#በቡራዩና በአከባብዊ ነዋሪዎች መካከል ግጭት የቀሰቀሱት «99 አባላትን የያዙ እና የፖለትካ አላማ ያላቸዉ» #ቡድኖች ናቸዉ ሲሉ የኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ፅፈት/ቤት ሐላፍ ዶክተር #ነገሪ ሌንጮ ለDW ተናገሩ።
ከነዝህም ዉስጥ #ስድስት ሰዎች ሲያዙ ቀሪዎችን ለማያዝ ፖሊስ እየሰሰ መሆኑን ዶክተር ነገሪ #አስታዉቀዋል።
የተያዙት ስድስት ግለሰቦች ሶስት #ክላሽንኮቭ፣ #ስምንት ሽጉጭ፣ #ሁለት መኪና፣ #ስምንት ሚሊዮን ብር የያዘ የባንክ ሒሳብ፣ #የባንክና የመሬት አስተዳደር የሐሰት ማህተምና የሐሰት #ገንዘብ እንደተገኘባቸዉም ገልፀዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በቅርቡ ከዉጭ የገቡ #የፖለትካ ፓርቲዎችን «በማስመሰል» ጥቃት ፈፅመዋል ስሉ ዶ/ር ነገሪ አክለዉበታል።
እነዚሕ ቡዲኖች በሚችሉት መንገድ «የፖለትካ ስልጣን ለመያዝ የሚፈልግ አካል #መጠቀሚያም» ናቸዉም ብለዋል።
ፖሊስ በአፋጣኝ ርምጃ ባይወስድ ኖሮ «የከፋ ጉዳት ይደርስ ነበር» ዶክተር ነገሪ እንደሚሉት።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
ከነዝህም ዉስጥ #ስድስት ሰዎች ሲያዙ ቀሪዎችን ለማያዝ ፖሊስ እየሰሰ መሆኑን ዶክተር ነገሪ #አስታዉቀዋል።
የተያዙት ስድስት ግለሰቦች ሶስት #ክላሽንኮቭ፣ #ስምንት ሽጉጭ፣ #ሁለት መኪና፣ #ስምንት ሚሊዮን ብር የያዘ የባንክ ሒሳብ፣ #የባንክና የመሬት አስተዳደር የሐሰት ማህተምና የሐሰት #ገንዘብ እንደተገኘባቸዉም ገልፀዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በቅርቡ ከዉጭ የገቡ #የፖለትካ ፓርቲዎችን «በማስመሰል» ጥቃት ፈፅመዋል ስሉ ዶ/ር ነገሪ አክለዉበታል።
እነዚሕ ቡዲኖች በሚችሉት መንገድ «የፖለትካ ስልጣን ለመያዝ የሚፈልግ አካል #መጠቀሚያም» ናቸዉም ብለዋል።
ፖሊስ በአፋጣኝ ርምጃ ባይወስድ ኖሮ «የከፋ ጉዳት ይደርስ ነበር» ዶክተር ነገሪ እንደሚሉት።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
የተጠናከረ የአቶ ዳውድ ኢብሳ ለዋልታ ቲቪ የተናገሩት ቅንጫቢ⤵️
📌"ኦነግ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ትጥቁን #ፈቶ #በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው ተብሎ የሚነገረው መሰረተ ቢስ ወሬ ነው"
📌"እኛ ትጥቅ እንድንፈታ የተስማማንበት #ስምምነት_የለም። የታጠቀው ኣአካል ትጥቅ ይዞ እያለ እኛ ትጥቅ የምንፈታበት ምክን ያት የለም።"
📌"ትጥቅ መፍታት የሚባል #sensitivity ጥያቄ ነው። ትጥቅ ፈቱ መባልም አንፈልግም። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው አንዱ ትጥቅ የሚፈታ አንዱ ትጥቅ የሚያስፈታ ይመስላል። የሀገሪቱ ሰላም እንዲጠበቅ ኦነግ ያለው ሚና ምን እንደሚሆን ነው የተስማማነው።"
📌አቶ ዳውድ #ሰኔ_16 በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ በተደረገው የግድያ ሙከራ ድርጅታቸው እንዳልተሳተፈ ገልፀዋል። #በቡራዩና_በአዲስ አበባ በተፈጠሩ ግጭቶችም ኦነግ #አለመሳተፉን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል።
📌#በቤኒሻንጉል፣ #በወለጋና #በከፋ በተፈጠሩ ግጭቶች #ኦነግ መሳተፉንና አለመሳተፉን ለማረጋገጥ ማጣራት እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።
📌አቶ ዳውድ በበደኖና በአርባ ጉጉ #በአማራ ተወላጆች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ #በገለልተኛ አካል እንዲጣራ የኦነግ ፍላጎት መሆኑን ገልጸዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
📌"ኦነግ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ትጥቁን #ፈቶ #በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው ተብሎ የሚነገረው መሰረተ ቢስ ወሬ ነው"
📌"እኛ ትጥቅ እንድንፈታ የተስማማንበት #ስምምነት_የለም። የታጠቀው ኣአካል ትጥቅ ይዞ እያለ እኛ ትጥቅ የምንፈታበት ምክን ያት የለም።"
📌"ትጥቅ መፍታት የሚባል #sensitivity ጥያቄ ነው። ትጥቅ ፈቱ መባልም አንፈልግም። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው አንዱ ትጥቅ የሚፈታ አንዱ ትጥቅ የሚያስፈታ ይመስላል። የሀገሪቱ ሰላም እንዲጠበቅ ኦነግ ያለው ሚና ምን እንደሚሆን ነው የተስማማነው።"
📌አቶ ዳውድ #ሰኔ_16 በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ በተደረገው የግድያ ሙከራ ድርጅታቸው እንዳልተሳተፈ ገልፀዋል። #በቡራዩና_በአዲስ አበባ በተፈጠሩ ግጭቶችም ኦነግ #አለመሳተፉን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል።
📌#በቤኒሻንጉል፣ #በወለጋና #በከፋ በተፈጠሩ ግጭቶች #ኦነግ መሳተፉንና አለመሳተፉን ለማረጋገጥ ማጣራት እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።
📌አቶ ዳውድ በበደኖና በአርባ ጉጉ #በአማራ ተወላጆች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ #በገለልተኛ አካል እንዲጣራ የኦነግ ፍላጎት መሆኑን ገልጸዋል።
@YeneTube @Fikerassefa