#የአማራ_ክልል_ፋይናንስ_ቢሮ የኢትዮዽያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን #መካነ_ኢየሱስ_የልማት አገልግሎት ኮሚሽን_በልማትና_ማህበራዊ አገልግሎት ረገድ ከፍተኛ አንቅስቃሴ በማሳየትና በድንገተኛ ክስተቶች ወቅት ኮሚሽኑ በአማራ ክልላዊ መንግሥት ላደረጋቸው የነብስ አድን ድጋፍና ስራዎች ብሎም ላመጣቸው ተጨባጭ ለውጦች #የእዉቅና_ሰርተፍኬት_ አበርክተዋል።መረጃዉን ከቤተክርስቲያኒቱ ማህበራዊ ትስስር ገፅ አገኘነዉ።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፦ https://youtu.be/DAn9qGy1zZE
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፦ https://youtu.be/DAn9qGy1zZE
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!