YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.86K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የሆንግ ኮንግ ማራቶን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንደማይካሄድ ቷውቋል። በሆንግ ኮንግ በቫይረሱ የተጠቃ አንድ ሰው ብቻ ቢሆን በስጋት ምክንያት ማራቶኑ እንደማይካሄድ ታውቋል።

#coronavirus
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
ሰበር ዜና‼️ በኢትዮዽያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን ካፒታል ጋዜጣ ፅፏል። @YeneTube @FikerAssefa
#Update #Coronavirus

በአሁኑ ሰዐት ሶስት ሰዎች በቦሌ አለምአቀፍ አየር መንገድ የተለዩ ሲሆን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ዝግጅት እየተደረገ ነው እንደ ጤና ሚንስትሯ ልያ ታደሰ ገለፃ።

ምንጭ: ካፒታል
@YeneTube @FikerAssefa
ኢንጅነር ታከለ ኡማ

#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.

@YeneTube @Fikerassefa
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ካፒታል ጋዜጣ ያወጣውን ዘገባ ትክክል እይደለም ብሏል።

#Coronavirus
@YeneTube @FikerAssefa
#Update #coronavirus ሩሲያ ከቻይና ጋር የሚያገናኛትን ድንበሮች ዘግታለች።

@YeneTube @Fikerassefa
ወደ ቻይና መብረር ያቆሙ አየር መንገዶች⬇️
#Coronavirus_Update

እንግሊዝ አየር መንገድ (British airways)

ላየን ኤር (lion air)- Indonesia

ሲኦል ኤር (Seoul air) - South Korean

@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_update

በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች የበሽታውን ምልክቶችን ከማሳየታቸው በፊትም ቢሆን የኮሮና ቫይረስ በሽታ ተላላፊ መሆኑን የአውስትራሊያ የህክምና ሳይንትስቶች አረጋግጠዋል ፡፡

@YeneTube @Fikerassefa
በቻይና የተለያዩ ግዛቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በከፍተኛ ስጋት ላይ ነን ሲሉ ለየኔቲዩብ ተናገሩ!

#Coronavirus_Update

በህቤ ግዛት ጅንግሜን በምትባል ከተማ የሚማር ኢትዮጵያዊ ተማሪ እንደነገረን ከተማዋ የቫይረሱ መነሻ እንደሆነች ከሚነገርላት ከውሃን ከተማ አቅራቢያ መሆኗን ገልፆ ከ100 በላይ ሰዎች እንደተጠቁባትና 3 ሰዎች እንደሞቱ፣ እሱን ጨምሮ 41 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በአካባቢው በከፍተኛ ስጋት እየኖርን ነው ብሏል።አክሎም በውሃን ከተማ የሚማሩ ጓደኞቹ ከነሱም በባሰ ሁኔታ(ስጋት) ውስጥ እንዳሉ ተናግሯል። ተማሪዎቹ በቻይና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ማንነታቸውን የሚገልፅ ፎርም ሞልተው እንደሰጡ የነገሩን ሲሆን፣ ምን እንዲደርግላቸው እንደሚፈልጉ ጠይቀናቸው በሰጡን ምላሽ ሌሎች ሀገሮች እያደረጉ እንዳሉት ወደ ሀገራቸው የሚለሱበት መንገድ እንዲመቻችላቸው እንደሚፈልጉ ነው።

@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_update

ህንድና ፊሊፒንስ የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሪፖርት ዛሬ ያደረጉ ሀገሮች ሆነዋል።ይህንንም ተከትሎ የቫይረሱ ተዋፅኦ ወደ 21 ሀገራት ከፍ ብሏል።

@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus.
Updated 3hrs ago.

እስካሁን 14,531 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 305 ሰዎች ሞተዋል።

Via AFP
@YeneTube @FikerAssefa
ወደ ቻይና በረራ ማቆም ኮሮና ቫይረስን አያስቀርም ተወልደ ገብረማርያም

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም የተወሰኑ አየር መንገዶች ወደ ቻይና መብረር ቢያቆሙም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ መብረሩን እንደሚቀጥል አስታውቋል።

ዋና ስራ አፈጻሚው አያይዘው በረራን ማቋራጡ ቫይረሱን አያስቀረም ፤ ዋስትናም አይሆንም ያሉ ሲሆን በአለም ጤና ድርጅት የተቀመጡ የጥንቃቆዎችን በመተግበር በመነሻ ፤ በመድረሻ እንዲሁም በጉዞ ወቅት በመተግበር በረራውን እንደሚቀጥል ተናግረዋል።

#coronavirus
@YeneTube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ በተቀሰቀሰበት ዉሃን ከተማ የሚገኝ ሆስፒታል ዳይሬክተር በኮሮና ቫይረስ ተጠቅቶ መሞቱን የአከባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል።

#Coronavirus
@YeneTube @Fikerassefa
#Coronavirus ኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ መዛመቱን ቀጥሏል

ኮሮና ቫይረስ በአፍሪካዊቷ ሀገር #ሴኔጋል ኮሮና በቫይረስ የተጠቃ ግለሰብ መገኘቱን የሀገሪቱ ጤና ሚንስትር አስታውቋል።

Via:- @Coronavirusupdatetss
@YeneTube @Fikerassefa
#Coronavirus_Update_Spain

ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።

@Yenetube @Fikerassefa