#NewsAlert
የኤርትራ ጤና ሚንስቴር ዛሬ ምሽት የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ አስመራ ተገኝቷል ብሏል ግለሰብ የ39 አመት ኤርትራዊ ሲሆን ከኖርዌይ ወደ አስመራ እንደመጣም የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሀውልቲ በቲውተር ገፅቸው ገልጰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኤርትራ ጤና ሚንስቴር ዛሬ ምሽት የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ አስመራ ተገኝቷል ብሏል ግለሰብ የ39 አመት ኤርትራዊ ሲሆን ከኖርዌይ ወደ አስመራ እንደመጣም የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሀውልቲ በቲውተር ገፅቸው ገልጰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
#NewsAlert
ግብፅ ከመቶ ሺ በላይ መስጅዶቿን እና ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም ፒራሚዶቿን ለ2 ሳምንት ዘግታለች።
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የግብፅ መንግስት ወቀሳን አስተናግዷል ምክንያቱም ትላንት የሰላት ፕሮግራም መደረጉ ኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ይሆናል በሚል መሆኑን ተመልክተናል።
ግብፅ 285 በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ 8 ሰዎች በዢው ቫይረስ ህይወታቸውን አጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ግብፅ ከመቶ ሺ በላይ መስጅዶቿን እና ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም ፒራሚዶቿን ለ2 ሳምንት ዘግታለች።
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የግብፅ መንግስት ወቀሳን አስተናግዷል ምክንያቱም ትላንት የሰላት ፕሮግራም መደረጉ ኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ይሆናል በሚል መሆኑን ተመልክተናል።
ግብፅ 285 በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ 8 ሰዎች በዢው ቫይረስ ህይወታቸውን አጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
#Newsalert
በኢትዮጵያ ሁሉም ዋና የቢራ ኩባንያዎች ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ሠራተኞችን ሊለቀ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ ምክንያቱም ስራ ድንገት በመቆሙ ነው።
@Yenetube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ሁሉም ዋና የቢራ ኩባንያዎች ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ሠራተኞችን ሊለቀ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡ ምክንያቱም ስራ ድንገት በመቆሙ ነው።
@Yenetube @FikerAssefa
ምክር አዘል መልክት:- ከእሸት በቀለ
በአራቱም የኢትዮጵያ አቅጣጫዎች የቅዳሜን መሰል ገበያዎች የገጠሩ ሰው ከከተሜ የሚገናኝባቸው ናቸው። ሺህዎች በሚገናኙባቸው የገበያ ቀናት ገበሬ እህል ሸጦ ላምባ እና ጨው ይሸምታል።
ኮሮና በእነዚህ ገበያዎች ሾልኮ ገጠር የገባ ቀን ጉድ ይፈላል።
@Yenetube @Fikerassefa
በአራቱም የኢትዮጵያ አቅጣጫዎች የቅዳሜን መሰል ገበያዎች የገጠሩ ሰው ከከተሜ የሚገናኝባቸው ናቸው። ሺህዎች በሚገናኙባቸው የገበያ ቀናት ገበሬ እህል ሸጦ ላምባ እና ጨው ይሸምታል።
ኮሮና በእነዚህ ገበያዎች ሾልኮ ገጠር የገባ ቀን ጉድ ይፈላል።
@Yenetube @Fikerassefa
#Update የኢትዮጵያ ፌደራል ፓሊሶች አዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም የምሽት ጭፈራ ቤቶች ተከፈተው ያሉትን በማዘጋት ላይ ናቸው። ትላንት ዶ/ር አብይ አህመድ እንዲዘጉ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
14 ቀን ለይቶ ማቆያት የሚጀምረው ሰኞ ነው!!
ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ሰኞ ከጠዋቱ 12 ጀምሮ መፈፀም ይጀምራል::
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች በስካይ ላይት እና ጊዮን ሆቴሎች ለ14 ቀናት ተለይተው ይቆያሉ። ቆይታቸውም በራሳቸው ወጪ የሚሸፈን ይሆናል።
ዲፕሎማቶች በኤምባሲዎቻቸው ተለይተው ይቆያሉ። የትራንዚት ተጓዦችም እስከ ቀጣዩ ጉዟቸው ድረስ በስካይ ላይት ሆቴል ተለይተው የሚቆዩ ይሆናል።
Via:- MoHE
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ሰኞ ከጠዋቱ 12 ጀምሮ መፈፀም ይጀምራል::
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች በስካይ ላይት እና ጊዮን ሆቴሎች ለ14 ቀናት ተለይተው ይቆያሉ። ቆይታቸውም በራሳቸው ወጪ የሚሸፈን ይሆናል።
ዲፕሎማቶች በኤምባሲዎቻቸው ተለይተው ይቆያሉ። የትራንዚት ተጓዦችም እስከ ቀጣዩ ጉዟቸው ድረስ በስካይ ላይት ሆቴል ተለይተው የሚቆዩ ይሆናል።
Via:- MoHE
@YeneTube @FikerAssefa
#ምእራብ ኦሮምያ የኮሮና ቫይረስ በቂ መረጃ አያገኙም !!
በኢትዮጰያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህዝቦች ስለ ኮቪድ19 መረጃ እያገኙ አይደለም ::
በኢትዮጵያ ጥሪ ባደረጉ ቁጥር ስለ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ትምህርታዊ መልእክት ያገኛሉ - ግን ጥሪ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው (ምእራብ ኦሮምያ ተጠቃሚ አይደለ) ፡፡
በምእራብ ኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ለተከታታይ 3 ወራት ጊዜ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎቶች መዘጋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የጤናው ስጋት ላይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ።
አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ያሉትን ማእራብ ኦሮምያን በማሰብ አስፈላጊ ነው
#ReConnectWithMyFamily
#ReConnectWithWestETH
ሰላም እደሩ
ቸር ወሬ ያሰማን
#ሼር
በኢትዮጰያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህዝቦች ስለ ኮቪድ19 መረጃ እያገኙ አይደለም ::
በኢትዮጵያ ጥሪ ባደረጉ ቁጥር ስለ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ትምህርታዊ መልእክት ያገኛሉ - ግን ጥሪ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው (ምእራብ ኦሮምያ ተጠቃሚ አይደለ) ፡፡
በምእራብ ኦሮሚያ ውስጥ በመንግስት ለተከታታይ 3 ወራት ጊዜ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎቶች መዘጋቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የጤናው ስጋት ላይ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ።
አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ያሉትን ማእራብ ኦሮምያን በማሰብ አስፈላጊ ነው
#ReConnectWithMyFamily
#ReConnectWithWestETH
ሰላም እደሩ
ቸር ወሬ ያሰማን
#ሼር
#NewsAlert
ኡጋንዳ የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳገኘች ያሳውቀች ሲሆን ተጠቂው ትናንት ከዱባይ በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኡጋንዳ የገባ የ36 አመት ኡጋንዳዊ ግለሰብ እንደሆነ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኡጋንዳ የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳገኘች ያሳውቀች ሲሆን ተጠቂው ትናንት ከዱባይ በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኡጋንዳ የገባ የ36 አመት ኡጋንዳዊ ግለሰብ እንደሆነ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካው ምክትል ፕረዝደንት Mike Pence እና ባለቤታቸው ተከታዊት እመቤት Karen Pence ተመርምረው ከኮረና ቫይረስ ነፃ ሆኑ። ምርመራውን ያደረጉት የምክትል ፕረዝደንቱ የስራ ባልደረባ ተመርምሮ ቫይረሱ ስለተገኘበት ነበር።
ቀደም ሲል ፕረዝደንት ትራምፕ ከብራዚሉ ፕረዝደንት(በቫይረሱ ፖዘቲቭ የሆኑ) ጋር ተገናኝተው ውይይት አድርገዋል በሚል ከጋዜጠኞች በቀረበላቸው ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ግፊት ተመርምረው ነፃ መሆናቸው ይታወሳል።
Via Maleda Media
@YeneTube @FikerAssefa
ቀደም ሲል ፕረዝደንት ትራምፕ ከብራዚሉ ፕረዝደንት(በቫይረሱ ፖዘቲቭ የሆኑ) ጋር ተገናኝተው ውይይት አድርገዋል በሚል ከጋዜጠኞች በቀረበላቸው ተደጋጋሚ ጥያቄ እና ግፊት ተመርምረው ነፃ መሆናቸው ይታወሳል።
Via Maleda Media
@YeneTube @FikerAssefa
#NewsAlert
ተጨማሪ ሁለት ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
#አንደኛው
- በሽታውን ሪፖርት ካደረጉ ሀገር የመጣ የ28 አመት ኢትዮጵያ ሲሆን ቤልጂየም እና ኔዘርላንድ የተጓዘ መሆኑ ተነግሯል።
- ግለሰቡ ከመጣበት ቀን ጀምሮ ራሱን ለይቶ ማቆየቱ ተገልጿል
#ሁለተኛው
- የ34 አመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን መጋቢት 10 ነበር ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ የቫይረሱን ምልክቶች በማሳየቱ ለይቶ ማቆያ ገብቶ በተደረገለት ምርመራ ቫይረሱ እንደተገኘበት ተነግሯል።
--------
ሁለቱም ታማሚዎች በጥሩ ሁኔታ ናቸው እንዲሁም ከዚህ በፊት የተገለፁት 8ቱ በቫይሩ የተጠቁትም ጤናቸው ጥሩ ላይ መሆናቸው ጤና ሚንስቴር ዛሬ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል።
Via:- ጤና ሚንስቴር
@Yenetube @Fikerassefa
ተጨማሪ ሁለት ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
#አንደኛው
- በሽታውን ሪፖርት ካደረጉ ሀገር የመጣ የ28 አመት ኢትዮጵያ ሲሆን ቤልጂየም እና ኔዘርላንድ የተጓዘ መሆኑ ተነግሯል።
- ግለሰቡ ከመጣበት ቀን ጀምሮ ራሱን ለይቶ ማቆየቱ ተገልጿል
#ሁለተኛው
- የ34 አመት ኢትዮጵያዊ ሲሆን መጋቢት 10 ነበር ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ የቫይረሱን ምልክቶች በማሳየቱ ለይቶ ማቆያ ገብቶ በተደረገለት ምርመራ ቫይረሱ እንደተገኘበት ተነግሯል።
--------
ሁለቱም ታማሚዎች በጥሩ ሁኔታ ናቸው እንዲሁም ከዚህ በፊት የተገለፁት 8ቱ በቫይሩ የተጠቁትም ጤናቸው ጥሩ ላይ መሆናቸው ጤና ሚንስቴር ዛሬ በአወጣው መግለጫ አስታውቋል።
Via:- ጤና ሚንስቴር
@Yenetube @Fikerassefa
ከጃክ ማ ፋውንዴሽን የተላኩ የፊት መሸፈኛ ማስክ እንዲሁም ኮሮና ቫይረስን ለመመርመን የሚያስችሉ የህክምና መሳሪያዎች ዛሬ ቦሌ ኤርፓርት ደርሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በቦታው ተገኝተው በመረከብ ላይ ናቸው።
- ነገር ግን ቫይረሱን ለመከላከል ምንም አይነት የአካላዊ መራራቅ አልተመለከትንም እንዲሁም ምንጫችን እንደነገረን ሰላምታም መለዋወጣቸውን ነው።
#ባለስልጣናት_ለህብረተሰቡ_አርያ_መሆን_አለባችሁ
@YeneTube @Fikerassefa
- ነገር ግን ቫይረሱን ለመከላከል ምንም አይነት የአካላዊ መራራቅ አልተመለከትንም እንዲሁም ምንጫችን እንደነገረን ሰላምታም መለዋወጣቸውን ነው።
#ባለስልጣናት_ለህብረተሰቡ_አርያ_መሆን_አለባችሁ
@YeneTube @Fikerassefa
በኮረና ቫይረስ ተጠርጥራ በአክሱም ለይቶ ማቆያ ክትትል ሲደርግላት የነበረቸው ተማሪ በተደረገላት የናሙና ምርመራ ከቫይረሱ ነፃ መሆኗ ተረጋግጧል።
-ዩንቨርስቲው
@YeneTube @FikerAssefa
-ዩንቨርስቲው
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ከጃክ ማ ፋውንዴሽን የተላኩ የፊት መሸፈኛ ማስክ እንዲሁም ኮሮና ቫይረስን ለመመርመን የሚያስችሉ የህክምና መሳሪያዎች ዛሬ ቦሌ ኤርፓርት ደርሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በቦታው ተገኝተው በመረከብ ላይ ናቸው። - ነገር ግን ቫይረሱን ለመከላከል ምንም አይነት የአካላዊ መራራቅ አልተመለከትንም እንዲሁም ምንጫችን እንደነገረን ሰላምታም መለዋወጣቸውን ነው። #…
ፎቶ :- ቦሌ ኤርፓርት ከጃክ ማ ፋውንዴሽን የተላኩ የፊት መሸፈኛ ማስኮች እና ኮሮና ቫይረስ ለመመርመር የሚረዱ መመርመርያዎች በመውረድ ላይ ናቸው።
#Coronavirus
@Yenetube @Fikerassefa
#Coronavirus
@Yenetube @Fikerassefa
በትምህርት ላይ ያሉ የህክምና ተማሪዎች እራሳችሁን አዘጋጁ - ሪፓርተር
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ ኮሚቴው በትምህርት ላይ ያሉትን ጨምሮ፣ ሁሉም የሕክምና ባለሙያዎች ለብሔራዊ ግዳጅ እንዲዘጋጁ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ተመልከቱት⬇️
https://t.co/t6dbMJQ5I0
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ ኮሚቴው በትምህርት ላይ ያሉትን ጨምሮ፣ ሁሉም የሕክምና ባለሙያዎች ለብሔራዊ ግዳጅ እንዲዘጋጁ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ተመልከቱት⬇️
https://t.co/t6dbMJQ5I0
የህክምና ቁሳቁሶች መድረሳቸውን በማስመልከት መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል።በስፍራው ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና አቶ ተወልደ ገብረማርያም ተገኝተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር በአዲስ አበባ የነበራቸውን ስብሰባ አራዘሙ!
የህዳሴ ግድብ ውዝግብ አንደኛው የመወያያ አጀንዳ ነበር የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ሊቀመንበር የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲርል ራማፎዛ፣ በአዲስ አበባ ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2012 ዓም ከኅብረቱ ኮሚሽን ጋር በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ለመጪው ወር እንዲተላለፍ ወሰኑ።የአፍሪካ መሪዎች ከአንድ ወር በፊት በአዲስ አበባ ባደረጉት ስብሰባ የኅብረቱ ጠቅላላ ጉባዔ ሊቀመንበር አድርገው የመረጧቸው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ተይዞ የነበረውን ስብሰባ የሰረዙት፣ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በአገራቸው የተፈጠረውን አስቸኳይ ሁኔታ ለመምራት መሆኑ ታውቋል።
የህዳሴ ግድቡ ውዝግብ በአፍሪካ ኅብረት አሸማጋይነት እንዲፈታ ኢትዮጵያ በያዘችው አቋም መሠረት ጥያቄዋን ለኅብረቱ ሊቀመንበር ፕሬዚዳንት ራማፎዛ ማቅረቧ ያስታወሱት የሪፖርተር የዲፕሎማቲክ ምንጮች፣ ፕሬዚዳንቱ ከኅብረቱ አመራሮች ጋር ሊያደርጉት በነበረው ውይይት ከተያዙ አጀንዳዎች መካከልም ይህ ጉዳይ እንደሚገኝበት ጠቁመዋል።የኅብረቱ ሊቀመንበር በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረው ስብሰባ ኃላፊነቱን ከተረከቡ በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ከኅብረቱ ኮሚሽነሮች ጋር ተገናኝተው ውይይት የሚያደርጉበት፣ እንዲሁም የዓመቱን ቀዳሚ የሥራ ዕቅዶቻቸውን የሚነድፉበት ነበር።
ታስቦ የነበረው ይህ ስብሰባ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን በታቀደው ቀን ማካሄድ ባይቻልም፣ የጋራ ስምምነት በሚደረስበት ቀን በቀጣዩ ወር ውስጥ እንደሚካሄድ ታውቋል።የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሹክሪ በህዳሴ ግድቡ ውዝግብ ላይ እያደረጉ በሚገኘው የዲፕሎማሲ ጉዞ ከተካተቱ መዳረሻ አገሮች መካከል ደቡብ አፍሪካ አንዷ የነበረች ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም ከፕሬዚዳንት አልሲሲ ለፕሬዚዳንት ራማፎዛ የተላከ ደብዳቤ ለአቻቸው የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማድረሳቸው ታውቋል።
ከዚህ በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወደ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያና ሌሎች የአፍሪካ አገሮች በማምራት ፕሬዚዳንት አልሲሲ የላኳቸውን መልዕክቶች ለየአገራቱ ማድረሳቸው ታውቋል። በኢትዮጵያ በኩልም ተመሳሳይ የዲፕሎማሲ ጉዞዎች በአፍሪካና በአውሮፓ መደረጋቸው ይታወሳል።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
የህዳሴ ግድብ ውዝግብ አንደኛው የመወያያ አጀንዳ ነበር የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ሊቀመንበር የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲርል ራማፎዛ፣ በአዲስ አበባ ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2012 ዓም ከኅብረቱ ኮሚሽን ጋር በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ለመጪው ወር እንዲተላለፍ ወሰኑ።የአፍሪካ መሪዎች ከአንድ ወር በፊት በአዲስ አበባ ባደረጉት ስብሰባ የኅብረቱ ጠቅላላ ጉባዔ ሊቀመንበር አድርገው የመረጧቸው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ተይዞ የነበረውን ስብሰባ የሰረዙት፣ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በአገራቸው የተፈጠረውን አስቸኳይ ሁኔታ ለመምራት መሆኑ ታውቋል።
የህዳሴ ግድቡ ውዝግብ በአፍሪካ ኅብረት አሸማጋይነት እንዲፈታ ኢትዮጵያ በያዘችው አቋም መሠረት ጥያቄዋን ለኅብረቱ ሊቀመንበር ፕሬዚዳንት ራማፎዛ ማቅረቧ ያስታወሱት የሪፖርተር የዲፕሎማቲክ ምንጮች፣ ፕሬዚዳንቱ ከኅብረቱ አመራሮች ጋር ሊያደርጉት በነበረው ውይይት ከተያዙ አጀንዳዎች መካከልም ይህ ጉዳይ እንደሚገኝበት ጠቁመዋል።የኅብረቱ ሊቀመንበር በአዲስ አበባ ሊያደርጉት የነበረው ስብሰባ ኃላፊነቱን ከተረከቡ በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ከኅብረቱ ኮሚሽነሮች ጋር ተገናኝተው ውይይት የሚያደርጉበት፣ እንዲሁም የዓመቱን ቀዳሚ የሥራ ዕቅዶቻቸውን የሚነድፉበት ነበር።
ታስቦ የነበረው ይህ ስብሰባ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን በታቀደው ቀን ማካሄድ ባይቻልም፣ የጋራ ስምምነት በሚደረስበት ቀን በቀጣዩ ወር ውስጥ እንደሚካሄድ ታውቋል።የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሹክሪ በህዳሴ ግድቡ ውዝግብ ላይ እያደረጉ በሚገኘው የዲፕሎማሲ ጉዞ ከተካተቱ መዳረሻ አገሮች መካከል ደቡብ አፍሪካ አንዷ የነበረች ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩም ከፕሬዚዳንት አልሲሲ ለፕሬዚዳንት ራማፎዛ የተላከ ደብዳቤ ለአቻቸው የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማድረሳቸው ታውቋል።
ከዚህ በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወደ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያና ሌሎች የአፍሪካ አገሮች በማምራት ፕሬዚዳንት አልሲሲ የላኳቸውን መልዕክቶች ለየአገራቱ ማድረሳቸው ታውቋል። በኢትዮጵያ በኩልም ተመሳሳይ የዲፕሎማሲ ጉዞዎች በአፍሪካና በአውሮፓ መደረጋቸው ይታወሳል።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa