ከ ጥቂት እረፍት በኋላ የሽፍታዋ ግጥም ሲጥም ወደ መድረክ ተመልሳለች ፤ በ አድዋ ዋዜማ ጀግንነት ፣ ነፃነት፣ ጥቁርነት፣ ሠውነት ዙርያ ያጠነጠኑ ግጥሞችን፣ሙዚቃዎችን እና ሌሎች የጥበብ ስራዎችን ከእናንተው እናደምጣለን ::
ከመግቢያው የሚገኘው ሙሉ ገቢ ወንድማችን ለሆነው ለ "ግጥማዊ ቅዳሜው" ቢኒ የህክምና ወጪ የሚውል ይሆናል ::
📅 ረቡዕ:- የካቲት 22
🕐 12:30 ይጀምራል
💳 100ብር ብቻ
📍ሽፍታ ሬስቶራንት :- ቦሌ ከ ሞኢንኮ ከፍ ብሎ ከ ዘሃብ ሆቴል ፊት ለፊት
#shifta #gitemsitem #poetic_Saturdays #kirunfuddigitals #heransyoga #linkup_addis #hibreqal #poetrylovers
ከመግቢያው የሚገኘው ሙሉ ገቢ ወንድማችን ለሆነው ለ "ግጥማዊ ቅዳሜው" ቢኒ የህክምና ወጪ የሚውል ይሆናል ::
📅 ረቡዕ:- የካቲት 22
🕐 12:30 ይጀምራል
💳 100ብር ብቻ
📍ሽፍታ ሬስቶራንት :- ቦሌ ከ ሞኢንኮ ከፍ ብሎ ከ ዘሃብ ሆቴል ፊት ለፊት
#shifta #gitemsitem #poetic_Saturdays #kirunfuddigitals #heransyoga #linkup_addis #hibreqal #poetrylovers
❤1👍1
ሰላም እንዴት ናችሁ የግጥም አጣምያን
ግጥም ሲጥም የ ሽፍታዋ በ ክፍት መድረኳ መጥታለች
የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 30 : ከ 12ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ሬስቶራንት እንገናኝ!
#shifta #kirunfuddigitals #linkupaddis #poeticsaturdays #hibreqal #jubalgraphics
ግጥም ሲጥም የ ሽፍታዋ በ ክፍት መድረኳ መጥታለች
የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 30 : ከ 12ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ሬስቶራንት እንገናኝ!
#shifta #kirunfuddigitals #linkupaddis #poeticsaturdays #hibreqal #jubalgraphics
❤8👍4