ከጃክ ማ ፋውንዴሽን የተላኩ የፊት መሸፈኛ ማስክ እንዲሁም ኮሮና ቫይረስን ለመመርመን የሚያስችሉ የህክምና መሳሪያዎች ዛሬ ቦሌ ኤርፓርት ደርሰዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በቦታው ተገኝተው በመረከብ ላይ ናቸው።
- ነገር ግን ቫይረሱን ለመከላከል ምንም አይነት የአካላዊ መራራቅ አልተመለከትንም እንዲሁም ምንጫችን እንደነገረን ሰላምታም መለዋወጣቸውን ነው።
#ባለስልጣናት_ለህብረተሰቡ_አርያ_መሆን_አለባችሁ
@YeneTube @Fikerassefa
- ነገር ግን ቫይረሱን ለመከላከል ምንም አይነት የአካላዊ መራራቅ አልተመለከትንም እንዲሁም ምንጫችን እንደነገረን ሰላምታም መለዋወጣቸውን ነው።
#ባለስልጣናት_ለህብረተሰቡ_አርያ_መሆን_አለባችሁ
@YeneTube @Fikerassefa