ግጥም ሲጥም በሳበኝ
አራተኛው የመጽሐፍ ማንበብያ እና ማስፈረሚያ መሰናዶ መላኩ ደምሴን ገላና ገላ ከተሰኘችው መጽሐፉ ጋር ይዞላችሁ መጥቷል።
ኑ መጽሐፍ እናንብ እያበቡ ያሉ የዛሬ ጀግኖችን እያበረታን ለታሪክ የሚቀመጥ ፊርማቸውን አግኝተን፣ ግጥማቸውን ከሌሎችም ከራሳቸውም አንደበት አጣጥመን እና ማስታወሻ ፎቶ ተነስተን በብዙ የምናተርፍበት ማለፊያ ጊዜ እናሳልፍ።
Melaku Demise will be with us for the fourth book signing and reading event on November 26 at Sabegn
We will be reading from his debut book titled 'Gelana Gela' , get his signature and share so much more
#Melaku_Demise #gitemsitem #Sabegn #Akwaba #poetry #book #booksigning #booksigningevent #bookreading #HibreQal
አራተኛው የመጽሐፍ ማንበብያ እና ማስፈረሚያ መሰናዶ መላኩ ደምሴን ገላና ገላ ከተሰኘችው መጽሐፉ ጋር ይዞላችሁ መጥቷል።
ኑ መጽሐፍ እናንብ እያበቡ ያሉ የዛሬ ጀግኖችን እያበረታን ለታሪክ የሚቀመጥ ፊርማቸውን አግኝተን፣ ግጥማቸውን ከሌሎችም ከራሳቸውም አንደበት አጣጥመን እና ማስታወሻ ፎቶ ተነስተን በብዙ የምናተርፍበት ማለፊያ ጊዜ እናሳልፍ።
Melaku Demise will be with us for the fourth book signing and reading event on November 26 at Sabegn
We will be reading from his debut book titled 'Gelana Gela' , get his signature and share so much more
#Melaku_Demise #gitemsitem #Sabegn #Akwaba #poetry #book #booksigning #booksigningevent #bookreading #HibreQal
👍2❤1
THE ART OF BEING HUMAN | ሰው የመሆን ጥበብ
በ ቡድን የተዘጋጀ የጥበብ ኤግዚቢሽን
ተዘጋጀ :- በ '23 art studio and teyem art center'
መቼ :- አርብ ከ መጋቢት 8 - ሰኞ መጋቢት 11
የት :- @SABEGN ቦሌ አትላስ ከ ሳፋየር አዲስ ፊት ለፊት
የኛዋ ግጥም ሲጥም በ ቦታው ትገኛለች ፣ የመክፈቻ ፕሮግራሙን ትመራለች፣ ክፍት መድረክ አለን ፣ ከመሃላችን የሚያቀነቅኑም ይኖራሉ ::
#SABEGN #GitemSitem
በ ቡድን የተዘጋጀ የጥበብ ኤግዚቢሽን
ተዘጋጀ :- በ '23 art studio and teyem art center'
መቼ :- አርብ ከ መጋቢት 8 - ሰኞ መጋቢት 11
የት :- @SABEGN ቦሌ አትላስ ከ ሳፋየር አዲስ ፊት ለፊት
የኛዋ ግጥም ሲጥም በ ቦታው ትገኛለች ፣ የመክፈቻ ፕሮግራሙን ትመራለች፣ ክፍት መድረክ አለን ፣ ከመሃላችን የሚያቀነቅኑም ይኖራሉ ::
#SABEGN #GitemSitem
❤1