Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_2
፭ተኛ መዝሙር ዘደብረ ዘይት እንዘ ይነብር እግዚእነ
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_4:13-ፍጻሜ፡
ወንፈቅድ ታእምሩ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ ሞቱ ሰዎች ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡...............................................................................ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወይእዜኒ ሰማይ ወምድር"አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል ኃጥአን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡.................
.................................................አሁንም ወንድሞቼ ሆይ ይህን ተስፋ እያደረጋችሁ ርኵሰትና በደል የሌለባችሁ ሆናችሁና ተስማምታችሁ እንዲያገኛችሁ ፍጠኑ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_24:1-22፡ወአመ ኀሙስ ዕለት ወረደ ሐናንያ"በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ................................
................................................'ሙታን ይነሣሉ' በማለቴም ዛሬ በአንተ ዘንድ በእኔ ይፈረድብኛል፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በርቶ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል፡፡
#መዝ_49:2-3
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:1-36፡ወወፂኦ ኢየሱስ እምቤተ መቅደስ"ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡.......................
................................................ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘአትናቴዎስ(አሰምዕ ለክሙ)
@gitsawe
፭ተኛ መዝሙር ዘደብረ ዘይት እንዘ ይነብር እግዚእነ
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_4:13-ፍጻሜ፡
ወንፈቅድ ታእምሩ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ ሞቱ ሰዎች ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡...............................................................................ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወይእዜኒ ሰማይ ወምድር"አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል ኃጥአን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡.................
.................................................አሁንም ወንድሞቼ ሆይ ይህን ተስፋ እያደረጋችሁ ርኵሰትና በደል የሌለባችሁ ሆናችሁና ተስማምታችሁ እንዲያገኛችሁ ፍጠኑ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_24:1-22፡ወአመ ኀሙስ ዕለት ወረደ ሐናንያ"በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ................................
................................................'ሙታን ይነሣሉ' በማለቴም ዛሬ በአንተ ዘንድ በእኔ ይፈረድብኛል፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በርቶ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል፡፡
#መዝ_49:2-3
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:1-36፡ወወፂኦ ኢየሱስ እምቤተ መቅደስ"ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡.......................
................................................ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘአትናቴዎስ(አሰምዕ ለክሙ)
@gitsawe
Forwarded from ግጻዌ
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_1
ሠረቀ ሰኔ ቅዳሴ ቤቱ ለለውንትዮስ ወቶማስ ወቆዝሞስ ወዮሴፍ ወቢራሞን፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:21-32፡በተአምኖ አመ ይመውት ያዕቆብ"ያዕቆብም በሚሞትበት ጊዜ የዮሴፍን ልጆች እያንዳንዳቸውን በእምነት ባረካቸው በበትሩ ጫፍም ሰገደ፡፡..
.................................................ዘማረአብም በእምነት ከከሓዲዎች ጋር አልጠፋችም ጉበኞችን በሠላም ተቀብላ ሰውራቸዋለችና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_4:12-ፍጻሜ፡
አኃዊነ ኢታንክርዋ"ወዳጆች ሆይ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደመጣባችሁ አትደነቁ፡፡.................................................................................እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ ሰዎችም መልካም ሥራ በመሥራት ለታመነ ፈጣሪ ነፍሳቸውን አደራ ይስጡ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:9-23፡ወአበው ቀደምት ቀኒዖሙ ላዕለ ዮሴፍ"የቀደሙ አባቶችም በዮሴፍ ላይ ቀንተው ወደ ግብፅ ሀገር ሸጡት እግዚአብሔር ግን ከእርሱ ጋር ነበር፡፡.................................
................................................ሙሴም የግብፅን ጥበብ ሁሉ ተማረ በሚናገረውና በሚሠራውም ሁሉ ብርቱ ሆነ፡፡"
#ምስባክ
ወሤሞ መልአከ አሕዛብ
ወረሰዮ እግዚአ ለቤቱ
ወአኮነኖ ላዕለ ኵሉ ጥሪቱ፡፡
#ትርጉም
የአሕዛብም አለቃ አስፈታው
አለቆቹን እንደ ፈቀዱ ይገስጽ ዘንድ
ሽማግሎችንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ፡፡
#መዝ_104:20-21
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:45-ፍጻሜ፡መኑ እንጋ ገብር ምእመን ወጠቢብ"እንግዲህ ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቦቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ብልህ አገልጋይ ማነው?......................
................................................በዚያም ልቅሶና ገ
ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ሠረቀ ሰኔ ቅዳሴ ቤቱ ለለውንትዮስ ወቶማስ ወቆዝሞስ ወዮሴፍ ወቢራሞን፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:21-32፡በተአምኖ አመ ይመውት ያዕቆብ"ያዕቆብም በሚሞትበት ጊዜ የዮሴፍን ልጆች እያንዳንዳቸውን በእምነት ባረካቸው በበትሩ ጫፍም ሰገደ፡፡..
.................................................ዘማረአብም በእምነት ከከሓዲዎች ጋር አልጠፋችም ጉበኞችን በሠላም ተቀብላ ሰውራቸዋለችና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_4:12-ፍጻሜ፡
አኃዊነ ኢታንክርዋ"ወዳጆች ሆይ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደመጣባችሁ አትደነቁ፡፡.................................................................................እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ ሰዎችም መልካም ሥራ በመሥራት ለታመነ ፈጣሪ ነፍሳቸውን አደራ ይስጡ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:9-23፡ወአበው ቀደምት ቀኒዖሙ ላዕለ ዮሴፍ"የቀደሙ አባቶችም በዮሴፍ ላይ ቀንተው ወደ ግብፅ ሀገር ሸጡት እግዚአብሔር ግን ከእርሱ ጋር ነበር፡፡.................................
................................................ሙሴም የግብፅን ጥበብ ሁሉ ተማረ በሚናገረውና በሚሠራውም ሁሉ ብርቱ ሆነ፡፡"
#ምስባክ
ወሤሞ መልአከ አሕዛብ
ወረሰዮ እግዚአ ለቤቱ
ወአኮነኖ ላዕለ ኵሉ ጥሪቱ፡፡
#ትርጉም
የአሕዛብም አለቃ አስፈታው
አለቆቹን እንደ ፈቀዱ ይገስጽ ዘንድ
ሽማግሎችንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ፡፡
#መዝ_104:20-21
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:45-ፍጻሜ፡መኑ እንጋ ገብር ምእመን ወጠቢብ"እንግዲህ ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቦቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ብልህ አገልጋይ ማነው?......................
................................................በዚያም ልቅሶና ገ
ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆