Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_2
፭ተኛ መዝሙር ዘደብረ ዘይት እንዘ ይነብር እግዚእነ
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_4:13-ፍጻሜ፡
ወንፈቅድ ታእምሩ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ ሞቱ ሰዎች ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡...............................................................................ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወይእዜኒ ሰማይ ወምድር"አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል ኃጥአን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡.................
.................................................አሁንም ወንድሞቼ ሆይ ይህን ተስፋ እያደረጋችሁ ርኵሰትና በደል የሌለባችሁ ሆናችሁና ተስማምታችሁ እንዲያገኛችሁ ፍጠኑ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_24:1-22፡ወአመ ኀሙስ ዕለት ወረደ ሐናንያ"በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ................................
................................................'ሙታን ይነሣሉ' በማለቴም ዛሬ በአንተ ዘንድ በእኔ ይፈረድብኛል፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በርቶ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል፡፡
#መዝ_49:2-3
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:1-36፡ወወፂኦ ኢየሱስ እምቤተ መቅደስ"ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡.......................
................................................ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘአትናቴዎስ(አሰምዕ ለክሙ)
@gitsawe
፭ተኛ መዝሙር ዘደብረ ዘይት እንዘ ይነብር እግዚእነ
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ተሰሎ_4:13-ፍጻሜ፡
ወንፈቅድ ታእምሩ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ ሞቱ ሰዎች ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡...............................................................................ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:7-15፡ወይእዜኒ ሰማይ ወምድር"አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል ኃጥአን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡.................
.................................................አሁንም ወንድሞቼ ሆይ ይህን ተስፋ እያደረጋችሁ ርኵሰትና በደል የሌለባችሁ ሆናችሁና ተስማምታችሁ እንዲያገኛችሁ ፍጠኑ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_24:1-22፡ወአመ ኀሙስ ዕለት ወረደ ሐናንያ"በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ................................
................................................'ሙታን ይነሣሉ' በማለቴም ዛሬ በአንተ ዘንድ በእኔ ይፈረድብኛል፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በርቶ ይመጣል
አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም
እሳት በፊቱ ይቃጠላል፡፡
#መዝ_49:2-3
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:1-36፡ወወፂኦ ኢየሱስ እምቤተ መቅደስ"ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡.......................
................................................ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘአትናቴዎስ(አሰምዕ ለክሙ)
@gitsawe