#አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ስልጣናቸውን ለአባ ለአበ ገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሶ #አስረከቡ።
ትናንት ምሽት በተካሄደ የስልጣን ርክክብ (ባሊ ርክክብ) ስነ ስርዓት ነው የስልጣን ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ስልጣናቸውን #በሰላማዊ መንገድ ያስረከቡት።
የስልጣን ርክክቡ የተካሄደውም የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በየ8 ዓመቱ ስልጣን ሲረካከብበት በነበረው በገዳ ስርዓት መሰረት ነው።
በዚህም መሰረት ነው ላለፉት #8 ዓመታት ሲመሩ የነበሩት የቢርመጂ ቱለማ አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ለአዲሱ የሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሶ ስልጣናቸውን ያስረከቡት።
አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ከአዲሱ የሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሶ ጋር ተመራርቀው በሰላማዊ መንገድ ስልጣን ተረካክበዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27
ትናንት ምሽት በተካሄደ የስልጣን ርክክብ (ባሊ ርክክብ) ስነ ስርዓት ነው የስልጣን ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ስልጣናቸውን #በሰላማዊ መንገድ ያስረከቡት።
የስልጣን ርክክቡ የተካሄደውም የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በየ8 ዓመቱ ስልጣን ሲረካከብበት በነበረው በገዳ ስርዓት መሰረት ነው።
በዚህም መሰረት ነው ላለፉት #8 ዓመታት ሲመሩ የነበሩት የቢርመጂ ቱለማ አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ለአዲሱ የሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሶ ስልጣናቸውን ያስረከቡት።
አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ከአዲሱ የሜልባ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ኢሬሶ ጋር ተመራርቀው በሰላማዊ መንገድ ስልጣን ተረካክበዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27
የተጠናከረ የአቶ ዳውድ ኢብሳ ለዋልታ ቲቪ የተናገሩት ቅንጫቢ⤵️
📌"ኦነግ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ትጥቁን #ፈቶ #በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው ተብሎ የሚነገረው መሰረተ ቢስ ወሬ ነው"
📌"እኛ ትጥቅ እንድንፈታ የተስማማንበት #ስምምነት_የለም። የታጠቀው ኣአካል ትጥቅ ይዞ እያለ እኛ ትጥቅ የምንፈታበት ምክን ያት የለም።"
📌"ትጥቅ መፍታት የሚባል #sensitivity ጥያቄ ነው። ትጥቅ ፈቱ መባልም አንፈልግም። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው አንዱ ትጥቅ የሚፈታ አንዱ ትጥቅ የሚያስፈታ ይመስላል። የሀገሪቱ ሰላም እንዲጠበቅ ኦነግ ያለው ሚና ምን እንደሚሆን ነው የተስማማነው።"
📌አቶ ዳውድ #ሰኔ_16 በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ በተደረገው የግድያ ሙከራ ድርጅታቸው እንዳልተሳተፈ ገልፀዋል። #በቡራዩና_በአዲስ አበባ በተፈጠሩ ግጭቶችም ኦነግ #አለመሳተፉን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል።
📌#በቤኒሻንጉል፣ #በወለጋና #በከፋ በተፈጠሩ ግጭቶች #ኦነግ መሳተፉንና አለመሳተፉን ለማረጋገጥ ማጣራት እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።
📌አቶ ዳውድ በበደኖና በአርባ ጉጉ #በአማራ ተወላጆች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ #በገለልተኛ አካል እንዲጣራ የኦነግ ፍላጎት መሆኑን ገልጸዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
📌"ኦነግ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ከኢትዮዽያ መንግስት ጋር ትጥቁን #ፈቶ #በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ነው ተብሎ የሚነገረው መሰረተ ቢስ ወሬ ነው"
📌"እኛ ትጥቅ እንድንፈታ የተስማማንበት #ስምምነት_የለም። የታጠቀው ኣአካል ትጥቅ ይዞ እያለ እኛ ትጥቅ የምንፈታበት ምክን ያት የለም።"
📌"ትጥቅ መፍታት የሚባል #sensitivity ጥያቄ ነው። ትጥቅ ፈቱ መባልም አንፈልግም። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው አንዱ ትጥቅ የሚፈታ አንዱ ትጥቅ የሚያስፈታ ይመስላል። የሀገሪቱ ሰላም እንዲጠበቅ ኦነግ ያለው ሚና ምን እንደሚሆን ነው የተስማማነው።"
📌አቶ ዳውድ #ሰኔ_16 በጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ በተደረገው የግድያ ሙከራ ድርጅታቸው እንዳልተሳተፈ ገልፀዋል። #በቡራዩና_በአዲስ አበባ በተፈጠሩ ግጭቶችም ኦነግ #አለመሳተፉን ሊቀመንበሩ ተናግረዋል።
📌#በቤኒሻንጉል፣ #በወለጋና #በከፋ በተፈጠሩ ግጭቶች #ኦነግ መሳተፉንና አለመሳተፉን ለማረጋገጥ ማጣራት እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።
📌አቶ ዳውድ በበደኖና በአርባ ጉጉ #በአማራ ተወላጆች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ #በገለልተኛ አካል እንዲጣራ የኦነግ ፍላጎት መሆኑን ገልጸዋል።
@YeneTube @Fikerassefa