ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
1.85K subscribers
842 photos
55 videos
20 files
394 links
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ።
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።

We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Download Telegram
ኅብረቃል ፌስቲቫል

በርካታ ግጥሞች የሚቀርቡበት፣ ሙዚቃ፣ ስዕል፣ የዕደ ጥበብ ውጤቶች፣ ጨዋታዎች፣ አዝማሪ፣ ጭውውቶች፣ መነባንቦች፣ ክፍት መድረክ፣ ኩምክና፣ መጽሐፍት፣ የጥበብ ውጤቶች እና ሌሎችም በርካታ መዝናኛዎች በኅብር የተሰናሰሉበት የመጀመሪያው የግጥም ፌስቲቫል-በግጥም ሲጥም እና በቅርንፉድ ዲጂታልስ!


#HibreQal #poetryfestival #thefirstpoetryfestival
#poetry #worldpoetryday #artinaddis #gitemsitem #krinfud #Harar_Beer #Felek #LinkUp_Addis #Poetic_Saturdays
#art #games #food #music #poetry
👍2
የኅብረቃል ድምቀት የነበራችሁ ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ!!!

ፌስቲቫሉን ስፖንሰር በማድረግ እውን እንዲሆን ያገዘን ሐረር ቢራም ውሎ ይግባ!
ፈለክ በአጋርነት አብሮን ስለነበረም ከልብ እናመሰግናለን!

Shout out to the beautiful HibreQal crowed and all who were there!!! The turn out was great, it didn't look like a first edition!

Thank you Harar Beer for sponsoring our unique festival!
Felek Notebooks, we are proud to call you a partner in pulling off this one of a kind event!

#HibreQal_Festival #World_Poetry_Day #HibreQal2022 #Poetry

#Harar #Felek #Poetic_Saturdays #LinkUp_Addis

#Krinfud #GitemSitem
👍1🔥1
ብዙዎች ጓጉተው የሚጠብቁት የሽፍታው ክፍት መድረካችን ደረሰ

ለማቅረብ የምትፈልጉ ሰዎች በሙሉ 12 ሰዓት ላይ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው በሽፍታ ተገኝታችሁ መመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።

መግቢያ 50 ብር ከአንድ ነጻ አራዳ ጋር!

#shifta #gitemsitem #arada #semuaudio #krinfud #linkupaddis #poeticsaturdays #heransyoga #hibreqal
👍2
ግጥም ሲጥም በሳበኝ

አራተኛው የመጽሐፍ ማንበብያ እና ማስፈረሚያ መሰናዶ መላኩ ደምሴን ገላና ገላ ከተሰኘችው መጽሐፉ ጋር ይዞላችሁ መጥቷል።

ኑ መጽሐፍ እናንብ እያበቡ ያሉ የዛሬ ጀግኖችን እያበረታን ለታሪክ የሚቀመጥ ፊርማቸውን አግኝተን፣ ግጥማቸውን ከሌሎችም ከራሳቸውም አንደበት አጣጥመን እና ማስታወሻ ፎቶ ተነስተን በብዙ የምናተርፍበት ማለፊያ ጊዜ እናሳልፍ።

Melaku Demise will be with us for the fourth book signing and reading event on November 26 at Sabegn

We will be reading from his debut book titled 'Gelana Gela' , get his signature and share so much more

#Melaku_Demise #gitemsitem #Sabegn #Akwaba #poetry #book #booksigning #booksigningevent #bookreading #HibreQal
👍21
ከ ጥቂት እረፍት በኋላ የሽፍታዋ ግጥም ሲጥም ወደ መድረክ ተመልሳለች ፤ በ አድዋ ዋዜማ ጀግንነት ፣ ነፃነት፣ ጥቁርነት፣ ሠውነት ዙርያ ያጠነጠኑ ግጥሞችን፣ሙዚቃዎችን እና ሌሎች የጥበብ ስራዎችን ከእናንተው እናደምጣለን ::


ከመግቢያው የሚገኘው ሙሉ ገቢ ወንድማችን ለሆነው ለ "ግጥማዊ ቅዳሜው" ቢኒ የህክምና ወጪ የሚውል ይሆናል ::


📅 ረቡዕ:- የካቲት 22

🕐 12:30 ይጀምራል

💳 100ብር ብቻ

📍ሽፍታ ሬስቶራንት :- ቦሌ ከ ሞኢንኮ ከፍ ብሎ ከ ዘሃብ ሆቴል ፊት ለፊት

#shifta #gitemsitem #poetic_Saturdays #kirunfuddigitals #heransyoga #linkup_addis #hibreqal #poetrylovers
1👍1
ሰላም የግጥም ኣጣሚያን የተነፋፈቅን አይመስላችሁም ?
ተነፋፍቀን አንቀርማ !
ግጥም ሲጥም የሸፍታዋ ተመልሳለች
ነገ ረቡዕ መጋቢት 27
በ ሸፍታ ሬስቶራንት
በ መቶ [ 100] ብር ብቻ


#krinfudethiopia #shifta #linkupaddis #poeticsaturdays #heransyoga #hibreqal
2👍1
አሁንም ግጥም ሲጥም

የሽፍታዋ ልዩ ክፍት መድረክ ወሯን ጠብቃ ከች ብላለች።

የምትጽፉ፣ የምትዘፉኑ፣ የምትስሉ፣ የምትገጥሙ፣ የምትኮምኩም ሆናችሁ የምትኮመኩሙ እንድትገኙበትም እንድታቀርቡበትም ተጋብዛችኋል።

መግቢያ 100 ብር ብቻ
12:30 ላይ እንጀምራለን


#krinfudethiopia #shifta #Arada #linkupaddis #poeticsaturdays #heransyoga #hibreqal #jubalgraphics
👍7🔥21
ሰላም እንዴት ናችሁ የግጥም አጣምያን
ግጥም ሲጥም የ ሽፍታዋ በ ክፍት መድረኳ መጥታለች
የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 30 : ከ 12ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ሬስቶራንት እንገናኝ!

#shifta #kirunfuddigitals #linkupaddis #poeticsaturdays #hibreqal #jubalgraphics
8👍4