YeneTube
118K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

በኢትዮዽያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን ካፒታል ጋዜጣ ፅፏል።

@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ሰበር ዜና‼️ በኢትዮዽያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን ካፒታል ጋዜጣ ፅፏል። @YeneTube @FikerAssefa
#Update #Coronavirus

በአሁኑ ሰዐት ሶስት ሰዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር መንገድ የተለዩ ሲሆን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ዝግጅት እየተደረገ ነው እንደ ጤና ሚንስትሯ ልያ ታደሰ ገለፃ።

ምንጭ: ካፒታል
@YeneTube @FikerAssefa
#Update

በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ!!

የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ በኮሮና ቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም የተባሉ አራት ሰዎች በኢትዮጵያ መገኘታቸውን አሳውቋል።

አራቱም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸው የተነገረ ሲሆን፤ #ሦስቱ_ቫይረሱ ከተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ የነበሩ ናቸው ተብሏል።

ጤና ጥበቃ አሁን እየሰጠ ባለው መግለጫ የደም ናሙናው ወደ #ደቡብ_አፍሪካ መላኩን አስታውቋል።

ምንጭ:- BBC አማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
«እስካሁን በበሽታው የተያዘ ሰው የለም»


•4ቱም በለይቶ ማቆያ ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው ነው።

•4ተኛው ተጠርጣሪ የጉንፋን መሰል ምልክት ያሳየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዐት የሁሉም ተጠርጣሪዎች የጤና ሁኔታ ጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛል።

• የአራቱም የደም ናሙና ለከፍተኛ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኳል።

ምንጭ:- የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት
@YeneTube @Fikerassefa
Capital newspaper የመጀመሪያውን ዘገባ በማሻሻል አዲስ ዘገባ አውጥቷል።

@Yenetube @Fikerassefa
ኢንጅነር ታከለ ኡማ

#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.

@YeneTube @Fikerassefa
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ካፒታል ጋዜጣ ያወጣውን ዘገባ ትክክል እይደለም ብሏል።

#Coronavirus
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገራችን እንዳይገባ ዝግጅቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን በተመለከተ የተዘጋጀ መግለጫ

@YeneTube @Fikerassefa
የጤና ሚንስትሯ ሊያ ታደሰ በትዊተር ገፃቸው

" ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የተሳሳተ ዘገባ መዘገቡን አስታውቋለች እንዲሁም በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስ የተገኘ በሰው እንደሌላ አክለው በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል" ።

@Yenetube @Fikerassefa
በደንቢዶሎ ለታገቱ ወንድም እና እህቶቻችንን ድምፅ ለመሆን የተጠራ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ አሁን እየተካሄደ ይገኛል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለቦች የስታዲየም መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አስረክቧል፡፡

ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ ከወራት በፊት ለክለቦቹ ቃል በገባው መሰረት የስታዲየም እና የስፖርት ማዕከል መገንቢያ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አስረክበዋል፡፡የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ርክክብ ወቅት ኢ/ር ታከለ ኡማ እንደገለጹት ሁለቱ ክለቦች የከተማዋ አምባሳደር ከመሆናቸውም ባለፈ በስፖርታዊ ጨዋነት እና በከተማዋ ሁለንተናዊ ሰላምን በማረጋገጥ ወንድማማችነትን በመስበክ የበኩላቸው ሚና እየተወጡ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የህዳሴው ግድብ ውርስ አገኘ!

ግለሰቡ ህይወታቸው ከማለፉ በፊት ካላቸው ላይ ሃብት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እንዲሰጥ ተናዘው ማረፋቸውን ተከትሎ ግድቡ ውርስ አገኘ።

ውርሱ የሀብታቸውን 10 % ሲሆን 124 ሺ ለህዳሴ ግድብ ገቢ ተደርጓል።

@Yenetube @Fikerassefa
ከአባሳደር ፍፁም አረጋ ትዋተር ገፅ የተወሰደ⬇️

ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኙ ሰልፈኞች በተወካዮቻቸው አማካኝነት የታገቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመልክቶ ተወያይተናል::በጽሁፍ ያቀረቡትን ጥያቄም ተቀብለናል ጥያቄውን ለመንግስት አቅርበን ምላሹን ተከታትለን እናሳውቃለን::

(Fistum Arega)
@YeneTube @Fikerassefa
Fact!!

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሰሞኑን ትዊት ካደረጋቸው 10 ትዊቶች ሰባቱን ለትዊተር $ ከፍሎ ፕሮሞት ያስደርጋል።

እንዲሁም...

ሰሞኑን የተለያዩ ባለስልጣናት Facebook ላይ Verified የሆነው account ለፌስቡክ $ ከፍለው ሲያስተዋውቁ ተመልክተናል።

👉ለምርጫ ዝግጅት ይሆን?

@Yenetube @Fikerassefa
7.3 ሬ. ስ የመሬት መንቀጥቀጥ በኩባ እና በጃማይካ መካከል ከደቂቃዎች በፊት ተከስቷል።

አሁን ላይ ከ7.3 ወደ 7.7 ማደጉን ተመልክተናል።
.
.

የተሟላ መረጃ ይዘን እንመለሳለን....
@Yenetube @Fikerassefa
የመድኃኒት አምራች ኩባንያ #ጆንሰን እና #ጆንሰን ገዳይ የሆነውን የኮሮኖ ቫይረስ በሽታ ለመከላከል የሚሆን #ክትባት (መድሓኒት) እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ በቅርቡ በተደረገው ቃለ ምልልስ የጆንሰን እና ጆንሰን ዋና ሳይንቲስት #ዶክተር ፖል ስቶልፍልስ በወራት ጊዜ ውስጥ ክትባቱን እንደሚፈጥሩ በሙሉ እምነት ተናግረዋል፡፡ ሆኖም ፣ ለህዝቡ እስኪቀርብ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ሊወስድ ይችላል ብለዋል።

Via:- one america news
@YeneTube @Fikerassefa