#Update በስሜን #ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ገደላማ አካባቢዎች የተከሰተውን ሰደድ #እሳት መቆጣጠር እንዳልተቻለ የኢትዮዽያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። እስካሁን #በ343 ሄክታት ላይ ጉዳት #መድረሱንም ባለስልጣኑ ገልጿል።
የአካባቢው ወጣቶች፣ የጸጥታ አካላት እና የፓርክ ሰራተኞች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሰሩ መሆኑን ባለስልጣኑ የገለጸ ሲሆን በስልጠና ላይ ያሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተለያዩ መሳሪያዎችን በመያዝ ወደ ስፍራው ማቅናታቸውንም አስታውቋል።
ምንጭ:- ElU
@YeneTube @FikerAssefa
የአካባቢው ወጣቶች፣ የጸጥታ አካላት እና የፓርክ ሰራተኞች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሰሩ መሆኑን ባለስልጣኑ የገለጸ ሲሆን በስልጠና ላይ ያሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተለያዩ መሳሪያዎችን በመያዝ ወደ ስፍራው ማቅናታቸውንም አስታውቋል።
ምንጭ:- ElU
@YeneTube @FikerAssefa
#ቂሊንጦ
ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የተወሰኑ የህግ ታራሚዎች ለማምለጥ ያደረጉት ሙከራ መክሸፉን የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ገለጸ።
ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለማምለጥ ሙከራ ያደረጉ የህግ ታራሚዎች ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል። በዚህም ማረሚያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ባለ አንድ ዞን #እሳት ተነስቶ የነበረ ሲሆን በማረሚያ ፖሊስ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ውሏል።
የማምለጥ ሙከራ ያደረጉት የህግ ታራሚዎች በህግ የሚጠየቁ መሆኑንም ኮሚሽኑ ገልጿል።
Via:- Ethiopian News Agency
@Yenetube @Fikerassefa
ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የተወሰኑ የህግ ታራሚዎች ለማምለጥ ያደረጉት ሙከራ መክሸፉን የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ገለጸ።
ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለማምለጥ ሙከራ ያደረጉ የህግ ታራሚዎች ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል። በዚህም ማረሚያ ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ባለ አንድ ዞን #እሳት ተነስቶ የነበረ ሲሆን በማረሚያ ፖሊስ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ውሏል።
የማምለጥ ሙከራ ያደረጉት የህግ ታራሚዎች በህግ የሚጠየቁ መሆኑንም ኮሚሽኑ ገልጿል።
Via:- Ethiopian News Agency
@Yenetube @Fikerassefa