የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጀመረ
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በክልል ምክር ቤት አዳራሽ ስብሰባውን ዛሬ በባሕር ዳር #ጀምሯል፡፡
የአዴፓ ማዕከላከዊ ኮሚቴ ጽ.ቤት ኃላፊ አቶ #ምግባሩ ከበደ እንዳሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው ስብሰባውን የሚያደርገው ሁለት መሰረታዊ ነጥቦችን መነሻ አድርጎ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አቶ ምግባሩ ገለፃ ድርጅቱ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎች በአግባቡ ተፈፃሚ ለማድረግ የእቅድ ኦሬንቴሽን ለአንድ ቀን ይኖራል፡፡
በሚቀጥለው አንድ ቀን ደግሞ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ከተመረጡት 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ 44ቱ አዲስ በመሆናቸው የአንድ ቀን የአመራርነት ስልጠና ይሰጣል ነው ያሉት፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በክልል ምክር ቤት አዳራሽ ስብሰባውን ዛሬ በባሕር ዳር #ጀምሯል፡፡
የአዴፓ ማዕከላከዊ ኮሚቴ ጽ.ቤት ኃላፊ አቶ #ምግባሩ ከበደ እንዳሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው ስብሰባውን የሚያደርገው ሁለት መሰረታዊ ነጥቦችን መነሻ አድርጎ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አቶ ምግባሩ ገለፃ ድርጅቱ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎች በአግባቡ ተፈፃሚ ለማድረግ የእቅድ ኦሬንቴሽን ለአንድ ቀን ይኖራል፡፡
በሚቀጥለው አንድ ቀን ደግሞ በ12ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ከተመረጡት 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ 44ቱ አዲስ በመሆናቸው የአንድ ቀን የአመራርነት ስልጠና ይሰጣል ነው ያሉት፡፡
ምንጭ ፦አብመድ
@yenetube @mycase27