YeneTube
ሰበር ዜና‼️ በኢትዮዽያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን ካፒታል ጋዜጣ ፅፏል። @YeneTube @FikerAssefa
#Update #Coronavirus
በአሁኑ ሰዐት ሶስት ሰዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር መንገድ የተለዩ ሲሆን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ዝግጅት እየተደረገ ነው እንደ ጤና ሚንስትሯ ልያ ታደሰ ገለፃ።
ምንጭ: ካፒታል
@YeneTube @FikerAssefa
በአሁኑ ሰዐት ሶስት ሰዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር መንገድ የተለዩ ሲሆን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ዝግጅት እየተደረገ ነው እንደ ጤና ሚንስትሯ ልያ ታደሰ ገለፃ።
ምንጭ: ካፒታል
@YeneTube @FikerAssefa
#Update
በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ!!
የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ አራት ሰዎች በኢትዮጵያ መገኘታቸውን አሳውቋል።
አራቱም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፤ #ሦስቱ_ቫይረሱ ከተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ የነበሩ ናቸው ተብሏል።
ጤና ጥበቃ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ የደም ናሙናው ወደ #ደቡብ_አፍሪካ መላኩን አስታውቋል።
ምንጭ:- BBC አማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ!!
የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ አራት ሰዎች በኢትዮጵያ መገኘታቸውን አሳውቋል።
አራቱም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፤ #ሦስቱ_ቫይረሱ ከተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ የነበሩ ናቸው ተብሏል።
ጤና ጥበቃ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ የደም ናሙናው ወደ #ደቡብ_አፍሪካ መላኩን አስታውቋል።
ምንጭ:- BBC አማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
«እስካሁን በበሽታው የተያዘ ሰው የለም»
•4ቱም በለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
•4ተኛው ተጠርጣሪ የጉንፋን መሰል ምልክት ያሳየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዐት የሁሉም ተጠርጣሪዎች የጤና ሁኔታ ጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛል።
• የአራቱም የደም ናሙና ለከፍተኛ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኳል።
ምንጭ:- የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት
@YeneTube @Fikerassefa
•4ቱም በለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
•4ተኛው ተጠርጣሪ የጉንፋን መሰል ምልክት ያሳየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዐት የሁሉም ተጠርጣሪዎች የጤና ሁኔታ ጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛል።
• የአራቱም የደም ናሙና ለከፍተኛ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኳል።
ምንጭ:- የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት
@YeneTube @Fikerassefa
ኢንጅነር ታከለ ኡማ
#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.
@YeneTube @Fikerassefa
#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.
@YeneTube @Fikerassefa
የጤና ሚንስትሯ ሊያ ታደሰ በትዊተር ገፃቸው
" ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የተሳሳተ ዘገባ መዘገቡን አስታውቋለች እንዲሁም በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስ የተገኘ በሰው እንደሌላ አክለው በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል" ።
@Yenetube @Fikerassefa
" ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የተሳሳተ ዘገባ መዘገቡን አስታውቋለች እንዲሁም በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስ የተገኘ በሰው እንደሌላ አክለው በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል" ።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለቦች የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አስረክቧል፡፡
ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ ከወራት በፊት ለክለቦቹ ቃል በገባው መሰረት የስታዲየም እና የስፖርት ማዕከል መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አስረክበዋል፡፡የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ርክክብ ወቅት ኢ/ር ታከለ ኡማ እንደገለጹት ሁለቱ ክለቦች የከተማዋ አምባሳደር ከመሆናቸውም ባለፈ በስፖርታዊ ጨዋነት እና በከተማዋ ሁለንተናዊ ሰላምን በማረጋገጥ ወንድማማችነትን በመስበክ የበኩላቸው ሚና እየተወጡ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ ከወራት በፊት ለክለቦቹ ቃል በገባው መሰረት የስታዲየም እና የስፖርት ማዕከል መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አስረክበዋል፡፡የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ርክክብ ወቅት ኢ/ር ታከለ ኡማ እንደገለጹት ሁለቱ ክለቦች የከተማዋ አምባሳደር ከመሆናቸውም ባለፈ በስፖርታዊ ጨዋነት እና በከተማዋ ሁለንተናዊ ሰላምን በማረጋገጥ ወንድማማችነትን በመስበክ የበኩላቸው ሚና እየተወጡ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የህዳሴው ግድብ ውርስ አገኘ!
ግለሰቡ ህይወታቸው ከማለፉ በፊት ካላቸው ላይ ሃብት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እንዲሰጥ ተናዘው ማረፋቸውን ተከትሎ ግድቡ ውርስ አገኘ።
ውርሱ የሀብታቸውን 10 % ሲሆን 124 ሺ ለህዳሴ ግድብ ገቢ ተደርጓል።
@Yenetube @Fikerassefa
ግለሰቡ ህይወታቸው ከማለፉ በፊት ካላቸው ላይ ሃብት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እንዲሰጥ ተናዘው ማረፋቸውን ተከትሎ ግድቡ ውርስ አገኘ።
ውርሱ የሀብታቸውን 10 % ሲሆን 124 ሺ ለህዳሴ ግድብ ገቢ ተደርጓል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከአባሳደር ፍፁም አረጋ ትዋተር ገፅ የተወሰደ⬇️
ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኙ ሰልፈኞች በተወካዮቻቸው አማካኝነት የታገቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመልክቶ ተወያይተናል::በጽሁፍ ያቀረቡትን ጥያቄም ተቀብለናል ጥያቄውን ለመንግስት አቅርበን ምላሹን ተከታትለን እናሳውቃለን::
(Fistum Arega)
@YeneTube @Fikerassefa
ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኙ ሰልፈኞች በተወካዮቻቸው አማካኝነት የታገቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመልክቶ ተወያይተናል::በጽሁፍ ያቀረቡትን ጥያቄም ተቀብለናል ጥያቄውን ለመንግስት አቅርበን ምላሹን ተከታትለን እናሳውቃለን::
(Fistum Arega)
@YeneTube @Fikerassefa
Fact!!
ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሰሞኑን ትዊት ካደረጋቸው 10 ትዊቶች ሰባቱን ለትዊተር $ ከፍሎ ፕሮሞት ያስደርጋል።
እንዲሁም...
ሰሞኑን የተለያዩ ባለስልጣናት Facebook ላይ Verified የሆነው account ለፌስቡክ $ ከፍለው ሲያስተዋውቁ ተመልክተናል።
👉ለምርጫ ዝግጅት ይሆን?
@Yenetube @Fikerassefa
ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሰሞኑን ትዊት ካደረጋቸው 10 ትዊቶች ሰባቱን ለትዊተር $ ከፍሎ ፕሮሞት ያስደርጋል።
እንዲሁም...
ሰሞኑን የተለያዩ ባለስልጣናት Facebook ላይ Verified የሆነው account ለፌስቡክ $ ከፍለው ሲያስተዋውቁ ተመልክተናል።
👉ለምርጫ ዝግጅት ይሆን?
@Yenetube @Fikerassefa
7.3 ሬ. ስ የመሬት መንቀጥቀጥ በኩባ እና በጃማይካ መካከል ከደቂቃዎች በፊት ተከስቷል።
አሁን ላይ ከ7.3 ወደ 7.7 ማደጉን ተመልክተናል።
.
.
የተሟላ መረጃ ይዘን እንመለሳለን....
@Yenetube @Fikerassefa
አሁን ላይ ከ7.3 ወደ 7.7 ማደጉን ተመልክተናል።
.
.
የተሟላ መረጃ ይዘን እንመለሳለን....
@Yenetube @Fikerassefa