የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ውይይት ያገኛቸውን ግብዓቶች ያካተተ ይፋዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የሚያሳውቀው የፊታችን ጥር 23 ቀን 2012 በርካታ ተሳታፊዎች በሚገኙበት ኮንፍረንስ ላይ ነው። #ምርጫ2012 #Ethiopia
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
የመራጮች ምዝገባ ከሚጀመርበት ቀን ጀምሮ ክፍት የሚሆን አዲስ የሚዲያ ማእከል በቦርዱ ይቋቋማል፡፡ በቦርዱ የሚዘጋቸው ይህ ዴስክ እስከ ምርጫው ውጤት ድረስ ፈጣን መረጃዎችን ያደርሳል፤ እንደ ሶሊያና ሸመልስ ገለፃ፡፡
#ምርጫ2012
#Election2020
Via አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
#ምርጫ2012
#Election2020
Via አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የ2012 ሀገር አቀፍ ምርጫ ተከልሶ በቀረበው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የድምፅ መስጫ ቀን #ነሀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ሆኗል።
የምርጫ ባለድርሻ አካላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።
በባለ ድርሻ አካላት ኮንፈረንሱ ላይ የምርጫ ሰሌዳ ማሻሻያውን የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ አቅርበውታል።
ከዚህ ቀደም ጊዜያዊ የድምፅ መስጫ ቀን ነሀሴ 10 ቀን እንዲሆን መወሰኑ ይታወሳል ።
የምርጫ ጊዜውን ለማራዘም የሚቀርቡ ጥያቄዎችን ግንዛቤ ውስጥ ብናስገባም ከህግ አንፃር የድምፅ መስጫ የተከለሰው ቀን ነሀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ይሆናል ብለዋል።
በክረምት መካሄዱ ሊፈጥር የሚችለውን ተፅእኖ በተመለከተም ከብሄራዊ ሜቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ ጋር እየተሰራ መሆኑን ም ተናግረዋል።
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
የምርጫ ባለድርሻ አካላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።
በባለ ድርሻ አካላት ኮንፈረንሱ ላይ የምርጫ ሰሌዳ ማሻሻያውን የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ አቅርበውታል።
ከዚህ ቀደም ጊዜያዊ የድምፅ መስጫ ቀን ነሀሴ 10 ቀን እንዲሆን መወሰኑ ይታወሳል ።
የምርጫ ጊዜውን ለማራዘም የሚቀርቡ ጥያቄዎችን ግንዛቤ ውስጥ ብናስገባም ከህግ አንፃር የድምፅ መስጫ የተከለሰው ቀን ነሀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ይሆናል ብለዋል።
በክረምት መካሄዱ ሊፈጥር የሚችለውን ተፅእኖ በተመለከተም ከብሄራዊ ሜቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ ጋር እየተሰራ መሆኑን ም ተናግረዋል።
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የምርጫ ሰነዶችና ቁሳቁሶች የተከማቹት ከፍተኛ ጥበቃ ባለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዕቃ ማከማቻ መጋዘን መሆኑን በዛሬው የምርጫ ቦርድ ኮንፍረንስ ላይ ተመልክቷል።ቦርዱ አየር መንገዱን ለዕይታ ባበቃው ቪዲዮ ላይ አመስግኗል።
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ለምርጫ "ሰራዊታችንን በአግባቡ እናሰለጥናለን። የተለያዩ ችግሮች ቢያጋጥሙ እንዴት መከላከል እንደሚቻል በቂ ዝግጅቶች አድርገናል...በከተማም ሆነ በገጠር ሽፍታ ካለ አንቀበልም።ህግ እናስከብራለን" ብለዋል።
#ምርጫ2012
@Yenetube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
@Yenetube @Fikerassefa
በምርጫ ቦርድ ኮንፍረንስ የተሳተፉ የህወሓት ተወካይ፤ የኤርትራው ፕሬዝዳንት በቅርቡ በሰጡት ቃለ-ምልልስ ስለ ኢትዮጵያ ምርጫ የተናገሩትን አንስተው ጥያቄ አቅርበዋል። "ኤርትራ ለእኛ ድጋፍ አላደረገችም" ሲሉ ብርቱካን ሚደቅሳ ምላሽ ሰጥተዋል።
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
@YeneTube @Fikerassefa
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የምርጫ ምዝገባን በተመለከተ "ሎጀስቲክ ላይ ብዙ ወጪ ሳያስወጣ እንዴት መፈጸም እንደምንችል እያየን ነው። እንዴት እንደምንፈጽመው ገና አልወሰንንም" - የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ
#Ethiopia #ምርጫ2012 #Election2020
@YeneTube @Fikerassefa
#Ethiopia #ምርጫ2012 #Election2020
@YeneTube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
#ምርጫ2012:-ከወራት በፊት በህዝበ ውሳኔ 10ኛ ክልል የሆነው የሲዳማ ክልል ከሰሞኑ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ባደረገው የምርጫ ክልል ካርታ አለመካተቱ የሲዳማን ህዝብ ድምፅ ያለማክበር ነው ሲል የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን) ወቀሰ።
Via:- EthioFM
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- EthioFM
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ - ኢትዮጵያ
የኮሮና ቫይረስ በመጪው ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ያሳድር እንደው ለመለየት ምርጫ ቦርድ "assessment" እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ነው።
#ምርጫ2012
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በመጪው ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ያሳድር እንደው ለመለየት ምርጫ ቦርድ "assessment" እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ነው።
#ምርጫ2012
@Yenetube @Fikerassefa