቸግርሻለች..ባይሆን ፀግሽ ካንቺ ጋር ይተኛ››
‹‹ምን..?››አለች በድንጋጤ ወደ እናቴ ስትገፋ የነበረውን እኔ የተቀመጥኩበትን ዊልቸር መልሳ ወደ ራሷ እየሳበች
‹‹እንዴ ምን አስደነገጠሸ....?ብቻዬን መተኛት እፈራለው የምትይ ከሆነ ፀግሽን ወሰጂው››
አይደለም እሷ እኔም በጣም ነው የደነገጥኩትም የተደነጋገርኩትም…..እናቴ ምን ማለቷ ነው....?እንዴት ከእኔ ይልቅ ማክዳ አብራት እንድትተኛ ፈለገች…...?ውስጤ የተፈጠረ ጥያቄ ነበር…ቅር ያለኝ መሰለኝ ..ግን ደግሞ ከቅሬታዬ ባሻገር ጎላ ያለ የደስታ ስሜት እየተሰማኝ ነው…ከትርሲት ጋር ለመተኛት አጋጣሚውን በማግኘቴ የመጣ ደስታ
‹‹እ ምን ወሰንሽ..?››
‹‹አረ እሺ›› ብላ ስትገፋው የነበረውን ዊልቸሬን ጠምዝዛ እየገፋች የእሷ ዕቃዎች ወደ አሉበት ወደ አንደኛው ክፍል ይዛኝ ከገባች ቡኃላ…‹‹ደኅና እደሩ››አለቻት
‹ደህና እደሩ..ፀግሽ ደህና እደር››እናቴ ነች
ትርሲት በራፍን ዘጋችው‹‹….ወይኔ አላመንኩም…በቃ እኮ ባልና ሚስት መሆናችን ነው››አለችኝ ሳቅ በሳቅ ሆና..ዊልቸሬን ወደ አልጋው አስጠጋችና ጎንበስ ብላ ጫማዬን ከእግሬ ላይ አወለቀችልኝ… ቀስ ብላ ወደ አልጋው ገለበጠችኝ… ቀና ልትል ስትል በዛችው ብርቅ የሆነችውን ግራ እጄን አንቀሳቀስኩና የለበሰችውን የቲሸርት እጅጌ ጨምድጄ በመያዝ ወደ ራሴ ስቤ አስቀረዋት
‹‹….እንዴ!!! አንተ ጉዳኛ..ምን ፈለክ..?››መጎተቴን ቀጠልኩ
‹‹እሺ እሺ….መሳም አምሮህ ነው አይደል..? ብላ ከንፈሬ ላይ ተጣበቀችብኝ…. የፈለኩት ነገር ስለነበረ ዘና ብዬ እመጠምጣት ጀመር…መሳሞን ሳታቋርጥ ቀስ ብላ በአንድ እጇ ተራ በተራ ጫማዋን አወለቀች…እናም ወደ አልጋ ሙሉ በሙሉ ወጣች..ቀኝ እጆን አንገቴ ስር አሾልካ አስገባችና ግራ እጆን ጭንቅላቴ ላይ አድርጋ ፀጉሬን እያሻሸችልኝ ልዩ ገነታዊ ወደሆነ አለም ውስጥ ከተተችኝ..ምን እንደሚሰማኝ ሙሉ በሙሉ ለመናገር ሁሉ አልችልም…እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሬ አላቃ ግንባሬን እየሳመች ..ጉንጬን እየሳመችኝ …አንገቴን እየሳመቺኝ….‹‹ታፈቅረኛለህ አይደል..?››ስትል ጠየቀችኝ
ግራ እጄን ወደ ቀኝ ጡቷ ልኬ ጠንከረ አድርጌ ጨመኳት‹‹አዎ በጣም..እጅግ በጣም አፈቅርሻለው››ማለቴ ነው…እስቲ በእግዚያብሄር ጡት መጭመቅ እና አፈቅርሻለው የሚለው ቃል በምንኛ ነው የሚገናኘው..?
እሷ ግን የልብ አውቃ ነች..ወዲያው ነው የተረደችኝ‹‹ያን ያህል ነው ምታፈቅረኝ..?››
ግራ እጄን ወደ ግራ ጡቶ አዘዋወርኩና ይበልጥ ጠንከር ባለ ኃይል ጨመቅኳት‹‹ወይኔ ታድዬ ብላ ወደ ከንፈሬ ተመለሰችና ስትመጠኝ … ያለንበት ክፍል በራፋ ተንኳኳ…
ደንግጣ በተለየ ቅልጥፍና ከተኛችበት ተነሳችና ከአላጋው በመውረድ ‹‹ማነው..? ››አስትል ጠየቀች
‹‹እኔ ነኝ…ተኛችሁ እንዴ..?››የሀርሜ ድምፅ ነበር
‹‹እንዴ እቴቴ…አንቺ ነሽ....?አልተኛንም››ይሄንን የምታወራው… ቀሚሶን ወደ ታች እየጎተተች..የተዛነፈው ቲሸርቷን እያስተካከለች ነው….፡፡ቁልቁል እኔን እያች ..በማፈር እና በድንጋጤ መካከል ሆና በራፍን ልትከፍትላት እርምጃ ከጀመረች ብኃላ መልሳ ወደ እኔ በመምጣት አልጋ ልብሱን ከባዶ የአልጋው ክፍል ሰብስባ ከወገቤ በተች ያለውን ሰውነቴን አለበሰችኝና….‹‹ይሄንን ብልግናህን እናትህ ማየት የለባትም›› ብላ ዝቅ ባለ ድምጽ ወደ ጆሮዬ ተጠግታ ነገራኝ ወደ በራፉ ሄደች…ለምን አልጋ ልብሱን እንዳለበሰቺኝ ገባኝ…የተቀሰረ ብልቴን እናቴ እንዳታይ መከለሏ ነው….የደስታ ፈገግታ ፈገግ አልኩ…..
‹‹ግን እናቴ ምን ነካት....?ከእንዲህ አይነት ታሪካዊና ወሲባዊ ቁርኝታችን እንዴት ታናጥበናለች....?ምን ፈልጋ ነው የምታንኳኳው...?እንዴ ምን ነካኝ …..?እኔ እኮ እድሜ ዘመኔን ሙሉ የእናቴን ኮቴ እንደሞዛር ሙዚቃ ሳጣጥም የኖርኩ ሰው ነኝ..እኔ እኮ የእናቴን ወደእኔ አካባቢ የመቅረብ ሽታ ልክ እንደናርዶስ ሽቶ ወደ ውስጤ ..ነፌሴ ድረስ ዘልቆ እንዲሰማኝ በመሳብ ስረካና ስደሰት የኖርኩ ሰው ነኝ….እኔ እኮ እድሜ ልኬን የእናቴን ወደ እኔ ክፍል የመምጣት የሚያበስረውን ድምጾን ስሰማ ለእምዬ ማርያም ከመላአኩ ገብርኤል መንፈሳዊ አንደበት የወጣ የብስራት ድምጽ በደረሳት ጊዜ እንደተሰማት አይነት ደስታ ሲሰማኝ የኖርኩ ሰው ነኝ..እና ለምንድነው ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የእናቴን ድምጽ መስማቴ በውስጤ ቅሬታ የፈጠረብኝ…...?እንዴት የእናቴ ወደ እኔ ክፍል ለመግባት መፈለጓ ደስ ሳያሰኘኝ ቀረ…..?
ብቻ በራፉን ከፈተችላትና እናቴ ወደ ውስጥ ገባች….
‹‹ምነው እቴቴ ሰላም ነው..?››
‹‹አይ ሰላም ነው..ግነ ሀሳቤን ቀይሬ ነው››ይሄንን የምትናገረው በራፉን አልፋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ፊት ለፊት ቆማ ሁለታችንንም እያፈራረቀች እያየችን ነው..ደግሞ በሁለት እጆቾ ሁለት የተለያዩ በፔስታል የተጠቀለለ ዕቃ ይዛለች
‹‹ምን ይሆን..?››
‹‹የትኛውን ሀሳብ….?››
‹‹ይገርምሻል… ማክዳ አልተኛም ብላ የምታስቸግር መስሎኝ ነበር..አሁን ስለደከማት መሰለኝ ገና ጎኗ አልጋው ላይ ከማረፉ ነው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ የወሰዳት…››
እናቴ ምን እያለች እንደሆነ አልገባኝም…
‹‹አሪፍ ነው ››ትርሲት መለሰች ግራ መጋባቷን በሚሳብቅ ድምፅ ቅላፄ
‹‹ስለዚህ አታስቸግርሽም ማለት ነው...››
‹‹ማ..? ማክዳ እኔን..?››
‹‹አዎ ሰለተኛች አታስቸግሪሽም… ስለዚህ ሂጂና ከእሷ ጋር ተኚ››
‹‹ከእሷ ጋር…ለምን .?አንቺስ..?››ጥያቄዋን አግተለተለች
‹‹እንዴ እኔማ እዚህ ተኛለው..ከልጄ ጋር››ኮስተር ብላ መለሰች
ፈክቶ የነበረው ፊቴ ሲጨልም ለእኔ ለራሱ ይታወቀኛል….በፍትወት ስሜት ግሎ የነበረው ሰውነቴ አሁን በንዴት ኩምሽሽ ማለት ጀመረ…እንዴ ሀርሜ ምን ነካት…..?ለእሷስ ቢሆን እድሜ ልኳን ከእኔ ጋ መተኛት አይሰለቻትም…...?ቅድም ሀይቁ ዳር ቁጭ ብለን በተመስጦ ና በፅሞና ስንዝናና ያየውት በቅርብ እርቀት የነበረ አንድ ሽበታምና ደንደን ያለ ሙሉ ሰው ትዝ አለኝ….ለምን ትዝ አለኝ መሰላችሁ.? …እናቴ ላይ አፍጧባት ነበር….አይኖቹን ከእሷ ላይ መንቀል አልቻለም ነበር…ደግሞ እራት ስንበላም በአቅራቢያችን ሲያንዣብብ አይቼዋለው..እሷም አንድ ሁለቴ በመገላመጥ ስታየው እና በመገረም ስትሸረድደው ታዝቤለው…እና ምን አለ አሁን ማክዳ ከተኛችላት ወጣ ብትል….?እርግጠኛ ነኝ አሁን ካለንበት ክፍል በአስር ሜትር እርቀት አይጠፋም…እና ከእሱ ጋር ዘና ለማለት ብትሞክር መቼስ እናቴን ገና ጮርቃ ልጅአገረድ ነች ባልላችሁም በእሷ ዕድሜ አካባቢ ያለን ማንኛውንም ወንድ ማማለል
👍10