የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.36K photos
132 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#የአማራ_ክልል_ፋይናንስ_ቢሮ የኢትዮዽያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን #መካነ_ኢየሱስ_የልማት አገልግሎት ኮሚሽን_በልማትና_ማህበራዊ አገልግሎት ረገድ ከፍተኛ አንቅስቃሴ በማሳየትና በድንገተኛ ክስተቶች ወቅት ኮሚሽኑ በአማራ ክልላዊ መንግሥት ላደረጋቸው የነብስ አድን ድጋፍና ስራዎች ብሎም ላመጣቸው ተጨባጭ ለውጦች #የእዉቅና_ሰርተፍኬት_ አበርክተዋል።መረጃዉን ከቤተክርስቲያኒቱ ማህበራዊ ትስስር ገፅ አገኘነዉ።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፦ https://youtu.be/DAn9qGy1zZE
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን #መካነ_ኢየሱስ የልማት እና ማህበራዊ አገልግሎት ኮሚሽን ከአጋሩ #ኪንደርኖትሂልፍ መንግስታዊ ያልሆነ የልማት ተቋም ጋር በጋራ በመሆን በተለያዩ የኢትዮጲያ አከባቢዎች #የተሰሩ_የልማት_ስራዎችን_የሚዘክር_50ኛ_አመት በዓል አከበረ።
አጋር ተቋሙ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በልጆች እና ወጣቶች ላይ የሚሰራ ሲሆን ባለፉት 50 አመታት ከቤተክርስቲያኒቱ ልማአ ኮምሽን ጋር በጋራ በመሆን ለአደጋ ተጋላጭ የሆኑ ልጆችና ወጣቶች ሙሉ አቅማቸው ተጠቅመው ውጤታማና ምርታማ ዜጎች መሆን ይችሉ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ የትምህርት እድሎችን እና የሙያ ስልጠናዎችን ሲሰጥት ቆይቷል።
በዓሉም በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች እና በኤግዚቢሽን አክብሯል። በመክፈቻ መርሀግብሩም ላይ የቤተክርስቲያኒቱና የልማት ተቋማቱ አመራሮችን ጨምሮ የተለያዩ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/sRiasuRa9cM
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
🙏31