YeneTube
116K subscribers
31.6K photos
485 videos
79 files
3.91K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ካች የሰኘ አዲስ የራይድ አገልግሎት የሚሰጥ አፕሊኬሽን በዚህ ሳምንት ወደ ስራ ይገባል።

ካች ዋና መስሪያቤቱ ጅቡቲ መሆኑንም ሰምተናል።
@Yenetube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ትናንት ሌሊት በደረሱ የእሳት አደጋዎች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር መውደሙ ተገልጿል።

የእሳት እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው በትላንትናው እለት በደረሰ እሳት አደጋ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን አስታውቃል፡፡አደጋው በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ጎፋ ገብርኤል አካባቢ ባለ ጋራዥ ቤት የተፈጠረ ሲሆን በአደጋው 2 ነብ 5 ሚሊዮን ብር ወድሟል።አደጋውን ለመቆጣጠር ለአምስት ሰዓት እልክ አስጨራሽ ትግል መካሄዱን ኮሚሽኑ ገልጿል።በተደረገው ርብርብም 30 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል ተብሏል።

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ 20 ሚሊየን ብር መደበ

-FBC
@YeneTube @Fikerassefa
ኮሜዲያን ፍልፍሉ ባልተገባ ቦታ መኪናው አቁመሀል በሚል ዛሬ ቻርጅ ተፅፎበታል።

ፍልፍሉም "የማህበራዊ ሀላፊነቴን በመውጣት ላይ ነኝ ህብረተሰቡን እጁን እንዲታጠብ በማስተማር ላይ ነኝ " በማለት ተማፅኗት ነበር ትራፊኳን ነገር ግን ትራፊኳ #ቅጣት_ፅፋበታለች

በዚህ ሰዐት ፍልፍሉን መቅጣት ነው የሚቀድመው ወይስ #ህብረተሰብን_ስለ_ንፅህና_ማስተማር ?

Photo :- Samuel Getachew
@Yenetube @Fikerassefa
ተማሪዎች በራዲዮ ትምህርት መከታተል ይቻችላ።

በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያን መከታተል ይችላሉ ተብሏል፡፡ ትምህርት በሬዲዮ ሳምንታዊ የትምህርት ስርጭት ክፍለ ጊዜ ድልድል ይፋ ተደርጓል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚያስፈልጉ ጥንቃቄዎች በምልክት ቋንቋ የተዘጋጀ።

መልክቶቹን ለሚመለከተው አድርሱ #ሼር
@Yenetube @Fikerassefa
የዩኤስ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር(FDA) እንደ አይቢፕሮፊን (ibuprofen) ያሉ ታዋቂ የፀረ-ኢንፌርሽን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ከ COVID-19 ምልክቶች ጋር እየተባባሰ እንደሚሄድ በምርመራ የተረጋገጠ ነገር እንደሌለ የዩናይትድ ስቴትስ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር ገልፆል።

ኤፍዲኤ እንዲህ ያለ ማስታወቂያ ባለፈው ሳምንት ላንሴት እስትንፋስ ህክምና መጽሔት ላይ ከታተመ በኋላ እንዲህ ዓይነቱን ስቴሮይድ ያልሆኑ መድኃኒቶች በሰውነት ውስጥ የተወሰነ ኢንዛይም እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል ፣ ይህም COVID-19 ምልክቶችን ሊያባብሰው ይችላል ፡፡

ኤጀንሲው ይህንን ጉዳይ የበለጠ እየመረመረ ሲሆን ተጨማሪ መረጃ ሲገኝ በይፋ ያነጋግራል ፡፡ ሆኖም ግን ሁሉም የ NSAID መሰየሚያዎች ያስጠነቅቃሉ 'ኢንፌክሽኑን ለመቀነስ የ NSAIDs ፋርማኮሎጂካል እንቅስቃሴ እና ምናልባት ትኩሳትን ፣ የኢንፌክሽን ምልክቶችን ለመለየት የምርመራ ምልክቶችን ጠቀሜታ ሊቀንሰው ይችላል ፡፡

- CNN
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
ኢትዮጵያን 7ተኛው በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኘ - ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑ ታውቋል -ማርች 16 ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከ ስዊዘርላንድ - ግለሰብ እራሱን ለይቶ አቆይቶ ነበር የካ ኮተቤ ሆስፒታል እስኪ ደርስ Via:- ፎርቹን አዲስ ጋዜጣ @Yenetube @Fikerassefa
ትላንት በኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የጤና ሚንስቴር ኦስትሪያ ዜጋ ነው የተባለው ስህተት መሆኑ ዛሬ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገልፃለች ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑንም ተናግራለች።

አዲስ ፎርቹን ዋቢ አድርገን የዘገብነው ሰገባ ብዙዎች አስተያየት ስትሰጡ ነበር ነገር ግን ለጉዳዩ ቅርበት ያለው ታማኝ ምንጫችን ስላረጋገጠልን ጥያቄያችሁን አልተቀበልንም ነበር።

#Yenetube @Fikerassefa
ተወዳጁ መፅሐፍ
ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!

* በሕይወትዎ የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት ተቸግረው እየተሰቃዩ ነው?

* ለብዙ ነገሮች አይሆንም ማለት እያለብዎት ለማለት ተቸግረዋል?

* በሕይወትዎ ውስጥ አላግባብ የያዙት ፍሬንስ ይኖር ይሆን?

እንግዲያውስ ሕይወትዎን በአስደናቂ ሁኔታ የሚቀይሩበት መፅሐፍ ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡

ለዘመናት የተፈተኑ፣ እንደወርቅ የነጠሩ፣ አሁን ካሉበት መሆን ወደሚፈልጉበት የሚያደርሱ መመሪያዎችን የያዘ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለ6ተኛ ጊዜ ለመታተም የበቃው በትክክልም የሰዎችን ሕይወት መቀየር በመቻሉ ነው፡፡

ሕይወት ዝም ብሎ በዘፈቀደ አይመራም፤ ይህ የሕይወት መመሪያ መፅሐፍ ያስፈልገዋል!!

በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!!
በጥፊ እየመታ የሚያስተምረው መፅሐፍ 3ተኛ ዕትም!!!

በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!!

‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት››

ቁጥር 1 ዓለም አቀፍ ሽያጭ የተቀዳጀው THE SUBTLE ART OF NOT GIVING A ... መፅሐፍ ‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት›› በሚል ርዕስ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በድጋሜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡

መፅሐፉ በጥበብ የመኖር ዕሴቶችን ሲዘረዝርልዎ እስከ ዛሬ ድረስ እነዚህን ጥበቦች ሳያውቁ በመቆየትዎ ይቆጫሉ፡፡
ግን አይዞዎት አሁንም አልረፈደም! መቼም ቢሆን ደግሞ አይረፍድም!!

ከዚህ በፊት ሲያነቡት እንደነበሩት የሳይኮሎጂ መፅሐፍት አይነት ሳይሆን በልዩ ሁኔታ የሚያሰለጥንዎ ለየት ያለ መፅሐፍ ነው፡፡

ርያን ሆሊደይ የተባለ የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ ስለዚህ መፅሀፍ እንዲህ ነው ያለው ‹‹የተሻለ ህይወት መኖር መጀመር ከፈለጉ ይሄንን መፅሐፍ ያንብቡ! መፅሐፉ ፊትዎ ላይ አስፈላጊ ጥፊ እያሳረፈ የሚያስተምርዎ መፅሐፍ ነው!!››

ሶስተኛው ዕትም በገበያ ላይ ስለዋለ በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
ሰበር ዜና !!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ 30 ሃገራት የሚያደርገውን በረራ አቋረጠ!!

@Yenetube @Fikerassefa
ሰበር መረጃ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየትኛውም ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ለ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ተጥሎባቸዋልም ነው ያሉት።

በዚህ ቆይታቸውም ሙሉ በሙሉ ወጪያቸውን ራሳቸው የሚሸፍኑ ይሆናልም ብለዋል።


Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
#እስረኞች ሊለቀቁ ነው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንዲለቀቁ ተወሰነ

------ዶ/ር አብይ አህመድ -----

በማረሚያ ቤቶች፣ ቫይረሱ ከገባ ለቁጥጥር አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር በመሆኑ ህጻናትን የያዙ፣ የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እንዲለቀቁ መወሰኑንም አስታውቀዋል።

Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ሰበር መረጃ #የእምነት ተቋማትን በተመለከተ

------ዶ/ር አብይ አህመድ -----

የእምነት ተቋማትም እንደየአምልኳቸው ሁኔታ ለቫይረሱ ስርጭት ምቹ ሊሆኑ ስለሚችሉ የራሳቸውን ውሳኔ እንዲያሳልፉም ከስምምነት መደረሱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስታወቁት።

Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ይቅርታ ጠየቁ!!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ምሁራን መከፈታቸውን ገልጸው ለተፈጠረው የአገላለጽ ችግር በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።

ጉዳዩ የሚመለከታቸው ትምህርትን ከውጤት የማያገናኙትን እንጅ በእውቀታቸው ሃገርን እያገለገሉ ያሉትን እንዳልሆነም ገልጸዋል።

Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
#ጭፈራ_ቤት_ዝግ_እንዲሆን ተወስኗል - ዶ/ር አብይ አህመድ

ከኮሮና ቫይርስ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ የሚገኙ ሁሉም ጭፈራ ቤቶች ተዘግተው እንዲቆዪም ውሳኔ ተላልፏል፡፡

Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የኮሮና ቫይረስ ስጋት በምርጫ ኦፕሬሽን ላይ ስለሚኖረው ተጽእኖ እንዲሁም ሊወሰዱ ስለሚችሉ አማራጭ እርምጃዎች ውይይት ማከናወኑን አስታወቀ፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
190 ሚልየን #ዶላር ከስሪያለው አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ

flyethiopian CEO Tewolde G/Mariam told state TV that the airline has lost $190 m in revenues due to #COVID19 crisis. It's also not flying to about 20 countries that have travels restrictions & has grounded 20-20% of its planes, while & reducing 20-30% of its flights.

- Addis standard
@YeneTube @fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ - ኢትዮጵያ

የኮሮና ቫይረስ በመጪው ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ያሳድር እንደው ለመለየት ምርጫ ቦርድ "assessment" እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ነው።

#ምርጫ2012
@Yenetube @Fikerassefa