ሹዐይብ"
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
"ሙሳ"
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ"
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
ነጥብ ሶስት
"አሏህና ታሪካዊ ፍሰት"
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲአንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
"ሙሳ"
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ"
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
ነጥብ ሶስት
"አሏህና ታሪካዊ ፍሰት"
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲአንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
ማጠቃለያ
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
"ቂርአት"
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
"ቂርአት" قراءة ማለት "አነባነብ"Recitation" ማለት ሲሆን ይህንን አነባነብ አላህ በጂብል ለነብያችን የገለጠው ነው፦
75:16-17 በርሱ በቁርአን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በርሱ አታላውስ። በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ وَقُرْآنَهُ በኛ ላይ፣ ነውና።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ፤ ቀስ በቀስ በተርቲል አነበብነው وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا ።
73:4 ቁርአንንም በተርቲል تَرْتِيلًا ማንበብን አንብብ።
አላህ በጅብሪል ለነቢያችን ቁርአንን በተርቲል አንብቦታል፣ ተርቲል ማለት የአነባነብ ስልት ሲሆን ይህ ከአላህ የወረደ ነው፣ ነቢያችን በንግግራቸው ቁርአን ወደ እሳቸው የመጣው በሰባት አይነት አቀራር ነው፣ ይህም ሰባተል አህሩፍ”seven modes” ይባላል፣ አህሩፍ የሃርፍ ብዙ ቁጥር ሲሆን ነቢያችን ጅብሪልን ጠይቀውት አንድ የነበረው የአቀራር ስልት ወደ ሰባት የአቀራር ስልት መጥቶላቸዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 513: Narrated ‘Abdullah bin ‘Abbas: Allah’s Apostle said, “Gabriel recited the Qur’an to me in one way. Then I requested him and continued asking him to recite it in other ways, and he recited it in several ways till he ultimately recited it in seven different ways.”
ይህን የየአነባነብ ስልት ከአንድ ዘዬ ከቁሬሽ ዘዬ የነበሩት ሁለት ሰሃባዎች አንደኛው ኡመር ኢብኑ ኸጣብ ሁለተኛው ሂሻም ኢብኑ ሃኪም ሱረቱል ፉርቃንን በተለያየ የአነባነብ ስልት ይቀሩት ነበር፣ ይህን ለመዳኘት ወደ ነቢያችን መጥተው ፣ ነቢያችን የመለሱት አንተም ትክክል ነህ ፣ አንተም ትክክል ነህ ቁርአን ለእኔ የወረደው በሰባት የተለያየ የአነባነብ ስልት ነው ብለዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 582: Narrated Abdullah: That he heard a man reciting a Quranic Verse which he had heard the Prophet reciting in a different way. So he took that man to the Prophet. The Prophet said, “Both of you are reciting in a correct way, so carry on reciting.” The Prophet further added, “The nations which were before you were destroyed because they differed.”
7 አነባነብ ስልት ከነቢያች ያስተላለፉት ሰሃባዎች ኡባይ ኢብኑ ከአብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ አብደላህ ኢብኑ መሱድ፣ አቡ ኣዝዘርዳ፣ አሊ ኢብኑ አቡጣሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ኦስማን ኢብኑ አፋን ናቸው፣ በ 7 አነባነብ ስልት የተላለፈው ሙተወቲር ደግሞ፦
1. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አቢ ሲሆን ናፊ ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኡባይ ኢብኑ ከአብ ነው።
2. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ኢብኑ ከሲር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ነው።
3. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን አቡ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአብደላህ ኢብኑ መሱድ ነው።
4. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ኢብኑ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ኣዝዘርዳ ነው።
5. ቃሪ ከኩፋ ኢሲም ኢብኑ አቢ ሲሆን ኢሲም ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ሲሆን ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን አል-ኪሳኢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኦስማን ኢብኑ አፋን ነው።
ይህ ሪዋያ ማለትም መተጋብ ከላይ የመጣ ነው፤ የሃፍስ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ከረሱል በጂብሪል የመጣ ነው፤ የለፍዙ ልዩነት ማዕናውን እስካልቀየረው ድረስ ግጭት አይባልም፣ በተጨማሪ ከአላህ ዘንድ የመጣ የአቀራር ስልት እስከሆነ ድረስ ልዩነቱ ጤናማና ውበት ነው፣ ይህን ጤናማ ልዩነት ለናሙና ያክል አንዳንድ ማሳያዎችን ብንመለከት ኸይር ነው፦
ናሙና አንድ
30:54 አላህ ያ ከደካማ ضَعْفٍ ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው፤
የአሲም ቂርአት "ደዕፊን" ضَعْفٍ *ደካማ* ብሎ ዷድን በከስራ ሲቀራው, የአቡ አምር ቂርአት ደግሞ "ዱዕፊን" ብሎ ዷድን በደማ ይቀራዋል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3967:
Narrated Abdullah ibn Umar:
tiyyah ibn Sa’d al-Awfi said: I recited to Abdullah ibn Umar the verse: “It is Allah Who created you in a state of weakness (min da’f).” He said: Read min du’f. I recited it to the Apostle of Allah (SAW) as you recited it to me, and he gripped me as I gripped you.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
"ቂርአት" قراءة ማለት "አነባነብ"Recitation" ማለት ሲሆን ይህንን አነባነብ አላህ በጂብል ለነብያችን የገለጠው ነው፦
75:16-17 በርሱ በቁርአን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በርሱ አታላውስ። በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ وَقُرْآنَهُ በኛ ላይ፣ ነውና።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ፤ ቀስ በቀስ በተርቲል አነበብነው وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا ።
73:4 ቁርአንንም በተርቲል تَرْتِيلًا ማንበብን አንብብ።
አላህ በጅብሪል ለነቢያችን ቁርአንን በተርቲል አንብቦታል፣ ተርቲል ማለት የአነባነብ ስልት ሲሆን ይህ ከአላህ የወረደ ነው፣ ነቢያችን በንግግራቸው ቁርአን ወደ እሳቸው የመጣው በሰባት አይነት አቀራር ነው፣ ይህም ሰባተል አህሩፍ”seven modes” ይባላል፣ አህሩፍ የሃርፍ ብዙ ቁጥር ሲሆን ነቢያችን ጅብሪልን ጠይቀውት አንድ የነበረው የአቀራር ስልት ወደ ሰባት የአቀራር ስልት መጥቶላቸዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 513: Narrated ‘Abdullah bin ‘Abbas: Allah’s Apostle said, “Gabriel recited the Qur’an to me in one way. Then I requested him and continued asking him to recite it in other ways, and he recited it in several ways till he ultimately recited it in seven different ways.”
ይህን የየአነባነብ ስልት ከአንድ ዘዬ ከቁሬሽ ዘዬ የነበሩት ሁለት ሰሃባዎች አንደኛው ኡመር ኢብኑ ኸጣብ ሁለተኛው ሂሻም ኢብኑ ሃኪም ሱረቱል ፉርቃንን በተለያየ የአነባነብ ስልት ይቀሩት ነበር፣ ይህን ለመዳኘት ወደ ነቢያችን መጥተው ፣ ነቢያችን የመለሱት አንተም ትክክል ነህ ፣ አንተም ትክክል ነህ ቁርአን ለእኔ የወረደው በሰባት የተለያየ የአነባነብ ስልት ነው ብለዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 582: Narrated Abdullah: That he heard a man reciting a Quranic Verse which he had heard the Prophet reciting in a different way. So he took that man to the Prophet. The Prophet said, “Both of you are reciting in a correct way, so carry on reciting.” The Prophet further added, “The nations which were before you were destroyed because they differed.”
7 አነባነብ ስልት ከነቢያች ያስተላለፉት ሰሃባዎች ኡባይ ኢብኑ ከአብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ አብደላህ ኢብኑ መሱድ፣ አቡ ኣዝዘርዳ፣ አሊ ኢብኑ አቡጣሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ኦስማን ኢብኑ አፋን ናቸው፣ በ 7 አነባነብ ስልት የተላለፈው ሙተወቲር ደግሞ፦
1. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አቢ ሲሆን ናፊ ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኡባይ ኢብኑ ከአብ ነው።
2. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ኢብኑ ከሲር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ነው።
3. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን አቡ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአብደላህ ኢብኑ መሱድ ነው።
4. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ኢብኑ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ኣዝዘርዳ ነው።
5. ቃሪ ከኩፋ ኢሲም ኢብኑ አቢ ሲሆን ኢሲም ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ሲሆን ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን አል-ኪሳኢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኦስማን ኢብኑ አፋን ነው።
ይህ ሪዋያ ማለትም መተጋብ ከላይ የመጣ ነው፤ የሃፍስ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ከረሱል በጂብሪል የመጣ ነው፤ የለፍዙ ልዩነት ማዕናውን እስካልቀየረው ድረስ ግጭት አይባልም፣ በተጨማሪ ከአላህ ዘንድ የመጣ የአቀራር ስልት እስከሆነ ድረስ ልዩነቱ ጤናማና ውበት ነው፣ ይህን ጤናማ ልዩነት ለናሙና ያክል አንዳንድ ማሳያዎችን ብንመለከት ኸይር ነው፦
ናሙና አንድ
30:54 አላህ ያ ከደካማ ضَعْفٍ ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው፤
የአሲም ቂርአት "ደዕፊን" ضَعْفٍ *ደካማ* ብሎ ዷድን በከስራ ሲቀራው, የአቡ አምር ቂርአት ደግሞ "ዱዕፊን" ብሎ ዷድን በደማ ይቀራዋል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3967:
Narrated Abdullah ibn Umar:
tiyyah ibn Sa’d al-Awfi said: I recited to Abdullah ibn Umar the verse: “It is Allah Who created you in a state of weakness (min da’f).” He said: Read min du’f. I recited it to the Apostle of Allah (SAW) as you recited it to me, and he gripped me as I gripped you.
ናሙና ሁለት
1:4 የፍርዱ ቀን ባለቤት مَالِكِ ለኾነው።
የሃፍስ ቂርአት "ማሊኪ" مَالِكِ *ባለቤት* ብሎ ሚምን በሁለት ሃረካት መድ ሆኖ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ "መልኪ" ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ፈትሃ ሆኖ ይቀራዋል።
ናሙና ሶስት
11:46 አላህም ኑሕ ሆይ እርሱ ከቤተ ሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ غَيْرُ ሥራ ነው፤
"ገይሩ" غَيْرُ *ያልሆነ* የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ "ገይረ" ተብሎ ሊነበብ ይችላል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3972:
Narrated Umm Salamah, Ummul Mu’minin:
Shahr ibn Hawshab said: I asked Umm Salamah: How did the Apostle of Allah (peace_be_upon_him) read this verse: “For his conduct is unrighteous (innahu ‘amalun ghayru salih”. She replied: He read it: “He acted unrighteously” (innahu ‘amila ghayra salih).
ናሙና አራት
1:6 ቀጥተኛውን መንገድ الصِّرَاطَ ምራን።
የሃፍስ ቂርአት "ሲራጠ" الصِّرَاطَ*መንገድ* በሷድ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ ሲን ይቀራዋል።
ናሙና አምስት
5:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን أَرْجُلَكُمْ ፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ።
"አርጁለኩም أَرْجُلَكُمْ*ፊቶቻችሁን* የሚለው ቃል በፈትሃ ያለውን በከስራ "አርጁሊኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
ናሙና ስድስት
9:128 ከራሳችሁ أَنْفُسِكُمْ የሆነ ችግራችሁ በርሱ ላይ ጥኑ የሆነ፣ በናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ርኅሩህ አዛኝ የሆነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ።
"አንፉሲኩም" أَنْفُسِكُمْ ራሳችሁ የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ። አንፈሲኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
1:4 የፍርዱ ቀን ባለቤት مَالِكِ ለኾነው።
የሃፍስ ቂርአት "ማሊኪ" مَالِكِ *ባለቤት* ብሎ ሚምን በሁለት ሃረካት መድ ሆኖ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ "መልኪ" ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ፈትሃ ሆኖ ይቀራዋል።
ናሙና ሶስት
11:46 አላህም ኑሕ ሆይ እርሱ ከቤተ ሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ غَيْرُ ሥራ ነው፤
"ገይሩ" غَيْرُ *ያልሆነ* የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ "ገይረ" ተብሎ ሊነበብ ይችላል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3972:
Narrated Umm Salamah, Ummul Mu’minin:
Shahr ibn Hawshab said: I asked Umm Salamah: How did the Apostle of Allah (peace_be_upon_him) read this verse: “For his conduct is unrighteous (innahu ‘amalun ghayru salih”. She replied: He read it: “He acted unrighteously” (innahu ‘amila ghayra salih).
ናሙና አራት
1:6 ቀጥተኛውን መንገድ الصِّرَاطَ ምራን።
የሃፍስ ቂርአት "ሲራጠ" الصِّرَاطَ*መንገድ* በሷድ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ ሲን ይቀራዋል።
ናሙና አምስት
5:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን أَرْجُلَكُمْ ፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ።
"አርጁለኩም أَرْجُلَكُمْ*ፊቶቻችሁን* የሚለው ቃል በፈትሃ ያለውን በከስራ "አርጁሊኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
ናሙና ስድስት
9:128 ከራሳችሁ أَنْفُسِكُمْ የሆነ ችግራችሁ በርሱ ላይ ጥኑ የሆነ፣ በናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ርኅሩህ አዛኝ የሆነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ።
"አንፉሲኩም" أَنْفُسِكُمْ ራሳችሁ የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ። አንፈሲኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
መደምደሚያ
የቁርአን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ፦ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ነው።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ነው።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ነው።
ሃርፎች በመነሻ፣ በመሃልና በመዳረሻ ቅርጻቸው ይቀያየራሉ፤
የሃርፎቹ መቀያየር “ረስም” رَسْم ይባላል፣ ረስም የፊደል ስዕል”drawing” ሲሆን ፊደሎቹ “ፊቢያዳ” በመነሻ ቅጥያ”Prefix”፣ “ወሰጥ” በግንድ”stem”፣ “ኒሳኢ” በመድረሻ ቅጥያ”Suffix” ቅርጻቸው ይለያያል፣ ይህን ለናሙና ያክል አንዳንድ ሃርፎችን እንመልከት፦
1. ባ ب መነሻ بـ መካከልـبـ መዳረሻ ـب
2. ታ ت መነሻ تـ መካከልـتـ መዳረሻ ـت
3. ሳ ث መነሻ ثـ መካከል ـثـ መዳረሻ ـث
4. ጂም ج መነሻ جـ መካከል ـجـ መዳረሻ ـج
5. ሐ ح መነሻح ـ መካከል ـحـ መዳረሻ ـح
6. ኸ خ መነሻ خـ መካከል ـخـ መዳረሻ ـخ
ከብዙ በጥቂቱ ይህን ይመስላል። ይህ ጤማና እና መለኮታዊ ምንጭ ያለው ልዩነት ነው፤ ቁርኣንን ብናስተነትን ከአላህ ብቻ የወረደ ነው፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّـهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
የቁርአን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ፦ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ነው።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ነው።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ነው።
ሃርፎች በመነሻ፣ በመሃልና በመዳረሻ ቅርጻቸው ይቀያየራሉ፤
የሃርፎቹ መቀያየር “ረስም” رَسْم ይባላል፣ ረስም የፊደል ስዕል”drawing” ሲሆን ፊደሎቹ “ፊቢያዳ” በመነሻ ቅጥያ”Prefix”፣ “ወሰጥ” በግንድ”stem”፣ “ኒሳኢ” በመድረሻ ቅጥያ”Suffix” ቅርጻቸው ይለያያል፣ ይህን ለናሙና ያክል አንዳንድ ሃርፎችን እንመልከት፦
1. ባ ب መነሻ بـ መካከልـبـ መዳረሻ ـب
2. ታ ت መነሻ تـ መካከልـتـ መዳረሻ ـت
3. ሳ ث መነሻ ثـ መካከል ـثـ መዳረሻ ـث
4. ጂም ج መነሻ جـ መካከል ـجـ መዳረሻ ـج
5. ሐ ح መነሻح ـ መካከል ـحـ መዳረሻ ـح
6. ኸ خ መነሻ خـ መካከል ـخـ መዳረሻ ـخ
ከብዙ በጥቂቱ ይህን ይመስላል። ይህ ጤማና እና መለኮታዊ ምንጭ ያለው ልዩነት ነው፤ ቁርኣንን ብናስተነትን ከአላህ ብቻ የወረደ ነው፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّـهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
አልገደሉትም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
“ታሪክ”history” ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት”study” እና አሰሳ”investigation” ነው፤ በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፣ አንደኛው ትውፊት”tradition” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቅርስ ጥናት”archology” ነው፤ “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን “ሥነ-ቅርስ ጥናት” ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው፤ ትውፊት ሆነ ሥነ-ቅርስ በባህል”culture” ላይ እና በስልጣኔ”civilization” ላይ መሰረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው፤ ስለ ኢየሱስ ማንነት በዓለማችን ላይ አንድ አይነት አቋም ያለው የታሪክ ፍሰት የለም፤ አንዱ ሃሳዌ መሲህ ሲለው ሌላው አምላክ ሲለው፣ አንዱ የፈጣሪ እረዳት ሲለው ሌላው ብቸኛ የፈጣሪ ልጅ ይለዋል፤ አንዳንዶች እንደውም በታሪክ ላይ አልነበረም የሚሉም አልታጡም፤ ስለ እርሱ አራቱ ወንጌል ላይ የምናየውም ትረካም ቢሆን እርስ በእርሱ የተዛባ እና በቅብብል የተገኘ እንጂ ግህደተ-መለኮት አይደለም፤ ታዲያ ይህ ዓለማችንን ያነጋገረ የፈጣሪ ነብይ ትክክለኛ ማንነቱን መናገር ያለበት እራሱ ላኪው ፈጣሪ ነው፤ ኢየሱስን የላከው አላህ ስለ ዒሳ ሲናገር፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፡፡ *ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው*፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለትም “የሚከራከሩበት” የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት፤ ይህ “መከራከር” የሚለው ቃል “ሚርያህ” مِرْيَة ሲሆን “ጭቅጭቅ” “ንትርክ” ክርክር” ማለት ነው፤ በዒሳ ጉዳይ ሰዎች በመወዛገብ መጨቃጨቃቸውን፣ መነታረካቸውን እና መከራከራቸውን ያሳያል፤ ዒሳ ካረገበ በኃላ ቁርኣን እስከሚወርድበት ጊዜ አራጥቃና በጥራቃ እየተባባሉ መቅኖ ሲያሳጣቸው እንደነበር ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ አስፍሮታል።
“ያ“ በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው” የሚል ነው፤ “እርሱ” በሚለው ቃል ላይ “በ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያመለክተው ስለ ዒሳ አላህ የነገረን ንግግር ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው ማለት ነው፤ “በ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ፊ” فِي ሲሆን “ስለ”about” ማለት ነው፦ That is Jesus, son of Mary. ˹And this is˺ a word of truth, “about” which they dispute.
“ቀሰስ” قَصَص የሚለው ቃል “ቀሰሰ” قصص “ተረከ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ትረካ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና ሁሉን የሚያውቅ ስለሆነ ያለፈውን ክስተት “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት በነብያችን”ﷺ” ላይ ይተርካል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ስለዚህ ከመልክተኞች ታሪክ አንዱ የዒሳ ታሪክ ስለሆነ ይህ ታሪክ ሲከሰት ነብያችን”ﷺ” በህልውና ደረጃ ስላልነበሩ ሁሉን ዐዋቂው አምላክ ለነብያችን”ﷺ” ይህንን ታሪክ ያወርዳል፤ ይህ ስለ ዒሳ ትረካ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው፦
3፥62 *”ይህ እርሱ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው”*፡፡ አምላክም ከአላህ በስተቀር ምንም የለም፡፡ አላህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْقَصَصُ ٱلْحَقُّ ۚ وَمَا مِنْ إِلَٰهٍ إِلَّا ٱللَّهُ ۚ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ሰዎች በዒሳ ጉዳይ ከሚወዛገቡበት፣ ከሚጨቃጨቁበት፣ ከሚነታረኩበት፣ ከሚከራከሩበት ነጥብ አንዱ ዒሳ ተሰቅሏል ወይስ አልተሰቀለም ነው፤ አምላካችን አላህ፦ ዒሳን አልገደሉትም አልሰቀሉትምም ግን የገደሉትና የሰቀሉት መስሏቸዋል፦
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
"እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም" ይህንን መለያየት አስመልክቶ ስለ ወንጌላት ታሪካዊ ዳራና ፍሰት፤ በቁርኣን እና በሐዲስ ያለውን እሳቤ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እንቀጥላለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
“ታሪክ”history” ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት”study” እና አሰሳ”investigation” ነው፤ በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፣ አንደኛው ትውፊት”tradition” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቅርስ ጥናት”archology” ነው፤ “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን “ሥነ-ቅርስ ጥናት” ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው፤ ትውፊት ሆነ ሥነ-ቅርስ በባህል”culture” ላይ እና በስልጣኔ”civilization” ላይ መሰረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው፤ ስለ ኢየሱስ ማንነት በዓለማችን ላይ አንድ አይነት አቋም ያለው የታሪክ ፍሰት የለም፤ አንዱ ሃሳዌ መሲህ ሲለው ሌላው አምላክ ሲለው፣ አንዱ የፈጣሪ እረዳት ሲለው ሌላው ብቸኛ የፈጣሪ ልጅ ይለዋል፤ አንዳንዶች እንደውም በታሪክ ላይ አልነበረም የሚሉም አልታጡም፤ ስለ እርሱ አራቱ ወንጌል ላይ የምናየውም ትረካም ቢሆን እርስ በእርሱ የተዛባ እና በቅብብል የተገኘ እንጂ ግህደተ-መለኮት አይደለም፤ ታዲያ ይህ ዓለማችንን ያነጋገረ የፈጣሪ ነብይ ትክክለኛ ማንነቱን መናገር ያለበት እራሱ ላኪው ፈጣሪ ነው፤ ኢየሱስን የላከው አላህ ስለ ዒሳ ሲናገር፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፡፡ *ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው*፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለትም “የሚከራከሩበት” የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት፤ ይህ “መከራከር” የሚለው ቃል “ሚርያህ” مِرْيَة ሲሆን “ጭቅጭቅ” “ንትርክ” ክርክር” ማለት ነው፤ በዒሳ ጉዳይ ሰዎች በመወዛገብ መጨቃጨቃቸውን፣ መነታረካቸውን እና መከራከራቸውን ያሳያል፤ ዒሳ ካረገበ በኃላ ቁርኣን እስከሚወርድበት ጊዜ አራጥቃና በጥራቃ እየተባባሉ መቅኖ ሲያሳጣቸው እንደነበር ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ አስፍሮታል።
“ያ“ በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው” የሚል ነው፤ “እርሱ” በሚለው ቃል ላይ “በ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያመለክተው ስለ ዒሳ አላህ የነገረን ንግግር ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው ማለት ነው፤ “በ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ፊ” فِي ሲሆን “ስለ”about” ማለት ነው፦ That is Jesus, son of Mary. ˹And this is˺ a word of truth, “about” which they dispute.
“ቀሰስ” قَصَص የሚለው ቃል “ቀሰሰ” قصص “ተረከ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ትረካ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና ሁሉን የሚያውቅ ስለሆነ ያለፈውን ክስተት “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት በነብያችን”ﷺ” ላይ ይተርካል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ስለዚህ ከመልክተኞች ታሪክ አንዱ የዒሳ ታሪክ ስለሆነ ይህ ታሪክ ሲከሰት ነብያችን”ﷺ” በህልውና ደረጃ ስላልነበሩ ሁሉን ዐዋቂው አምላክ ለነብያችን”ﷺ” ይህንን ታሪክ ያወርዳል፤ ይህ ስለ ዒሳ ትረካ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው፦
3፥62 *”ይህ እርሱ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው”*፡፡ አምላክም ከአላህ በስተቀር ምንም የለም፡፡ አላህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْقَصَصُ ٱلْحَقُّ ۚ وَمَا مِنْ إِلَٰهٍ إِلَّا ٱللَّهُ ۚ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ሰዎች በዒሳ ጉዳይ ከሚወዛገቡበት፣ ከሚጨቃጨቁበት፣ ከሚነታረኩበት፣ ከሚከራከሩበት ነጥብ አንዱ ዒሳ ተሰቅሏል ወይስ አልተሰቀለም ነው፤ አምላካችን አላህ፦ ዒሳን አልገደሉትም አልሰቀሉትምም ግን የገደሉትና የሰቀሉት መስሏቸዋል፦
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
"እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም" ይህንን መለያየት አስመልክቶ ስለ ወንጌላት ታሪካዊ ዳራና ፍሰት፤ በቁርኣን እና በሐዲስ ያለውን እሳቤ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እንቀጥላለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አልገደሉትም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ አንድ
"ታሪካዊ ዳራ"
ኢየሱስ ከፈጣሪ የሚናገረውን ትምህርት ተሰቶት ነበር፤ ይህ ትምህርት የፈጣሪ ቃል ነው፤ ከእርሱ የሚሰማው ትምህርት የፈጣሪ ወንጌል ነው፦
ዮሐንስ 17:8 *የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና*፤ እነርሱም ተቀበሉት፥
ዮሐንስ 17:14 እኔ *ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ*፤
ዮሐንስ 14:24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም*።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤
ዮሐንስ 12:49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ሉቃስ 5፥1 ሕዝቡም *የእግዚአብሔርን ቃል እየሰሙ* ሲያስጠብቡት ሳሉ፥ እርሱ ራሱ በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ነበር፤
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ *የእግዚአብሔርን ወንጌል* እየሰበከና፦ ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ *በወንጌልም እመኑ* እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
"በወንጌልም እመኑ" ሲል ከመለኮት የተሰጠውን ወንጌል ብቻና ብቻ ነው፤ ይህንን ወንጌል ለሃዋርያቱ አስተላልፏል፤ "የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ኦሪገን የተሰጠው ወንጌል የአስራ ሁለቱ ወንጌል ሲሆን ጠፍቷል ይለናል። ጄሮም ደግሞ የአስራ ሁለቱ ወንጌል የሃዋርያት ወንጌል እንሆሃነ ተናግሯል፤ ሐዋርያቱ ለደቀመዛሙርቶታቸው ሲያስተላልፉ ቀደ መዛሙርቶቻቸው ይህንን ወንጌል ከሚሰሙት ታሪክ ጋር ቀላቅለው ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ሞክረዋል፦
ሉቃስ 1:1-4 የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።”
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ አንድ
"ታሪካዊ ዳራ"
ኢየሱስ ከፈጣሪ የሚናገረውን ትምህርት ተሰቶት ነበር፤ ይህ ትምህርት የፈጣሪ ቃል ነው፤ ከእርሱ የሚሰማው ትምህርት የፈጣሪ ወንጌል ነው፦
ዮሐንስ 17:8 *የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና*፤ እነርሱም ተቀበሉት፥
ዮሐንስ 17:14 እኔ *ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ*፤
ዮሐንስ 14:24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም*።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤
ዮሐንስ 12:49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ሉቃስ 5፥1 ሕዝቡም *የእግዚአብሔርን ቃል እየሰሙ* ሲያስጠብቡት ሳሉ፥ እርሱ ራሱ በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ነበር፤
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ *የእግዚአብሔርን ወንጌል* እየሰበከና፦ ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ *በወንጌልም እመኑ* እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
"በወንጌልም እመኑ" ሲል ከመለኮት የተሰጠውን ወንጌል ብቻና ብቻ ነው፤ ይህንን ወንጌል ለሃዋርያቱ አስተላልፏል፤ "የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ኦሪገን የተሰጠው ወንጌል የአስራ ሁለቱ ወንጌል ሲሆን ጠፍቷል ይለናል። ጄሮም ደግሞ የአስራ ሁለቱ ወንጌል የሃዋርያት ወንጌል እንሆሃነ ተናግሯል፤ ሐዋርያቱ ለደቀመዛሙርቶታቸው ሲያስተላልፉ ቀደ መዛሙርቶቻቸው ይህንን ወንጌል ከሚሰሙት ታሪክ ጋር ቀላቅለው ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ሞክረዋል፦
ሉቃስ 1:1-4 የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።”
ለምሳሌ፦
አንደኛ በ 50-138 AD የማቲያስ ተማሪ የነበረው ባስሊዲስ በ 117 AD ላይ ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የቀሬናን ስምዖንን እንደሰቀሉት ይናገራል፤ ይህንን ወንጌል በኃላ ላይ የመጡት አበው በ 130-200 AD ይኖር የነበረ ኢራኒየስ፣ በ 150-215 AD ይኖር የነበረ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት ተቃወሙት፤ ብዙ ጊዜ ከባስሊዲስ ወንጌል ላይ 260-340 AD ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይጠቅስ ነበረ።
ሁለተኛ በ 60-135 AD ይኖር የነበረው በርናባስ የበርናባስን ወንጌል፣ የበርናባስን መልእክት እና የበርናባስ ሥራ በ 100–131 AD አዘጋጅቷል፤ በሳይናቲከስ ኮዴክስ ላይ ፓሊካርፕ ለፊሊጵስዩስ በጻፈው ፓሊላርፕ 1፥1 ቀጥሎ የበርናባስ መልእክት 5፥7 ይቀጥልል። እዚህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የአስቆሮቱ ይሁዳ እንደሰቀሉት ይናገራል።
ሦስተኛ በ 85-160 AD ይኖር የነበረው የሲኖፕ ማርኮይን ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ የማርኮናይት ወንጌል በ 1740 AD ከተገኙት የሙራቶሪያን ብጥስጣሽ"Muratorian fragment" አንዱ ነው፤ የካርቴጅ ጉባኤ ከማርኮናይት ግሩፕ ውስጥ የዮሐንስን አፓልካሊፕስ"ራእይ" ተቀብላ በእነርሱ የነበረውን የጳውሎስን አፓልካሊፕስ፣ የጴጥሮስን አፓልካሊፕስ፣ የቶማስን አፓልካሊፕስ፣ የእስጢፋኖስን አፓልካሊፕስ፣ የያዕቆብን አፓልካሊፕስ ደብቃቸዋለች።
በማርኮናይት ወንጌል ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የሮማ ወታደር እንደሰቀሉት ይናገራል።
አራተኛ በ 36-115 AD ይኖር የነበረው ኤቦን ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ የኤቦናይት ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ ይናገራል። በ 347-420 AD ይኖር የነበረው ጄሮም ኤቦን በዮሐንስ ዘመን ይኖር እንደነበረ መስክሯል። ነገር ግን ኤቦንን በ 36-115 AD ይኖር የነበረው የቆሮጵሮሱ ኤጵፋኒየስ አውግዞቷል።
አንደኛ በ 50-138 AD የማቲያስ ተማሪ የነበረው ባስሊዲስ በ 117 AD ላይ ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የቀሬናን ስምዖንን እንደሰቀሉት ይናገራል፤ ይህንን ወንጌል በኃላ ላይ የመጡት አበው በ 130-200 AD ይኖር የነበረ ኢራኒየስ፣ በ 150-215 AD ይኖር የነበረ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት ተቃወሙት፤ ብዙ ጊዜ ከባስሊዲስ ወንጌል ላይ 260-340 AD ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ ይጠቅስ ነበረ።
ሁለተኛ በ 60-135 AD ይኖር የነበረው በርናባስ የበርናባስን ወንጌል፣ የበርናባስን መልእክት እና የበርናባስ ሥራ በ 100–131 AD አዘጋጅቷል፤ በሳይናቲከስ ኮዴክስ ላይ ፓሊካርፕ ለፊሊጵስዩስ በጻፈው ፓሊላርፕ 1፥1 ቀጥሎ የበርናባስ መልእክት 5፥7 ይቀጥልል። እዚህ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የአስቆሮቱ ይሁዳ እንደሰቀሉት ይናገራል።
ሦስተኛ በ 85-160 AD ይኖር የነበረው የሲኖፕ ማርኮይን ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ የማርኮናይት ወንጌል በ 1740 AD ከተገኙት የሙራቶሪያን ብጥስጣሽ"Muratorian fragment" አንዱ ነው፤ የካርቴጅ ጉባኤ ከማርኮናይት ግሩፕ ውስጥ የዮሐንስን አፓልካሊፕስ"ራእይ" ተቀብላ በእነርሱ የነበረውን የጳውሎስን አፓልካሊፕስ፣ የጴጥሮስን አፓልካሊፕስ፣ የቶማስን አፓልካሊፕስ፣ የእስጢፋኖስን አፓልካሊፕስ፣ የያዕቆብን አፓልካሊፕስ ደብቃቸዋለች።
በማርኮናይት ወንጌል ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ እና እርሱን እንሰቅላለን ብለው የሮማ ወታደር እንደሰቀሉት ይናገራል።
አራተኛ በ 36-115 AD ይኖር የነበረው ኤቦን ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ የኤቦናይት ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ ይናገራል። በ 347-420 AD ይኖር የነበረው ጄሮም ኤቦን በዮሐንስ ዘመን ይኖር እንደነበረ መስክሯል። ነገር ግን ኤቦንን በ 36-115 AD ይኖር የነበረው የቆሮጵሮሱ ኤጵፋኒየስ አውግዞቷል።
አምስተኛ በ 36-115 AD ይኖር የነበረው ሰርቲዩስ ወንጌል አዘጋጅቷል፤ ይህ የሰርቲዩስ ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ ይናገራል።
ስድስተኛ በ 36 AD ጀምረው ይኖሩ የነበሩት ናዝራውያን ወንጌል አዘጋጅተዋል፤ ይህ የናዝራውያን ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ ይናገራል። ናዝራውያን የሙሴን ሕግ ይቀበላሉ፤ የኢየሱስን በድንግና መወለድ ይቀበላሉ፣ የሌሎችን ወንጌላት አይቀበሉም።
በግሪክ ኮይኔ የተዘጋጁት ወንጌሎች የትዬለሌ ናቸው፤ እነርሱም፦ የቶማስ ወንጌል፣ የይሁዳ ወንጌል፣ የባስሊዲስ ወንጌል፣ የበርናባስ ወንጌል፣ የማርኮናይት ወንጌል፣ የኤቦናይት ወንጌል፣ የሰርቲዩስ ወንጌል፣ የናዝራውያን ወንጌል፣ የጴጥሮስ ወንጌል፣ የያዕቆብ ወንጌል፣ የፊሊጶስ ወንጌል፣ የበርተሎሜዎስ ወንጌል፣ የመቅደላዊት ማርያም ወንጌል፣ የማቴዎስ ወንጌል፣ የማርቆስ ወንጌል፣ የሉቃስ ወንጌል፣ የዮሐንስ ወንጌል የመሳሰሉት ናቸው፣ በቁጥር ወደ 47 ይደርሳሉ፣ ዛሬ የቀኖና ወንጌሎች የተባሉት ኦርጅናል አራቱ ወንጌሎች የለም፣ አራቱ ወንጌላት ተጻፉ የሚባሉት ከ 60-100 AD ሲሆን የእነርሱ የቅጂ ቅጂ ብጥስጣሽ"fragments" እና ደንገሎቹ"papiruses" የሚያሳዩት ግን ከ 200-250 AD ነው፦ የማቴዎስ ወንጌል ደንገል 45 የሚባለው በ 250 AD፣ የማርቆስ ወንጌል ደንገል 45 የሚባለው በ 250 AD፣ የሉቃስ ወንጌል ደንገል 75 የሚባለው በ 250 AD፣ የዮሐንስ ወንጌል ደንገል 46 የሚባለው በ 200 AD ነው፣ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሶስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፤ ዋና ዋናዎቹ ሳይናቲከስ ጥራዝ በ 330 AD፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 AD፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 AD፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው።
ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ በ 397 AD የካርቴጅ ጉባኤ ፈላጭ ቆራጭ በመሆን የቅጂዎች ቅጂዎች የሆኑትን አራቱን ወንጌሎች ብቻ ቀኖና"canon" አድርጋ ሌሎችን ወንጌሎች "አፓክራፋ" አድርጋለች፤ "አፓክራፋ" የሚለው ቃል "አፓክራፈስ" ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን "ድብቅ" ማለት ነው፤ ለዛ ነው አምላካችን አላህ፦ "የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ?" ብሎ የተናገረው፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
“ከብዙውም የሚተው ሲኾን” ማለት የመጽሐፉ ባለቤቶች ከደበቋቸው ሁሉንም አልተናገሩም ማለት ነው፤ በቀኖና ያላካተቷቸው ግን የሸሸጓቸውን እንዳለ ይህ አንቀጽ ይጠቁማል፤ በወንጌሎች ታሪካዊ ዳራና ፍሰት ዋቢ መጽሐፍት ያደረኩት የአዲስ ኪዳን ምሁር የሆኑትን የፕሮፌሰር ባርት ሄርማን መጽሐፍት ነው፦
1. The Other Gospels: Accounts of Jesus from Outside the New Testament. Oxford University Press, USA. 2013 by Bart D. Ehrman
2. The Orthodox Corruption of Scripture: The Effect of Early Christological Controversies on the Text of the New Testament. Oxford University Press, USA. 2011
3. Lost Scriptures: Books that Did Not Make It into the New Testament. Oxford University Press, USA. 2003
ኢንሻላህ በክፍል ሥስት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ስድስተኛ በ 36 AD ጀምረው ይኖሩ የነበሩት ናዝራውያን ወንጌል አዘጋጅተዋል፤ ይህ የናዝራውያን ወንጌል ላይ፦ "ኢየሱስ ሳይሰቀል ወደ ሰማይ እንዳረገ ይናገራል። ናዝራውያን የሙሴን ሕግ ይቀበላሉ፤ የኢየሱስን በድንግና መወለድ ይቀበላሉ፣ የሌሎችን ወንጌላት አይቀበሉም።
በግሪክ ኮይኔ የተዘጋጁት ወንጌሎች የትዬለሌ ናቸው፤ እነርሱም፦ የቶማስ ወንጌል፣ የይሁዳ ወንጌል፣ የባስሊዲስ ወንጌል፣ የበርናባስ ወንጌል፣ የማርኮናይት ወንጌል፣ የኤቦናይት ወንጌል፣ የሰርቲዩስ ወንጌል፣ የናዝራውያን ወንጌል፣ የጴጥሮስ ወንጌል፣ የያዕቆብ ወንጌል፣ የፊሊጶስ ወንጌል፣ የበርተሎሜዎስ ወንጌል፣ የመቅደላዊት ማርያም ወንጌል፣ የማቴዎስ ወንጌል፣ የማርቆስ ወንጌል፣ የሉቃስ ወንጌል፣ የዮሐንስ ወንጌል የመሳሰሉት ናቸው፣ በቁጥር ወደ 47 ይደርሳሉ፣ ዛሬ የቀኖና ወንጌሎች የተባሉት ኦርጅናል አራቱ ወንጌሎች የለም፣ አራቱ ወንጌላት ተጻፉ የሚባሉት ከ 60-100 AD ሲሆን የእነርሱ የቅጂ ቅጂ ብጥስጣሽ"fragments" እና ደንገሎቹ"papiruses" የሚያሳዩት ግን ከ 200-250 AD ነው፦ የማቴዎስ ወንጌል ደንገል 45 የሚባለው በ 250 AD፣ የማርቆስ ወንጌል ደንገል 45 የሚባለው በ 250 AD፣ የሉቃስ ወንጌል ደንገል 75 የሚባለው በ 250 AD፣ የዮሐንስ ወንጌል ደንገል 46 የሚባለው በ 200 AD ነው፣ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሶስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፤ ዋና ዋናዎቹ ሳይናቲከስ ጥራዝ በ 330 AD፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 AD፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 AD፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው።
ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ በ 397 AD የካርቴጅ ጉባኤ ፈላጭ ቆራጭ በመሆን የቅጂዎች ቅጂዎች የሆኑትን አራቱን ወንጌሎች ብቻ ቀኖና"canon" አድርጋ ሌሎችን ወንጌሎች "አፓክራፋ" አድርጋለች፤ "አፓክራፋ" የሚለው ቃል "አፓክራፈስ" ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን "ድብቅ" ማለት ነው፤ ለዛ ነው አምላካችን አላህ፦ "የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ እዉነቱንም እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ?" ብሎ የተናገረው፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን *ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን *ትደብቃላችሁ*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥15 የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ قَدْ جَآءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًۭا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍۢ ۚ قَدْ جَآءَكُم مِّنَ ٱللَّهِ نُورٌۭ وَكِتَٰبٌۭ مُّبِينٌۭ
“ከብዙውም የሚተው ሲኾን” ማለት የመጽሐፉ ባለቤቶች ከደበቋቸው ሁሉንም አልተናገሩም ማለት ነው፤ በቀኖና ያላካተቷቸው ግን የሸሸጓቸውን እንዳለ ይህ አንቀጽ ይጠቁማል፤ በወንጌሎች ታሪካዊ ዳራና ፍሰት ዋቢ መጽሐፍት ያደረኩት የአዲስ ኪዳን ምሁር የሆኑትን የፕሮፌሰር ባርት ሄርማን መጽሐፍት ነው፦
1. The Other Gospels: Accounts of Jesus from Outside the New Testament. Oxford University Press, USA. 2013 by Bart D. Ehrman
2. The Orthodox Corruption of Scripture: The Effect of Early Christological Controversies on the Text of the New Testament. Oxford University Press, USA. 2011
3. Lost Scriptures: Books that Did Not Make It into the New Testament. Oxford University Press, USA. 2003
ኢንሻላህ በክፍል ሥስት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥያቄአችን!
የቱ ነው ትክክል?
A. ""ጆሬዬን ግን ከፈትክ""
አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከዕብራይስጡ በቀጥታ እንዲህ አስቀምጦታል፦
መዝሙር 40፥6 መሥዋዕትንና ቍርባንን አልፈለግህም፤ """ጆሬዬን ግን ከፈትክ""፤
ዕብራይስጡ፦ זֶבַח וּמִנְחָה, לֹא-חָפַצְתָּ-- אָזְנַיִם, כָּרִיתָ לִּי;
B. ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""
ጳውሎስ ደግሞ ከየት እንዳመጣው ባይነግረንም በተቃራኒው ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ"" ብሏል፦
ዕብራውያን 10፥5 ስለዚህ ወደ ዓለም ሲገባ፦ መሥዋዕትንና መባን አልወደድህም ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""፤
ግሪኩ፦ τὸν κόσμον λέγει, Θυσίαν καὶ προσφορὰν οὐκ ἠθέλησας, σῶμα δὲ κατηρτίσω μοι:
ሲኮረጅ እንኳን በትክክል ለምን አይኮረጅም? ይህ ነው በመንፈስ ቅዱስ ምሪት የተጻፈው? ለመሆኑ የቱ ነው ትክክል ""ጆሬዬን ግን ከፈትክ"" ወይስ ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቱ ነው ትክክል?
A. ""ጆሬዬን ግን ከፈትክ""
አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከዕብራይስጡ በቀጥታ እንዲህ አስቀምጦታል፦
መዝሙር 40፥6 መሥዋዕትንና ቍርባንን አልፈለግህም፤ """ጆሬዬን ግን ከፈትክ""፤
ዕብራይስጡ፦ זֶבַח וּמִנְחָה, לֹא-חָפַצְתָּ-- אָזְנַיִם, כָּרִיתָ לִּי;
B. ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""
ጳውሎስ ደግሞ ከየት እንዳመጣው ባይነግረንም በተቃራኒው ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ"" ብሏል፦
ዕብራውያን 10፥5 ስለዚህ ወደ ዓለም ሲገባ፦ መሥዋዕትንና መባን አልወደድህም ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""፤
ግሪኩ፦ τὸν κόσμον λέγει, Θυσίαν καὶ προσφορὰν οὐκ ἠθέλησας, σῶμα δὲ κατηρτίσω μοι:
ሲኮረጅ እንኳን በትክክል ለምን አይኮረጅም? ይህ ነው በመንፈስ ቅዱስ ምሪት የተጻፈው? ለመሆኑ የቱ ነው ትክክል ""ጆሬዬን ግን ከፈትክ"" ወይስ ""ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ""?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥያቄ ለህዝበ ክርስቲያኑ
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አልገደሉትም
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ ሁለት
"አልገደሉትም"
በነጥብ አንድ ስንመለከት በኢየሱስ ሁኔታ ዙሪያ ተገድሏል ወይስ አልተገደለም የሚለውን እሳቤ በወንጌሎች ዙሪያ የተለያዩ አመለካከቶች እንዳሉ አይተን ነበር፤ በወንጌሎች ውስጥ የተዘገበው ታሪክ ፈጣሪ የሚናገረው የፈጣሪ ንግግር ሳይሆን በቦታው ያልነበሩ ታሪክ ጸሐፊዎች የዘገቡት ነው፤ በቦታው ያልነበሩ ሰዎች የጻፉትን ይዞ መሞገት ስሁት ሙግት ነው፤ "ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ" ይባል የለ፤ አምላካችን አላህ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር ሁሉ የሚያውቀው ነው፤ የፈጠረ አምላክ እርሱ ዕውቀተ ረቂቁ፣ ውስጥ ዐዋቂው ሲኾን አያውቅምን? በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? ማንም የለም፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና»* በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
67፥14 *የፈጠረ አምላክ እርሱ ዕውቀተ ረቂቁ፣ ውስጥ ዐዋቂው ሲኾን አያውቅምን?* أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ *በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው?* اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
የመጸሐፉ ሰዎች አይሁድና ክርስቲያኖች የአላህን ንግግር ከሰው ንግግር ጋር በመቀላቀል በርዘውታል፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ ሁለት
"አልገደሉትም"
በነጥብ አንድ ስንመለከት በኢየሱስ ሁኔታ ዙሪያ ተገድሏል ወይስ አልተገደለም የሚለውን እሳቤ በወንጌሎች ዙሪያ የተለያዩ አመለካከቶች እንዳሉ አይተን ነበር፤ በወንጌሎች ውስጥ የተዘገበው ታሪክ ፈጣሪ የሚናገረው የፈጣሪ ንግግር ሳይሆን በቦታው ያልነበሩ ታሪክ ጸሐፊዎች የዘገቡት ነው፤ በቦታው ያልነበሩ ሰዎች የጻፉትን ይዞ መሞገት ስሁት ሙግት ነው፤ "ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ" ይባል የለ፤ አምላካችን አላህ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር ሁሉ የሚያውቀው ነው፤ የፈጠረ አምላክ እርሱ ዕውቀተ ረቂቁ፣ ውስጥ ዐዋቂው ሲኾን አያውቅምን? በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? ማንም የለም፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና»* በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
67፥14 *የፈጠረ አምላክ እርሱ ዕውቀተ ረቂቁ፣ ውስጥ ዐዋቂው ሲኾን አያውቅምን?* أَلَا يَعْلَمُ مَنْ خَلَقَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ *በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው?* اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
የመጸሐፉ ሰዎች አይሁድና ክርስቲያኖች የአላህን ንግግር ከሰው ንግግር ጋር በመቀላቀል በርዘውታል፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
“እውነት” የተባለው ከአላህ የወረደው ሲሆን “ውሸት” የተባለው ደግሞ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው የቀጠፉት ጭማሬ ነው፦
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
የነብያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባስ”ረ.ዐ.” የሱረቱል በቀራ 2:79 አንቀጽ ሲፈስረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ አባስ ሲናገር፦ ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ የተወረደው ወቅታቂ ንግግርና የምትቀሩት እያለ? *መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُتْبَةَ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ.
እውነት የሆነው የአላህ ንግግር ከሰው ንግግር ጋር ስለተቀላቀለ እውነትን ከሐሰት ለመለየት አምላካችን አላህ ቁርአንን አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት "እውነትን ከሐሰት የሚለይ" ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *”ፉርቃንንም አወረደ”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ ٱلْفُرْقَانَ
ቁርኣን ፉርቃን ነው፤ እውነትን ከሐሰት ለመለየት ወርዷል፤ ይህንን ካየን ዘንዳ በዒሳ ጉዳይ ላይ እንግባ፤ የእስራኤልንም ልጆች ነፍሶቻቸው በማትወደው ነገር መልእክተኛ በመጣላቸው ቁጥር ከፊሉን አስተባበሉ፤ ከፊሉንም ይገድላሉ፤ ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው ምክንያት ረገማቸው፦
2፥87 َ*ነፍሶቻችሁ በማትወደው ነገር መልክተኛ በመጣላችሁ ቁጥር ከመከተል ትኮራላችሁን? ከፊሉን አስተባበላችሁ፤ ከፊሉንም ትገድላላችሁ*፡፡ أَفَكُلَّمَا جَآءَكُمْ رَسُولٌۢ بِمَا لَا تَهْوَىٰٓ أَنفُسُكُمُ ٱسْتَكْبَرْتُمْ فَفَرِيقًۭا كَذَّبْتُمْ وَفَرِيقًۭا تَقْتُلُون
5፥70 የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዝንባቸው፡፡ ወደ እነርሱም መልክተኞችን ላክን፡፡ *ነፍሶቻቸው በማትወደው ነገር መልእክተኛ በመጣላቸው ቁጥር ከፊሉን አስተባበሉ፤ ከፊሉንም ይገድላሉ*፡፡ لَقَدْ أَخَذْنَا مِيثَٰقَ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ وَأَرْسَلْنَآ إِلَيْهِمْ رُسُلًۭا ۖ كُلَّمَا جَآءَهُمْ رَسُولٌۢ بِمَا لَا تَهْوَىٰٓ أَنفُسُهُمْ فَرِيقًۭا كَذَّبُوا۟ وَفَرِيقًۭا يَقْتُلُونَ
4፥155 ቃል ኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው፣ በአላህም አንቀጾች በመካዳቸው፣ *ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው* እና «ልቦቻችا ሽፍኖች ናቸው» በማለታቸው ምክንያት ረገምናቸው፡፡ فَبِمَا نَقْضِهِم مِّيثَٰقَهُمْ وَكُفْرِهِم بِـَٔايَٰتِ ٱللَّهِ وَقَتْلِهِمُ ٱلْأَنۢبِيَآءَ بِغَيْرِ حَقٍّۢ وَقَوْلِهِمْ قُلُوبُنَا غُلْفٌۢ ۚ بَلْ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَيْهَا بِكُفْرِهِمْ فَلَا يُؤْمِنُونَ إِلَّا قَلِيلًۭا
2:79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
የነብያችን”ﷺ” ቅርብ ባልደረባ ኢብኑ ዓባስ”ረ.ዐ.” የሱረቱል በቀራ 2:79 አንቀጽ ሲፈስረው እንዲህ ይላል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 46:
ኢብኑ አባስ ሲናገር፦ ሙስሊሞች ሆይ ለምን የመጽሐፉ ሰዎችን ትጠይቃላችሁ? በተመሳሳይ መጽሐፋችሁ ከአላህ ዘንድ ለነቢዩ የተወረደው ወቅታቂ ንግግርና የምትቀሩት እያለ? *መጽሐፋ አልተበረዘምን? አላህ ለእናንተ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው በርዘው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» እንደሚሉ አውርዷል*። حَدَّثَنَا يَحْيَى بْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُتْبَةَ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ يَا مَعْشَرَ الْمُسْلِمِينَ، كَيْفَ تَسْأَلُونَ أَهْلَ الْكِتَابِ، وَكِتَابُكُمُ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَى نَبِيِّهِ صلى الله عليه وسلم أَحْدَثُ الأَخْبَارِ بِاللَّهِ، تَقْرَءُونَهُ لَمْ يُشَبْ، وَقَدْ حَدَّثَكُمُ اللَّهُ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ بَدَّلُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ وَغَيَّرُوا بِأَيْدِيهِمُ الْكِتَابَ، فَقَالُوا هُوَ مِنْ عِنْدِ اللَّهِ، لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلاً أَفَلاَ يَنْهَاكُمْ مَا جَاءَكُمْ مِنَ الْعِلْمِ عَنْ مُسَاءَلَتِهِمْ، وَلاَ وَاللَّهِ مَا رَأَيْنَا مِنْهُمْ رَجُلاً قَطُّ يَسْأَلُكُمْ عَنِ الَّذِي أُنْزِلَ عَلَيْكُمْ.
እውነት የሆነው የአላህ ንግግር ከሰው ንግግር ጋር ስለተቀላቀለ እውነትን ከሐሰት ለመለየት አምላካችን አላህ ቁርአንን አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት "እውነትን ከሐሰት የሚለይ" ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *”ፉርቃንንም አወረደ”*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًۭى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ ٱلْفُرْقَانَ
ቁርኣን ፉርቃን ነው፤ እውነትን ከሐሰት ለመለየት ወርዷል፤ ይህንን ካየን ዘንዳ በዒሳ ጉዳይ ላይ እንግባ፤ የእስራኤልንም ልጆች ነፍሶቻቸው በማትወደው ነገር መልእክተኛ በመጣላቸው ቁጥር ከፊሉን አስተባበሉ፤ ከፊሉንም ይገድላሉ፤ ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው ምክንያት ረገማቸው፦
2፥87 َ*ነፍሶቻችሁ በማትወደው ነገር መልክተኛ በመጣላችሁ ቁጥር ከመከተል ትኮራላችሁን? ከፊሉን አስተባበላችሁ፤ ከፊሉንም ትገድላላችሁ*፡፡ أَفَكُلَّمَا جَآءَكُمْ رَسُولٌۢ بِمَا لَا تَهْوَىٰٓ أَنفُسُكُمُ ٱسْتَكْبَرْتُمْ فَفَرِيقًۭا كَذَّبْتُمْ وَفَرِيقًۭا تَقْتُلُون
5፥70 የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዝንባቸው፡፡ ወደ እነርሱም መልክተኞችን ላክን፡፡ *ነፍሶቻቸው በማትወደው ነገር መልእክተኛ በመጣላቸው ቁጥር ከፊሉን አስተባበሉ፤ ከፊሉንም ይገድላሉ*፡፡ لَقَدْ أَخَذْنَا مِيثَٰقَ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ وَأَرْسَلْنَآ إِلَيْهِمْ رُسُلًۭا ۖ كُلَّمَا جَآءَهُمْ رَسُولٌۢ بِمَا لَا تَهْوَىٰٓ أَنفُسُهُمْ فَرِيقًۭا كَذَّبُوا۟ وَفَرِيقًۭا يَقْتُلُونَ
4፥155 ቃል ኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው፣ በአላህም አንቀጾች በመካዳቸው፣ *ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው* እና «ልቦቻችا ሽፍኖች ናቸው» በማለታቸው ምክንያት ረገምናቸው፡፡ فَبِمَا نَقْضِهِم مِّيثَٰقَهُمْ وَكُفْرِهِم بِـَٔايَٰتِ ٱللَّهِ وَقَتْلِهِمُ ٱلْأَنۢبِيَآءَ بِغَيْرِ حَقٍّۢ وَقَوْلِهِمْ قُلُوبُنَا غُلْفٌۢ ۚ بَلْ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَيْهَا بِكُفْرِهِمْ فَلَا يُؤْمِنُونَ إِلَّا قَلِيلًۭا
በመቀጠል ሁሉም አይሁዳውን ዒሳ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ከዝሙት የተወለደ ነው የሚል አቋም አላቸው፤ ፅንሱ ያለ አባት መወለዱን በምን ያውቃሉ? ማንስ ነግሮአቸዋል? ያ ነገር ታምር ቢሆንም መርየም አመንዝራ እንደሆነች በማሰብ በመርየም ላይ ከባድ ቅጥፈትን ቀጥፈዋል፤ ይህንን በማለታቸው አላህ ኮንኗቸዋል፦
4፥156 በመካዳቸውም *በመርየም ላይ ከባድ ቅጥፈትን በመናገራቸውም* ምክንያት ረገምናቸው፡፡ وَبِكُفْرِهِمْ وَقَوْلِهِمْ عَلَىٰ مَرْيَمَ بُهْتَٰنًا عَظِيمًۭا
አላህ ሆን ብሎ ከዝሙት እንደተወለደ ቢያስመስልባቸው ኖሮ ስለቀጠፉ መርገሙ ትርጉም አይኖረውም፤ ግን አይሁዳውያን አሁንም ሁሉም የዝሙት ልጅ ነው የሚል አቋም አላቸው። አንቀጹ እንዲህ ይቀጥላል፦
4፥157 *እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا ٱلْمَسِيحَ عِيسَى ٱبْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ ٱللَّهِ
ይህንን ቅጥፈት የእራሳቸው ባይሆን ኖሮ ሰቀልንና ገደልን በማለታቸው ይረግማቸው ነበርን? ሁለቱንም ማለትም ዲቃላ ልጅ ማለታቸውና ሰቀልን ማለታቸው ስለመሰላቸው ነው፤ ግን ሁለቱንም አላህ በግልፅ ነግሯቸዋል፤ እየነገራቸው በመቅጠፋቸው ረገማቸው። እርግማን የበረከት ተቃራኒ ነው፦
4፥157 *አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ ٱخْتَلَفُوا۟ فِيهِ لَفِى شَكٍّۢ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِۦ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا ٱتِّبَاعَ ٱلظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًۢا
ሰቀልን፣ ገደልን እና ተሰቀለ፣ ተገደ የሚል ስላለ "አልገደሉትም አልሰቀሉትም" የሚለው ይህንን ያሳያል፤ "ሹብ" شُبِّ ማለት "መምሰል" ማለት ነው፤ የሰቀሉትና የገደሉት መስሏቸዋል፤ በእርግጥም አልገደሉትም፤ "ሊገድሉህ ሲያስቡህ ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ በዚህ ባህርያቸው ዒሳ በተአምራት በመጣባቸውና ከእነርሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ብለው ሊገድሉት ሲያስቡህ አላህ ወሰደው፤ አይሁዶችም ሊገሉት አደሙ አላህም ወደራሱ በመውሰድ አድማቸውን መለሰባቸው፤ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው፦
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ ... *የእስራኤልንም ልጆች በተአምራት በመጣህባቸውና ከእነርሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ባሉ ጊዜ፣ ሊገድሉህ ሲያስቡህ ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ كَفَفْتُ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ عَنكَ إِذْ جِئْتَهُم بِٱلْبَيِّنَٰتِ فَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ مِنْهُمْ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
3፥54 *አይሁዶችም አደሙ አላህም አድማቸውን መለሰባቸው፡፡ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَمَكَرُوا۟ وَمَكَرَ ٱللَّهُ ۖ وَٱللَّهُ خَيْرُ ٱلْمَٰكِرِينَ
"መከረ" مَكَرَ ማለት "አቀደ" "አሴረ" ማለት ነው፤ "ማኪሪን" مَٰكِرِين ማለት "ሴረኞች" አቃጂዎች" እና "አድመኞች" ማለት ነው፤ አላህ ከማኪሪን ሁሉ በላጭ ነው አለ እንጂ "ማኪር" مَٰكِرِ አልተባለም። "መክር" مَكْر ማለት "ምክር" "እቅድ" "ሴራ" ማለት ነው፤ ለምሳሌ አላህ፦ እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ *"በመከሩብህ"* ጊዜ" ምክራቸውን በመመለስ መለኮታዊ ጥበቃ ለነብያችን አርጎላቸዋል፦
8፤30 እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ *"በመከሩብህ"* ጊዜ አስታውስ፡፡ *"ይመክራሉም"* አላህም *"ተንኮላቸውን ይመልስባቸዋል"*፡፡ አላህም *"ከመካሪዎቹ ሁሉ በላይ ነው"*፡፡ وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ ۚ وَيَمْكُرُونَ وَيَمْكُرُ ٱللَّهُ ۖ وَٱللَّهُ خَيْرُ ٱلْمَٰكِرِينَ
ሙፈሲሪን ማለትም የቁርአን አብራሪዎች ይህንን አንቀፅ በማስመልከት የተለያየ ትንተና ስጥተዋል፤ ይህንን ትንተና መነሻ ያደረጉት ቁርኣንን እና ሐዲስን መሰረት አድርገው ሳይሆን ኢስራኢልያት ሪዋያ መሰረት አድርገው ነው፤ በነጥብ አንድ ላይ ያሉትን የወንጌሎች ታሪካዊ ዳራ መሰረት ያደረገ አፈሳሰር ነው፤ ከኢስራኢልያት የሚገኙ ሪዋያ ሙሉ ለሙሉ ትክክል ነው ማለት አይቻልም። ምክንያቱም አንድ ተፍሲር ስሙር አፈሳሰር ነው የሚባለው አንደኛ ከሐዲስ በሚገኘው ሰሒህ ሪዋያ፣ ሁለተኛ ቁርአን በቁርአን ሲፈሰር፤ ሥስተኛ ዐውዱ ላይ የሚገኘው ነጥብ፣ አራተኛ የቁርኣኑ ቋንቋና ሰዋሰዉ በተቀመጠው ነጥብ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
4፥156 በመካዳቸውም *በመርየም ላይ ከባድ ቅጥፈትን በመናገራቸውም* ምክንያት ረገምናቸው፡፡ وَبِكُفْرِهِمْ وَقَوْلِهِمْ عَلَىٰ مَرْيَمَ بُهْتَٰنًا عَظِيمًۭا
አላህ ሆን ብሎ ከዝሙት እንደተወለደ ቢያስመስልባቸው ኖሮ ስለቀጠፉ መርገሙ ትርጉም አይኖረውም፤ ግን አይሁዳውያን አሁንም ሁሉም የዝሙት ልጅ ነው የሚል አቋም አላቸው። አንቀጹ እንዲህ ይቀጥላል፦
4፥157 *እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا ٱلْمَسِيحَ عِيسَى ٱبْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ ٱللَّهِ
ይህንን ቅጥፈት የእራሳቸው ባይሆን ኖሮ ሰቀልንና ገደልን በማለታቸው ይረግማቸው ነበርን? ሁለቱንም ማለትም ዲቃላ ልጅ ማለታቸውና ሰቀልን ማለታቸው ስለመሰላቸው ነው፤ ግን ሁለቱንም አላህ በግልፅ ነግሯቸዋል፤ እየነገራቸው በመቅጠፋቸው ረገማቸው። እርግማን የበረከት ተቃራኒ ነው፦
4፥157 *አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ ٱخْتَلَفُوا۟ فِيهِ لَفِى شَكٍّۢ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِۦ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا ٱتِّبَاعَ ٱلظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًۢا
ሰቀልን፣ ገደልን እና ተሰቀለ፣ ተገደ የሚል ስላለ "አልገደሉትም አልሰቀሉትም" የሚለው ይህንን ያሳያል፤ "ሹብ" شُبِّ ማለት "መምሰል" ማለት ነው፤ የሰቀሉትና የገደሉት መስሏቸዋል፤ በእርግጥም አልገደሉትም፤ "ሊገድሉህ ሲያስቡህ ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ በዚህ ባህርያቸው ዒሳ በተአምራት በመጣባቸውና ከእነርሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ብለው ሊገድሉት ሲያስቡህ አላህ ወሰደው፤ አይሁዶችም ሊገሉት አደሙ አላህም ወደራሱ በመውሰድ አድማቸውን መለሰባቸው፤ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው፦
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ ... *የእስራኤልንም ልጆች በተአምራት በመጣህባቸውና ከእነርሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ባሉ ጊዜ፣ ሊገድሉህ ሲያስቡህ ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ كَفَفْتُ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ عَنكَ إِذْ جِئْتَهُم بِٱلْبَيِّنَٰتِ فَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ مِنْهُمْ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
3፥54 *አይሁዶችም አደሙ አላህም አድማቸውን መለሰባቸው፡፡ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَمَكَرُوا۟ وَمَكَرَ ٱللَّهُ ۖ وَٱللَّهُ خَيْرُ ٱلْمَٰكِرِينَ
"መከረ" مَكَرَ ማለት "አቀደ" "አሴረ" ማለት ነው፤ "ማኪሪን" مَٰكِرِين ማለት "ሴረኞች" አቃጂዎች" እና "አድመኞች" ማለት ነው፤ አላህ ከማኪሪን ሁሉ በላጭ ነው አለ እንጂ "ማኪር" مَٰكِرِ አልተባለም። "መክር" مَكْر ማለት "ምክር" "እቅድ" "ሴራ" ማለት ነው፤ ለምሳሌ አላህ፦ እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ *"በመከሩብህ"* ጊዜ" ምክራቸውን በመመለስ መለኮታዊ ጥበቃ ለነብያችን አርጎላቸዋል፦
8፤30 እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም ከመካ ሊያወጡህ በአንተ ላይ *"በመከሩብህ"* ጊዜ አስታውስ፡፡ *"ይመክራሉም"* አላህም *"ተንኮላቸውን ይመልስባቸዋል"*፡፡ አላህም *"ከመካሪዎቹ ሁሉ በላይ ነው"*፡፡ وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ ۚ وَيَمْكُرُونَ وَيَمْكُرُ ٱللَّهُ ۖ وَٱللَّهُ خَيْرُ ٱلْمَٰكِرِينَ
ሙፈሲሪን ማለትም የቁርአን አብራሪዎች ይህንን አንቀፅ በማስመልከት የተለያየ ትንተና ስጥተዋል፤ ይህንን ትንተና መነሻ ያደረጉት ቁርኣንን እና ሐዲስን መሰረት አድርገው ሳይሆን ኢስራኢልያት ሪዋያ መሰረት አድርገው ነው፤ በነጥብ አንድ ላይ ያሉትን የወንጌሎች ታሪካዊ ዳራ መሰረት ያደረገ አፈሳሰር ነው፤ ከኢስራኢልያት የሚገኙ ሪዋያ ሙሉ ለሙሉ ትክክል ነው ማለት አይቻልም። ምክንያቱም አንድ ተፍሲር ስሙር አፈሳሰር ነው የሚባለው አንደኛ ከሐዲስ በሚገኘው ሰሒህ ሪዋያ፣ ሁለተኛ ቁርአን በቁርአን ሲፈሰር፤ ሥስተኛ ዐውዱ ላይ የሚገኘው ነጥብ፣ አራተኛ የቁርኣኑ ቋንቋና ሰዋሰዉ በተቀመጠው ነጥብ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አላህን መርዳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47:7 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ ይረዳችኋል፤ ጫማዎቻቸሁንም ያደላድላልል።
ነጥብ አንድ
*ተብቃቂው*
አላህ ተብቃቂ ነው፣ በሰማያት ውስጥ ያለውና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉም ፍጥረት የራሱ ነው፣እኛ ፍጥረቱ ከእርሱ ከጃዮች እንጂ እርሱ ከእኛ ጥገኛ አይደለም፦
60፥6፡-አላህ *ተብቃቂው* ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡
22፥64፡- በሰማያት ውስጥ ያለውና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ አላህም እርሱ *ተብቃቂው* ምስጉኑ ነው፡፡
35፥15፡- እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ሁል ጊዜ ወደ አላህ *ከጃዮች* ናችሁ፡፡ አላህም እርሱ *ተብቃቂው* ምስጉኑ ነው፡፡
ነጥብ ሁለት
*እርዳታ*
ኢስላም ዲኑ የአላህ ስለሆነ ዲኑን መርዳት አላህን መርዳት ነው፣ አላህን መርዳት የሚለው ቃል ሃይማኖቱን መርዳት በሚል ተለዋዋጭ ቃል መጥቷል፦
22:40 አላህም *ሃይማኖቱን የሚረዳውን* ሰው፣ በእርግጥ ይረዳዋል፤
47:7 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ ይረዳችኋል፤
57:25አላህም *ሃይማኖቱንና መልክተኞቹን* በሩቁ ሆኖ *የሚረዳውን* ሰው ሊገልጽ አወረደው፤
ዒሳ *ረዳቶቼ* እነማን ናቸዉ? ሲል ሃዋርያቱ፡- እኛ የአላህ *ረዳቶች* ነን አሉ፣ ምክንያቱም መልእክተኛውንና ዲኑን መርዳት አላህ መርዳት ነውና፡-
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ *ረዳቶቼ* እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፡- እኛ የአላህ *ረዳቶች* ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ።
3:81 ከዚያም ከእናንተ ጋር ላለዉ መጽሐፍ የሚያረጋግጥ መልክተኛ ቢመጣላቸዉ፣ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም *እንድትረዱት* ሲል በያዘ ጊዜ አስታዉስ፤
59:8 ለነዚያ የአላህን ችሮታና ውዴታውን የሚፈልጉ *አላህንና መልክተኛውንም የሚረዱ* ሆነው ከአገሮቻቸውና ከገንዘቦቻቸው ለተወጡት ስደተኞች ድሆች ይሰጣል፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47:7 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ ይረዳችኋል፤ ጫማዎቻቸሁንም ያደላድላልል።
ነጥብ አንድ
*ተብቃቂው*
አላህ ተብቃቂ ነው፣ በሰማያት ውስጥ ያለውና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉም ፍጥረት የራሱ ነው፣እኛ ፍጥረቱ ከእርሱ ከጃዮች እንጂ እርሱ ከእኛ ጥገኛ አይደለም፦
60፥6፡-አላህ *ተብቃቂው* ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡
22፥64፡- በሰማያት ውስጥ ያለውና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ አላህም እርሱ *ተብቃቂው* ምስጉኑ ነው፡፡
35፥15፡- እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ሁል ጊዜ ወደ አላህ *ከጃዮች* ናችሁ፡፡ አላህም እርሱ *ተብቃቂው* ምስጉኑ ነው፡፡
ነጥብ ሁለት
*እርዳታ*
ኢስላም ዲኑ የአላህ ስለሆነ ዲኑን መርዳት አላህን መርዳት ነው፣ አላህን መርዳት የሚለው ቃል ሃይማኖቱን መርዳት በሚል ተለዋዋጭ ቃል መጥቷል፦
22:40 አላህም *ሃይማኖቱን የሚረዳውን* ሰው፣ በእርግጥ ይረዳዋል፤
47:7 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን (ሃይማኖቱን) ብትረዱ ይረዳችኋል፤
57:25አላህም *ሃይማኖቱንና መልክተኞቹን* በሩቁ ሆኖ *የሚረዳውን* ሰው ሊገልጽ አወረደው፤
ዒሳ *ረዳቶቼ* እነማን ናቸዉ? ሲል ሃዋርያቱ፡- እኛ የአላህ *ረዳቶች* ነን አሉ፣ ምክንያቱም መልእክተኛውንና ዲኑን መርዳት አላህ መርዳት ነውና፡-
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ *ረዳቶቼ* እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፡- እኛ የአላህ *ረዳቶች* ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ።
3:81 ከዚያም ከእናንተ ጋር ላለዉ መጽሐፍ የሚያረጋግጥ መልክተኛ ቢመጣላቸዉ፣ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም *እንድትረዱት* ሲል በያዘ ጊዜ አስታዉስ፤
59:8 ለነዚያ የአላህን ችሮታና ውዴታውን የሚፈልጉ *አላህንና መልክተኛውንም የሚረዱ* ሆነው ከአገሮቻቸውና ከገንዘቦቻቸው ለተወጡት ስደተኞች ድሆች ይሰጣል፤
ለዲኑ በገንዘባችን መርዳት ለአላህ ሰጥቶ በእጥፍ ይነባበርልናል፦
5:12 አላህም የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘባቸው። ከነሱም ዐሥራ ሁለትን አለቆች አስነሣን፤ አላህም አላቸው፤ እኔ ከናንተ ጋር ነኝ፤ ሶላትን ብታስተካክሉ ግዴታ ምጽዋትንም ብትሰጡ በመልክተኞቼም ብታምኑ፣ *ብትረዱአቸውም*፣ ለአላህም መልካም *ብድርን ብታበድሩ* ኃጢአቶቻችሁን ከናንተ በእርግጥ አብሳለሁ፤
35:29 እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ, *ከሰጠናቸውም ሲሳይ በሚስጢርም ሆነ በግልጽ *የለገሱ*፣ በፍጹም የማትከስርን *ንግድ* ተስፋ ያደርጋሉ።
73:20 ዘካንም ስጡ፤ ለአላህም መልካም *ብድርን አበድሩ*፤ ከመልካም ሥራም ለነፍሶቻችሁ የምታስቀድሙትን ሁሉ፣ እርሱ የተሻለና በምንዳም ታላቅ ሆኖ አላህ ዘንድ *ታገኙታላችሁ*፤
57:11 ያ ለአላህ መልካም ብድርን የሚያበድር ለርሱም *የሚያነባብርለት* ሰው ማነው? ለርሱም መልካም ምንዳ አለው።
በተለይ *ለአላህም መልካም ብድርን ብታበድሩ እና በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ* የሚለው ሃረግ ይሰመርበት፣ አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ ስንሰጥ በትርፍ ይመልስልናል፣ ይህ መንፈሳዊ ንግድ ነውና የሰጠነውን በሌላ እጥፍ አርጎ ይተካዋል፦
34:39 ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ *ይተካዋል*፤ እርሱም ከሲሳይ ሰጭዎች ሁሉ በላጭ ነው በላቸው።
8:60 ከማንኛውም ነገር በአላህ መንገድ የምትለግሱትም ምንዳው *ወደ እናንተ በሙሉ ይሰጣል*፤ እናንተም አትበደሉም።
2:261 የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች ልግስና ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው ከዚህ በላይ ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡
2:265 የእነዚያም የአላህን ውዴታ ለመፈለግና ለነፍሶቻቸው ለማረጋገጥ ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡
57:18 የመጸወቱ ወንዶችና የመጸወቱ ሴቶች ለአላህም መልካምን ብድር ያበደሩ ለነርሱ ይደራረብላቸዋል፤ብድሩን ለነርሱ ይደራረብላቸዋል፤ ለነርሱም መልካም ምንዳ አላቸው።
64:17 ለአላህ መልካም ብድርን ብታበድሩ ምንዳውን ለናንተ ይደራርበዋል፤ ለናንተም ይምራል፤ አላህ አመስጋኝ ታጋሽ ነው።
መቼም መበደር የሚለው ቃል ሰው ለሰው በሚበደርበት ስሌት ለአላህም ከተረዳነው መስጠት የሚለውን ቃልስ እንዴት ልንረዳው ነው? ምክንያቱም አንድ ሰው ለሌላ ሰው የሚሰጠው ነገር እርሱ ጋር የሌለና የራሱ ያልሆነውን ነው፤ ለአላህ የምንሰጠው ግን ከሰጠን ላይ የራሱ የአላህ ሲሆን የፍቅራችን መገለጫ ብቻ ነው፤ አላህ ተብቃቂ ነው፦
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤
31:26 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነው፤ አላህ እርሱ ተብቃቂ ምስጉን ነው።
ሌላ አንድ ናሙና ማየት እንችላለን፦
2:152 “አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና” ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡
ምእመን አላህ ማስታውሱ አላህ ምእመኑን በሚያስታውስበት ሂሳብ እንዳልሆነ ሁሉ ምእመን አላህን መርዳትና አላህ ምእመንን መርዳት አንድ አይደለም።
5:12 አላህም የእስራኤልን ልጆች የጠበቀ ቃል ኪዳን በእርግጥ ያዘባቸው። ከነሱም ዐሥራ ሁለትን አለቆች አስነሣን፤ አላህም አላቸው፤ እኔ ከናንተ ጋር ነኝ፤ ሶላትን ብታስተካክሉ ግዴታ ምጽዋትንም ብትሰጡ በመልክተኞቼም ብታምኑ፣ *ብትረዱአቸውም*፣ ለአላህም መልካም *ብድርን ብታበድሩ* ኃጢአቶቻችሁን ከናንተ በእርግጥ አብሳለሁ፤
35:29 እነዚያ የአላህን መጽሐፍ የሚያነቡ፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱ, *ከሰጠናቸውም ሲሳይ በሚስጢርም ሆነ በግልጽ *የለገሱ*፣ በፍጹም የማትከስርን *ንግድ* ተስፋ ያደርጋሉ።
73:20 ዘካንም ስጡ፤ ለአላህም መልካም *ብድርን አበድሩ*፤ ከመልካም ሥራም ለነፍሶቻችሁ የምታስቀድሙትን ሁሉ፣ እርሱ የተሻለና በምንዳም ታላቅ ሆኖ አላህ ዘንድ *ታገኙታላችሁ*፤
57:11 ያ ለአላህ መልካም ብድርን የሚያበድር ለርሱም *የሚያነባብርለት* ሰው ማነው? ለርሱም መልካም ምንዳ አለው።
በተለይ *ለአላህም መልካም ብድርን ብታበድሩ እና በፍጹም የማትከስርን ንግድ ተስፋ ያደርጋሉ* የሚለው ሃረግ ይሰመርበት፣ አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ ስንሰጥ በትርፍ ይመልስልናል፣ ይህ መንፈሳዊ ንግድ ነውና የሰጠነውን በሌላ እጥፍ አርጎ ይተካዋል፦
34:39 ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ *ይተካዋል*፤ እርሱም ከሲሳይ ሰጭዎች ሁሉ በላጭ ነው በላቸው።
8:60 ከማንኛውም ነገር በአላህ መንገድ የምትለግሱትም ምንዳው *ወደ እናንተ በሙሉ ይሰጣል*፤ እናንተም አትበደሉም።
2:261 የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች ልግስና ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው ከዚህ በላይ ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡
2:265 የእነዚያም የአላህን ውዴታ ለመፈለግና ለነፍሶቻቸው ለማረጋገጥ ገንዘቦቻቸውን የሚለግሱ ሰዎች ምሳሌ በተስተካከለች ከፍተኛ ስፍራ ላይ እንዳለች አትክልት፣ ብዙ ዝናብ እንደነካት ፍሬዋንም እጥፍ ኾኖ እንደሰጠች፣ ዝናብም ባይነካት ካፊያ እንደሚበቃት ብጤ ነው፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡
57:18 የመጸወቱ ወንዶችና የመጸወቱ ሴቶች ለአላህም መልካምን ብድር ያበደሩ ለነርሱ ይደራረብላቸዋል፤ብድሩን ለነርሱ ይደራረብላቸዋል፤ ለነርሱም መልካም ምንዳ አላቸው።
64:17 ለአላህ መልካም ብድርን ብታበድሩ ምንዳውን ለናንተ ይደራርበዋል፤ ለናንተም ይምራል፤ አላህ አመስጋኝ ታጋሽ ነው።
መቼም መበደር የሚለው ቃል ሰው ለሰው በሚበደርበት ስሌት ለአላህም ከተረዳነው መስጠት የሚለውን ቃልስ እንዴት ልንረዳው ነው? ምክንያቱም አንድ ሰው ለሌላ ሰው የሚሰጠው ነገር እርሱ ጋር የሌለና የራሱ ያልሆነውን ነው፤ ለአላህ የምንሰጠው ግን ከሰጠን ላይ የራሱ የአላህ ሲሆን የፍቅራችን መገለጫ ብቻ ነው፤ አላህ ተብቃቂ ነው፦
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤
31:26 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነው፤ አላህ እርሱ ተብቃቂ ምስጉን ነው።
ሌላ አንድ ናሙና ማየት እንችላለን፦
2:152 “አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና” ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡
ምእመን አላህ ማስታውሱ አላህ ምእመኑን በሚያስታውስበት ሂሳብ እንዳልሆነ ሁሉ ምእመን አላህን መርዳትና አላህ ምእመንን መርዳት አንድ አይደለም።
መደምደሚያ
አይ ማገዝ በሰውኛ ካሰባችሁት፣ መበደር በሰውኛ ያጣ ሰውን አይነት ብርድ ካሰባችሁት እንግዲያውስ በራሳችሁ መጽሐፍ ለእግዚአብሔር ማበደር እንዳለ መረዳት አላባችሁ፣ እግዚአብሔር ይበደራልን?
መጽሐፈ ምሳሌ 19፥17 ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ *ለእግዚአብሔር ያበድራል*፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።
አስራት ከአስር አንድ ለፈጣሪ የሚሰጥ ነው፣ ስጡ ይሰጣችኋል ይላል፣ ያ ማለት ሰው ለፈጣሪ መስጥቱና ፈጣሪ ለሰው መስጠቱ አንድ ነውን?
ሉቃስ 6፥38 “ስጡ ይሰጣችሁማል”፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመልሶ ይሰፈርላችኋልና፥
ዘሌዋውያን 27፥30 የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው።
እግዚአብሔር ያከበሩኝን አከብራለሁ ይላል፣ ያ ማለት ሰው እግዚአብሔርን ማክበሩና እግዚአብሔር ሰውን ማክበሩ አንድ ነውን?
1ኛ ሳሙኤል 2፥30 አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ያከበሩኝን አከብራለሁና”፥
እግዚአብሔር ሰውን አከበረናና ለሰው ሰጠ የሚለው ቃላትና ሰው እግዚአብሔርን አከበረና ለእግዚአብሔር ሰጠ የሚሉት ቃላት ሁለት የተለያየ ደረጃ እንደሆነ ሁሉ አማኞች አላህን እርዱ ሲባልና አላህ አማኞችን መርዳቱ ሁለት ለየቅል የሆኑ ደረጃዎች ናቸው፣ ሆን ብሎ ጥመት ካልሆነ በስተቀር ይህንን እንኳን ህሊና ያውቀዋል፣ የራስንም መጽሃፍ በቅጡ ካለመፈተሽ የሚመጣ ጥያቄ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አይ ማገዝ በሰውኛ ካሰባችሁት፣ መበደር በሰውኛ ያጣ ሰውን አይነት ብርድ ካሰባችሁት እንግዲያውስ በራሳችሁ መጽሐፍ ለእግዚአብሔር ማበደር እንዳለ መረዳት አላባችሁ፣ እግዚአብሔር ይበደራልን?
መጽሐፈ ምሳሌ 19፥17 ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ *ለእግዚአብሔር ያበድራል*፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።
አስራት ከአስር አንድ ለፈጣሪ የሚሰጥ ነው፣ ስጡ ይሰጣችኋል ይላል፣ ያ ማለት ሰው ለፈጣሪ መስጥቱና ፈጣሪ ለሰው መስጠቱ አንድ ነውን?
ሉቃስ 6፥38 “ስጡ ይሰጣችሁማል”፤ በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ተመልሶ ይሰፈርላችኋልና፥
ዘሌዋውያን 27፥30 የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው።
እግዚአብሔር ያከበሩኝን አከብራለሁ ይላል፣ ያ ማለት ሰው እግዚአብሔርን ማክበሩና እግዚአብሔር ሰውን ማክበሩ አንድ ነውን?
1ኛ ሳሙኤል 2፥30 አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ያከበሩኝን አከብራለሁና”፥
እግዚአብሔር ሰውን አከበረናና ለሰው ሰጠ የሚለው ቃላትና ሰው እግዚአብሔርን አከበረና ለእግዚአብሔር ሰጠ የሚሉት ቃላት ሁለት የተለያየ ደረጃ እንደሆነ ሁሉ አማኞች አላህን እርዱ ሲባልና አላህ አማኞችን መርዳቱ ሁለት ለየቅል የሆኑ ደረጃዎች ናቸው፣ ሆን ብሎ ጥመት ካልሆነ በስተቀር ይህንን እንኳን ህሊና ያውቀዋል፣ የራስንም መጽሃፍ በቅጡ ካለመፈተሽ የሚመጣ ጥያቄ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሙት ማስነሳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ማርታ የሞተውን ወንድሟን አልአዛርን ኢየሱስ እግዚአብሔርን ለምኖ ከሞት እንደሚያስነሳላት ጠንቅቃ ታውቅ ነበር፤ ለዚህ ነው “አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድሜ ባልሞተም ነበር” ያለችው፦
ዮሐንስ 11፥21-25 ማርታም ኢየሱስን። ጌታ ሆይ፥ “”አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድሜ ባልሞተም”” ነበር፤ አሁንም “”ከእግዚአብሔር የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲሰጥህ አውቃለሁ”” አለችው።
ኢየሱስ አብን ለምኖ ሰዎች እግዚአብሔር እንዳላከው እንዲያምኑበት የተሰጠው ስራ እንደሆነ መናገሩ ነው፦
ዮሐንስ 11፥41-44 ድንጋዩንም አነሡት። ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ። “አባት ሆይ፥ ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ፤ ሁልጊዜም እንድትሰማኝ” አወቅሁ፤ ነገር ግን “አንተ እንደ ላክኸኝ ያምኑ ዘንድ” በዚህ ዙሪያ ስለ ቆሙት ሕዝብ ተናገርሁ አለ። ይህንም ብሎ በታላቅ ድምፅ። አልዓዛር ሆይ፥ ወደ ውጭ ና ብሎ ጮኸ። የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ፤ ፈቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበር። ኢየሱስም። ፍቱትና ይሂድ ተዉት አላቸው።
ብሉይ ኪዳን ላይ የነበሩት ሁለት ነቢያት ኤልያስ እና ኤልሳዕ የሁለት ሴቶችን ልጆች በፀሎት ህይወት በመስጠት አስነስተዋል፦
1. ኤልያስ
1ኛ ነገሥት 17፥21-23 በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘረጋበት፥ ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጮኸ፤ እግዚአብሔርም “የኤልያስን ቃል ሰማ፤ የብላቴናው ነፍስ ወደ እርሱ ተመለሰች”፥ እርሱም ዳነ፤ ኤልያስም ብላቴናውን ይዞ ከሰገነቱ ወደ ቤት አወረደው፥ ኤልያስም። እነሆ፥ “ልጅሽ በሕይወት ይኖራል” ብሎ ለእናቱ ሰጣት።
2. ኤልሳዕ
1ኛ ነገሥት 4፥32-34 ኤልሳዕም ወደ ቤት በገባ ጊዜ እነሆ፥ “ሕፃኑ ሞቶ” በአልጋው ላይ ተጋድሞ ነበር። ገብቶም በሩን ከሁለቱ በኋላ ዘጋ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ መጥቶም በሕፃኑ ላይ ተኛ፤ “አፉንም በአፉ፥ ዓይኑንም በዓይኑ፥ እጁንም በእጁ ላይ አድርጎ ተጋደመበት፤ የሕፃኑም ገላ ሞቀ”፤ ተመልሶም በቤቱ ውስጥ አንድ ጊዜ ወዲህና ወዲያ ተመላለሰ፤ ደግሞም ወጥቶ ሰባት ጊዜ በሕፃኑ ላይ ተጋደመ፤ ሕፃኑም ዓይኖቹን ከፈተ።
የዕብራውያን ጸሐፊ ይህንን ጉዳይ በማስታወስ በኤልያስ እና በኤልሳዕ ዘመን የነበሩት ሁለት ሴቶሽ ሙታን ልጆቻቸውን በትንሳኤ ተቀበሉ ይለናል፦
11፥35 ሴቶች ሙታናቸውን “በትንሣኤ” ተቀበሉ፤
ሰዎች ይደነቁ ዘንድ አብ ለኢየሱስ ሙታንን እንዲያነሣ ሕይወትም እንዲሰጥ አድርጎታል፤ ይህንን የአብን ስራ ኢየሱስ በአብ ስም ይሰራል፦
ዮሐንስ 10፥25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም “”እኔ በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ ስለ እኔ ይመሰክራል””፤”
ዮሐንስ 10:37 እኔ “”የአባቴን ሥራ”” ባላደርግ አትመኑኝ፤”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ማርታ የሞተውን ወንድሟን አልአዛርን ኢየሱስ እግዚአብሔርን ለምኖ ከሞት እንደሚያስነሳላት ጠንቅቃ ታውቅ ነበር፤ ለዚህ ነው “አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድሜ ባልሞተም ነበር” ያለችው፦
ዮሐንስ 11፥21-25 ማርታም ኢየሱስን። ጌታ ሆይ፥ “”አንተ በዚህ ኖረህ ብትሆን ወንድሜ ባልሞተም”” ነበር፤ አሁንም “”ከእግዚአብሔር የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲሰጥህ አውቃለሁ”” አለችው።
ኢየሱስ አብን ለምኖ ሰዎች እግዚአብሔር እንዳላከው እንዲያምኑበት የተሰጠው ስራ እንደሆነ መናገሩ ነው፦
ዮሐንስ 11፥41-44 ድንጋዩንም አነሡት። ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ። “አባት ሆይ፥ ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ፤ ሁልጊዜም እንድትሰማኝ” አወቅሁ፤ ነገር ግን “አንተ እንደ ላክኸኝ ያምኑ ዘንድ” በዚህ ዙሪያ ስለ ቆሙት ሕዝብ ተናገርሁ አለ። ይህንም ብሎ በታላቅ ድምፅ። አልዓዛር ሆይ፥ ወደ ውጭ ና ብሎ ጮኸ። የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ፤ ፈቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበር። ኢየሱስም። ፍቱትና ይሂድ ተዉት አላቸው።
ብሉይ ኪዳን ላይ የነበሩት ሁለት ነቢያት ኤልያስ እና ኤልሳዕ የሁለት ሴቶችን ልጆች በፀሎት ህይወት በመስጠት አስነስተዋል፦
1. ኤልያስ
1ኛ ነገሥት 17፥21-23 በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘረጋበት፥ ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጮኸ፤ እግዚአብሔርም “የኤልያስን ቃል ሰማ፤ የብላቴናው ነፍስ ወደ እርሱ ተመለሰች”፥ እርሱም ዳነ፤ ኤልያስም ብላቴናውን ይዞ ከሰገነቱ ወደ ቤት አወረደው፥ ኤልያስም። እነሆ፥ “ልጅሽ በሕይወት ይኖራል” ብሎ ለእናቱ ሰጣት።
2. ኤልሳዕ
1ኛ ነገሥት 4፥32-34 ኤልሳዕም ወደ ቤት በገባ ጊዜ እነሆ፥ “ሕፃኑ ሞቶ” በአልጋው ላይ ተጋድሞ ነበር። ገብቶም በሩን ከሁለቱ በኋላ ዘጋ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ፤ መጥቶም በሕፃኑ ላይ ተኛ፤ “አፉንም በአፉ፥ ዓይኑንም በዓይኑ፥ እጁንም በእጁ ላይ አድርጎ ተጋደመበት፤ የሕፃኑም ገላ ሞቀ”፤ ተመልሶም በቤቱ ውስጥ አንድ ጊዜ ወዲህና ወዲያ ተመላለሰ፤ ደግሞም ወጥቶ ሰባት ጊዜ በሕፃኑ ላይ ተጋደመ፤ ሕፃኑም ዓይኖቹን ከፈተ።
የዕብራውያን ጸሐፊ ይህንን ጉዳይ በማስታወስ በኤልያስ እና በኤልሳዕ ዘመን የነበሩት ሁለት ሴቶሽ ሙታን ልጆቻቸውን በትንሳኤ ተቀበሉ ይለናል፦
11፥35 ሴቶች ሙታናቸውን “በትንሣኤ” ተቀበሉ፤
ሰዎች ይደነቁ ዘንድ አብ ለኢየሱስ ሙታንን እንዲያነሣ ሕይወትም እንዲሰጥ አድርጎታል፤ ይህንን የአብን ስራ ኢየሱስ በአብ ስም ይሰራል፦
ዮሐንስ 10፥25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም “”እኔ በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ ስለ እኔ ይመሰክራል””፤”
ዮሐንስ 10:37 እኔ “”የአባቴን ሥራ”” ባላደርግ አትመኑኝ፤”
በኢየሱስ ይህንን ስራ የሚሰራው አብ ነው፤ ኢየሱስ የሰራውን ስራ በእርሱ መልእክተኝነት ያመኑ ሰዎችም ኢየሱስ ከሰራው ስራ ሊሰሩ እንደሚችሉ እራሱ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 14፥10-13 እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን “”በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል””፤ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ባይሆንስ “ስለ ራሱ ስለ ሥራው”” እመኑኝ፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ በእኔ የሚያምን “”እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል””፥
በዚህ መሰረት ኢየሱስ ነብይነት ያመኑት ሃዋርያትም ኢየሱስ የሰራውን ስራ ማለትም ሰው ከሞት ማስነሳት ሰርተውቷል፦
ማቴዎስ 10፥8 “ድውዮችን ፈውሱ፤ “”ሙታንን አስነሡ””፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፥ በከንቱ ስጡ።
የሐዋርያት ሥራ 9:40 ጴጥሮስም ሁሉን ወደ ውጭ አስወጥቶ ተንበርክኮም ጸለየ፥ ወደ “”ሬሳውም”” ዘወር ብሎ። ጣቢታ ሆይ፥ “”ተነሺ”” አላት። እርስዋም ዓይኖችዋን ከፈተች ጴጥሮስንም ባየች ጊዜ ተቀመጠች።”
እንደ ባይብሉ ኢየሱስ ሙት አስነስቶ ህይወት መስጠት አብ ለኢየሱስ መልክተኛነት በስጦታ የሰጠው ስራ እንደሆነ ኢየሱስ ፍትንውና ቁልጭ ባለ መልኩ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 17:4 እኔ ላደርገው “የሰጠኸኝን ሥራ” ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
ዮሐንስ 5:36 እኔ ግን ከዮሐንስ ምስክር የሚበልጥ ምስክር አለኝ፤ አብ ልፈጽመው “የሰጠኝ ሥራ”፥ ይህ የማደርገው ሥራ፥ “”አብ እንደ “”ላከኝ” ስለ እኔ ይመሰክራልና””።
ዮሐንስ 11፥42 ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ፤ ነገር ግን “”አንተ እንደ ላክኸኝ ያምኑ”” ዘንድ በዚህ ዙሪያ ስለ ቆሙት ሕዝብ ተናገርሁ አለ።
ኢየሱስ ሙት በማስነሳት ህይወት የሰጠው በላከው ፈቃድ እንጂ በራሱ ፈቃድ አይደለም፤ ከራሱማ ምንም ማድረግ አይችልም፤ የኢየሱስ ተአምራት፣ ድንቆች እና ምልክቶችም እግዚአብሔር በኢየሱስ በኩል ያደረገው ነው፤ በተጨማሪም የናዝሬቱ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ሰዎች የተላከ ሰው መሆኑን አበክሮና አዘክሮ የሚያሳይ ነው፦
ዮሐንስ 5:30 “”እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም””፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ “”የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና”:።
የሐዋርያት ሥራ 2:22 “”የእስራኤል ሰዎች”” ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ “”በእርሱ”” በኩል ባደረገው “”ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም” ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ “”ሰው”” ነበረ፤”
በተለይ “ራሴ”my self” የሚለው ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ስጋን፣ አጥንት አሊያም ደምን ሳይሆን የሚያመለክተው ሙሉ ማንነትን ነው፤ ይህ ከሆነ ኢየሱስ በሙሉ ማንነቱ አብ ከሰጠው ስልጣን ውጪ ከራሱ ምንም ማድረግ አይችልም።
የዓለማቱ ጌታ አላህ ከፊሉን መልእክተኛ በከፊሉ ላይ በደረጃ አብልጧል፤ ለድንግል ማርያም ልጅ ለኢየሱስ ግልፅ የሆነ ታምራት ሰጥቶታል፦
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም “ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው”፡፡
2፥253 እነዚህን መልክተኞች “”ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን””፤ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አልለ፡፤ “”ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ””፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም “”ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው””፡፡
አምላካችን አላህ ለነቢዩ ኢየሱስ ነብይነት ከሰጠው ታምራት አንዱ የሆነው ሙታንን በአላህ ፈቃድ ከሞት ማስነሳት እንደሆነ ኢየሱስ በተልእኮው ተናግሯል፦
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- «እኔ ከጌታዬ ዘንድ “”በተዓምር”” ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ “”በአላህም ፈቃድ”” ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ “”ሙታንንም አስነሳለሁ””፡፡
አላህም ለኢየሱስ ካደረገው ከውለታ አንዱ በአላህ ፈቃድ ሙታንን ከመቃብር ማስነሳት እንደሆነ ይናገራል፦
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ በሕፃንነትና በከፈኒሳነት ሰዎችን የምትናገር ስትኾን በቅዱስ መንፈስ ባበረታሁህ ጊዜ፤ ጽሕፈትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ባስተማርኩህ ጊዜ፣ ከጭቃም የወፍ ቅርጽ ብጤ በፈቃዴ በምትሠራና
በውስጧ በምትነፋ በፈቃዴም ወፍ በምትኾን ጊዜ፣ ዕውርም ኾኖ የተወለደንና ለምጻምንም በፈቃዴ በምታሽር ጊዜ፣ “”ሙታንንም በፈቃዴ ከመቃብራቸው በምታወጣ ጊዜ”፣ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ፡፡
“”በአላህም ፈቃድ”” ..””ሙታንንም አስነሳለሁ”” እና “”ሙታንንም በፈቃዴ ከመቃብራቸው በምታወጣ ጊዜ” የሚሉት ቃላት ይሰመርበት፤ ስለዚህ ኢየሱስ በአላህ ፈቃድ ሙት ማስነሳቱ ለእርሱ መልእክተኛነት ማስረጃ መሆኑን እንረዳለን እንጂ ጭራሽ ለአምላክነት ሸርጥ ነው ብሎ እንደ ደሊል መረጃ ማቅረብ እጅግ በጣም ሲበዛ ቂልነት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዮሐንስ 14፥10-13 እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን “”በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል””፤ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ እመኑኝ፤ ባይሆንስ “ስለ ራሱ ስለ ሥራው”” እመኑኝ፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ በእኔ የሚያምን “”እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፤ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል””፥
በዚህ መሰረት ኢየሱስ ነብይነት ያመኑት ሃዋርያትም ኢየሱስ የሰራውን ስራ ማለትም ሰው ከሞት ማስነሳት ሰርተውቷል፦
ማቴዎስ 10፥8 “ድውዮችን ፈውሱ፤ “”ሙታንን አስነሡ””፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፥ በከንቱ ስጡ።
የሐዋርያት ሥራ 9:40 ጴጥሮስም ሁሉን ወደ ውጭ አስወጥቶ ተንበርክኮም ጸለየ፥ ወደ “”ሬሳውም”” ዘወር ብሎ። ጣቢታ ሆይ፥ “”ተነሺ”” አላት። እርስዋም ዓይኖችዋን ከፈተች ጴጥሮስንም ባየች ጊዜ ተቀመጠች።”
እንደ ባይብሉ ኢየሱስ ሙት አስነስቶ ህይወት መስጠት አብ ለኢየሱስ መልክተኛነት በስጦታ የሰጠው ስራ እንደሆነ ኢየሱስ ፍትንውና ቁልጭ ባለ መልኩ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 17:4 እኔ ላደርገው “የሰጠኸኝን ሥራ” ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
ዮሐንስ 5:36 እኔ ግን ከዮሐንስ ምስክር የሚበልጥ ምስክር አለኝ፤ አብ ልፈጽመው “የሰጠኝ ሥራ”፥ ይህ የማደርገው ሥራ፥ “”አብ እንደ “”ላከኝ” ስለ እኔ ይመሰክራልና””።
ዮሐንስ 11፥42 ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ፤ ነገር ግን “”አንተ እንደ ላክኸኝ ያምኑ”” ዘንድ በዚህ ዙሪያ ስለ ቆሙት ሕዝብ ተናገርሁ አለ።
ኢየሱስ ሙት በማስነሳት ህይወት የሰጠው በላከው ፈቃድ እንጂ በራሱ ፈቃድ አይደለም፤ ከራሱማ ምንም ማድረግ አይችልም፤ የኢየሱስ ተአምራት፣ ድንቆች እና ምልክቶችም እግዚአብሔር በኢየሱስ በኩል ያደረገው ነው፤ በተጨማሪም የናዝሬቱ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ሰዎች የተላከ ሰው መሆኑን አበክሮና አዘክሮ የሚያሳይ ነው፦
ዮሐንስ 5:30 “”እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም””፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ “”የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና”:።
የሐዋርያት ሥራ 2:22 “”የእስራኤል ሰዎች”” ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ “”በእርሱ”” በኩል ባደረገው “”ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም” ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ “”ሰው”” ነበረ፤”
በተለይ “ራሴ”my self” የሚለው ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ስጋን፣ አጥንት አሊያም ደምን ሳይሆን የሚያመለክተው ሙሉ ማንነትን ነው፤ ይህ ከሆነ ኢየሱስ በሙሉ ማንነቱ አብ ከሰጠው ስልጣን ውጪ ከራሱ ምንም ማድረግ አይችልም።
የዓለማቱ ጌታ አላህ ከፊሉን መልእክተኛ በከፊሉ ላይ በደረጃ አብልጧል፤ ለድንግል ማርያም ልጅ ለኢየሱስ ግልፅ የሆነ ታምራት ሰጥቶታል፦
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም “ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው”፡፡
2፥253 እነዚህን መልክተኞች “”ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን””፤ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አልለ፡፤ “”ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ””፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም “”ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው””፡፡
አምላካችን አላህ ለነቢዩ ኢየሱስ ነብይነት ከሰጠው ታምራት አንዱ የሆነው ሙታንን በአላህ ፈቃድ ከሞት ማስነሳት እንደሆነ ኢየሱስ በተልእኮው ተናግሯል፦
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- «እኔ ከጌታዬ ዘንድ “”በተዓምር”” ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ “”በአላህም ፈቃድ”” ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ “”ሙታንንም አስነሳለሁ””፡፡
አላህም ለኢየሱስ ካደረገው ከውለታ አንዱ በአላህ ፈቃድ ሙታንን ከመቃብር ማስነሳት እንደሆነ ይናገራል፦
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ በሕፃንነትና በከፈኒሳነት ሰዎችን የምትናገር ስትኾን በቅዱስ መንፈስ ባበረታሁህ ጊዜ፤ ጽሕፈትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ባስተማርኩህ ጊዜ፣ ከጭቃም የወፍ ቅርጽ ብጤ በፈቃዴ በምትሠራና
በውስጧ በምትነፋ በፈቃዴም ወፍ በምትኾን ጊዜ፣ ዕውርም ኾኖ የተወለደንና ለምጻምንም በፈቃዴ በምታሽር ጊዜ፣ “”ሙታንንም በፈቃዴ ከመቃብራቸው በምታወጣ ጊዜ”፣ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ፡፡
“”በአላህም ፈቃድ”” ..””ሙታንንም አስነሳለሁ”” እና “”ሙታንንም በፈቃዴ ከመቃብራቸው በምታወጣ ጊዜ” የሚሉት ቃላት ይሰመርበት፤ ስለዚህ ኢየሱስ በአላህ ፈቃድ ሙት ማስነሳቱ ለእርሱ መልእክተኛነት ማስረጃ መሆኑን እንረዳለን እንጂ ጭራሽ ለአምላክነት ሸርጥ ነው ብሎ እንደ ደሊል መረጃ ማቅረብ እጅግ በጣም ሲበዛ ቂልነት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አልገደሉትም
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ዒሳ ሆይ! እኔ *"ወሳጂህ"* ወደ እኔም *"አንሺህ"* ነኝ"፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
ነጥብ ሦስት
"አርጓል"
አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን *በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን *በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
"በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል" ማለት አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍስን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳታል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
"ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል" በእንቅልፍ ጊዜ ማስተኛትን ያመለክታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ "ዒሳ ሆይ! እኔ *"ወሳጂህ"* ወደ እኔም *"አንሺህ"* ነኝ"፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
ነጥብ ሦስት
"አርጓል"
አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል፦
39፥42 አላህ ነፍሶችን *በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን *በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
"በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል" ማለት አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍስን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳታል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
"ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል" በእንቅልፍ ጊዜ ማስተኛትን ያመለክታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ