የብሄራዊ ባንክ አዲሱ መመሪያ
ብሔራዊ ባንክ፣ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፎችን መክፈት የሚፈልጉ ባንኮች ፍቃድ ለማግኘት እንዲያሟሉ የሚጠበቅባቸውን ልዩ ዝቅተኛ መሥፈርቶች የያዘ መመሪያ ሊያወጣ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
በረቂቅ መመሪያው ከሚካተቱት መሥፈርቶች መካከል፣ ማናቸውም ባንክ የፍቃድ ጥያቄውን ካቀረበበት ቀን አስቀድሞ በነበረው ዓመት ውስጥ ያለው አጠቃላይ ሃብት በዚያው ዓመት ከተመዘገበው አጠቃላይ የባንክ ዘርፍ ሀብት በትንሹ ሁለት በመቶ ድርሻ ሊኖረው ይገባል የሚለው እንደሚገኝበት ዘገባው ጠቅሷል።
በትንሹ 65 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት መያዝ፣ ሥጋታቸው ለሚያመዝን ብድሮች የተያዘ መጠባበቂያ ካፒታል ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው 8 በመቶ ዝቅተኛ መሥፈርት የ2 በመቶ ብልጫ ያለው እንዲሆን፣ የባንኩ የገንዘብና የገንዘብ አከል ይዞታ ምጣኔ ማመልከቻውን ካስገባበት ጊዜ በፊት ለነበሩ ሦስት ወራት በብሔራዊ ባንክ ከተቀመጠው ዝቅተኛ መሥፈርት በ3 በመቶ ብልጫ ያለው መኾን እንደሚገባውም በመስፈርትነት እንደተካተቱ ዘገባው አመልክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ብሔራዊ ባንክ፣ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፎችን መክፈት የሚፈልጉ ባንኮች ፍቃድ ለማግኘት እንዲያሟሉ የሚጠበቅባቸውን ልዩ ዝቅተኛ መሥፈርቶች የያዘ መመሪያ ሊያወጣ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
በረቂቅ መመሪያው ከሚካተቱት መሥፈርቶች መካከል፣ ማናቸውም ባንክ የፍቃድ ጥያቄውን ካቀረበበት ቀን አስቀድሞ በነበረው ዓመት ውስጥ ያለው አጠቃላይ ሃብት በዚያው ዓመት ከተመዘገበው አጠቃላይ የባንክ ዘርፍ ሀብት በትንሹ ሁለት በመቶ ድርሻ ሊኖረው ይገባል የሚለው እንደሚገኝበት ዘገባው ጠቅሷል።
በትንሹ 65 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት መያዝ፣ ሥጋታቸው ለሚያመዝን ብድሮች የተያዘ መጠባበቂያ ካፒታል ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው 8 በመቶ ዝቅተኛ መሥፈርት የ2 በመቶ ብልጫ ያለው እንዲሆን፣ የባንኩ የገንዘብና የገንዘብ አከል ይዞታ ምጣኔ ማመልከቻውን ካስገባበት ጊዜ በፊት ለነበሩ ሦስት ወራት በብሔራዊ ባንክ ከተቀመጠው ዝቅተኛ መሥፈርት በ3 በመቶ ብልጫ ያለው መኾን እንደሚገባውም በመስፈርትነት እንደተካተቱ ዘገባው አመልክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍15❤1
🚀 ቡስትግራም:ለቲክቶክ 📹 ፣ ኢንስታግራም 📷፣ ፌስቡክ 👍፣ ዩቲዩብ ✈️ እና ቴሌግራም ✈️ በቀላሉ ላይኮች፣ ተመልካቾች እና ፎሎወሮች ያግኙ።
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM - 🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM - 🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
👍5❤1
ህወሓት “የአፍሪካ ህብረት ፓኔል በአፋጣኘ ተሰብስቦ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር” ዙሪያ እንዲመክር ጥሪ አቀረበ!
“የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
“የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍24😁6❤3🔥1😭1
ጽናጽል ከበሮና መቋሚያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ንብረት ሆኖ ተመዘገበ
"ጸናጽል፣ ከበሮና መቋሚያ ከሌሎች ከ10 በላይ ቅዱሳት መጽሃፍት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዐዕምሮአዊ ንብረት መሆናቸው ተረጋግጦ ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዘግበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ በአእምሯዊ ንብረት ዐቢይ ኮሚቴ አማካኝነት በርካታ የቤተክርስቲያን ንብረቶች ተመዝግበው እውቅና አግኝተዋል"
Via የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት
@Yenetube @Fikerassefa
"ጸናጽል፣ ከበሮና መቋሚያ ከሌሎች ከ10 በላይ ቅዱሳት መጽሃፍት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዐዕምሮአዊ ንብረት መሆናቸው ተረጋግጦ ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዘግበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ በአእምሯዊ ንብረት ዐቢይ ኮሚቴ አማካኝነት በርካታ የቤተክርስቲያን ንብረቶች ተመዝግበው እውቅና አግኝተዋል"
Via የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት
@Yenetube @Fikerassefa
👍131❤41😁24🔥2
#ሀረር ከተማ የአለም ቱሪዝም ከተሞች ፌደሬሽን አባል መሆኗ ተገለጸ
#ሆንግ_ኮንግ በተካሄደው የአለም ቱሪዝም ከተሞች ፌደሬሽን ጉባኤ ሀረር ከተማ ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን የሀረሪ ክልል ርዐሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
አቶ ኦርዲን በድሪ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ሀረር ከተማ “የፌደሬሽኑ አባል መሆኗ” ሀረርን ከሌሎች ከተሞች ጋር ለማስተሳሰር እና አብሮ ለመስራት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት ትልቅ አቅም ይፈጥራል ብለዋል።
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2023 ሀረር ከተማ ከሰሃራ በታች ካሉ ከተሞች የመጀመሪያዋ የዓለም ቅርስ ከተሞች ድርጅት አባል ከተማ ሆና መመዝገቧ ይታወሳል፡፡
እንዲሁም ከተማዋ የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስን ጨምሮ በተባበሩት መንግስት የሳይንስ፣ የትምህርትና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የተመዘገቡ ዓለም አቀፍ ቅርሶች መገኛ ከተማ መሆኗ ይታወቃል፡፡
በተጨማሪም ከተማዋ ዜጎች በሰላም፣ በመቻቻልና በአብሮነት የሚኖሩባት ከተማ በሚል ዩኔስኮ እውቅና ተሰጥቷቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
#ሆንግ_ኮንግ በተካሄደው የአለም ቱሪዝም ከተሞች ፌደሬሽን ጉባኤ ሀረር ከተማ ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን የሀረሪ ክልል ርዐሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
አቶ ኦርዲን በድሪ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ሀረር ከተማ “የፌደሬሽኑ አባል መሆኗ” ሀረርን ከሌሎች ከተሞች ጋር ለማስተሳሰር እና አብሮ ለመስራት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት ትልቅ አቅም ይፈጥራል ብለዋል።
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2023 ሀረር ከተማ ከሰሃራ በታች ካሉ ከተሞች የመጀመሪያዋ የዓለም ቅርስ ከተሞች ድርጅት አባል ከተማ ሆና መመዝገቧ ይታወሳል፡፡
እንዲሁም ከተማዋ የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስን ጨምሮ በተባበሩት መንግስት የሳይንስ፣ የትምህርትና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የተመዘገቡ ዓለም አቀፍ ቅርሶች መገኛ ከተማ መሆኗ ይታወቃል፡፡
በተጨማሪም ከተማዋ ዜጎች በሰላም፣ በመቻቻልና በአብሮነት የሚኖሩባት ከተማ በሚል ዩኔስኮ እውቅና ተሰጥቷቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍24😁9❤6🔥1
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝት በ #ሩዋንዳ እያደረጉ ነው
የ #ኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ የአራት ቀን የስራ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ ተዘገበ።
ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር እያደረጉ ያሉትን ጥረት ተከትሎ የተካሄደ ነው። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ መበጋቢት ወር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተፈራርመዋል።
እንደ ዘኒው ታይምስ ዘገባ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ሰኞ ዕለት፤ ኪሚሁሩራ በሚገኘው የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት ዋና መስሪያ ቤት ከጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ይህንንም ተከትሎ የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት በሰጠው መግለጫ፣ ጉብኝቱ "የረጅም ጊዜ የሁለትዮሽ ትብብርን” ለማስፋት "ቁልፍ ዕድል" መሆኑን በመግለጽ ውይይቶቹ "በመከላከያና በሌሎች ተዛማጅ ዘርፎች አዲስ የትብብር መስኮች" ላይ ያተኮሩ ናቸው ብሏል።
ፌልድ ማርሻል ብርሃኑ የኪጋሊ የዘር ማጥፋት መታሰቢያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሙዚየምን እንደሚጎበኙ ዘኒው ታይምስ ዘግቧል። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ በመጋቢት ወር ወደ ኢትዮጵያ በተጓዙበት ወቅት ልዑካቸው በ #ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን መጎብኘታቸው ይታወሳል።
በተጨማሪም በወቅቱም ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና፣ በተሞክሮ ልውውጥ፣ ሽብርተኝነትን ለመከላከል እና በሌሎችም ተያያዥነት ባላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የ #ኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሩዋንዳ ከሚያዚያ 5 ቀን ጀምሮ የአራት ቀን የስራ ጉብኝት እያደረጉ እንደሚገኙ ተዘገበ።
ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር እያደረጉ ያሉትን ጥረት ተከትሎ የተካሄደ ነው። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ መበጋቢት ወር በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት በተለያዩ ወታደራዊ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተፈራርመዋል።
እንደ ዘኒው ታይምስ ዘገባ፤ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ሰኞ ዕለት፤ ኪሚሁሩራ በሚገኘው የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት ዋና መስሪያ ቤት ከጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ይህንንም ተከትሎ የሩዋንዳ መከላከያ ሠራዊት በሰጠው መግለጫ፣ ጉብኝቱ "የረጅም ጊዜ የሁለትዮሽ ትብብርን” ለማስፋት "ቁልፍ ዕድል" መሆኑን በመግለጽ ውይይቶቹ "በመከላከያና በሌሎች ተዛማጅ ዘርፎች አዲስ የትብብር መስኮች" ላይ ያተኮሩ ናቸው ብሏል።
ፌልድ ማርሻል ብርሃኑ የኪጋሊ የዘር ማጥፋት መታሰቢያ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሙዚየምን እንደሚጎበኙ ዘኒው ታይምስ ዘግቧል። የሩዋንዳ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ሙባረክ ሙጋጋ በመጋቢት ወር ወደ ኢትዮጵያ በተጓዙበት ወቅት ልዑካቸው በ #ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን መጎብኘታቸው ይታወሳል።
በተጨማሪም በወቅቱም ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በወታደራዊ አቅም ግንባታ ስልጠና፣ በተሞክሮ ልውውጥ፣ ሽብርተኝነትን ለመከላከል እና በሌሎችም ተያያዥነት ባላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁40👍19❤6👎2🔥2
ለ150 ሺህ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበየነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል
ለ150ሺህ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ፈተናን በበየነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ።
በዘንድሮው ዓመት 150ሺህ ተማሪዎች በበየነ መረብ ለመፈተን ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው ብለዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ 3 ሺህ 222 ትምህርት ቤቶች የማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጡ ሲሆን ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 936 ሺህ 624 ተማሪዎች መካከል 416 ሺህ 284 ተማሪዎች በ48 ሺህ 242 መምህራን ማጠናከሪያ ትምህርት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል በ2016 ዓ.ም ምንም ተማሪ ከለሰለፉ ትምህርት ቤቶች መካከል 700 ትምህርት ቤቶች ተለይተው የአንድ ዓመት ሙሉ ድጋፍ በተለያዩ ዘርፎች እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።
ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተመረጡ 294 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 783 ርዕሰ መምህራን፣ 19ሺህ 566 መምህራንና 3ሺህ 628 የአስተዳደር ሰራተኞች በአጠቃላይ 23ሺህ 977 የትምህርት ማህበረሰብ በተግባር የተደገፈ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀዋል።
በ2016 ዓም በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የተደረገውንና ውጤት የተገኘበትን የማጠናከሪያ ትምህርት በስፋት ለመስጠት የንቅናቄ ሰነድ በማዘጋጀት በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ አብራርተዋል።
በ2016 ዓም 674 ሺህ 814 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርስቲው መግቢያ ፈተና ወስደዋል። ከዚህ 29ሺህ 727 ተፈታኞች በተመረጡ ቦታዎች በበየነ መረብ መፈተናቸው ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
ለ150ሺህ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ፈተናን በበየነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ።
በዘንድሮው ዓመት 150ሺህ ተማሪዎች በበየነ መረብ ለመፈተን ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው ብለዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ 3 ሺህ 222 ትምህርት ቤቶች የማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጡ ሲሆን ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 936 ሺህ 624 ተማሪዎች መካከል 416 ሺህ 284 ተማሪዎች በ48 ሺህ 242 መምህራን ማጠናከሪያ ትምህርት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል በ2016 ዓ.ም ምንም ተማሪ ከለሰለፉ ትምህርት ቤቶች መካከል 700 ትምህርት ቤቶች ተለይተው የአንድ ዓመት ሙሉ ድጋፍ በተለያዩ ዘርፎች እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።
ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተመረጡ 294 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 783 ርዕሰ መምህራን፣ 19ሺህ 566 መምህራንና 3ሺህ 628 የአስተዳደር ሰራተኞች በአጠቃላይ 23ሺህ 977 የትምህርት ማህበረሰብ በተግባር የተደገፈ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀዋል።
በ2016 ዓም በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የተደረገውንና ውጤት የተገኘበትን የማጠናከሪያ ትምህርት በስፋት ለመስጠት የንቅናቄ ሰነድ በማዘጋጀት በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ አብራርተዋል።
በ2016 ዓም 674 ሺህ 814 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርስቲው መግቢያ ፈተና ወስደዋል። ከዚህ 29ሺህ 727 ተፈታኞች በተመረጡ ቦታዎች በበየነ መረብ መፈተናቸው ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍24👎6😁2❤1🔥1
የትግራይ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአስተማሪዎች የ17 ወራት ውዝፍ ደምወዝ እንዲከፈል ወሰነ
የትግራይ ክልል አስተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ያልተከፈላቸው ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ለማድረግ ጉዳያቸውን ፍርድ ቤት ወስደው እንደነበር ይታወሳል። ከክልሉ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ ጉዳዩን ተከሳሾቹ የትግራይ ትምህርት ቢሮ፣ የፋይናንስ ቢሮና ጊዝያዊ አስተዳደሩ በሌሉበት ሲከታተል የቆየው የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚያዝያ ሰባት ቀን ውሳኔ መስጠቱን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል፡፡
ፍርድ ቤቱ በውሳኔውም ተከሳሾች የአስተማሪዎችን ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፍሉ በመወሰን የክስ መዝገቡ እንዲዘጋ ወስኗል። የፍርድ ሂደቱ 1ኛ ተከሳሽ የትግራይ ትምህርት ቢሮ፣ 2ኛ ተከሳሽ የትግራይ ፋይናንስ ቢሮ፣ 3ኛ ተከሳሽ የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደርና 4ኛ ተከሳሽ የገንዘብ ሚኒስቴር ባልተገኙበት የተደረገ ነዉ።
@Yenetube @Fikerassefa
የትግራይ ክልል አስተማሪዎች በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ያልተከፈላቸው ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ለማድረግ ጉዳያቸውን ፍርድ ቤት ወስደው እንደነበር ይታወሳል። ከክልሉ የወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ ጉዳዩን ተከሳሾቹ የትግራይ ትምህርት ቢሮ፣ የፋይናንስ ቢሮና ጊዝያዊ አስተዳደሩ በሌሉበት ሲከታተል የቆየው የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚያዝያ ሰባት ቀን ውሳኔ መስጠቱን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል፡፡
ፍርድ ቤቱ በውሳኔውም ተከሳሾች የአስተማሪዎችን ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፍሉ በመወሰን የክስ መዝገቡ እንዲዘጋ ወስኗል። የፍርድ ሂደቱ 1ኛ ተከሳሽ የትግራይ ትምህርት ቢሮ፣ 2ኛ ተከሳሽ የትግራይ ፋይናንስ ቢሮ፣ 3ኛ ተከሳሽ የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደርና 4ኛ ተከሳሽ የገንዘብ ሚኒስቴር ባልተገኙበት የተደረገ ነዉ።
@Yenetube @Fikerassefa
👍46👀3
በእስር ላይ የሚገኙት ቲክቶከር ጆን ዳንኤል እና ናዮ( ዪዲዲያ) ዛሬ ሚያዝያ 7 ቀን የፍርድ ቤት ቀጠሮ ነበራቸው የናዮ የመውለጃ ጊዜዋ መድረሱን ተከትሎ ልጄን ለመውለድ ጋንዲ ሆስፒታል ይፈቀድልኝ ብላ መጠየቃን የተሰማ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ባለችበት እስር ቤት (ቃሊት እስርቤት) እንድትወልድ ፍርድ ቤት ወስኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
😭132👍49😁20❤4👎2
አስደናቂ ፊቸሮችን ያግኙ!
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ!
https://tttttt.me/HuluPayOfficialBot/start?startapp እዚህ ሊንክ ጋር ያገኛሉ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11❤3
Forwarded from YeneTube
🌿🌿እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍7
Forwarded from YeneTube
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍1
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በኤርትራ የሚገኘውን ጨምሮ አስር ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር #በኤርትራ እና ደቡብ #ሱዳን የሚገኙትን ጨምሮ 10 የአሜሪካ ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ።
ከኤምባሲዎቹ በተጨማሪ 17 ቆንስላዎቹንም ለመዝጋት የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ማቀዱን ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ተመለከትኩት ያለው ያስተዳደሩን ማስታወሻ ዋቢ በማድረግ ባቀረበው ዘገባው ጠቁሟል።
የትራንፕ አስተዳደር እንዲዘጉ በሚል በእቅድ በያዛቸው ሀገራት ውስጥ በሚገኙ ኤምባሲዎች ይከናወኑ የነበሩ ስራዎች በአጎራባች ሀገራት ባሉ ኤምባሲዎች ለማከናወን ማቀዱንም ዘገባው አስታውቋል።
የኤምባሲዎቹ እና ቆንስላዎቹ መዘጋት የትራንፕ አስተዳደር የፌደራል መንግስትን ባጀት ለመቀነስ እየወሰደ ያለው እርምጃ አካል ነው ተብሏል።
የትራንፕ አስተዳደር ከሚዘጋቸው አስር ኤምባሲዎች መካከል ስድስቱ በአፍሪካ የሚገኙ መሆናቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የአስተዳደሩ እቅድ ዩናይትድ ስቴትስ የነበራት የዲፕሎማሲ የበላይነት ያሳጣታል፣ ለቻይና አዲስ እድል ይፈጥርላታል የሚሉ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ እንደሚገኙም ዘገባው አመላክቷል።
እቅዱ ተግባራዊ ከሆነ ቻይና በአፍሪካ ያላትን የዲፕሎማሲ የበላይነት ይበልጥ ያጠናክርላታል መባሉን ዘገባው አካቷል።
ጋዜጣው በተጨማሪም በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ ካልሆነ ደግሞ በከፍተኛ ቁጥር ሰራተኞቹ እንዲቀነሱ ሃሳብ መቅረቡን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር #በኤርትራ እና ደቡብ #ሱዳን የሚገኙትን ጨምሮ 10 የአሜሪካ ኤምባሲዎችን ለመዝጋት ማቀዱ ተገለጸ።
ከኤምባሲዎቹ በተጨማሪ 17 ቆንስላዎቹንም ለመዝጋት የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ማቀዱን ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ተመለከትኩት ያለው ያስተዳደሩን ማስታወሻ ዋቢ በማድረግ ባቀረበው ዘገባው ጠቁሟል።
የትራንፕ አስተዳደር እንዲዘጉ በሚል በእቅድ በያዛቸው ሀገራት ውስጥ በሚገኙ ኤምባሲዎች ይከናወኑ የነበሩ ስራዎች በአጎራባች ሀገራት ባሉ ኤምባሲዎች ለማከናወን ማቀዱንም ዘገባው አስታውቋል።
የኤምባሲዎቹ እና ቆንስላዎቹ መዘጋት የትራንፕ አስተዳደር የፌደራል መንግስትን ባጀት ለመቀነስ እየወሰደ ያለው እርምጃ አካል ነው ተብሏል።
የትራንፕ አስተዳደር ከሚዘጋቸው አስር ኤምባሲዎች መካከል ስድስቱ በአፍሪካ የሚገኙ መሆናቸውን ዘገባው አስታውቋል።
የአስተዳደሩ እቅድ ዩናይትድ ስቴትስ የነበራት የዲፕሎማሲ የበላይነት ያሳጣታል፣ ለቻይና አዲስ እድል ይፈጥርላታል የሚሉ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ እንደሚገኙም ዘገባው አመላክቷል።
እቅዱ ተግባራዊ ከሆነ ቻይና በአፍሪካ ያላትን የዲፕሎማሲ የበላይነት ይበልጥ ያጠናክርላታል መባሉን ዘገባው አካቷል።
ጋዜጣው በተጨማሪም በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ ካልሆነ ደግሞ በከፍተኛ ቁጥር ሰራተኞቹ እንዲቀነሱ ሃሳብ መቅረቡን አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍14❤1🔥1
ኢትዮጵያ የብሪክስ ልማት ባንክ አባልነት በቅርቡ እንደምታጠናቅቅ ገለጸች
ኢትዮጵያ ለአዲሱ የልማት ባንክ ( በቀድሞው ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ) በይፋ አባልነት ለመቀላቀል ማመልከቻ ማስገባቷንና የዚህ ሂደት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አስታውቃለች። ይህ የአገሪቱ የዘንድሮ ዓመት ዋነኛ ትኩረት እንደሆነም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ለአባልነት ጥያቄዋ ከሁሉም የ ብሪክስ አባል ሀገራት የፖለቲካ ድጋፍ አግኝታለች። የአባልነት ሂደቱም በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ በመሆኑ በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አቶ ልዑልሰገድ አክለውም ኢትዮጵያ የአዲሱ የልማት ባንክ አባል ከሆነች በኋላ ባንኩ ትኩረት በሚሰጣቸው እንደ ግብርና፣ ኢነርጂ እና ማኑፋክቸሪንግ ባሉ ዘርፎች ላይ ትኩረት ሰጥታ ለመስራት እቅድ አላት ብለዋል።
የቀድሞ ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ የነበረው አዲሱ የልማት ባንክ በብሪክስ አባል ሀገራት የተቋቋመ ሁለገብ የልማት ባንክ ነው።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ባንኩ በብድር፣ በዋስትና፣ በፍትሃዊ ተሳትፎ እና በሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች የህዝብ ወይም የግል ፕሮጀክቶችን ይደግፋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ለአዲሱ የልማት ባንክ ( በቀድሞው ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ) በይፋ አባልነት ለመቀላቀል ማመልከቻ ማስገባቷንና የዚህ ሂደት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አስታውቃለች። ይህ የአገሪቱ የዘንድሮ ዓመት ዋነኛ ትኩረት እንደሆነም ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር የሆኑት አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ለአባልነት ጥያቄዋ ከሁሉም የ ብሪክስ አባል ሀገራት የፖለቲካ ድጋፍ አግኝታለች። የአባልነት ሂደቱም በተጠናከረ ሁኔታ እየተከናወነ በመሆኑ በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አቶ ልዑልሰገድ አክለውም ኢትዮጵያ የአዲሱ የልማት ባንክ አባል ከሆነች በኋላ ባንኩ ትኩረት በሚሰጣቸው እንደ ግብርና፣ ኢነርጂ እና ማኑፋክቸሪንግ ባሉ ዘርፎች ላይ ትኩረት ሰጥታ ለመስራት እቅድ አላት ብለዋል።
የቀድሞ ስሙ የብሪክስ ልማት ባንክ የነበረው አዲሱ የልማት ባንክ በብሪክስ አባል ሀገራት የተቋቋመ ሁለገብ የልማት ባንክ ነው።
መረጃዎች እንደሚያሳዩት ባንኩ በብድር፣ በዋስትና፣ በፍትሃዊ ተሳትፎ እና በሌሎች የፋይናንስ መሳሪያዎች የህዝብ ወይም የግል ፕሮጀክቶችን ይደግፋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍33❤4👀2🔥1😁1
ነገ ብሔራዊ ባንክ የ70 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እንደሚካሄድ ገለፀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. እንደሚካሄድ ዛሬ አስታውቋል።
በዚህ ጨረታ የሚቀርበው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ መጠን 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ባንኩ አሳውቋል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በተሰጠው መመሪያ መሰረት በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀጣዩን በየሁለት ሳምንቱ የሚካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ነገ ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. እንደሚካሄድ ዛሬ አስታውቋል።
በዚህ ጨረታ የሚቀርበው ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ መጠን 70 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ባንኩ አሳውቋል። ፍላጎት ያላቸው ባንኮች በተሰጠው መመሪያ መሰረት በጨረታው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍13😭4❤1