ስለዚህ “መውሰድ” እና “ማሞት” ይለያያል፤ "ያሞታችኃል" ለሚለው ቃል የተጠቀመበት "ዩሚቱኩም" يُمِيتُكُمْ ነው፦
22፥66 *እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም ያሞታችኋል፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል*፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ
ተፍሲሩል ኢብኑ ከሲር እና ተፍሲሩል አት-ታባሪ፦ "አላህ ዒሳን እንዲያንቀላፋ አድርጎታል" ብለው አስቀምጠውታል፤ "እንዲያንቀላፋ አድርጎታል" ለሚለው ቃል የተጠቀሙበት "ሙተወፊይሃ" مُتَوَفِّيهَا ሲሆን ዒሳ ባንቀላፋበት ጊዜ አላህ ወደ ራሱ ወሰደው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በነርሱ ላይ *"ምስክር"* ነበርኩ፡፡ *"በወሰድከኝም"* ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ *"ተጠባባቂ"* ነበርክ፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِى كُنتَ أَنتَ ٱلرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ شَهِيدٌ
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ዒሳ ሆይ! እኔ *"ወሳጂህ"* ወደ እኔም *"አንሺህ"* ነኝ"፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
"በወሰድከኝ" ለሚለው ቃል "ተወፈይተኒ" تَوَفَّيْتَنِى ሲሆን "ወሳጂህ" ለሚለው ደግሞ "ሙተፈፈይከ" مُتَوَفِّيكَ ነው፤ አይሁዳውያን በእርግጥም አልገደሉትም፤ ሊገድሉት ሲሉ አላህ ወሰደው፤ "ራፊዑከ" َرَافِعُكَ ማለትም "አንሺህ" ማለት ሲሆን ወደ ላይ ማረጉን ያሳያል፦
4፥158 ይልቁኑስ፣ *አላህ ዒሳን ወደ እርሱ አነሳው*፤ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። بَل رَّفَعَهُ ٱللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
"ረፈዐሁ" رَفَعَهُ ማለትም "አነሳው" የሚለው ቃል "ረፈዐ" رَفَعَ ማለትም "አነሳ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል አላህ ሰለ ኢድሪስ እርገት በሚናገርበት አንቀፅ ላይ በተመሳሳይ "ረፈዕናሁ" رَفَعْنَاهُ ማለትም "አነሳነዉ" ይላል፤ ስለዚህ በቁርአን ያረገው ዒሳ ብቻ ሳይሆን ሄኖክንም እንደሆነም ጭምር ነው፦
19፥56 በመጽሐፉ *ኢድሪስንም አዉሳ* እርሱ እዉነተኛ ነቢይ ነበርና፣ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّۭا
19፥56 *ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነዉ*። وَرَفَعْنَٰهُ مَكَانًا عَلِيًّا
ያረገ አካል ደግሞ መሞቱ አይቀርምና ዒሳ ወደ ፊት መጥቶ ይሞታል፤ ኢንሻላህ በመጨረሻው ክፍል ይህንን ነጥብ እንዳስሳለን…………
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
22፥66 *እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም ያሞታችኋል፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል*፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ
ተፍሲሩል ኢብኑ ከሲር እና ተፍሲሩል አት-ታባሪ፦ "አላህ ዒሳን እንዲያንቀላፋ አድርጎታል" ብለው አስቀምጠውታል፤ "እንዲያንቀላፋ አድርጎታል" ለሚለው ቃል የተጠቀሙበት "ሙተወፊይሃ" مُتَوَفِّيهَا ሲሆን ዒሳ ባንቀላፋበት ጊዜ አላህ ወደ ራሱ ወሰደው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ በነርሱ ላይ *"ምስክር"* ነበርኩ፡፡ *"በወሰድከኝም"* ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ *"ተጠባባቂ"* ነበርክ፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِى كُنتَ أَنتَ ٱلرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ شَهِيدٌ
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ዒሳ ሆይ! እኔ *"ወሳጂህ"* ወደ እኔም *"አንሺህ"* ነኝ"፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
"በወሰድከኝ" ለሚለው ቃል "ተወፈይተኒ" تَوَفَّيْتَنِى ሲሆን "ወሳጂህ" ለሚለው ደግሞ "ሙተፈፈይከ" مُتَوَفِّيكَ ነው፤ አይሁዳውያን በእርግጥም አልገደሉትም፤ ሊገድሉት ሲሉ አላህ ወሰደው፤ "ራፊዑከ" َرَافِعُكَ ማለትም "አንሺህ" ማለት ሲሆን ወደ ላይ ማረጉን ያሳያል፦
4፥158 ይልቁኑስ፣ *አላህ ዒሳን ወደ እርሱ አነሳው*፤ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። بَل رَّفَعَهُ ٱللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
"ረፈዐሁ" رَفَعَهُ ማለትም "አነሳው" የሚለው ቃል "ረፈዐ" رَفَعَ ማለትም "አነሳ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል አላህ ሰለ ኢድሪስ እርገት በሚናገርበት አንቀፅ ላይ በተመሳሳይ "ረፈዕናሁ" رَفَعْنَاهُ ማለትም "አነሳነዉ" ይላል፤ ስለዚህ በቁርአን ያረገው ዒሳ ብቻ ሳይሆን ሄኖክንም እንደሆነም ጭምር ነው፦
19፥56 በመጽሐፉ *ኢድሪስንም አዉሳ* እርሱ እዉነተኛ ነቢይ ነበርና፣ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِدْرِيسَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّۭا
19፥56 *ወደ ከፍተኛም ስፍራ አነሳነዉ*። وَرَفَعْنَٰهُ مَكَانًا عَلِيًّا
ያረገ አካል ደግሞ መሞቱ አይቀርምና ዒሳ ወደ ፊት መጥቶ ይሞታል፤ ኢንሻላህ በመጨረሻው ክፍል ይህንን ነጥብ እንዳስሳለን…………
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አልገደሉትም
ገቢር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥61 *እርሱም ዒሳ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ነጥብ አራት
"ይሞታል"
አምላካችን አላህ ዒሳ አልተገደሉትም ብቻ ሳይሆን ከመነሻው አልሰቀሉትም ነው ያለን፤ መገደል በስቅላት ብቻ ሳይሆን በመውገርም ሊሆን ይችላል፤ መሞት ተገድሎም ብቻ ሳይሆን ታሞም ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ዒሳ አልተገደለም ማለት ወደፊት መጥቶ አይሞትም ማለትን አይዝም፤ "ቀትል" قَتْل ማለት "መገደል" ማለት ሲሆን "መውት" مَوْت ደግሞ "ሞት" ነው፤ በሁለቱ መካከል ልዩነቱን ለማሳየት "አው" أَوْ ማለትም "ወይም" የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ *”ቢሞት ወይም ቢገደል”* ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ ۚ أَفَإِن مَّاتَ أَوْ قُتِلَ انقَلَبْتُمْ عَلَىٰ أَعْقَابِكُمْ ۚ وَمَن يَنقَلِبْ عَلَىٰ عَقِبَيْهِ فَلَن يَضُرَّ اللَّهَ شَيْئًا ۗ وَسَيَجْزِي اللَّهُ الشَّاكِرِينَ
22፥58 እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ *ከዚያም የተገደሉ ወይም የሞቱ* አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው። وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ قُتِلُوا أَوْ مَاتُوا لَيَرْزُقَنَّهُمُ اللَّهُ رِزْقًا حَسَنًا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَهُوَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
33፥16 *"ከሞት ወይም ከመገደል ብትሸሹ መሸሻችሁ ፈጽሞ አይጠቅማችሁም*፡፡ ያን ጊዜም ጥቂትን እንጂ የምትጣቀሙ አትደረጉም" በላቸው፡፡ قُل لَّن يَنفَعَكُمُ الْفِرَارُ إِن فَرَرْتُم مِّنَ الْمَوْتِ أَوِ الْقَتْلِ وَإِذًا لَّا تُمَتَّعُونَ إِلَّا قَلِيلًا
የማይሞት አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፤ የሚያሞትም በትንሳኤ ቀን ሕያው የሚያደርግ እርሱ ነው፦
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
22፥66 *እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም ያሞታችኋል፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል*፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ
ዒሳ ለትንሳኤ ቀን ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው፤ ዒሳ የትንሳኤ ቀን ሲቃረብ በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል፦
43፥61 *እርሱም ዒሳ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ቁጥር 34
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፤ ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ "በእኔ እና በዒሳ መካከል ነቢይ የለም። እርሱ ዒሳ ወደፊት ይወርዳል፤ ባያችሁት ጊዜ ታውቁታላችሁ፤ መካከለኛ ቁመት፣ ቀያማ ጸጉር፣ ሁለት ቀለል ያሉ ቢጫ ልብሶችን ይለብሳል፤ እይታል ልክ ነጠብጣብ ከግንባሩ እንደሚወርድ ግን እንደማይረጥብ ነው፤ በኢስላም መንገድ ህዝቦችን ይታገላል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ አላህም ከኢስላም በስተቀር ሁለንም ሃይማኖቶች ያጠፋል፤ ዒሳ መሲሑል ደጃልን ያስወግዳል፤ *በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል*፤ ሙስሊሞች ይሰግዱበታል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيْسَ بَيْنِي وَبَيْنَهُ نَبِيٌّ - يَعْنِي عِيسَى - وَإِنَّهُ نَازِلٌ فَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَاعْرِفُوهُ رَجُلٌ مَرْبُوعٌ إِلَى الْحُمْرَةِ وَالْبَيَاضِ بَيْنَ مُمَصَّرَتَيْنِ كَأَنَّ رَأْسَهُ يَقْطُرُ وَإِنْ لَمْ يُصِبْهُ بَلَلٌ فَيُقَاتِلُ النَّاسَ عَلَى الإِسْلاَمِ فَيَدُقُّ الصَّلِيبَ وَيَقْتُلُ الْخِنْزِيرَ وَيَضَعُ الْجِزْيَةَ وَيُهْلِكُ اللَّهُ فِي زَمَانِهِ الْمِلَلَ كُلَّهَا إِلاَّ الإِسْلاَمَ وَيُهْلِكُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَيَمْكُثُ فِي الأَرْضِ أَرْبَعِينَ سَنَةً ثُمَّ يُتَوَفَّى فَيُصَلِّي عَلَيْهِ الْمُسْلِمُونَ " .
ገቢር አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥61 *እርሱም ዒሳ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ነጥብ አራት
"ይሞታል"
አምላካችን አላህ ዒሳ አልተገደሉትም ብቻ ሳይሆን ከመነሻው አልሰቀሉትም ነው ያለን፤ መገደል በስቅላት ብቻ ሳይሆን በመውገርም ሊሆን ይችላል፤ መሞት ተገድሎም ብቻ ሳይሆን ታሞም ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ዒሳ አልተገደለም ማለት ወደፊት መጥቶ አይሞትም ማለትን አይዝም፤ "ቀትል" قَتْل ማለት "መገደል" ማለት ሲሆን "መውት" مَوْت ደግሞ "ሞት" ነው፤ በሁለቱ መካከል ልዩነቱን ለማሳየት "አው" أَوْ ማለትም "ወይም" የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ *”ቢሞት ወይም ቢገደል”* ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ ۚ أَفَإِن مَّاتَ أَوْ قُتِلَ انقَلَبْتُمْ عَلَىٰ أَعْقَابِكُمْ ۚ وَمَن يَنقَلِبْ عَلَىٰ عَقِبَيْهِ فَلَن يَضُرَّ اللَّهَ شَيْئًا ۗ وَسَيَجْزِي اللَّهُ الشَّاكِرِينَ
22፥58 እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ *ከዚያም የተገደሉ ወይም የሞቱ* አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው። وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ قُتِلُوا أَوْ مَاتُوا لَيَرْزُقَنَّهُمُ اللَّهُ رِزْقًا حَسَنًا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَهُوَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
33፥16 *"ከሞት ወይም ከመገደል ብትሸሹ መሸሻችሁ ፈጽሞ አይጠቅማችሁም*፡፡ ያን ጊዜም ጥቂትን እንጂ የምትጣቀሙ አትደረጉም" በላቸው፡፡ قُل لَّن يَنفَعَكُمُ الْفِرَارُ إِن فَرَرْتُم مِّنَ الْمَوْتِ أَوِ الْقَتْلِ وَإِذًا لَّا تُمَتَّعُونَ إِلَّا قَلِيلًا
የማይሞት አንድ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፤ የሚያሞትም በትንሳኤ ቀን ሕያው የሚያደርግ እርሱ ነው፦
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
22፥66 *እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም ያሞታችኋል፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል*፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ
ዒሳ ለትንሳኤ ቀን ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው፤ ዒሳ የትንሳኤ ቀን ሲቃረብ በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል፦
43፥61 *እርሱም ዒሳ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ቁጥር 34
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተረከው፤ ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ "በእኔ እና በዒሳ መካከል ነቢይ የለም። እርሱ ዒሳ ወደፊት ይወርዳል፤ ባያችሁት ጊዜ ታውቁታላችሁ፤ መካከለኛ ቁመት፣ ቀያማ ጸጉር፣ ሁለት ቀለል ያሉ ቢጫ ልብሶችን ይለብሳል፤ እይታል ልክ ነጠብጣብ ከግንባሩ እንደሚወርድ ግን እንደማይረጥብ ነው፤ በኢስላም መንገድ ህዝቦችን ይታገላል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ አላህም ከኢስላም በስተቀር ሁለንም ሃይማኖቶች ያጠፋል፤ ዒሳ መሲሑል ደጃልን ያስወግዳል፤ *በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል*፤ ሙስሊሞች ይሰግዱበታል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيْسَ بَيْنِي وَبَيْنَهُ نَبِيٌّ - يَعْنِي عِيسَى - وَإِنَّهُ نَازِلٌ فَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَاعْرِفُوهُ رَجُلٌ مَرْبُوعٌ إِلَى الْحُمْرَةِ وَالْبَيَاضِ بَيْنَ مُمَصَّرَتَيْنِ كَأَنَّ رَأْسَهُ يَقْطُرُ وَإِنْ لَمْ يُصِبْهُ بَلَلٌ فَيُقَاتِلُ النَّاسَ عَلَى الإِسْلاَمِ فَيَدُقُّ الصَّلِيبَ وَيَقْتُلُ الْخِنْزِيرَ وَيَضَعُ الْجِزْيَةَ وَيُهْلِكُ اللَّهُ فِي زَمَانِهِ الْمِلَلَ كُلَّهَا إِلاَّ الإِسْلاَمَ وَيُهْلِكُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَيَمْكُثُ فِي الأَرْضِ أَرْبَعِينَ سَنَةً ثُمَّ يُتَوَفَّى فَيُصَلِّي عَلَيْهِ الْمُسْلِمُونَ " .
መስቀል እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ፣ ብረት ነው፤ መስቀሉን ለስግደት ስለሚጠቀሙበት ያኔ መስቀሎችን ይሰባብራቸዋል። ለጤና ጠንቅ የሆኑትን አሳማዎች የምዕራባውያን ምግብ ነው፤ አሳማዎችን እንዳይበሉ በማድረግ ያጠፋል። አህለ ዚማህ ማለት በሙስሊም ሸሪዓ ሕገ-መንግሥት የሚኖሩ ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች የሚከፍሉትን ጂዝየ ማለትም ግብር ያስቀራል፤ ምክንያቱም ሁሉም ሰው ሙስሊም ስለሚሆን፤ ከመጽሐፉ ሰዎች አይሁዳውያን ሆኑ ክርስቲያኖች ወለም ዘለም ውልፍጥ ዝልፍጥ ሳይሉ ዒሳ ከመሞቱ በፊት በእርሱ ነብይነት ብቻ የሚያምን እንጅ አንድም አይገኝም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 118
ከአቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተላለፈው፤ የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ነፍሴ በእጁ በኾነችው ይሁንብኝ! በእናንተ ላይ የመርየም ልጅ እንደ ፍትሐዊ ዳኛ ኾኖ ሊወርድ ይቃረባል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ ገንዘብንም የሚቀበለው ሰው እስኪጠፋ ድረስ ይበራከታል፤ ለአላህ የሚደረግ አንድ ሱጁድ ዱንያ እና በውስጧ ከያዘችው ኹሉ የበለጠና የተሻለ ይኾናል"
ከዚያም አቡ ሁረይራህ፦ "ከፈለጋችሁ ይህን አንቀጽ አንብቡ" አለ፦
4፥159 *"ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሳ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል"* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ، وَيَضَعَ الْجِزْيَةَ، وَيَفِيضَ الْمَالُ حَتَّى لاَ يَقْبَلَهُ أَحَدٌ، حَتَّى تَكُونَ السَّجْدَةُ الْوَاحِدَةُ خَيْرًا مِنَ الدُّنْيَا وَمَا فِيهَا ". ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ وَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {وَإِنْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ إِلاَّ لَيُؤْمِنَنَّ بِهِ قَبْلَ مَوْتِهِ وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا}.
በዚያ በተወለደበት ቀን ሰላም በእርሱ እንደሆነ ሁሉ በሚሞትበት በዚህ ጊዜ ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ ሕያው ኾኖ በሚቀሰቀስበትም በትንሳኤ ቀን ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ በዚያ ቀን ከመምጣቱ በፊት በነበሩት ደረጃውን ዝቅ ባደረኩት አይሁዳውያን እና ደረጃውን ከፍ ባደጉት ክርስቲያኖች ላይ መስካሪ ይኾናል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
4፥159 *"ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሳ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል"*። وَإِن مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا لَيُؤْمِنَنَّ بِهِۦ قَبْلَ مَوْتِهِۦ ۖ وَيَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا
በእርግጥም አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ የነገረን ነገር ሁሉ እውነት ነው፤ ቁርኣንም የእርሱ ንግግር ነው፤ የብዙዎችን ልብ ማርኮ ያሸነፈ አሸናፊ መጽሐፍ ነው፤ እነዚያ አሸናፊ መጽሐፍ ሲኾን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት ጠፊዎች ናቸው፦
41፥41 እነዚያ በቁርኣን እርሱ *አሸናፊ መጽሐፍ ሲኾን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት ጠፊዎች ናቸው*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِٱلذِّكْرِ لَمَّا جَآءَهُمْ ۖ وَإِنَّهُۥ لَكِتَٰبٌ عَزِيزٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 118
ከአቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ" እንደተላለፈው፤ የአላህ መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ነፍሴ በእጁ በኾነችው ይሁንብኝ! በእናንተ ላይ የመርየም ልጅ እንደ ፍትሐዊ ዳኛ ኾኖ ሊወርድ ይቃረባል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ ገንዘብንም የሚቀበለው ሰው እስኪጠፋ ድረስ ይበራከታል፤ ለአላህ የሚደረግ አንድ ሱጁድ ዱንያ እና በውስጧ ከያዘችው ኹሉ የበለጠና የተሻለ ይኾናል"
ከዚያም አቡ ሁረይራህ፦ "ከፈለጋችሁ ይህን አንቀጽ አንብቡ" አለ፦
4፥159 *"ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሳ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል"* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ، وَيَضَعَ الْجِزْيَةَ، وَيَفِيضَ الْمَالُ حَتَّى لاَ يَقْبَلَهُ أَحَدٌ، حَتَّى تَكُونَ السَّجْدَةُ الْوَاحِدَةُ خَيْرًا مِنَ الدُّنْيَا وَمَا فِيهَا ". ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ وَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {وَإِنْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ إِلاَّ لَيُؤْمِنَنَّ بِهِ قَبْلَ مَوْتِهِ وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا}.
በዚያ በተወለደበት ቀን ሰላም በእርሱ እንደሆነ ሁሉ በሚሞትበት በዚህ ጊዜ ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ ሕያው ኾኖ በሚቀሰቀስበትም በትንሳኤ ቀን ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ በዚያ ቀን ከመምጣቱ በፊት በነበሩት ደረጃውን ዝቅ ባደረኩት አይሁዳውያን እና ደረጃውን ከፍ ባደጉት ክርስቲያኖች ላይ መስካሪ ይኾናል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
4፥159 *"ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሳ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል"*። وَإِن مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا لَيُؤْمِنَنَّ بِهِۦ قَبْلَ مَوْتِهِۦ ۖ وَيَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا
በእርግጥም አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ የነገረን ነገር ሁሉ እውነት ነው፤ ቁርኣንም የእርሱ ንግግር ነው፤ የብዙዎችን ልብ ማርኮ ያሸነፈ አሸናፊ መጽሐፍ ነው፤ እነዚያ አሸናፊ መጽሐፍ ሲኾን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት ጠፊዎች ናቸው፦
41፥41 እነዚያ በቁርኣን እርሱ *አሸናፊ መጽሐፍ ሲኾን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት ጠፊዎች ናቸው*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِٱلذِّكْرِ لَمَّا جَآءَهُمْ ۖ وَإِنَّهُۥ لَكِتَٰبٌ عَزِيزٌۭ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በኡስታዝ ወሒድ ዑመር
የሰላሳው ጥያቄ መልስ
ክፍል 1
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555222371331272
ክፍል 2
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555578967962279
ክፍል 3
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556063294580513
ክፍል 4
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556983494488493
ክፍል 5
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557378637782312
ክፍል 6
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557790211074488
የሰላሳው ጥያቄ መልስ
ክፍል 1
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555222371331272
ክፍል 2
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555578967962279
ክፍል 3
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556063294580513
ክፍል 4
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556983494488493
ክፍል 5
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557378637782312
ክፍል 6
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557790211074488
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
አልገደሉትም
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1233231240140980/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1233923633405074/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1235872316543539/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1237812653016172/
ክፍል አምስት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1238566572940780/
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1233231240140980/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1233923633405074/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1235872316543539/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1237812653016172/
ክፍል አምስት
https://www.facebook.com/groups/589832417814202/permalink/1238566572940780/
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
አላህ አይረሳም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር “የተወውን” ሰው “ረሳ” ይባላል፤ ያንን አስተባባይ አላህ በዚያ በመገናኛው ቀን “ይተወዋል”፦
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህ እና ጣዖታት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
አንድን እምነት ለማመን ቅድሚያ ስለዚያ እምነት በቂ እውቀት ይጠይቃል፤ በመሃይምነት እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ እምነት መከልተል በኢስላም አይሰራም፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ #እውቀት #የሌለህን ነገር #አትከተል፤
የእውቀት መጀመሪያ ደግሞ የፈጠረንን ፈጣሪያችንን ማወቅ ነው፤ በኢስላም የመጀመሪያው እርምጃ “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ” ማመን ሳይሆን “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን” ማወቅ ነው፦
47:19 እነሆ “ከአላህ ሌላ አምላክ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ አለመኖሩን #እወቅ፤
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው፣ ጣኦታትን የምንክድበት፣ ከአላህ ሌላ በሃቅ ሊመለክ የሚችል አምላክ አለምኖሩን የምናምንበት ቃለ-ምስክርነት ነው፦
2:256 ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ #በጣዖትም “የሚክድ” እና #በአላህ “የሚያምን” ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
39:17 እነዚያም #ጣዖትን “የሚያመልኳት” يَعْبُدُوهَا ከመሆን የራቁ ወደ #አላህም የዞሩ ለእነርሱ #ብስራት አላቸው፤ ስለዚህ ባሮቼን አብስር ።
43፥26-27 ኢብራሂምም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “እኔ ከምታመልኩት ሁሉ #ንጹሕ ነኝ፤ ከዚያ #ከፈጠረኝ #በቀር #አላመልክም እርሱ በእርግጥ ይመራኛልና”።
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “#አላህን #አምልኩ #ጣዖትንም #ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
ይህ ቃለ-ምስክርነት በቁርአን “ጠንካራን ዘለበት” ይባላል፦
31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ወደ አላህ የሚሰጥም يُسْلِمْ ሰው፣ #ጠንካራ #ገመድ بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው።
2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን #ጠንካራ #ዘለበት بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡
ይህ ቃለ-ምስክርነት ሁለት ማዕዘናት አለው፤ አንደኛው ነፍይ ሲሆን ሁለተኛ ኢሥባት ነው፤ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ነፍይ”
“ነፍይ” نفي ማለት “አፍራሽ” ሲሆን አሉታዊ ቃል ነው፤ ይህም አሉታዊ ቃል፦ “ላ ኢላሃ” لَا إِلَٰهَ “ሌላ አምላክ የለም” ብለን ስንል ማንኛውንም ጣኦታት ውድቅ የምናደርግበት ነው፤ በቁርአን ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣኡት” لطَّاغُوتِ ፣ “አውሳን” أَوْثَٰن እና “አስናም” أَصْنَام ይባላሉ፣ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው። እነዚህ ጣኦታት ከዓለማቱ ጌታ ሌላ የሚመለኩ ምንነትና ማንነት ናቸው፤ እጅጉን ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ተለይተው ተቀምጧል፦
1. “ጣኡት”
2:256 #በጣዖትም لطَّاغُوتِ የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
4:76 እነዚያ ያመኑት ሰዎች፣ በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፤ እነዛ የካዱትም #በጣዖት لطَّاغُوتِ መንገድ ይጋደላሉ፤
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ #ጣዖትንም لطَّاغُوتِ ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
2.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት #ጣዖታትን أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
29:25 ኢብራሂም አለም፦ ከአላህ ሌላ #ጣዖታትን أَوْثَانًا አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው፤ ከዚያም በትንሣኤ ቀን ከፊላችሁ በከፊሉ ይክዳል፤ ከፊላችሁም ከፊሉን ይረግማል፤ መኖሪያችሁም እሳት ናት፤ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም።
3. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «#ጣዖታትን أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ.
21:57 በአላህም ስም እምላለሁ ዟሪዎች ሆናችሁ ከኼዳችሁ በኋላ #ጣዖቶቻችሁን أَصْنَامًا ተንኮል እሰራባቸዋለሁ፣ አለ።
14:35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ ፦ ጌታዬ ሆይ! ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፤ እኔንም ልጆቼንም #ጣዖታትን أَصْنَامًا ከማምለክ አርቀን፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
አንድን እምነት ለማመን ቅድሚያ ስለዚያ እምነት በቂ እውቀት ይጠይቃል፤ በመሃይምነት እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ እምነት መከልተል በኢስላም አይሰራም፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ #እውቀት #የሌለህን ነገር #አትከተል፤
የእውቀት መጀመሪያ ደግሞ የፈጠረንን ፈጣሪያችንን ማወቅ ነው፤ በኢስላም የመጀመሪያው እርምጃ “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ” ማመን ሳይሆን “ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን” ማወቅ ነው፦
47:19 እነሆ “ከአላህ ሌላ አምላክ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ አለመኖሩን #እወቅ፤
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው፣ ጣኦታትን የምንክድበት፣ ከአላህ ሌላ በሃቅ ሊመለክ የሚችል አምላክ አለምኖሩን የምናምንበት ቃለ-ምስክርነት ነው፦
2:256 ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ #በጣዖትም “የሚክድ” እና #በአላህ “የሚያምን” ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
39:17 እነዚያም #ጣዖትን “የሚያመልኳት” يَعْبُدُوهَا ከመሆን የራቁ ወደ #አላህም የዞሩ ለእነርሱ #ብስራት አላቸው፤ ስለዚህ ባሮቼን አብስር ።
43፥26-27 ኢብራሂምም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “እኔ ከምታመልኩት ሁሉ #ንጹሕ ነኝ፤ ከዚያ #ከፈጠረኝ #በቀር #አላመልክም እርሱ በእርግጥ ይመራኛልና”።
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “#አላህን #አምልኩ #ጣዖትንም #ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
ይህ ቃለ-ምስክርነት በቁርአን “ጠንካራን ዘለበት” ይባላል፦
31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን وَجْهَهُ ወደ አላህ የሚሰጥም يُسْلِمْ ሰው፣ #ጠንካራ #ገመድ بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው።
2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን #ጠንካራ #ዘለበት بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡
ይህ ቃለ-ምስክርነት ሁለት ማዕዘናት አለው፤ አንደኛው ነፍይ ሲሆን ሁለተኛ ኢሥባት ነው፤ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ነፍይ”
“ነፍይ” نفي ማለት “አፍራሽ” ሲሆን አሉታዊ ቃል ነው፤ ይህም አሉታዊ ቃል፦ “ላ ኢላሃ” لَا إِلَٰهَ “ሌላ አምላክ የለም” ብለን ስንል ማንኛውንም ጣኦታት ውድቅ የምናደርግበት ነው፤ በቁርአን ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣኡት” لطَّاغُوتِ ፣ “አውሳን” أَوْثَٰن እና “አስናም” أَصْنَام ይባላሉ፣ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው። እነዚህ ጣኦታት ከዓለማቱ ጌታ ሌላ የሚመለኩ ምንነትና ማንነት ናቸው፤ እጅጉን ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ተለይተው ተቀምጧል፦
1. “ጣኡት”
2:256 #በጣዖትም لطَّاغُوتِ የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
4:76 እነዚያ ያመኑት ሰዎች፣ በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፤ እነዛ የካዱትም #በጣዖት لطَّاغُوتِ መንገድ ይጋደላሉ፤
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ #ጣዖትንም لطَّاغُوتِ ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
2.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት #ጣዖታትን أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
29:25 ኢብራሂም አለም፦ ከአላህ ሌላ #ጣዖታትን أَوْثَانًا አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው፤ ከዚያም በትንሣኤ ቀን ከፊላችሁ በከፊሉ ይክዳል፤ ከፊላችሁም ከፊሉን ይረግማል፤ መኖሪያችሁም እሳት ናት፤ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም።
3. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «#ጣዖታትን أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ.
21:57 በአላህም ስም እምላለሁ ዟሪዎች ሆናችሁ ከኼዳችሁ በኋላ #ጣዖቶቻችሁን أَصْنَامًا ተንኮል እሰራባቸዋለሁ፣ አለ።
14:35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ ፦ ጌታዬ ሆይ! ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፤ እኔንም ልጆቼንም #ጣዖታትን أَصْنَامًا ከማምለክ አርቀን፤
ነጥብ ሁለት
“ኢሥባት”
“ኢሥባት” إثبات ማለት “ማፅደቅ” ሲሆን አውንታዊ ቃል ነው፤ ይህም አውንታዊ ቃል፦ “ኢለ ሏህ” إِلَّا اللَّهُ “ከአላህ በቀር” ብለን ስንል አንዱን አምላክ በብቸኝነትና በእውነት ልናመልከው የምናፀድቅበት ነው፤ አንዱ እምላክ አላህ ነገሮችን ካለመኖር ወደመኖር የፈጠረ፣ የሚያሞት ህያው የሚያደርግ፣ መጥቀምና መጉዳት የሚችል፣ ሁሉን የሚያውቅ፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና በእኔነት የሚናገር ነው፦
1. “ሁሉን የፈጠረ ነው”
46:4 #ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸው አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ #ፈጠሩ# አሳዩኝ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?
50:38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ #ፈጠርን፡፡
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንድና ከሴት #ፈጠርናችሁ፤ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፤
2. “የሚያሞት ህያው የሚያደርግ ነው”
30:40 አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም #የሚያሞታችሁ#፥ ከዚያም #ሕያው# የሚያደርጋችሁ ነው፤ ከምታጋሩዋቸው ጣዖታት ውስጥ ከዚኻችሁ አንዳችን የሚሠራ አልለን?
44:8 ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ #ሕያው ያደርጋል#፣ #ያሞታልም፣ ጌታችሁ፣ የመጀመሪያ አባቶቻችሁም ጌታ ነው።
3. “መጥቀምና መጉዳት የሚችል ነው”
20:89 ወደ እነነሱ ንግግርን የማይመልስ ለእነርሱም #ጉዳትንና #ጥቅምን የማይችል መሆኑን አያዩምን?
10:106 ከአላህም በቀር #የማይጠቅምንና #የማይጎዳን አታምልክ፡፡ ብትሠራም አንተ ያንጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ» ተብያለሁ” በላቸው፡፡
5:76 ከአላህ ሌላ ለእናንተ #መጉዳትንና #መጥቀምን የማይችልን ታመልካለህን? በላቸው፤
4. “ሁሉን የሚያውቅ ነው”
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
64:4 በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፤ የምትደብቁትንም የምትገልጡትንም ያውቃል አላህ በልቦች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው።
5. “ሁሉ ተመልካች ነው”
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
57፥4 #አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው።
6. “ሁሉን የሚሰማ ነው”
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
9:103 ለእነርሱም ጸልይላቸዉ፤ ጸሎትህ ለእነርሱ እርካታ ነዉና አላህም “ሰሚ” ዐዋቂ ነው።
7. “እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው”
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
ማጠቃለያ
ነብያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፤ አል-ሐጀሩል አስወድ ከ 360 ጣዖታት መካከል ነበር የሚለው ዲስኩር የሚሽነሪዎች ቅጥፈት እንጂ የታሪክ ሆነ የሥነ-ቅርስ መረጃ የለም፤ ሐጀሩል አስወድ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልና የአላህን ቤት መዞር የሚጀመርበት መነሻ ነጥብ እንጂ አምልኮ የሚቀበል አይደለም። ይህንን ከሐዲስ መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83:
ዑመር ወደ ሃጀሩል አስወድ ቀረቦ ሳመውና፦ አውቃለው #አትጠቅምም #አትጎዳም ነብዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር።
عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ.
ሃጀሩል አስወድ መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ህያው ያልሆነው ነገር ነውና አይጠቅምም አይጎዳም፣ የማይጠቅምና የማይጎዳ ነገር አይመለክም፤ የሚመለከው መጥቀና መጉዳት የሚችለው የሰማያትና የምድር ጌታ ብቻ ነው፦
13:16 የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤ #ለነፍሶቻቸው #ጥቅምንም #ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን? በላቸው፤
19፥42ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ «አባቴ ሆይ! “የማይሰማን” እና “የማያይን” ከአንተም ምንንም “የማይጠቅምህን” ለምን ታመልካለህ?
19፥48 እናንተንም “ከአላህ” ሌላ “የምታመልኩትንም እርቃለሁ፤ ጌታዬንም አመልካለሁ፤ ጌታዬን በማምለክ የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ፡፡
ከአላህ ሌላ የሚመለክ እንደሌለ ለማሳየት አላህ እራሱ በመጀመሪያ መደብ፦ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ ” በማለት ይናገራል፦
29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፤ እኔንም ብቻ #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
የፈጣሪ ሃቅ አምልኮ፣ መለማመን፣ ስለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ነው፤ ይህንን ሃቅ ከመሳም ጋር ማምታታት የለብንም፤ ሲጀመር “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ፤ ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሃቅ አይደለም፤ ፈጣሪ አይሳምምና፤ ሲሰልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፤ አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፤ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም፤ ለሃጅሩል አስወድ አምልኮ፣ መለማመን፣ ስለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባእድ አምልኮ ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ይህ ፈፅሞ ሽርክ ነው፤ በኢስላም በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ሲባል በአላህ ላይ ማሻረክ የሆነ አመፅ ነው፦
5:90 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ፣ ቁማርም፣ “አንሳብ” وَالْأَنْصَابُ “አዝላምም”* بِالْأَزْلَامِ ከሰይጣን ሥራ የሆኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፤ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና።
5:3 ለኑሱብ” النُّصُبِ የታረደው *በአዝላምም* بِالْأَزْلَامِ ዕድልን መፈለጋችሁ በእናንተ ላይ እርም ተደረገ ይሃችሁ “አመፅ” ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ኢሥባት”
“ኢሥባት” إثبات ማለት “ማፅደቅ” ሲሆን አውንታዊ ቃል ነው፤ ይህም አውንታዊ ቃል፦ “ኢለ ሏህ” إِلَّا اللَّهُ “ከአላህ በቀር” ብለን ስንል አንዱን አምላክ በብቸኝነትና በእውነት ልናመልከው የምናፀድቅበት ነው፤ አንዱ እምላክ አላህ ነገሮችን ካለመኖር ወደመኖር የፈጠረ፣ የሚያሞት ህያው የሚያደርግ፣ መጥቀምና መጉዳት የሚችል፣ ሁሉን የሚያውቅ፣ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና በእኔነት የሚናገር ነው፦
1. “ሁሉን የፈጠረ ነው”
46:4 #ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸው አያችሁን? ከምድር ምንን እንደ #ፈጠሩ# አሳዩኝ ወይም በሰማያት ለእነርሱ መጋራት አላቸውን?
50:38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ #ፈጠርን፡፡
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ ከወንድና ከሴት #ፈጠርናችሁ፤ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፤
2. “የሚያሞት ህያው የሚያደርግ ነው”
30:40 አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም #የሚያሞታችሁ#፥ ከዚያም #ሕያው# የሚያደርጋችሁ ነው፤ ከምታጋሩዋቸው ጣዖታት ውስጥ ከዚኻችሁ አንዳችን የሚሠራ አልለን?
44:8 ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ #ሕያው ያደርጋል#፣ #ያሞታልም፣ ጌታችሁ፣ የመጀመሪያ አባቶቻችሁም ጌታ ነው።
3. “መጥቀምና መጉዳት የሚችል ነው”
20:89 ወደ እነነሱ ንግግርን የማይመልስ ለእነርሱም #ጉዳትንና #ጥቅምን የማይችል መሆኑን አያዩምን?
10:106 ከአላህም በቀር #የማይጠቅምንና #የማይጎዳን አታምልክ፡፡ ብትሠራም አንተ ያንጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ» ተብያለሁ” በላቸው፡፡
5:76 ከአላህ ሌላ ለእናንተ #መጉዳትንና #መጥቀምን የማይችልን ታመልካለህን? በላቸው፤
4. “ሁሉን የሚያውቅ ነው”
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
64:4 በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፤ የምትደብቁትንም የምትገልጡትንም ያውቃል አላህ በልቦች ውስጥ ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው።
5. “ሁሉ ተመልካች ነው”
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
57፥4 #አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው።
6. “ሁሉን የሚሰማ ነው”
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
9:103 ለእነርሱም ጸልይላቸዉ፤ ጸሎትህ ለእነርሱ እርካታ ነዉና አላህም “ሰሚ” ዐዋቂ ነው።
7. “እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው”
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
ማጠቃለያ
ነብያችን”ﷺ” ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፤ አል-ሐጀሩል አስወድ ከ 360 ጣዖታት መካከል ነበር የሚለው ዲስኩር የሚሽነሪዎች ቅጥፈት እንጂ የታሪክ ሆነ የሥነ-ቅርስ መረጃ የለም፤ ሐጀሩል አስወድ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልና የአላህን ቤት መዞር የሚጀመርበት መነሻ ነጥብ እንጂ አምልኮ የሚቀበል አይደለም። ይህንን ከሐዲስ መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 83:
ዑመር ወደ ሃጀሩል አስወድ ቀረቦ ሳመውና፦ አውቃለው #አትጠቅምም #አትጎዳም ነብዩ”ﷺ” ሲስሙህ ባላይ ኖሮ አልስምህም ነበር።
عَنْ عُمَرَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُ جَاءَ إِلَى الْحَجَرِ الأَسْوَدِ فَقَبَّلَهُ، فَقَالَ إِنِّي أَعْلَمُ أَنَّكَ حَجَرٌ لاَ تَضُرُّ وَلاَ تَنْفَعُ، وَلَوْلاَ أَنِّي رَأَيْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُكَ مَا قَبَّلْتُكَ.
ሃጀሩል አስወድ መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ህያው ያልሆነው ነገር ነውና አይጠቅምም አይጎዳም፣ የማይጠቅምና የማይጎዳ ነገር አይመለክም፤ የሚመለከው መጥቀና መጉዳት የሚችለው የሰማያትና የምድር ጌታ ብቻ ነው፦
13:16 የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤ #ለነፍሶቻቸው #ጥቅምንም #ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከእርሱ ሌላ ያዛችሁን? በላቸው፤
19፥42ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ «አባቴ ሆይ! “የማይሰማን” እና “የማያይን” ከአንተም ምንንም “የማይጠቅምህን” ለምን ታመልካለህ?
19፥48 እናንተንም “ከአላህ” ሌላ “የምታመልኩትንም እርቃለሁ፤ ጌታዬንም አመልካለሁ፤ ጌታዬን በማምለክ የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ፡፡
ከአላህ ሌላ የሚመለክ እንደሌለ ለማሳየት አላህ እራሱ በመጀመሪያ መደብ፦ “እኔንም ብቻ አምልኩኝ ” በማለት ይናገራል፦
29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፤ እኔንም ብቻ #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
የፈጣሪ ሃቅ አምልኮ፣ መለማመን፣ ስለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ነው፤ ይህንን ሃቅ ከመሳም ጋር ማምታታት የለብንም፤ ሲጀመር “መሳም” የመውደድ መገለጫ እንጂ በራሱ መውደድ አይደለም፤ ምክንያቱም ሳንስማቸው የምንወዳቸው ሰዎች ስላሉ፤ ሲቀጥል “መሳም” የፈጣሪ ሃቅ አይደለም፤ ፈጣሪ አይሳምምና፤ ሲሰልስ “መሳም” የፍጡራን መብት ነው፤ አንድ ሰው አባቱን ሳመ ማለት አመለከ ማለት አይደለም፤ አንድ ሰው በእግር ኳስ አሸንፎ ዋንጫ ቢስም አመለከ አይባልም፤ ለሃጅሩል አስወድ አምልኮ፣ መለማመን፣ ስለት መሳል፣ መስገድ ወዘተ ቢቀርብ ኖሮ ይህ ማሻረክ ወይም ባእድ አምልኮ ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ይህ ፈፅሞ ሽርክ ነው፤ በኢስላም በድንጋይና በድንጋይ ላይ የሚደረግ አምልኮ “ኑሱብ” نُصُب እና “አዝላም” أَزْلَٰم ሲባል በአላህ ላይ ማሻረክ የሆነ አመፅ ነው፦
5:90 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! የሚያሰክር መጠጥ፣ ቁማርም፣ “አንሳብ” وَالْأَنْصَابُ “አዝላምም”* بِالْأَزْلَامِ ከሰይጣን ሥራ የሆኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፤ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና።
5:3 ለኑሱብ” النُّصُبِ የታረደው *በአዝላምም* بِالْأَزْلَامِ ዕድልን መፈለጋችሁ በእናንተ ላይ እርም ተደረገ ይሃችሁ “አመፅ” ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጣዖት እና አምልኮ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“ጣኡት”
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል። በተለይ ይህም ጣኡት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት #ጣዖታትን أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
29:25 ኢብራሂም አለም፦ ከአላህ ሌላ #ጣዖታትን أَوْثَانًا አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው፤ ከዚያም በትንሣኤ ቀን ከፊላችሁ በከፊሉ ይክዳል፤ ከፊላችሁም ከፊሉን ይረግማል፤ መኖሪያችሁም እሳት ናት፤ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም።
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «#ጣዖታትን أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ.
21:57 በአላህም ስም እምላለሁ ዟሪዎች ሆናችሁ ከኼዳችሁ በኋላ #ጣዖቶቻችሁን أَصْنَامًا ተንኮል እሰራባቸዋለሁ፣ አለ።
14:35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ ፦ ጌታዬ ሆይ! ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፤ እኔንም ልጆቼንም #ጣዖታትን أَصْنَامًا ከማምለክ አርቀን፤
እነዚህ ጣኦታት ከዓለማቱ ጌታ ሌላ የሚመለኩ ምንነትና ማንነት ናቸው፤ እጅጉን ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ተለይተው ተቀምጧል፤ እነዚህን ጣዖታት የሚክድና አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት ለማምለክ የሚያምን መልካም ዘለበትን ይጨብጣል፤ አላህ በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ ጣዖትንም ራቁ በማለት መልክተኛን ልኳል፦
2:256 #በጣዖትም لطَّاغُوتِ የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
4:76 እነዚያ ያመኑት ሰዎች፣ በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፤ እነዛ የካዱትም #በጣዖት لطَّاغُوتِ መንገድ ይጋደላሉ፤
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ #ጣዖትንም لطَّاغُوتِ ራቁ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
39፥17 እነዚያም “#ጣዖታትን” ﺍﻟﻄَّﺎﻏُﻮﺕَ የሚግገዟት ከመሆን የራቁ ወደ አላህም የዞሩ ለነርሱ ብስራት አላቸው፤
የእነዚህ ጣዖታት እጣ ፋንታ የገሃነም ማገዶ መሆን ነው፦
21፥98 እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ቀዳማይ ተደራስያን ቁረይሾች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው 360 ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ተመላኪዎች ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ተመላኪዎች ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው። በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“ጣኡት”
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ይባላል። በተለይ ይህም ጣኡት በሁለት ይከፈላል፤ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰن ሲሆን ሁለተኛው “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ሲሆን፤ “አስናም” ደግሞ ከእንጨት፣ ብር፣ ነሐስ ተሰርተው አምልኮ ለሚቀርብላቸው ነው፤ እነዚህ ሁለቱም በቁርአን ተጠቅሰዋል፦
1.”አውሳን”
29:17 ከአላህ ሌላ የምታመልኩት #ጣዖታትን أَوْثَانًا ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኩአቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤
29:25 ኢብራሂም አለም፦ ከአላህ ሌላ #ጣዖታትን أَوْثَانًا አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው፤ ከዚያም በትንሣኤ ቀን ከፊላችሁ በከፊሉ ይክዳል፤ ከፊላችሁም ከፊሉን ይረግማል፤ መኖሪያችሁም እሳት ናት፤ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም።
2. “አስናም”
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «#ጣዖታትን أَصْنَامًا አማልክት አድርገህ ትይዛለህን እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ.
21:57 በአላህም ስም እምላለሁ ዟሪዎች ሆናችሁ ከኼዳችሁ በኋላ #ጣዖቶቻችሁን أَصْنَامًا ተንኮል እሰራባቸዋለሁ፣ አለ።
14:35 ኢብራሂምም ባለ ጊዜ አስታውስ ፦ ጌታዬ ሆይ! ይህንን አገር ጸጥተኛ አድርገው፤ እኔንም ልጆቼንም #ጣዖታትን أَصْنَامًا ከማምለክ አርቀን፤
እነዚህ ጣኦታት ከዓለማቱ ጌታ ሌላ የሚመለኩ ምንነትና ማንነት ናቸው፤ እጅጉን ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ተለይተው ተቀምጧል፤ እነዚህን ጣዖታት የሚክድና አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት ለማምለክ የሚያምን መልካም ዘለበትን ይጨብጣል፤ አላህ በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ ጣዖትንም ራቁ በማለት መልክተኛን ልኳል፦
2:256 #በጣዖትም لطَّاغُوتِ የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡
4:76 እነዚያ ያመኑት ሰዎች፣ በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፤ እነዛ የካዱትም #በጣዖት لطَّاغُوتِ መንገድ ይጋደላሉ፤
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን አምልኩ #ጣዖትንም لطَّاغُوتِ ራቁ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
39፥17 እነዚያም “#ጣዖታትን” ﺍﻟﻄَّﺎﻏُﻮﺕَ የሚግገዟት ከመሆን የራቁ ወደ አላህም የዞሩ ለነርሱ ብስራት አላቸው፤
የእነዚህ ጣዖታት እጣ ፋንታ የገሃነም ማገዶ መሆን ነው፦
21፥98 እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናቸው፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ ፡፡
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ቀዳማይ ተደራስያን ቁረይሾች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው 360 ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም አቅል የሌላቸውን ተመላኪዎች ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፤ ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ አቅል የሌላቸውን ተመላኪዎች ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው። በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
ነጥብ ሁለት
“ዒባዳ”
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ መልእክተኞችም የተላኩበት ጭብጥ ይህ ነው፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ጣዖትንም ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ” በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
ለናሙና ያክል እነዚህ መልእክተኞች፦
ኑሕ
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
ሁድ
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
ሷሊህ
7:73 ወደ ሠሙድም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፤
ኢብራሂምን
29:16 ኢብራሂምንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ፍሩትም፤ ይሃችሁ የታውቁ ብትሆኑ ለናንተ በላጭ ነው።
ሹዐይብ
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤
ሙሳ
2:83 የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ لَا تَعْبُدُون ፤ … በማለት በያዝንባቸው ጊዜ አስታውሱ፡፡
ዒሳ
5:72 አልመሲሕም አለ፦ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን #አምልኩ” اعْبُدُوا፤
ነብያችን
11:2 እንዲህ #በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ أَلَّا تَعْبُدُوا፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስስጠንቂ እና አብሳሪ ነኝ።
ቁርአን ሲሶው የሚናገረው ስለ ኢባዳ ነው፣ ይህ የቁርአን አንድ ሶስተኛው የአምልኮ ጭብጥ በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፣ ለቀድሞቹ ነቢያት የመጣው የተውሂድ ትምህርት ነው በቁርአን ውስጥ የመጣው፣ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “አምልኩኝ” ሲሆን በነብያችን የተባለው ይህ ነው፤ ይህ ለእሳቸው እና ከእሳቸው በፊት የነበረው የተውሒድ መገሰጫ ነው፦
26:196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ “የተወሳ” ነው፡፡
23:68 የቁርኣንን ንግግሩንም አያስተነትኑምን ወይስ ለመጀመሪያዎቹ አባቶቻቸው ያልመጣ ነገር መጣባቸውን?
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “ቢጤ” እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤
21:24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክት ያዙን? አስረጃችሁን አምጡ፤ *ይህ እኔ ዘንድ ያለው መገሠጫ፣ ከኔ በፊትም የነበረው መገሠጫ ነው* በላቸው። በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፤ ስለዚህ እነርሱ እንቢተኞች ናቸው أَمِ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِهِۦٓ ءَالِهَةًۭ ۖ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ ۖ هَٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِىَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِى ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ ٱلْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ ።
Or, have they taken gods besides Him? Say: Bring your proof; this is the reminder of those with me and the reminder of those before me. Nay! most of them do not know the truth, so they turn aside. Shakir translation
“ዒባዳ”
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ መልእክተኞችም የተላኩበት ጭብጥ ይህ ነው፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ጣዖትንም ራቁ” በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ” በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
ለናሙና ያክል እነዚህ መልእክተኞች፦
ኑሕ
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
ሁድ
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
ሷሊህ
7:73 ወደ ሠሙድም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ ምንም አምላክ የላችሁም፤
ኢብራሂምን
29:16 ኢብራሂምንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፦ አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ፍሩትም፤ ይሃችሁ የታውቁ ብትሆኑ ለናንተ በላጭ ነው።
ሹዐይብ
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን #አምልኩ اعْبُدُوا፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤
ሙሳ
2:83 የእስራኤል ልጆችንም ጥብቅ ኪዳን አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ لَا تَعْبُدُون ፤ … በማለት በያዝንባቸው ጊዜ አስታውሱ፡፡
ዒሳ
5:72 አልመሲሕም አለ፦ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን #አምልኩ” اعْبُدُوا፤
ነብያችን
11:2 እንዲህ #በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን #አታምልኩ أَلَّا تَعْبُدُوا፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስስጠንቂ እና አብሳሪ ነኝ።
ቁርአን ሲሶው የሚናገረው ስለ ኢባዳ ነው፣ ይህ የቁርአን አንድ ሶስተኛው የአምልኮ ጭብጥ በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፣ ለቀድሞቹ ነቢያት የመጣው የተውሂድ ትምህርት ነው በቁርአን ውስጥ የመጣው፣ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “አምልኩኝ” ሲሆን በነብያችን የተባለው ይህ ነው፤ ይህ ለእሳቸው እና ከእሳቸው በፊት የነበረው የተውሒድ መገሰጫ ነው፦
26:196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ “የተወሳ” ነው፡፡
23:68 የቁርኣንን ንግግሩንም አያስተነትኑምን ወይስ ለመጀመሪያዎቹ አባቶቻቸው ያልመጣ ነገር መጣባቸውን?
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው “ቢጤ” እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤
21:24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክት ያዙን? አስረጃችሁን አምጡ፤ *ይህ እኔ ዘንድ ያለው መገሠጫ፣ ከኔ በፊትም የነበረው መገሠጫ ነው* በላቸው። በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፤ ስለዚህ እነርሱ እንቢተኞች ናቸው أَمِ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِهِۦٓ ءَالِهَةًۭ ۖ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ ۖ هَٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِىَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِى ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ ٱلْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ ።
Or, have they taken gods besides Him? Say: Bring your proof; this is the reminder of those with me and the reminder of those before me. Nay! most of them do not know the truth, so they turn aside. Shakir translation
በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ ፈጣሪ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ” ብሎ የተናገረ አምላክ ዛሬም በዘመናች እኔን ብቻ አምልኩ ብሎ በተከበረው ቃሉ ይናገራል፦
29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፤ እኔንም ብቻ #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
24:55 በእኔ ምንንም የማያጋሩ ሆነው #ያመልኩኛል يَعْبُدُونَنِي ፤ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጠኞች ናቸው።
51:56 ጋኔንንና ሰውን #ሊያመልኩኝ لِيَعْبُدُونِ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም።
21:92 ይህች ሕግጋት አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
6:102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ #አምልኩት فَاعْبُدُوهُ ፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
በኢስላም የሚመለከው አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ ይህ አምልኮታችን ለአላህ እንጂ ለማንም አይደለም፤ ወደ ካዕባህ የምንቀጣጨው ቂብላችን ነው፤ “ወደ” ካዕባህ “ለ”አላህ ብቻ ነው የምናመልከው፤ “ወደ” እና “ለ” የሚባሉ ሁለት መስተዋድዶች ቅድሚያ እንለይ፤ ለአላህ ቢጤ ሆነ ሞክሼ አሊያም የሚመስለው ማንነት ሆነ ምንነት ስለሌለ ለአላህም አምሳያዎች “ስዕል” ወይም “ሃውልት አናደርግም፦
112:4 ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
42:11 የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።
19:65 እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤ እርሱን በመግገዛትም ላይ ታገሥ፤ ለእርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን ?
16:75 ለአላህም አምሳያዎችን አታድርጉ፤
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት በባይብል ስለ ጣዖት እና አምልኮ እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
29:56 እላንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፤ እኔንም ብቻ #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
24:55 በእኔ ምንንም የማያጋሩ ሆነው #ያመልኩኛል يَعْبُدُونَنِي ፤ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጠኞች ናቸው።
51:56 ጋኔንንና ሰውን #ሊያመልኩኝ لِيَعْبُدُونِ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም።
21:92 ይህች ሕግጋት አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና #አምልኩኝ فَاعْبُدُونِ ።
6:102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ #አምልኩት فَاعْبُدُوهُ ፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
በኢስላም የሚመለከው አንድ አምላክ ብቻ ነው፤ ይህ አምልኮታችን ለአላህ እንጂ ለማንም አይደለም፤ ወደ ካዕባህ የምንቀጣጨው ቂብላችን ነው፤ “ወደ” ካዕባህ “ለ”አላህ ብቻ ነው የምናመልከው፤ “ወደ” እና “ለ” የሚባሉ ሁለት መስተዋድዶች ቅድሚያ እንለይ፤ ለአላህ ቢጤ ሆነ ሞክሼ አሊያም የሚመስለው ማንነት ሆነ ምንነት ስለሌለ ለአላህም አምሳያዎች “ስዕል” ወይም “ሃውልት አናደርግም፦
112:4 ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
42:11 የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።
19:65 እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤ እርሱን በመግገዛትም ላይ ታገሥ፤ ለእርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን ?
16:75 ለአላህም አምሳያዎችን አታድርጉ፤
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት በባይብል ስለ ጣዖት እና አምልኮ እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጣዖት እና አምልኮ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“ጣዖት”
በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ #ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር #የማናቸውንም #ምሳሌ፥ #የተቀረጸውንም #ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤
የሙሴ አምላክ ይናገራል እንጂ መልኩን ይህንን ይመስላል ብሎ በወንድ ሽማሌዎች ቅርፅና ምስል ማቅረብ እጅግ ወንጀል ነው፦
ዘዳግም 4፥15-18 ያህዌህ በኮሬብ በእሳት ውስጥ ሆኖ በተናገራችሁ ጊዜ #መልክ ከቶ #አላያችሁምና እጅግ ተጠንቀቁ፤ እንዳትረክሱ፥ #የተቀረጸውን #ምስል #የማናቸውንም ነገር #ምሳሌ፥ #በወንድ ወይም #በሴት #መልክ የተሠራውን፥ በምድር ላይ ያለውን የእንስሳን ሁሉ ምሳሌ፥ በሰማይም በታች የሚበርረውን የወፍን ሁሉ ምሳሌ፥ በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን ሁሉ #ምሳሌ #እንዳታደርጉ፥
በተለይ የሥላሴ ሁለቱ አባላት ካልታዩ በሽማግሌ ሰዎች መመሰሉ ምን አይነት ጣራ የነካ ወንጀል ነው? ከእስራኤል ልጆች ዙርያ ያሉት ህዝቦች ጣዖታቶቻቸው የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው። አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም ነበር፤ ይህ ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉና የሚመኩ የሚያሳፍ ነበር፦
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው። አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
መዝሙር 97፥7 #ለተቀረጸ #ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ #በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ፤
የጣኦት አምልኮ በምስል እና በሃውልት ሲሆን ይህንን ድርጊት ሲደረግ ያየ ሰው አቀጣጡ ማንኮታኮትና ማቃጠል ነው፦
ዘዳግም 12፥3 መሠዊያቸውንም አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፥ የአማልክቶቻቸውንም #የተቀረጹ #ምስሎች #አንከታክቱ፤
ዘዳግም 7፣25 #የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን #ምስል #በእሳት #ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።
በትንሳኤ ቀንም ቅጣቱ ጀሃነም ነው፦
ራዕይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም #ጣዖትንም #የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።
ራዕይ ላይ “ጣዖትን ማምለክ” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ኤዶልላትሬአ” εἰδωλολατρεία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ እርሱም፦ “ኤዶሎን” εἴδωλον “ምስል” እና
“ላትሬኦ” λατρεύω “አምልኮ” ነው፤ ይህም ቃል አዲስ ኪዳን ላይ 7 ጊዜ ተጠቅሟል። ይህንን በሚቀጥለው ነጥብ ስለ አምልኮ እንቀጥል፦
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“ጣዖት”
በዕብራይስጥ “ኤሊል” אֱלִיל ማለት “ምስል”፣ “ቅርፅ”፣ “ጣዖት” ማለት ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ኤዶሎን” εἴδωλον ነው፤ ትርጉሙ ተመሳሳይ የሙሴ አምላክ ለሙሴ “”ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ፣ የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፣ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም”” ብሎ ተናግሯል፦
ዘሌዋውያን 26፥1 እኔ ያህዌህ አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ #ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር #የማናቸውንም #ምሳሌ፥ #የተቀረጸውንም #ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤
የሙሴ አምላክ ይናገራል እንጂ መልኩን ይህንን ይመስላል ብሎ በወንድ ሽማሌዎች ቅርፅና ምስል ማቅረብ እጅግ ወንጀል ነው፦
ዘዳግም 4፥15-18 ያህዌህ በኮሬብ በእሳት ውስጥ ሆኖ በተናገራችሁ ጊዜ #መልክ ከቶ #አላያችሁምና እጅግ ተጠንቀቁ፤ እንዳትረክሱ፥ #የተቀረጸውን #ምስል #የማናቸውንም ነገር #ምሳሌ፥ #በወንድ ወይም #በሴት #መልክ የተሠራውን፥ በምድር ላይ ያለውን የእንስሳን ሁሉ ምሳሌ፥ በሰማይም በታች የሚበርረውን የወፍን ሁሉ ምሳሌ፥ በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን ሁሉ #ምሳሌ #እንዳታደርጉ፥
በተለይ የሥላሴ ሁለቱ አባላት ካልታዩ በሽማግሌ ሰዎች መመሰሉ ምን አይነት ጣራ የነካ ወንጀል ነው? ከእስራኤል ልጆች ዙርያ ያሉት ህዝቦች ጣዖታቶቻቸው የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው። አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም ነበር፤ ይህ ለተቀረጸ ምስል የሚሰግዱ ሁሉና የሚመኩ የሚያሳፍ ነበር፦
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ ናቸው። አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
መዝሙር 97፥7 #ለተቀረጸ #ምስል የሚሰግዱ ሁሉ፥ #በጣዖቶቻቸውም የሚመኩ ይፈሩ፤
የጣኦት አምልኮ በምስል እና በሃውልት ሲሆን ይህንን ድርጊት ሲደረግ ያየ ሰው አቀጣጡ ማንኮታኮትና ማቃጠል ነው፦
ዘዳግም 12፥3 መሠዊያቸውንም አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፥ የአማልክቶቻቸውንም #የተቀረጹ #ምስሎች #አንከታክቱ፤
ዘዳግም 7፣25 #የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን #ምስል #በእሳት #ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።
በትንሳኤ ቀንም ቅጣቱ ጀሃነም ነው፦
ራዕይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም #ጣዖትንም #የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።
ራዕይ ላይ “ጣዖትን ማምለክ” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ኤዶልላትሬአ” εἰδωλολατρεία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ እርሱም፦ “ኤዶሎን” εἴδωλον “ምስል” እና
“ላትሬኦ” λατρεύω “አምልኮ” ነው፤ ይህም ቃል አዲስ ኪዳን ላይ 7 ጊዜ ተጠቅሟል። ይህንን በሚቀጥለው ነጥብ ስለ አምልኮ እንቀጥል፦
ነጥብ ሁለት
“አምልኮ”
“አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው፤ ይህም አምልኮ ለአንድ አምላክ ብቻ እንደሚገባ የመለኮታዊ ትምህርት ቅሪት ባለበት ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘዳግም 6፥13 አምላክህን ያህዌህን ፍራ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד በስሙም ማል።
ዘዳግም 10፥20 አምላክህን ያህዌህን ፍራ፥ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል።
ዘዳግም 13፥4 አምላካችሁን ያህዌህን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም תַעֲבֹ֑ד፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ።
ኢያሱ 24፥14 አሁንም ያህዌህን ፍሩ፥ በፍጹምም በእውነተኛም ልብ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד አባቶቻችሁም በወንዝ ማዶ በግብፅም ውስጥ ያመለኩአቸውን አማልክት ከእናንተ አርቁ፥ ያህዌህንም አምልኩ תַעֲבֹ֑ד ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 12፥20 ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ ነገር ግን ያህዌህን በፍጹም ልባችሁ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד እንጂ ያህዌህን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 7፥3 ሳሙኤልም የእስራኤልን ቤት ሁሉ። በሙሉ ልባችሁ ወደ ያህዌህ ከተመለሳችሁ እንግዶችን አማልክትና አስታሮትን ከመካከላችሁ አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ ያህዌህ አቅኑ፥ እርሱንም ብቻ #አምልኩ תַעֲבֹ֑ד… ብሎ ተናገራቸው።
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ #አምልክ λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ልብ አድርግ አንድ ማንነት ብቻ ያለው አንድ አምላክ መሆኑን ለማመልከት “እርሱን” ብቻ አምልክ በሚል በገላጭ”adjective” የተጠፈነገ ነጠላ ተውላጠ ስም እንጂ “እነርሱ” የሚል የለም፤ ታዲያ ሶስት ማንነቶች ያሉባቸውን ምስልና ሃውልት አበይት በሚባሉት በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን አብያተ-ክርስቲያናት ለምን ይሰገዳል፣ እጣን ይጨሳት፣ ይሸረገዳል፣ ይጎባደዳል? ይህ የጣኦት አምልኮ ካልሆነ ምን እንበለው? ወገኖቻችን፦ “ለስእልና ለሃውልት የአምልኮ ስግደት ሳይሆን የፀጋ ስግደት ነው የምናደርሰው” ይላሉ፤ እርግጥ ነው የአክብሮት ስግደት ባይብል ላይ ለመላእክትና ለሰዎች አይተናል፤ ግን የት ቦታ ነው ለማይሰማና ለማይለማ ምስልና ሃውልት ስገዱ የተባለው? ከዚያ ይልቅ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም ተብሏል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ #አትስገድላቸው፥ #አታምልካቸውምም፤
የሚገርመ የአገራችን ሰዎች እንዲህ ይፀልያሉ፦ “ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀልም እስገዳለው” የዘወትር ጸሎት
“መስቀል” እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ ወይም ብረት አይደለምን? ይህንን ቀርፆ ለእርሱ መስገድ የጣኦት ክፍል አይደለምን? ሥላሴን በጀሶ ቀርፆ ወደ እነርሱ አምላኬ እያሉ መለማመን ባእድ አምልኮ አይደለምን?
ኢሳይያስ 44፥17 #የቀረውንም #እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ #ይሰግዳል ወደ እርሱም #እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ #የተቀረጸውን #የምስላቸውን #እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ #የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ “የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። “የአሕዛብ ልማድ” ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል። እንደ #ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
የሥላሴ፣ የመላእክት፣ የቅዱሳን ምስልና ሃውልት ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም፤ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፤ ካልቻሉ ለምን ይሰገድላቸዋል? ይህ የእኛ የሙስሊሞች ጥያቄአችን ብቻ ነው እንጂ ነቀፌታ ወይም መዘርጠጥ አይደለም፤ አላህ ከእርሱ ሌላ ሰዎች የሚያመልኩአቸውን ጣዖታት አትስደቡ ብሎናል፤ ምክንያቱም ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና፦
6፥108 እነዚያንም ከአላህ ሌላ “የሚጠሩዋቸውን” يَدْعُونَ ጣዖታት አትስደቡ፤ ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና። وَلَا تَسُبُّوا۟ ٱلَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ فَيَسُبُّوا۟ ٱللَّهَ عَدْوًۢا بِغَيْرِ عِلْمٍۢ
እኛ ሙሊለሞች የምናመልከው በአንድነቱ ሁለትነትና ሶስትነት የሌለበትን፣ በአምላክነቱ ሰውነት የሌለበትን፣ በህያውነቱ ሞት የሌለበትን፣ በሃያልነቱ ድካም የሌለበትን፣ በጥበቃ እንቅልፍ የሌለበትን የዓለማቱን ጌታ አላህ ብቻ ነው፤ ይህንን አምላክ እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አምልኮ”
“አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው፤ ይህም አምልኮ ለአንድ አምላክ ብቻ እንደሚገባ የመለኮታዊ ትምህርት ቅሪት ባለበት ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘዳግም 6፥13 አምላክህን ያህዌህን ፍራ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד በስሙም ማል።
ዘዳግም 10፥20 አምላክህን ያህዌህን ፍራ፥ እርሱንም #አምልክ תַעֲבֹ֑ד ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል።
ዘዳግም 13፥4 አምላካችሁን ያህዌህን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም תַעֲבֹ֑ד፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ።
ኢያሱ 24፥14 አሁንም ያህዌህን ፍሩ፥ በፍጹምም በእውነተኛም ልብ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד አባቶቻችሁም በወንዝ ማዶ በግብፅም ውስጥ ያመለኩአቸውን አማልክት ከእናንተ አርቁ፥ ያህዌህንም አምልኩ תַעֲבֹ֑ד ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 12፥20 ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ ነገር ግን ያህዌህን በፍጹም ልባችሁ #አምልኩት תַעֲבֹ֑ד እንጂ ያህዌህን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 7፥3 ሳሙኤልም የእስራኤልን ቤት ሁሉ። በሙሉ ልባችሁ ወደ ያህዌህ ከተመለሳችሁ እንግዶችን አማልክትና አስታሮትን ከመካከላችሁ አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ ያህዌህ አቅኑ፥ እርሱንም ብቻ #አምልኩ תַעֲבֹ֑ד… ብሎ ተናገራቸው።
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ #አምልክ λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ልብ አድርግ አንድ ማንነት ብቻ ያለው አንድ አምላክ መሆኑን ለማመልከት “እርሱን” ብቻ አምልክ በሚል በገላጭ”adjective” የተጠፈነገ ነጠላ ተውላጠ ስም እንጂ “እነርሱ” የሚል የለም፤ ታዲያ ሶስት ማንነቶች ያሉባቸውን ምስልና ሃውልት አበይት በሚባሉት በኦርቶዶክስ፣ በካቶሊክ እና በአንግሊካን አብያተ-ክርስቲያናት ለምን ይሰገዳል፣ እጣን ይጨሳት፣ ይሸረገዳል፣ ይጎባደዳል? ይህ የጣኦት አምልኮ ካልሆነ ምን እንበለው? ወገኖቻችን፦ “ለስእልና ለሃውልት የአምልኮ ስግደት ሳይሆን የፀጋ ስግደት ነው የምናደርሰው” ይላሉ፤ እርግጥ ነው የአክብሮት ስግደት ባይብል ላይ ለመላእክትና ለሰዎች አይተናል፤ ግን የት ቦታ ነው ለማይሰማና ለማይለማ ምስልና ሃውልት ስገዱ የተባለው? ከዚያ ይልቅ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም ተብሏል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ #አትስገድላቸው፥ #አታምልካቸውምም፤
የሚገርመ የአገራችን ሰዎች እንዲህ ይፀልያሉ፦ “ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀልም እስገዳለው” የዘወትር ጸሎት
“መስቀል” እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ ወይም ብረት አይደለምን? ይህንን ቀርፆ ለእርሱ መስገድ የጣኦት ክፍል አይደለምን? ሥላሴን በጀሶ ቀርፆ ወደ እነርሱ አምላኬ እያሉ መለማመን ባእድ አምልኮ አይደለምን?
ኢሳይያስ 44፥17 #የቀረውንም #እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ #ይሰግዳል ወደ እርሱም #እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ ከአሕዛብ ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ #የተቀረጸውን #የምስላቸውን #እንጨት የሚሸከሙና ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ #የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ “የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። “የአሕዛብ ልማድ” ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል። እንደ #ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
የሥላሴ፣ የመላእክት፣ የቅዱሳን ምስልና ሃውልት ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም፤ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፤ ካልቻሉ ለምን ይሰገድላቸዋል? ይህ የእኛ የሙስሊሞች ጥያቄአችን ብቻ ነው እንጂ ነቀፌታ ወይም መዘርጠጥ አይደለም፤ አላህ ከእርሱ ሌላ ሰዎች የሚያመልኩአቸውን ጣዖታት አትስደቡ ብሎናል፤ ምክንያቱም ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና፦
6፥108 እነዚያንም ከአላህ ሌላ “የሚጠሩዋቸውን” يَدْعُونَ ጣዖታት አትስደቡ፤ ድንበርን በማለፍ ያለእውቀት አላህን ይሰድባሉና። وَلَا تَسُبُّوا۟ ٱلَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ فَيَسُبُّوا۟ ٱللَّهَ عَدْوًۢا بِغَيْرِ عِلْمٍۢ
እኛ ሙሊለሞች የምናመልከው በአንድነቱ ሁለትነትና ሶስትነት የሌለበትን፣ በአምላክነቱ ሰውነት የሌለበትን፣ በህያውነቱ ሞት የሌለበትን፣ በሃያልነቱ ድካም የሌለበትን፣ በጥበቃ እንቅልፍ የሌለበትን የዓለማቱን ጌታ አላህ ብቻ ነው፤ ይህንን አምላክ እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ስግደት ۩
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ አንድ አንቀፅ ላይ፦ “በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ” ሲል፤ ሌላ አንቀፅ ላይ፦ “በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ “በዉድም” “በግድም” ለእርሱ ይታዘዛሉ” ይላል፦
13:15 በሰማያትና በምድርም “ያሉት ሁሉ “በውድም” ሆነ በግድ” ለአላህ “ይሰግዳሉ” يَسْجُدُ ፤
3:83 በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ “በዉድም” “በግድም” ለእርሱ “የታዘዙ” أَسْلَمَ ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሐዲዎች “ከአላህ ሃይማኖት” ሌላን ይፈልጋሉን?
“ይሰግዳሉ” የሚለው ቃል “የሥጁዱ” يَسْجُدُ ሲሆን “አስለመ” أَسْلَمَ ማለትም “የታዘዙ” በሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ ልብ አድርግ፤ ይህንን ካየን በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ ለአላህ በሁለት መልኩ ይሰግዳሉ፤ አንደኛው በግዴታ ሲሆን ሁለተኛው በውዴታ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“የግዴታ ስግደት”
በሰማያት ያሉት መላእክት ሆነ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም እና በምድርም ያለው ሁሉ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ሐረግ፣ ዛፍም እና ጥላዎቻቸውም አላህ በተፈጥሮ ላስቀመጠው ሕግ ይገዛሉ ይታዘዛሉ፤ ይህ የግዴታ ስግደት ይባላል፤ ሰውም አላህ በተፈጥሮ ላስቀመጠው መወለድ፣መሞት፣ማስነጠስ፣ማዛጋት፣መተኛት፣ መብላትና መጠጣት፣ ማደግ፣ ማርጀት ሕግ ይገዛል፦
22:18 አላህ፣ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ ፀሐይና ጨረቃም፣ ክዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ “የሚሰግዱለት” يَسْجُدُ መኾኑን አታውቁምን?
16:48 ወደዚያ ከማንኛውም ነገር አላህ ወደ ፈጠረው ጥላዎቹ እነርሱ የተዋረዱ ሲሆኑ ለአላህ “ሰጋጆች” سُجَّدًا ሆነው ከቀኝና ከግራዎች ወደሚዛወሩት አላዩምን?
16:49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሻም በምድር ያለው ሁሉ መላክትም “ይሰግዳሉ” يَسْجُدُ ፤ እነርሱም አይኮሩም።
55:6 ሐረግና ዛፍም ለእርሱ “ይሰግዳሉ” يَسْجُدَانِ ።.
ይሰግዳሙ ማለት ይታዘዛሉ ማለት ነው፦
7፥54 ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም *”በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ”* ፈጠራቸው፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
“ሡጁድ” سُّجُود የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለት “ሰገደ” ወይም “ታዘዘ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “ስግደት” ወይም “መታዘዝ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ አንድ አንቀፅ ላይ፦ “በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ ለአላህ ይሰግዳሉ” ሲል፤ ሌላ አንቀፅ ላይ፦ “በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ “በዉድም” “በግድም” ለእርሱ ይታዘዛሉ” ይላል፦
13:15 በሰማያትና በምድርም “ያሉት ሁሉ “በውድም” ሆነ በግድ” ለአላህ “ይሰግዳሉ” يَسْجُدُ ፤
3:83 በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ፤ “በዉድም” “በግድም” ለእርሱ “የታዘዙ” أَسْلَمَ ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሐዲዎች “ከአላህ ሃይማኖት” ሌላን ይፈልጋሉን?
“ይሰግዳሉ” የሚለው ቃል “የሥጁዱ” يَسْجُدُ ሲሆን “አስለመ” أَسْلَمَ ማለትም “የታዘዙ” በሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ ልብ አድርግ፤ ይህንን ካየን በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ ለአላህ በሁለት መልኩ ይሰግዳሉ፤ አንደኛው በግዴታ ሲሆን ሁለተኛው በውዴታ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“የግዴታ ስግደት”
በሰማያት ያሉት መላእክት ሆነ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም እና በምድርም ያለው ሁሉ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ሐረግ፣ ዛፍም እና ጥላዎቻቸውም አላህ በተፈጥሮ ላስቀመጠው ሕግ ይገዛሉ ይታዘዛሉ፤ ይህ የግዴታ ስግደት ይባላል፤ ሰውም አላህ በተፈጥሮ ላስቀመጠው መወለድ፣መሞት፣ማስነጠስ፣ማዛጋት፣መተኛት፣ መብላትና መጠጣት፣ ማደግ፣ ማርጀት ሕግ ይገዛል፦
22:18 አላህ፣ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ ፀሐይና ጨረቃም፣ ክዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ “የሚሰግዱለት” يَسْجُدُ መኾኑን አታውቁምን?
16:48 ወደዚያ ከማንኛውም ነገር አላህ ወደ ፈጠረው ጥላዎቹ እነርሱ የተዋረዱ ሲሆኑ ለአላህ “ሰጋጆች” سُجَّدًا ሆነው ከቀኝና ከግራዎች ወደሚዛወሩት አላዩምን?
16:49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሻም በምድር ያለው ሁሉ መላክትም “ይሰግዳሉ” يَسْجُدُ ፤ እነርሱም አይኮሩም።
55:6 ሐረግና ዛፍም ለእርሱ “ይሰግዳሉ” يَسْجُدَانِ ።.
ይሰግዳሙ ማለት ይታዘዛሉ ማለት ነው፦
7፥54 ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም *”በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ”* ፈጠራቸው፡፡
ነጥብ ሁለት
“የውደታ ስግደት”
የሰው ልጆች ሆነ ማንኛውም ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር በውደታ ለአላህ የሚታዘዘው የውደታ ስግደት ይባላል፤ ይህም ስግደት “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ይባላል፦
53:62 ለአላህ “ስገዱ” وَاعْبُدُو “አምልኩትም” وَاعْبُدُو ።
22:77 እላንተ ያመናችሁ ስዎች ሆይ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ “በግንባራችሁም ተደፉ” وَاسْجُدُو፣ ጌታችሁንም “አምልኩ” وَاعْبُدُو ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” وَاسْجُدُو ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” تَعْبُدُونَ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ፡፡
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን “ከማምለክ” عِبَادَتِهِۦ አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ” وَيُسَبِّحُونَهُۥ ።
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ስግደት ከአምልኮ ጋር ከተያያዘ ያ ስግደት በኒያ “የአምልኮ ስግደት” ይሆናል፤ መላእክት “ለአላህ ብቻ ይሰግዳሉ” የተባለው ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ነው፤ ሌላው ሡጁድ ደግሞ “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ይህ ስግደት በጥንት ባህል በሰላምታ እጅ መንሳት፣ ማጎንበስ እና መደፋትም ሲኖረው ማክበርን ያመለክታል፤ ለምሳሌ መላእክት ለአደም ሰግደው ነበር፦
7:11በእርግጥ ፈጠርናችሁ፤ ከዚያም ቀረጽናችሁ፤ ከዚያም ለመላእክቶች ለአደም “ስገዱ” اسْجُدُو አልን፤ ወዲያውም “ሰገዱ” فَسَجَدُو ፤ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልሆነም። አላህ “ባዘዝኩህ” ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፤ እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፤ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው አለ።
መቼም መላእክት ለአደም አክብሮትን እንጂ አምልኮትን እንዳልሰጡት እሙንና ቅቡል ነው፤ ምነው የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደውለት የለ እንዴ አመለኩት ማለት ነውን? ወይስ አከበሩት?፦
12:4 ዩሱፍ ለአባቱ፦ አባቴ ሆይ! እኔ ዐሥራ አንድ ክዋክብትን ፀሐይንና ጨረቃን በሕልሜ አየሁ፤ ለእኔ “ሰጋጆች” سَاجِدِينَ ሆነው አየኋቸው ባለ ጊዜ አስታውስ ።
12:100 ወላጆቹንም በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፤ ለእርሱም “ሰጋጆች” سُجَّد ሆነው ወረዱለት ፤ አባቴም ሆይ ይህ ፊት ያየኋት ሕልሜ ፍች ነው፤ ጌታዬ በእርግጥ እውነት አደረጋት፤
“ቂያም” قيام በሶላት ላይ “መቆም” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “መቆም” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው ለስራ ይቆማልና፣ “ሩኩዕ” رُكوع በሶላት ላይ “ማጎንበስ” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ማጎንበስ” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም እቃ ለማንሳት ማጎንበስ አለና፣ “ሱጁድ” سُّجُود በሶላት ላይ “ስግደት” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ስግደት” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም መላእክት ለአደም የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደዋልና። መላእክት ለአላህ የሚሰግዱት እና ለአደም የሚሰግዱት ስግደት ይለያያል፤ ለምሳሌ መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን በአላህ ፈቃድ እንታዘዛለን፤ አላህ ታዘዙ ሲባል አምልኩ ማለት ሲሆን መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ ማለት ደግሞ አክብሩት ማለት ነው፦
4:64 ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ “ሊታዘዙት” لِيُطَاعَ እንጅ አልላክንም።
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَطِيعُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُوا۟ ٱلرَّسُولَ وَأُو۟لِى ٱلْأَمْرِ مِنكُمْ
71:3 አላህን “አምልኩት” اعْبُدُو ፣ ፍሩትም፣ “ታዘዙኝም” وَأَطِيعُونِ በማለት አስጠንቅቂ ነኝ።
48:9 በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ እና ልትረዱትም “ልታከብሩትም” አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወሱትም لِّتُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةًۭ وَأَصِيلًا ።
ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጀህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1926:
አዝሃር ኢብኑ መርዋር እንዳለው፤ ሐማድ ኢብኑ ዘይድ እንዳለው፤ ከአዩብ፣ ከአል ቃሲሙል ሸይባኒይ፣ ዐብዲላህ ኢብኑ አቢ ዐውፋ እንዲህ አለ፡- ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ከሻም ምድር በተመለሰ ጊዜ ለነቢዩ”ﷺ” ሰገደ፤ እሳቸውም፦ “ሙዓዝ ሆይ! ምንድነው ይህ?” አሉት፤ እርሱም፦ “ሻም ምድር ሄጄ ነበር፤ ለኤጲስ ቆጶሳቶቻቸው እና ለጳጳሳቶቻቸው ሲሰግዱ ተመለከትኩኝ፤ ይህንን ለእርሶ ልንሰራው ተመኘሁ” አለ፤ የአላህ መልክተኛም”ﷺ”፦ “ይህንን በፍጹም እንዳትሰሩ! እኔ ከአላህ ውጪ ስግደትን ለሰው የማዝ ብሆን ኖሮ ሴትን ለባሏ እንድትሰግድ አዛት ነበር፤ የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ፤ ሚስት የባሏን መብት እስክትወጣ ድረስ የጌታዋን የአላህ ሐቅ አትወጣምና” አሉት حَدَّثَنَا أَزْهَرُ بْنُ مَرْوَانَ، حَدَّثَنَا حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنِ الْقَاسِمِ الشَّيْبَانِيِّ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ لَمَّا قَدِمَ مُعَاذٌ مِنَ الشَّامِ سَجَدَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” مَا هَذَا يَا مُعَاذُ ” . قَالَ أَتَيْتُ الشَّامَ فَوَافَقْتُهُمْ يَسْجُدُونَ لأَسَاقِفَتِهِمْ وَبَطَارِقَتِهِمْ فَوَدِدْتُ فِي نَفْسِي أَنْ نَفْعَلَ ذَلِكَ بِكَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” فَلاَ تَفْعَلُوا فَإِنِّي لَوْ كُنْتُ آمِرًا أَحَدًا أَنْ يَسْجُدَ لِغَيْرِ اللَّهِ لأَمَرْتُ الْمَرْأَةَ أَنْ تَسْجُدَ لِزَوْجِهَا وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ تُؤَدِّي الْمَرْأَةُ حَقَّ رَبِّهَا حَتَّى تُؤَدِّيَ حَقَّ زَوْجِهَا وَلَوْ سَأَلَهَا نَفْسَهَا وَهِيَ عَلَى قَتَبٍ لَمْ تَمْنَعْهُ ፡፡
“የውደታ ስግደት”
የሰው ልጆች ሆነ ማንኛውም ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር በውደታ ለአላህ የሚታዘዘው የውደታ ስግደት ይባላል፤ ይህም ስግደት “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ይባላል፦
53:62 ለአላህ “ስገዱ” وَاعْبُدُو “አምልኩትም” وَاعْبُدُو ።
22:77 እላንተ ያመናችሁ ስዎች ሆይ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ “በግንባራችሁም ተደፉ” وَاسْجُدُو፣ ጌታችሁንም “አምልኩ” وَاعْبُدُو ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
41፥37 ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ “አትስገዱ”፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ “ስገዱ” وَاسْجُدُو ፡፡ እርሱን ብቻ “የምታመልኩ” تَعْبُدُونَ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ፡፡
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን “ከማምለክ” عِبَادَتِهِۦ አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ” وَيُسَبِّحُونَهُۥ ።
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ስግደት ከአምልኮ ጋር ከተያያዘ ያ ስግደት በኒያ “የአምልኮ ስግደት” ይሆናል፤ መላእክት “ለአላህ ብቻ ይሰግዳሉ” የተባለው ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ነው፤ ሌላው ሡጁድ ደግሞ “ሡጁዱ አተሒያ” سُّجُود التحيه ማለትም “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ ይህ ስግደት በጥንት ባህል በሰላምታ እጅ መንሳት፣ ማጎንበስ እና መደፋትም ሲኖረው ማክበርን ያመለክታል፤ ለምሳሌ መላእክት ለአደም ሰግደው ነበር፦
7:11በእርግጥ ፈጠርናችሁ፤ ከዚያም ቀረጽናችሁ፤ ከዚያም ለመላእክቶች ለአደም “ስገዱ” اسْجُدُو አልን፤ ወዲያውም “ሰገዱ” فَسَجَدُو ፤ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልሆነም። አላህ “ባዘዝኩህ” ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፤ እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፤ ከእሳት ፈጠርከኝ፤ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው አለ።
መቼም መላእክት ለአደም አክብሮትን እንጂ አምልኮትን እንዳልሰጡት እሙንና ቅቡል ነው፤ ምነው የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደውለት የለ እንዴ አመለኩት ማለት ነውን? ወይስ አከበሩት?፦
12:4 ዩሱፍ ለአባቱ፦ አባቴ ሆይ! እኔ ዐሥራ አንድ ክዋክብትን ፀሐይንና ጨረቃን በሕልሜ አየሁ፤ ለእኔ “ሰጋጆች” سَاجِدِينَ ሆነው አየኋቸው ባለ ጊዜ አስታውስ ።
12:100 ወላጆቹንም በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፤ ለእርሱም “ሰጋጆች” سُجَّد ሆነው ወረዱለት ፤ አባቴም ሆይ ይህ ፊት ያየኋት ሕልሜ ፍች ነው፤ ጌታዬ በእርግጥ እውነት አደረጋት፤
“ቂያም” قيام በሶላት ላይ “መቆም” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “መቆም” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም ሰው ለስራ ይቆማልና፣ “ሩኩዕ” رُكوع በሶላት ላይ “ማጎንበስ” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ማጎንበስ” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም እቃ ለማንሳት ማጎንበስ አለና፣ “ሱጁድ” سُّجُود በሶላት ላይ “ስግደት” ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፤ ነገር ግን “ስግደት” ሁሉ አምልኮ አይደለም፤ ምክንያቱም መላእክት ለአደም የዩሱፍ ወንድሞችና ወላጆች ለዩሱፍ ሰግደዋልና። መላእክት ለአላህ የሚሰግዱት እና ለአደም የሚሰግዱት ስግደት ይለያያል፤ ለምሳሌ መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን በአላህ ፈቃድ እንታዘዛለን፤ አላህ ታዘዙ ሲባል አምልኩ ማለት ሲሆን መልክተኛውን እና የሥልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ ማለት ደግሞ አክብሩት ማለት ነው፦
4:64 ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ “ሊታዘዙት” لِيُطَاعَ እንጅ አልላክንም።
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَطِيعُوا۟ ٱللَّهَ وَأَطِيعُوا۟ ٱلرَّسُولَ وَأُو۟لِى ٱلْأَمْرِ مِنكُمْ
71:3 አላህን “አምልኩት” اعْبُدُو ፣ ፍሩትም፣ “ታዘዙኝም” وَأَطِيعُونِ በማለት አስጠንቅቂ ነኝ።
48:9 በአላህ እና በመልክተኛውም ልታምኑ እና ልትረዱትም “ልታከብሩትም” አላህን በጧትና ከቀትር በኋላ ልታወሱትም لِّتُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَتُعَزِّرُوهُ وَتُوَقِّرُوهُ وَتُسَبِّحُوهُ بُكْرَةًۭ وَأَصِيلًا ።
ነገር ግን ይህ አክብሮት አቅጣጫውን ቀይሮ አምልኮ እየሆነ ስላለ ከሰላምታ ውጪ በሱጁድ ለፍጡራን ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ ቁርአን ሲወርድ ቆሟል፤ የአክብሮት ስግደት ከአምልኮ ስግደት ጋር እንዳይደባለቅ የተከለከለው በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጀህ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 1926:
አዝሃር ኢብኑ መርዋር እንዳለው፤ ሐማድ ኢብኑ ዘይድ እንዳለው፤ ከአዩብ፣ ከአል ቃሲሙል ሸይባኒይ፣ ዐብዲላህ ኢብኑ አቢ ዐውፋ እንዲህ አለ፡- ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል ከሻም ምድር በተመለሰ ጊዜ ለነቢዩ”ﷺ” ሰገደ፤ እሳቸውም፦ “ሙዓዝ ሆይ! ምንድነው ይህ?” አሉት፤ እርሱም፦ “ሻም ምድር ሄጄ ነበር፤ ለኤጲስ ቆጶሳቶቻቸው እና ለጳጳሳቶቻቸው ሲሰግዱ ተመለከትኩኝ፤ ይህንን ለእርሶ ልንሰራው ተመኘሁ” አለ፤ የአላህ መልክተኛም”ﷺ”፦ “ይህንን በፍጹም እንዳትሰሩ! እኔ ከአላህ ውጪ ስግደትን ለሰው የማዝ ብሆን ኖሮ ሴትን ለባሏ እንድትሰግድ አዛት ነበር፤ የሙሐመድ ነፍስ በእጁ በሆነው እምላለሁ፤ ሚስት የባሏን መብት እስክትወጣ ድረስ የጌታዋን የአላህ ሐቅ አትወጣምና” አሉት حَدَّثَنَا أَزْهَرُ بْنُ مَرْوَانَ، حَدَّثَنَا حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنِ الْقَاسِمِ الشَّيْبَانِيِّ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ لَمَّا قَدِمَ مُعَاذٌ مِنَ الشَّامِ سَجَدَ لِلنَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” مَا هَذَا يَا مُعَاذُ ” . قَالَ أَتَيْتُ الشَّامَ فَوَافَقْتُهُمْ يَسْجُدُونَ لأَسَاقِفَتِهِمْ وَبَطَارِقَتِهِمْ فَوَدِدْتُ فِي نَفْسِي أَنْ نَفْعَلَ ذَلِكَ بِكَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” فَلاَ تَفْعَلُوا فَإِنِّي لَوْ كُنْتُ آمِرًا أَحَدًا أَنْ يَسْجُدَ لِغَيْرِ اللَّهِ لأَمَرْتُ الْمَرْأَةَ أَنْ تَسْجُدَ لِزَوْجِهَا وَالَّذِي نَفْسُ مُحَمَّدٍ بِيَدِهِ لاَ تُؤَدِّي الْمَرْأَةُ حَقَّ رَبِّهَا حَتَّى تُؤَدِّيَ حَقَّ زَوْجِهَا وَلَوْ سَأَلَهَا نَفْسَهَا وَهِيَ عَلَى قَتَبٍ لَمْ تَمْنَعْهُ ፡፡
መደምደሚያ
“ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም ተብሏል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን *”ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ”* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ዘዳግም 5፥8-9 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና *”አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም*”።
ራዕይ 19፥10 *”ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ”*። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ *”ለእግዚአብሔር ስገድ”*፤ …አለኝ።
ለማንም ለምን “አትስገድ” ከተባለ ለምንድን ነው ሰዎች ለሰዎች የሰገዱት?፦
ዘፍጥረት 23:7 አብርሃምም ተነሣ፥ ለምድሩ ሕዝብም፥ *”ለኬጢ ልጆች ሰገደ”* ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ ይገዙልህ ሕዝብም *”ይስገዱልህ”*፤ ለወንድሞችህ ጌታ ሁን፥ *”የእናትህም ልጆች ይስገዱልህ”*፤
ዘፍጥረት 37:9 ደግሞም ሌላ ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፥ እንዲህም አለ። እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም *”ሲሰግዱልኝ”* አየሁ።
ዘፍጥረት 42:6 ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ *”በግምባራቸው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:26 ዮሴፍም ወደ ቤቱ በገባ ጊዜ በእጃቸው ያለውን እጅ መንሻ በቤት ውስጥ አቀረቡለት፥ *”ወደ ምድርም ወድቀው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:28 እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። *”አጐንብሰውም ሰገዱለት”*።
1ዜና.29:20፤ ዳዊትም ጉባኤውን ሁሉ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን ባርኩ አላቸው። ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና *”ለንጉሡ ሰገዱ”*።
አንዳንድ ቂል ሰዎች፦ “ሰዎች ናቸው የሰገዱት እንጂ ስገዱ አልተባሉም” ብለው ውሃ የማያነሳና የማይቋጥር ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፤ ለመሆኑ ኢየሱስ ሲመጣ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ ስህተት ነውን?፦
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ ያለው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል፤ እንግዲያውስ የቁርአኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፤ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች “”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ””ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ ለአዳምም ሰገዱ።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ስግደት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ይባላል፤ ይህም ለተለያየ ምንነት ሆነ ማንነት በኒያ”intention” የሚቀርብ አምልኮን”Adoration” ወይም አክብሮትን”prostration” ነው ለማመልከት በባይብል ተጠቅሞበታል፤ በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም ተብሏል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን *”ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ”* ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
ዘዳግም 5፥8-9 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና *”አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም*”።
ራዕይ 19፥10 *”ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ”*። እርሱም፦ እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ *”ለእግዚአብሔር ስገድ”*፤ …አለኝ።
ለማንም ለምን “አትስገድ” ከተባለ ለምንድን ነው ሰዎች ለሰዎች የሰገዱት?፦
ዘፍጥረት 23:7 አብርሃምም ተነሣ፥ ለምድሩ ሕዝብም፥ *”ለኬጢ ልጆች ሰገደ”* ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ ይገዙልህ ሕዝብም *”ይስገዱልህ”*፤ ለወንድሞችህ ጌታ ሁን፥ *”የእናትህም ልጆች ይስገዱልህ”*፤
ዘፍጥረት 37:9 ደግሞም ሌላ ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፥ እንዲህም አለ። እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም *”ሲሰግዱልኝ”* አየሁ።
ዘፍጥረት 42:6 ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ *”በግምባራቸው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:26 ዮሴፍም ወደ ቤቱ በገባ ጊዜ በእጃቸው ያለውን እጅ መንሻ በቤት ውስጥ አቀረቡለት፥ *”ወደ ምድርም ወድቀው ሰገዱለት”*።
ዘፍጥረት 43:28 እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። *”አጐንብሰውም ሰገዱለት”*።
1ዜና.29:20፤ ዳዊትም ጉባኤውን ሁሉ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን ባርኩ አላቸው። ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና *”ለንጉሡ ሰገዱ”*።
አንዳንድ ቂል ሰዎች፦ “ሰዎች ናቸው የሰገዱት እንጂ ስገዱ አልተባሉም” ብለው ውሃ የማያነሳና የማይቋጥር ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፤ ለመሆኑ ኢየሱስ ሲመጣ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ ስህተት ነውን?፦
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ ያለው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው፤ የአምልኮት ስግደት በባህርይ የአንድ አምላክ ሃቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል፤ እንግዲያውስ የቁርአኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፤ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች “”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ””ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ ለአዳምም ሰገዱ።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥያቄ፦ ሰውን በሞት ጊዜ የሚገድለው ማን ነው? አላህ ወይስ መልአከ ሞት?
A. አላህ
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
B. መልአከ ሞት
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
መልስ
አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ *”ይወስዳል”*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ *”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን አላህ ሩሃችንን በሌሊት በንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
በሌሎች አናቅፅ ላይ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ ከዚያም “ይወስዳችኃል”፡፡ ከእናንተም ከዕወቅት በኋላ ምንንም ነገር እንዳያውቅ ወደ ወራዳ ዕድሜ የሚመለስ ሰው አልለ፡፡ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነው፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ ۚ وَمِنكُم مَّن يُرَدُّ إِلَىٰٓ أَرْذَلِ ٱلْعُمُرِ لِكَىْ لَا يَعْلَمَ بَعْدَ عِلْمٍۢ شَيْـًٔا ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌۭ قَدِيرٌۭ
ስለዚህ “እንቅፍ” ማለት “ሞት” ማለት ነው፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሓችንን በመውሰድ የሚያሞተን አላህ ነው፤ በሞትም ጊዜ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን ይወስዳል፤ “ማሞት” ግን የአላህ ስልጣን ብቻ ነው፦
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም *”የሚገድላችሁ”* ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ! كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِٱللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَٰتًۭا فَأَحْيَٰكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
22፥66 እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም *”ይገድላችኋል”*፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لَكَفُورٌۭ
A. አላህ
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
B. መልአከ ሞት
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
መልስ
አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ *”ይወስዳል”*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ *”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
የእንቅልፍ ዓለም መንፈሳችን ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት፤ አላህ መንፈሳችንን በሞታችን ጊዜ ይወስዳታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ ደግሞ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፤ በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ሲሆን አላህ ሩሃችንን በሌሊት በንቅልፍ ጊዜ እንደሚወስድ ያሳያል፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
በሌሎች አናቅፅ ላይ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳችኃል” ይላል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
16፥70 አላህም ፈጠራችሁ፤ ከዚያም “ይወስዳችኃል”፡፡ ከእናንተም ከዕወቅት በኋላ ምንንም ነገር እንዳያውቅ ወደ ወራዳ ዕድሜ የሚመለስ ሰው አልለ፡፡ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነው፡፡ وَٱللَّهُ خَلَقَكُمْ ثُمَّ يَتَوَفَّىٰكُمْ ۚ وَمِنكُم مَّن يُرَدُّ إِلَىٰٓ أَرْذَلِ ٱلْعُمُرِ لِكَىْ لَا يَعْلَمَ بَعْدَ عِلْمٍۢ شَيْـًٔا ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌۭ قَدِيرٌۭ
ስለዚህ “እንቅፍ” ማለት “ሞት” ማለት ነው፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሓችንን በመውሰድ የሚያሞተን አላህ ነው፤ በሞትም ጊዜ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍሶችን ይወስዳል፤ “ማሞት” ግን የአላህ ስልጣን ብቻ ነው፦
2፥28 ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም *”የሚገድላችሁ”* ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደ እርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ! كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِٱللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَٰتًۭا فَأَحْيَٰكُمْ ۖ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
22፥66 እርሱም ያ ሕያው ያደረጋችሁ ነው፡፡ ከዚያም *”ይገድላችኋል”*፡፡ ከዚያም ሕያው ያደርጋችኋል፡፡ ሰው በእርግጥ በጣም ከሓዲ ነው፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۗ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لَكَفُورٌۭ
የሚገድላችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሚቱኩም” يُمِيتُكُمْ ሲሆን “የሚያሞት” ማለት ነው፤ የሚያሞትም አንዱ አምላክ ብቻ ነው፦
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”*፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ مِن وَلِىٍّۢ وَلَا نَصِيرٍۢ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ስለዚህ “መውሰድ” እና “ማሞት” ይለያያል፤ አላህ ሰው በሞት ጊዜ በመልአከ ሞት ይወስዳል፤ ግን የሚያሞት እርሱ ብቻ ነው፤ አማርኛው ላይ ሁለቱንም “መግደል” ብሎ ስላስቀመጠው ብዥታ ፈጥሮባችሁ እንጂ የሚገድል አላህ ብቻ ከሆነ ሰው ሰውንስ ይገድል የለ እንዴ? ግን ሰው ሰውን “መግደል” ለሚለው ቃል ግን የሚጠቀምበት “ቀትል” قَتْل ነው፤ እራስን ማጥፋት፣ ፅንስ ማስወረድ፣ እርም የሆነችውን ነፍስ ማጥፋት ለሚለው ይህንን ቃል ነው የሚጠቀምበት፦
4፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ እራሳችሁንም *”አትግደሉ”*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تَأْكُلُوٓا۟ أَمْوَٰلَكُم بَيْنَكُم بِٱلْبَٰطِلِ إِلَّآ أَن تَكُونَ تِجَٰرَةً عَن تَرَاضٍۢ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًۭا
17፥31 ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት *”አትግደሉ”*፡፡ እኛ እንመግባቸዋለን፤ እናንተንም እንመግባለን፡፡ *”እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوٓا۟ أَوْلَٰدَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَٰقٍۢ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْـًۭٔا كَبِيرًۭا
6፥151 ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ በሕግ ቢኾን እንጅ አትግደሉ፡፡ ይህን ታውቁ ዘንድ (አላህ) በእርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَلَا تَقْتُلُوا۟ ٱلنَّفْسَ ٱلَّتِى حَرَّمَ ٱللَّهُ إِلَّا بِٱلْحَقِّ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّىٰكُم بِهِۦ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
5፥30 ነፍሱም ወንድሙን መግደልን ለእርሱ ሸለመችለት፤ *”ገደለውም”*፡፡ ከከሳሪዎቹም ኾነ፡፡ فَطَوَّعَتْ لَهُۥ نَفْسُهُۥ قَتْلَ أَخِيهِ فَقَتَلَهُۥ فَأَصْبَحَ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ሲቀጥል “መልአክ” ملاك የሚለው የዐረቢኛ ሆነ የግዕዝ ቃል፣ “አንጀሎስ” ἄγγελος የሚለው የግሪክ ቃል፣ ማላክ” מַלְאָךְ የዕብራይስጥ ቃል ትርጉሙ “መልእክተኛ” ማለት ከሆነ በላኪው ትእዛት የሞት መልአክ ይወስዳል ማለት ነው፤ መጣረስ የሚመጣው የሰው ንግግር በመለኮት ንግግር ላይ ሲጨመር ወይም ሲቀነስ ነው፤ ቁርአን ግን የዓለማቱ ጌታ የአላህ ንግግር ስለሆነ በእርሱ ውስጥ ምን አይነት ግጭት የለም፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ ٱلْقُرْءَانَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ ٱللَّهِ لَوَجَدُوا۟ فِيهِ ٱخْتِلَٰفًۭا كَثِيرًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
15፥23 እኛም ሕያው የምናደርግ እና *”የምንገድል”* እኛው *”ብቻ”* ነን፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
9፥116 አላህ የሰማያትና የምድር ንግስና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ *”ይገድላልም”*፡፡ ለእናንተም ከእርሱ በቀር ጠባቂም ረዳትም የላችሁም፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ ۚ وَمَا لَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ مِن وَلِىٍّۢ وَلَا نَصِيرٍۢ
10፥56 እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ስለዚህ “መውሰድ” እና “ማሞት” ይለያያል፤ አላህ ሰው በሞት ጊዜ በመልአከ ሞት ይወስዳል፤ ግን የሚያሞት እርሱ ብቻ ነው፤ አማርኛው ላይ ሁለቱንም “መግደል” ብሎ ስላስቀመጠው ብዥታ ፈጥሮባችሁ እንጂ የሚገድል አላህ ብቻ ከሆነ ሰው ሰውንስ ይገድል የለ እንዴ? ግን ሰው ሰውን “መግደል” ለሚለው ቃል ግን የሚጠቀምበት “ቀትል” قَتْل ነው፤ እራስን ማጥፋት፣ ፅንስ ማስወረድ፣ እርም የሆነችውን ነፍስ ማጥፋት ለሚለው ይህንን ቃል ነው የሚጠቀምበት፦
4፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ እራሳችሁንም *”አትግደሉ”*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تَأْكُلُوٓا۟ أَمْوَٰلَكُم بَيْنَكُم بِٱلْبَٰطِلِ إِلَّآ أَن تَكُونَ تِجَٰرَةً عَن تَرَاضٍۢ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًۭا
17፥31 ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት *”አትግደሉ”*፡፡ እኛ እንመግባቸዋለን፤ እናንተንም እንመግባለን፡፡ *”እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوٓا۟ أَوْلَٰدَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَٰقٍۢ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْـًۭٔا كَبِيرًۭا
6፥151 ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ በሕግ ቢኾን እንጅ አትግደሉ፡፡ ይህን ታውቁ ዘንድ (አላህ) በእርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَلَا تَقْتُلُوا۟ ٱلنَّفْسَ ٱلَّتِى حَرَّمَ ٱللَّهُ إِلَّا بِٱلْحَقِّ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّىٰكُم بِهِۦ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
5፥30 ነፍሱም ወንድሙን መግደልን ለእርሱ ሸለመችለት፤ *”ገደለውም”*፡፡ ከከሳሪዎቹም ኾነ፡፡ فَطَوَّعَتْ لَهُۥ نَفْسُهُۥ قَتْلَ أَخِيهِ فَقَتَلَهُۥ فَأَصْبَحَ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ሲቀጥል “መልአክ” ملاك የሚለው የዐረቢኛ ሆነ የግዕዝ ቃል፣ “አንጀሎስ” ἄγγελος የሚለው የግሪክ ቃል፣ ማላክ” מַלְאָךְ የዕብራይስጥ ቃል ትርጉሙ “መልእክተኛ” ማለት ከሆነ በላኪው ትእዛት የሞት መልአክ ይወስዳል ማለት ነው፤ መጣረስ የሚመጣው የሰው ንግግር በመለኮት ንግግር ላይ ሲጨመር ወይም ሲቀነስ ነው፤ ቁርአን ግን የዓለማቱ ጌታ የአላህ ንግግር ስለሆነ በእርሱ ውስጥ ምን አይነት ግጭት የለም፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ ٱلْقُرْءَانَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ ٱللَّهِ لَوَجَدُوا۟ فِيهِ ٱخْتِلَٰفًۭا كَثِيرًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አምላኪዎች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
አምላካችን አላህ ነባቢ መለኮት ማለትም ተናጋሪ አምላክ ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እስቲ ስለ ጣዖት፣ ስለ አላህ እና ስለ አምልኮ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ጣጉት"
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰنሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችንን"ﷺ"፦ "እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፤ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ" በል ብሏቸዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፡፡ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
10፥104 «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን አላመልክም፡፡ ግን ያንን የሚያሞታችሁን አላህን አመልካለው*፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي شَكٍّ مِّن دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
አምላካችን አላህ ነባቢ መለኮት ማለትም ተናጋሪ አምላክ ነው፤ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
እስቲ ስለ ጣዖት፣ ስለ አላህ እና ስለ አምልኮ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ጣጉት"
ከአላህ ውጪ የሚደረግ ባዕድ አምልኮ “ጣጉት” لطَّاغُوتِ ማለትም “ጣዖት” ይባላል፤ ይህም ጣዖት በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “አውሳን” أَوْثَٰنሲሆን “አውሳን” ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ ሁለተኛው ደግሞ “አስናም” أَصْنَام ነው፤ “አስናም” ማለት ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው፤ አምላካችን አላህ ለነብያችንን"ﷺ"፦ "እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፤ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ" በል ብሏቸዋል፦
23፥66 «እኔ ከጌታዬ አስረጂዎች በመጡልኝ ጊዜ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን እንዳላመል ተከልክያለሁ፡፡ የዓለማትን ጌታ እንዳመልክ ታዝዣለሁ»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي نُهِيتُ أَنْ أَعْبُدَ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَمَّا جَاءَنِيَ الْبَيِّنَاتُ مِن رَّبِّي وَأُمِرْتُ أَنْ أُسْلِمَ لِرَبِّ الْعَالَمِينَ
10፥104 «እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ *እነዚያን ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውን አላመልክም፡፡ ግን ያንን የሚያሞታችሁን አላህን አመልካለው*፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي شَكٍّ مِّن دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ