#Update በስሜን #ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ገደላማ አካባቢዎች የተከሰተውን ሰደድ #እሳት መቆጣጠር እንዳልተቻለ የኢትዮዽያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። እስካሁን #በ343 ሄክታት ላይ ጉዳት #መድረሱንም ባለስልጣኑ ገልጿል።
የአካባቢው ወጣቶች፣ የጸጥታ አካላት እና የፓርክ ሰራተኞች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሰሩ መሆኑን ባለስልጣኑ የገለጸ ሲሆን በስልጠና ላይ ያሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተለያዩ መሳሪያዎችን በመያዝ ወደ ስፍራው ማቅናታቸውንም አስታውቋል።
ምንጭ:- ElU
@YeneTube @FikerAssefa
የአካባቢው ወጣቶች፣ የጸጥታ አካላት እና የፓርክ ሰራተኞች እሳቱን በቁጥጥር ስር ለማዋል እየሰሩ መሆኑን ባለስልጣኑ የገለጸ ሲሆን በስልጠና ላይ ያሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተለያዩ መሳሪያዎችን በመያዝ ወደ ስፍራው ማቅናታቸውንም አስታውቋል።
ምንጭ:- ElU
@YeneTube @FikerAssefa
⬆️በሰሜን #ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰተው ሰደድ እሳት በአካባቢው በጣለው በረዶ የቀላቀለ ዝናብ እገዛ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታወቀ። ቃጠሎውን ለመቆጣጠር #ከ5 ሺ ህዝብ በላይ ርብርብ ማድረጉን የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል።
በቃጠሎው በግምት 300ሄክታር መሬት ላይ የበቀለ የአስታ ዛፍ(Alpine) እና የጓሳ ሳር መውደሙን ባለስልጣኑ አስታውቋል። አደጋ ሲከሰት የድረሱልን ጥሪ ተላቀን፣ በዘመናዊ መንገድ የምንሰራበትን አቅም መንግስት መገንባት አለበት ሲል ባለስልጣን አሳስቧል
@YeneTube @FikerAssefa
በቃጠሎው በግምት 300ሄክታር መሬት ላይ የበቀለ የአስታ ዛፍ(Alpine) እና የጓሳ ሳር መውደሙን ባለስልጣኑ አስታውቋል። አደጋ ሲከሰት የድረሱልን ጥሪ ተላቀን፣ በዘመናዊ መንገድ የምንሰራበትን አቅም መንግስት መገንባት አለበት ሲል ባለስልጣን አሳስቧል
@YeneTube @FikerAssefa