ሙተሲል እና ሙሥተቲር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
“አል በላጋህ” البلاغة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው፤ በግሪክ “ሬቶሪኮስ” ῥητορικός ይሉታል። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ዐረቢኛ በላጋህ በማድረግ በዐረቢኛ በላጋህ አውርዶታል፦
43፥3 *እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዚህ የንግግር ስልት ውስጥ ሁለት ዋና ዋና እሳቤዎች አሉ፥ አንዱ "ሙተሲል" مُتَّصِل ሲሆን ሁለተኛው "ሙሥተቲር" مُسْتَتِر ነው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሙተሲል"
"ሙተሲል" مُتَّصِل ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ግልጽ ሆኖ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ለምሳሌ አላህ፦ ለነቢያችን"ﷺ" "ቁል" ማለትም "በል" በሚል ትእዛዛዊ ግስ ይናገራል፦
7፥188 *እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂ እና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعًا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ الْغَيْبَ لَاسْتَكْثَرْتُ مِنَ الْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِيَ السُّوءُ ۚ إِنْ أَنَا إِلَّا نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
በተጨማሪም ነቢያችን"ﷺ" ያሉትን ነገር "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" በማለት ለእኛ ይነግረናል፦
25፥30 መልክተኛውም «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት» *አለ*፡፡ وَقَالَ ٱلرَّسُولُ يَٰرَبِّ إِنَّ قَوْمِى ٱتَّخَذُوا۟ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانَ مَهْجُورًۭا
ይህ "ቁል" ወይም "ቃለ" የሚለው ግስ አያያዥ ትረካ ሲሆን በግልጽ ሲመጣ "ሙተሲል" مُتَّصِل ይባላል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
“አል በላጋህ” البلاغة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው፤ በግሪክ “ሬቶሪኮስ” ῥητορικός ይሉታል። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ዐረቢኛ በላጋህ በማድረግ በዐረቢኛ በላጋህ አውርዶታል፦
43፥3 *እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዚህ የንግግር ስልት ውስጥ ሁለት ዋና ዋና እሳቤዎች አሉ፥ አንዱ "ሙተሲል" مُتَّصِل ሲሆን ሁለተኛው "ሙሥተቲር" مُسْتَتِر ነው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሙተሲል"
"ሙተሲል" مُتَّصِل ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ግልጽ ሆኖ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ለምሳሌ አላህ፦ ለነቢያችን"ﷺ" "ቁል" ማለትም "በል" በሚል ትእዛዛዊ ግስ ይናገራል፦
7፥188 *እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂ እና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قُل لَّا أَمْلِكُ لِنَفْسِي نَفْعًا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ الْغَيْبَ لَاسْتَكْثَرْتُ مِنَ الْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِيَ السُّوءُ ۚ إِنْ أَنَا إِلَّا نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ لِّقَوْمٍ يُؤْمِنُونَ
በተጨማሪም ነቢያችን"ﷺ" ያሉትን ነገር "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" በማለት ለእኛ ይነግረናል፦
25፥30 መልክተኛውም «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት» *አለ*፡፡ وَقَالَ ٱلرَّسُولُ يَٰرَبِّ إِنَّ قَوْمِى ٱتَّخَذُوا۟ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانَ مَهْجُورًۭا
ይህ "ቁል" ወይም "ቃለ" የሚለው ግስ አያያዥ ትረካ ሲሆን በግልጽ ሲመጣ "ሙተሲል" مُتَّصِل ይባላል።
ነጥብ ሁለት
"ሙሥተቲር"
"ሙሥተቲር" مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ለምሳሌ አላህ፦ ለነቢያችን"ﷺ" "ቁል" ማለትም "በል" በሚል ትእዛዛዊ ግስ ተደብቆ እዚህ አንቀጽ ላይ መጥቷል፦
11፥2 *(እንዲህ በላቸው)፡- «አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ፡፡»* أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ ۚ إِنَّنِي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ
የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም "እንዲህ በላቸው" የሚለው ቃል በቅንፍ ያስቀመጡት "ቁል" የሚለው ስለሌለ እና "ቁል" የሚለው ተደብቆ ስለሚመጣ ነው፤ "ከእርሱ ማለትም ከአላህ የተላክሁ" የሚለው ነቢያችን"ﷺ" እንዲሉት የታዘዙት ቃል እንደሆነ እሙን ነው፦
51፥49 *"ትገነዘቡም ዘንድ ከነገሩ ሁሉ ሁለት ጥንድን ፈጠርን"*፡፡ وَمِن كُلِّ شَيْءٍ خَلَقْنَا زَوْجَيْنِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
51፥50 *"«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)*፡፡ فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
"ፈጠርን" የሚለው አላህ ነው፤ ቀጥሎ "አስጠንቃቂ ነኝ" የሚለውን በውስጠ ታዋቂነት "ቁል" የሚለው ተደብቆ ስለሚመጣ ለሙስተቲር አቻ ትርጉም ስለሌለ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም "በላቸው" የሚለው ቃል በቅንፍ አስቀምጠውታል።
ነቢያችን”ﷺ” ጂብሪልን “አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? ሲሉት፤ እርሱም፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” ብሎ መለሰ፤ አላህ ይህንን የመለሰውን መልስ በተከበረው ቃሉ ለእኛ እንዲህ ነገረን፦
19፥64 *(ጂብሪል አለ)፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም»* وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 , ሐዲስ 81:
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ሆይ! አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? አሉት፤ እርሱም፦ "በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፤ ከዚያም፦ ጂብሪል አለ፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” የሚለው አንቀፅ ከዚያም ወረደ፤ ይህም ለሙሐመድ”ﷺ” መልስ ነው*። حَدَّثَنَا خَلاَّدُ بْنُ يَحْيَى، حَدَّثَنَا عُمَرُ بْنُ ذَرٍّ، سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” يَا جِبْرِيلُ مَا يَمْنَعُكَ أَنْ تَزُورَنَا أَكْثَرَ مِمَّا تَزُورُنَا ”. فَنَزَلَتْ {وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلاَّ بِأَمْرِ رَبِّكَ لَهُ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا} إِلَى آخِرِ الآيَةِ. قَالَ هَذَا كَانَ الْجَوَابَ لِمُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم.
ጂብሪል መልአክ እንደመሆኑ በል ተብሎ ከሚታዘዘው ውጪ አንድም ቃል አይልም፤ መላእክት አላህ በንግግር አይቀድሙትም፤ እርሱ ያላለውን አይሉም፤ እነርሱም በትእዛዙ ይሠራሉ፦
21፤27 *በንግግር አይቀድሙትም፤ ያላለውን አይሉም፡፡ እነርሱም በትእዛዙ ይሠራሉ*፡፡ لَا يَسْبِقُونَهُۥ بِٱلْقَوْلِ وَهُم بِأَمْرِهِۦ يَعْمَلُونَ
ስለዚህ ከመነሻው በል ብሎ ያለው አላህ ነው፤ ካለም በኃላ “አለ” ብሎ ለእኛ የሚነግረን አላህ ነው። "አለ" የሚለው በሙሥተቲር ከላይ እንደተገለጸው የመጣ ነው። ተመሳሳይ ናሙና እስኪ እንመልከት፦
3፥51 *«አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት*፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» (አላቸው)፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
"ቃለ" ወይም "አላቸው" የሚለው ተደብቆ መምጣቱን የምናውቀው በሌላ አንቀጽ ዒሣ፦ "ያዘዝከኝን ቃል" ማለቱ ነው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ * አላህ ጌታዬን እና ጌታችሁን ነው፥ አምልኩት* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
በተጨማሪ ለምሳሌ አላህ እኛ እንድንል፦ "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" በሉ ይላል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን መንገድ ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
"ሙሥተቲር"
"ሙሥተቲር" مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ለምሳሌ አላህ፦ ለነቢያችን"ﷺ" "ቁል" ማለትም "በል" በሚል ትእዛዛዊ ግስ ተደብቆ እዚህ አንቀጽ ላይ መጥቷል፦
11፥2 *(እንዲህ በላቸው)፡- «አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ እና አብሳሪ ነኝ፡፡»* أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا اللَّهَ ۚ إِنَّنِي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ وَبَشِيرٌ
የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም "እንዲህ በላቸው" የሚለው ቃል በቅንፍ ያስቀመጡት "ቁል" የሚለው ስለሌለ እና "ቁል" የሚለው ተደብቆ ስለሚመጣ ነው፤ "ከእርሱ ማለትም ከአላህ የተላክሁ" የሚለው ነቢያችን"ﷺ" እንዲሉት የታዘዙት ቃል እንደሆነ እሙን ነው፦
51፥49 *"ትገነዘቡም ዘንድ ከነገሩ ሁሉ ሁለት ጥንድን ፈጠርን"*፡፡ وَمِن كُلِّ شَيْءٍ خَلَقْنَا زَوْجَيْنِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
51፥50 *"«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» (በላቸው)*፡፡ فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
"ፈጠርን" የሚለው አላህ ነው፤ ቀጥሎ "አስጠንቃቂ ነኝ" የሚለውን በውስጠ ታዋቂነት "ቁል" የሚለው ተደብቆ ስለሚመጣ ለሙስተቲር አቻ ትርጉም ስለሌለ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም "በላቸው" የሚለው ቃል በቅንፍ አስቀምጠውታል።
ነቢያችን”ﷺ” ጂብሪልን “አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? ሲሉት፤ እርሱም፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” ብሎ መለሰ፤ አላህ ይህንን የመለሰውን መልስ በተከበረው ቃሉ ለእኛ እንዲህ ነገረን፦
19፥64 *(ጂብሪል አለ)፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም»* وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 , ሐዲስ 81:
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ሆይ! አሁን ከምትጎበኘን በብዛት እኛን ለመጎብኘት ምን ያግድሃል? አሉት፤ እርሱም፦ "በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፤ ከዚያም፦ ጂብሪል አለ፦ “በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም” የሚለው አንቀፅ ከዚያም ወረደ፤ ይህም ለሙሐመድ”ﷺ” መልስ ነው*። حَدَّثَنَا خَلاَّدُ بْنُ يَحْيَى، حَدَّثَنَا عُمَرُ بْنُ ذَرٍّ، سَمِعْتُ أَبِي يُحَدِّثُ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ جُبَيْرٍ، عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” يَا جِبْرِيلُ مَا يَمْنَعُكَ أَنْ تَزُورَنَا أَكْثَرَ مِمَّا تَزُورُنَا ”. فَنَزَلَتْ {وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلاَّ بِأَمْرِ رَبِّكَ لَهُ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا} إِلَى آخِرِ الآيَةِ. قَالَ هَذَا كَانَ الْجَوَابَ لِمُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم.
ጂብሪል መልአክ እንደመሆኑ በል ተብሎ ከሚታዘዘው ውጪ አንድም ቃል አይልም፤ መላእክት አላህ በንግግር አይቀድሙትም፤ እርሱ ያላለውን አይሉም፤ እነርሱም በትእዛዙ ይሠራሉ፦
21፤27 *በንግግር አይቀድሙትም፤ ያላለውን አይሉም፡፡ እነርሱም በትእዛዙ ይሠራሉ*፡፡ لَا يَسْبِقُونَهُۥ بِٱلْقَوْلِ وَهُم بِأَمْرِهِۦ يَعْمَلُونَ
ስለዚህ ከመነሻው በል ብሎ ያለው አላህ ነው፤ ካለም በኃላ “አለ” ብሎ ለእኛ የሚነግረን አላህ ነው። "አለ" የሚለው በሙሥተቲር ከላይ እንደተገለጸው የመጣ ነው። ተመሳሳይ ናሙና እስኪ እንመልከት፦
3፥51 *«አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት*፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» (አላቸው)፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
"ቃለ" ወይም "አላቸው" የሚለው ተደብቆ መምጣቱን የምናውቀው በሌላ አንቀጽ ዒሣ፦ "ያዘዝከኝን ቃል" ማለቱ ነው፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ * አላህ ጌታዬን እና ጌታችሁን ነው፥ አምልኩት* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
በተጨማሪ ለምሳሌ አላህ እኛ እንድንል፦ "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" በሉ ይላል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን መንገድ ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
“ኢህዲና” اهْدِنَا ማለትም “ምራን” ብዙ ቁጥር ሲሆን ይህ ባለቤት ግስ አማኞችን ያመለክታል፤ ተሳቢው ግስ ደግሞ መሪውን አላህን ያመለክታል፤ ስለዚህ “ቁሉ” قُلُوا የሚለው ሙስተቲር ሆኖ የመጣ ነው። ለምሳሌ በሱረቱል በቀራህ 2፥187 ላይ “ከተበ” كَتَبَ ማለትም “ጻፈ” የሚለውን ወደ ኢንግሊሽ ሲቀየር “He wrote” ነው፣ “He” ደግሞ ወደ ዐረቢኛ “ሁወ” هُوَ ማለትም “እርሱ” ነው፤ “ሁወ” هُوَ የሚለው “ከተበ” كَتَبَ ላይ ሙስተቲር ሆኖ የመጣ ነው፤ በተጨማሪም ነቢያችን”ﷺ” በሐዲስ ላይ ሱረቱል ፋቲሓን የሚለው የአላህ ባሪያ ወደ አላህ መሆኑን በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ ነግረውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው *ነቢዩ”ﷺ” አሉ፦ “የቁርአን እናት ሳያነብ የሰገደ ሰው ሶላቱ ጎዶሎ ነው”* አንድ ሰው ለአቢ ሁረይራ፦ “ከአሰጋጁ በኋላ ብንሆንም እንኳን”? አለው፤ እርሱም አለ፦ “ለራስህ አንብብ ምክንያቱም ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁና፦ *”ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ ብሏል፦ “ሶላትን በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ለሁለት ከፍየዋለሁ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል*፤ ባሪያው፦ *”ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው” ሲል አላህ፦ “ባሪያዬ አመሰገነኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ” ሲል ደግሞ አላህ፦ “ባሪያዬ አሞገሰኝ’ ይላል*፤ ባሪያው፦ *”የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው” ሲል አላህ፦ ባሪያዬ አላቀኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን” በሚል ግዜ አላህ፦ “ይህ በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ነው እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” በሚል ግዜ ደግሞ አላህ፦ “ይህ ለባሪያዬ ነው፤ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ صَلَّى صَلاَةً لَمْ يَقْرَأْ فِيهَا بِأُمِّ الْقُرْآنِ فَهْىَ خِدَاجٌ – ثَلاَثًا – غَيْرُ تَمَامٍ ” . فَقِيلَ لأَبِي هُرَيْرَةَ إِنَّا نَكُونُ وَرَاءَ الإِمَامِ . فَقَالَ اقْرَأْ بِهَا فِي نَفْسِكَ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” قَالَ اللَّهُ تَعَالَى قَسَمْتُ الصَّلاَةَ بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي نِصْفَيْنِ وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ فَإِذَا قَالَ الْعَبْدُ { الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى حَمِدَنِي عَبْدِي وَإِذَا قَالَ { الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى أَثْنَى عَلَىَّ عَبْدِي . وَإِذَا قَالَ { مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ} . قَالَ مَجَّدَنِي عَبْدِي – وَقَالَ مَرَّةً فَوَّضَ إِلَىَّ عَبْدِي – فَإِذَا قَالَ { إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ} . قَالَ هَذَا بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ . فَإِذَا قَالَ { اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ * صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} . قَالَ هَذَا لِعَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ ” . قَالَ سُفْيَانُ حَدَّثَنِي بِهِ الْعَلاَءُ بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَعْقُوبَ دَخَلْتُ عَلَيْهِ وَهُوَ مَرِيضٌ فِي بَيْتِهِ فَسَأَلْتُهُ أَنَا عَنْهُ .
አሁን ጉድ የሚፈላው በተመሳሳይ ስሌትና ቀመር ባይብል ላይ መቀመጡን ስናይ ነው። ዓራጊው ኢየሱስ ሆኖ ሳለ ለመቅደላዊት ማርያም፦ "እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ" በዪ አላት፦
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ። *”እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ”* ብለሽ *”ንገሪአቸው”* አላት።”
መቅደላዊት ማርያም ሄዳ፦ “እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ” ስትል የምታርገዋ መቅደላዊት ማርያም ናትን? አይ “ይላል” በይ ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ መልክና ልክ ተረዱት። ሕዝቅኤል፦ “እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” በል ተብሏል፦
ሕዝቅኤል 11፥16 ስለዚህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ፥ ወደ አገሮችም በትኛቸዋለሁ፤ ይሁን እንጂ፥ በመጡባቸው አገሮች በእነዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ በል።
“እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” የሚለው ሕዝቅኤል ነውን? አይ አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ “እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው” አለው፦
ዘጸአት 16 ፥11-12 *እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦* የእስራኤልን ልጆች ማንጐራጐር ሰማሁ፦ ወደ ማታ ሥጋን ትበላላችሁ፥ ማለዳም እንጀራን ትጠግባላችሁ፤ *እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው*።
“እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” የሚለው ሙሴ ነውን? አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው *ነቢዩ”ﷺ” አሉ፦ “የቁርአን እናት ሳያነብ የሰገደ ሰው ሶላቱ ጎዶሎ ነው”* አንድ ሰው ለአቢ ሁረይራ፦ “ከአሰጋጁ በኋላ ብንሆንም እንኳን”? አለው፤ እርሱም አለ፦ “ለራስህ አንብብ ምክንያቱም ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁና፦ *”ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ ብሏል፦ “ሶላትን በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ለሁለት ከፍየዋለሁ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል*፤ ባሪያው፦ *”ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው” ሲል አላህ፦ “ባሪያዬ አመሰገነኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ” ሲል ደግሞ አላህ፦ “ባሪያዬ አሞገሰኝ’ ይላል*፤ ባሪያው፦ *”የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው” ሲል አላህ፦ ባሪያዬ አላቀኝ” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን” በሚል ግዜ አላህ፦ “ይህ በእኔ እና በባሪያዬ መካከል ነው እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፤ ባሪያው፦ *”ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን” በሚል ግዜ ደግሞ አላህ፦ “ይህ ለባሪያዬ ነው፤ እናም ባሪያዬ የጠየቀውን ያገኛል” ይላል*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ صَلَّى صَلاَةً لَمْ يَقْرَأْ فِيهَا بِأُمِّ الْقُرْآنِ فَهْىَ خِدَاجٌ – ثَلاَثًا – غَيْرُ تَمَامٍ ” . فَقِيلَ لأَبِي هُرَيْرَةَ إِنَّا نَكُونُ وَرَاءَ الإِمَامِ . فَقَالَ اقْرَأْ بِهَا فِي نَفْسِكَ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” قَالَ اللَّهُ تَعَالَى قَسَمْتُ الصَّلاَةَ بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي نِصْفَيْنِ وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ فَإِذَا قَالَ الْعَبْدُ { الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى حَمِدَنِي عَبْدِي وَإِذَا قَالَ { الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ} . قَالَ اللَّهُ تَعَالَى أَثْنَى عَلَىَّ عَبْدِي . وَإِذَا قَالَ { مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ} . قَالَ مَجَّدَنِي عَبْدِي – وَقَالَ مَرَّةً فَوَّضَ إِلَىَّ عَبْدِي – فَإِذَا قَالَ { إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ} . قَالَ هَذَا بَيْنِي وَبَيْنَ عَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ . فَإِذَا قَالَ { اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ * صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلاَ الضَّالِّينَ} . قَالَ هَذَا لِعَبْدِي وَلِعَبْدِي مَا سَأَلَ ” . قَالَ سُفْيَانُ حَدَّثَنِي بِهِ الْعَلاَءُ بْنُ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَعْقُوبَ دَخَلْتُ عَلَيْهِ وَهُوَ مَرِيضٌ فِي بَيْتِهِ فَسَأَلْتُهُ أَنَا عَنْهُ .
አሁን ጉድ የሚፈላው በተመሳሳይ ስሌትና ቀመር ባይብል ላይ መቀመጡን ስናይ ነው። ዓራጊው ኢየሱስ ሆኖ ሳለ ለመቅደላዊት ማርያም፦ "እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ" በዪ አላት፦
ዮሐንስ 20:17 ኢየሱስም። ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ። *”እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ”* ብለሽ *”ንገሪአቸው”* አላት።”
መቅደላዊት ማርያም ሄዳ፦ “እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ” ስትል የምታርገዋ መቅደላዊት ማርያም ናትን? አይ “ይላል” በይ ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ መልክና ልክ ተረዱት። ሕዝቅኤል፦ “እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” በል ተብሏል፦
ሕዝቅኤል 11፥16 ስለዚህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ፥ ወደ አገሮችም በትኛቸዋለሁ፤ ይሁን እንጂ፥ በመጡባቸው አገሮች በእነዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ በል።
“እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ” የሚለው ሕዝቅኤል ነውን? አይ አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ “እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው” አለው፦
ዘጸአት 16 ፥11-12 *እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦* የእስራኤልን ልጆች ማንጐራጐር ሰማሁ፦ ወደ ማታ ሥጋን ትበላላችሁ፥ ማለዳም እንጀራን ትጠግባላችሁ፤ *እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” በላቸው*።
“እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ” የሚለው ሙሴ ነውን? አይ “ይላል” በል ለማለት ተፈልጎ ነው ከሆነ መልሱ፥ "ይላል" የሚለው የት አለ? ስንል በውስጠ ታዋቂነት አለ ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የወላጅ ሐቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
31፥14 *ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው*፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
የወላጅ ሐቅ በኢሥላም ትልቅ ቦታ አለው፥ ወላጅን ማመስገን፣ ለወላጅ መልካም መሥራት፣ በጎ መዋል፣ መልካም ንግግር መናገር የወላጅ ሃቅ ነው፦
31፥14 *ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው*፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
45፥15 *ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው*፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ إِحْسَانًا
17፥23 ጌታህም እንዲህ ሲል አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ *በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ኡፍ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው*፡፡ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا ۚ إِمَّا يَبْلُغَنَّ عِندَكَ الْكِبَرَ أَحَدُهُمَا أَوْ كِلَاهُمَا فَلَا تَقُل لَّهُمَا أُفٍّ وَلَا تَنْهَرْهُمَا وَقُل لَّهُمَا قَوْلًا كَرِيمًا
6፥151 «ኑ፤ ጌታችሁ በእናንተ ላይ እርም ያደርገውን ነገር በእርሱም ያዘዛችሁን ላንብብላችሁ» በላቸው፡፡ «በእርሱ በአላህ ላይ ምንንም ነገር አታጋሩ፡፡ *ለወላጆችም በጎን ሥራ ሥሩ*፡፡ قُلْ تَعَالَوْا أَتْلُ مَا حَرَّمَ رَبُّكُمْ عَلَيْكُمْ ۖ أَلَّا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
ወላጆችን ችላ ማለት ትልቅ ወንጀል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 79, ሐዲስ 47
አቢ በክራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ትላልቅ ወልጀሎችን ልንገራችሁን? እነርሱም፦ "አዎ የአላህ መልእክተኛ ሆይ!" እርሳቸው፦ "በአላህ ላይ ማሻረክ እና ለወላጆች ግዴለሽ መሆን ነው" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِي بَكْرَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِأَكْبَرِ الْكَبَائِرِ ". قَالُوا بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ. قَالَ " الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْن
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
31፥14 *ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው*፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
የወላጅ ሐቅ በኢሥላም ትልቅ ቦታ አለው፥ ወላጅን ማመስገን፣ ለወላጅ መልካም መሥራት፣ በጎ መዋል፣ መልካም ንግግር መናገር የወላጅ ሃቅ ነው፦
31፥14 *ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው*፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
45፥15 *ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው*፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ إِحْسَانًا
17፥23 ጌታህም እንዲህ ሲል አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ *በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ኡፍ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው*፡፡ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا ۚ إِمَّا يَبْلُغَنَّ عِندَكَ الْكِبَرَ أَحَدُهُمَا أَوْ كِلَاهُمَا فَلَا تَقُل لَّهُمَا أُفٍّ وَلَا تَنْهَرْهُمَا وَقُل لَّهُمَا قَوْلًا كَرِيمًا
6፥151 «ኑ፤ ጌታችሁ በእናንተ ላይ እርም ያደርገውን ነገር በእርሱም ያዘዛችሁን ላንብብላችሁ» በላቸው፡፡ «በእርሱ በአላህ ላይ ምንንም ነገር አታጋሩ፡፡ *ለወላጆችም በጎን ሥራ ሥሩ*፡፡ قُلْ تَعَالَوْا أَتْلُ مَا حَرَّمَ رَبُّكُمْ عَلَيْكُمْ ۖ أَلَّا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا
4፥36 *አላህንም አምልኩ፤ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆች፣ በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ንብረት ባደረጓቸው መልካምን ሥሩ*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
ወላጆችን ችላ ማለት ትልቅ ወንጀል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 79, ሐዲስ 47
አቢ በክራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ትላልቅ ወልጀሎችን ልንገራችሁን? እነርሱም፦ "አዎ የአላህ መልእክተኛ ሆይ!" እርሳቸው፦ "በአላህ ላይ ማሻረክ እና ለወላጆች ግዴለሽ መሆን ነው" አሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ أَبِي بَكْرَةَ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِأَكْبَرِ الْكَبَائِرِ ". قَالُوا بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ. قَالَ " الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْن
ነገር ግን ለወላጅም ቢሆን በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች እና ለአላህ መስካሪዎች መሆን አለብን፦
4፥135 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ይህ ቃል የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ዝንባሌን ከመከተል ነጻ ያወጣል። አላህ ሰውንም በወላጆቹ በመልካም አድራጎትን እንድንወዳጅ ቢያዘንም ነገር ግን ወላጅ ጣዖት አምልክ ቢለን በዚህ ነጥብ በፍጹም እንዳንታዘዛቸው ከልክሎናል፦
31፥15 ለአንተ በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር *"በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህም አትታዘዛቸው፡፡ "በቅርቢቱም ዓለም በመልካም ሥራ ተወዳጃቸው"*፡፡ ወደ እኔም የተመለሰን ሰው መንገድ ተከተል፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደእኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡وَإِن جَاهَدَاكَ عَلَىٰ أَن تُشْرِكَ بِي مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ فَلَا تُطِعْهُمَا ۖ وَصَاحِبْهُمَا فِي الدُّنْيَا مَعْرُوفًا ۖ وَاتَّبِعْ سَبِيلَ مَنْ أَنَابَ إِلَيَّ ۚ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
29፥8 *ሰውንም በወላጆቹ መልካም አድራጎትን አዘዝነው፡፡ ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ጣዖት በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው*፡፡ መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ حُسْنًا ۖ وَإِن جَاهَدَاكَ لِتُشْرِكَ بِي مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ فَلَا تُطِعْهُمَا ۚ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
"በቅርቢቱም ዓለም በመልካም ሥራ ተወዳጃቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ተወዳጃቸው" የሚለው ቃል "ሷሒብሁማ" صَاحِبْهُمَا ሲሆን "ሷሒብ" صَىٰحِب ማለትም "ባልደረባ" ከሚለው የስም መደብ የረባ ሲሆን "ባልደረባ ሁናቸው" ማለት ነው። በመልካም ሥራ ባልደረባነት ማለት ወላጅን ማመስገን፣ ለወላጅ መልካም መሥራት፣ በጎ መዋል፣ መልካም ንግግር መናገር እና ጡረታ መጦር ወዘተ ነው። እርሱም ቢሆን በቅርቢቱም ዓለም ጉዳይ ላይ ነው። ግን በተቃራኒው፦ "ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ጣዖት በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው" የሚለውን ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ክህደት ከእምነት አብልጠው ቢወዱ እረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ እረዳት የሚያደርጋቸው እነዚያ እነርሱ በዳዮች ናቸው፦
9፥23 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አባቶቻችሁና ወንድሞቻችሁ ክህደትን ከእምነት አብልጠው ቢወዱ ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ወዳጅ የሚያደርጋቸው እነዚያ እነርሱ በዳዮች ናቸው*። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا آبَاءَكُمْ وَإِخْوَانَكُمْ أَوْلِيَاءَ إِنِ اسْتَحَبُّوا الْكُفْرَ عَلَى الْإِيمَانِ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አውሊያ" أَوْلِيَاءَ በብዜት የመጣው "ወሊይ" وَلِىّ ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "ወሊይ" ማለት "እረዳት" ማለት ነው። በመልካም በማዘዝ በመጥፎ በመከልከል ለአማኞች ወሊይ እራሳቸው አማኞች እንጂ ከሃድያን ወላጆች ወሊይ አይደሉም፦
9፥71 *"ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ"*፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَيُطِيعُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ أُولَـٰئِكَ سَيَرْحَمُهُمُ اللَّهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ይህ ወደ ሺክር የሚያመራ ወዳጅነት በትንሳኤ ቀን፦ "ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ" የሚያስብል ጸጸት ነውና እንጠንቀቅ፦
25፥28 «ዋ ጥፋቴ! *"እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ"*፡፡ يَا وَيْلَتَىٰ لَيْتَنِي لَمْ أَتَّخِذْ فُلَانًا خَلِيلًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥135 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ይህ ቃል የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ሲሆን “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ዝንባሌን ከመከተል ነጻ ያወጣል። አላህ ሰውንም በወላጆቹ በመልካም አድራጎትን እንድንወዳጅ ቢያዘንም ነገር ግን ወላጅ ጣዖት አምልክ ቢለን በዚህ ነጥብ በፍጹም እንዳንታዘዛቸው ከልክሎናል፦
31፥15 ለአንተ በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር *"በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህም አትታዘዛቸው፡፡ "በቅርቢቱም ዓለም በመልካም ሥራ ተወዳጃቸው"*፡፡ ወደ እኔም የተመለሰን ሰው መንገድ ተከተል፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደእኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡وَإِن جَاهَدَاكَ عَلَىٰ أَن تُشْرِكَ بِي مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ فَلَا تُطِعْهُمَا ۖ وَصَاحِبْهُمَا فِي الدُّنْيَا مَعْرُوفًا ۖ وَاتَّبِعْ سَبِيلَ مَنْ أَنَابَ إِلَيَّ ۚ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
29፥8 *ሰውንም በወላጆቹ መልካም አድራጎትን አዘዝነው፡፡ ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ጣዖት በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው*፡፡ መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፡፡ ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ حُسْنًا ۖ وَإِن جَاهَدَاكَ لِتُشْرِكَ بِي مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ فَلَا تُطِعْهُمَا ۚ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
"በቅርቢቱም ዓለም በመልካም ሥራ ተወዳጃቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "ተወዳጃቸው" የሚለው ቃል "ሷሒብሁማ" صَاحِبْهُمَا ሲሆን "ሷሒብ" صَىٰحِب ማለትም "ባልደረባ" ከሚለው የስም መደብ የረባ ሲሆን "ባልደረባ ሁናቸው" ማለት ነው። በመልካም ሥራ ባልደረባነት ማለት ወላጅን ማመስገን፣ ለወላጅ መልካም መሥራት፣ በጎ መዋል፣ መልካም ንግግር መናገር እና ጡረታ መጦር ወዘተ ነው። እርሱም ቢሆን በቅርቢቱም ዓለም ጉዳይ ላይ ነው። ግን በተቃራኒው፦ "ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ጣዖት በእኔ እንድታጋራ ቢታገሉህ አትታዘዛቸው" የሚለውን ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ክህደት ከእምነት አብልጠው ቢወዱ እረዳቶች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ እረዳት የሚያደርጋቸው እነዚያ እነርሱ በዳዮች ናቸው፦
9፥23 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አባቶቻችሁና ወንድሞቻችሁ ክህደትን ከእምነት አብልጠው ቢወዱ ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው፡፡ ከእናንተም ውስጥ ወዳጅ የሚያደርጋቸው እነዚያ እነርሱ በዳዮች ናቸው*። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا آبَاءَكُمْ وَإِخْوَانَكُمْ أَوْلِيَاءَ إِنِ اسْتَحَبُّوا الْكُفْرَ عَلَى الْإِيمَانِ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُم مِّنكُمْ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አውሊያ" أَوْلِيَاءَ በብዜት የመጣው "ወሊይ" وَلِىّ ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "ወሊይ" ማለት "እረዳት" ማለት ነው። በመልካም በማዘዝ በመጥፎ በመከልከል ለአማኞች ወሊይ እራሳቸው አማኞች እንጂ ከሃድያን ወላጆች ወሊይ አይደሉም፦
9፥71 *"ምእምንና ምእምናትም ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው፡፡ በደግ ነገር ያዛሉ፤ ከክፉም ይከለክላሉ"*፡፡ ሶላትንም ይሰግዳሉ፡፡ ዘካንም ይሰጣሉ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ይታዘዛሉ፡፡ እነዚያን አላህ በእርግጥ ያዝንላቸዋል፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَالْمُؤْمِنُونَ وَالْمُؤْمِنَاتُ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ ۚ يَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَيُطِيعُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ ۚ أُولَـٰئِكَ سَيَرْحَمُهُمُ اللَّهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ይህ ወደ ሺክር የሚያመራ ወዳጅነት በትንሳኤ ቀን፦ "ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ" የሚያስብል ጸጸት ነውና እንጠንቀቅ፦
25፥28 «ዋ ጥፋቴ! *"እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ"*፡፡ يَا وَيْلَتَىٰ لَيْتَنِي لَمْ أَتَّخِذْ فُلَانًا خَلِيلًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙሲባህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥30 *"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ምክንያት ነው"*፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡ وَمَا أَصَابَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
አምላካችን አላህ “አል-ዐሊም” العَلِيم ማለትም “ሁሉን ዐዋቂ" ነው፤ “ዒልም” عِلْم ማለትም “ዕውቀት” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ያካበበው በዕውቀቱ ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ "ዕውቀት" እና “ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች መሆናቸውን ነው፥ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፥ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው። አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
“ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ”preserved tablet” ማለት ሲሆን አላህ በለውሐል መሕፉዝ ላይ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን አይደለም።
ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር። ስለዚህ አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ ቢፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በነፍሶቻችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥30 *"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ምክንያት ነው"*፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡ وَمَا أَصَابَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
አምላካችን አላህ “አል-ዐሊም” العَلِيم ማለትም “ሁሉን ዐዋቂ" ነው፤ “ዒልም” عِلْم ማለትም “ዕውቀት” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ያካበበው በዕውቀቱ ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ "ዕውቀት" እና “ሸይእ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች መሆናቸውን ነው፥ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፥ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው። አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
“ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ”preserved tablet” ማለት ሲሆን አላህ በለውሐል መሕፉዝ ላይ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን አይደለም።
ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር። ስለዚህ አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ ቢፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በነፍሶቻችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
"ሙሲባህ" مُّصِيبَة ማለት "መከራ" ማለት ሲሆን ይህ ሙሲባህ ክስተት ሆኖ ከመከሰቱ ቢፊት፣ ድርጊት ሆኖ ከመደረጉ በፊት፣ ክንውን ሆኖ ከመከናወኑ በፊት አላህ ስለዚያ ሙሲባህ ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል። ያ ሙሲባህ የሚከሰተው አላህ ስለፈቀደ ነው፦
64፥11 *"መከራም ማንንም አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ"*፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን ለትዕግስት ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَمَن يُؤْمِن بِاللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُ ۚ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ለምሳሌ ሞት ሙሲባህ ነው፤ ግን መሞት አያስጠይቅም አያስቀጣም። ሁለተኛው ሙሲባህ ግን በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምናመጣው ስለሆነ ያስጠይቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል ወይም ያስመነዳናል። ሁሉም ሙሲባህ ሳይሆን በተሰጠን ነጻ ምርጫ ከሙሲባህ የሚነካን እጆቻችን በሠሩት ፈሣድ ነው፦
42፥30 *"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ምክንያት ነው"*፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡ وَمَا أَصَابَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
30፥41 *"የሰዎች እጆች በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት የዚያን የሠሩትን ከፊሉን ያቀምሳቸው ዘንድ መከራው በየብስና በባሕር ተሰራጨ"*፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና፡፡ ظَهَرَ الْفَسَادُ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِي النَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ الَّذِي عَمِلُوا لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
"ኃጢኣት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ፈሣድ" ሲሆን “ፈሣድ” فَسَاد ማለት “ጥፋት” “ብክለት” “ብልሽት” ማለት ነው፥ ይህንን ድርጊት የሚተገብሩ ግለሰቦች ደግሞ “ሙፍሢድ” مُفْسِد ማለትም “አጥፊ” “አበላሺ” “በካይ” ይባላሉ። ሙሲባህ ሳይሆን "ከ"ሙሲባህ ሰዎችን የሚያገኘው የሰዎች እጆች በሠሩ ፈሣድ ነው። ለምሳሌ በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው።
አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፤ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፥ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ ለሰዎች መልካምን አድርግ፤ በምድርም ውስጥ ፈሣድን አትፈልግ፡፡ አላህ ሙፍሠዲንን አይወድምና፦
28፥77 *"አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፤ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፤ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ ለሰዎች መልካምን አድርግ፤ በምድርም ውስጥ ማጥፋትን አትፈልግ፡፡ አላህ አጥፊዎችን አይወድምና"*። وَابْتَغِ فِيمَا آتَاكَ اللَّهُ الدَّارَ الْآخِرَةَ ۖ وَلَا تَنسَ نَصِيبَكَ مِنَ الدُّنْيَا ۖ وَأَحْسِن كَمَا أَحْسَنَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ وَلَا تَبْغِ الْفَسَادَ فِي الْأَرْضِ ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
64፥11 *"መከራም ማንንም አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ"*፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን ለትዕግስት ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۗ وَمَن يُؤْمِن بِاللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُ ۚ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ለምሳሌ ሞት ሙሲባህ ነው፤ ግን መሞት አያስጠይቅም አያስቀጣም። ሁለተኛው ሙሲባህ ግን በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምናመጣው ስለሆነ ያስጠይቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል ወይም ያስመነዳናል። ሁሉም ሙሲባህ ሳይሆን በተሰጠን ነጻ ምርጫ ከሙሲባህ የሚነካን እጆቻችን በሠሩት ፈሣድ ነው፦
42፥30 *"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት ምክንያት ነው"*፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡ وَمَا أَصَابَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
30፥41 *"የሰዎች እጆች በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት የዚያን የሠሩትን ከፊሉን ያቀምሳቸው ዘንድ መከራው በየብስና በባሕር ተሰራጨ"*፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና፡፡ ظَهَرَ الْفَسَادُ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِي النَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ الَّذِي عَمِلُوا لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
"ኃጢኣት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ፈሣድ" ሲሆን “ፈሣድ” فَسَاد ማለት “ጥፋት” “ብክለት” “ብልሽት” ማለት ነው፥ ይህንን ድርጊት የሚተገብሩ ግለሰቦች ደግሞ “ሙፍሢድ” مُفْسِد ማለትም “አጥፊ” “አበላሺ” “በካይ” ይባላሉ። ሙሲባህ ሳይሆን "ከ"ሙሲባህ ሰዎችን የሚያገኘው የሰዎች እጆች በሠሩ ፈሣድ ነው። ለምሳሌ በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው።
አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፤ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፥ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ ለሰዎች መልካምን አድርግ፤ በምድርም ውስጥ ፈሣድን አትፈልግ፡፡ አላህ ሙፍሠዲንን አይወድምና፦
28፥77 *"አላህም በሰጠህ ሀብት የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፤ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፤ አላህም ወደ አንተ መልካምን እንዳደረገልህ ለሰዎች መልካምን አድርግ፤ በምድርም ውስጥ ማጥፋትን አትፈልግ፡፡ አላህ አጥፊዎችን አይወድምና"*። وَابْتَغِ فِيمَا آتَاكَ اللَّهُ الدَّارَ الْآخِرَةَ ۖ وَلَا تَنسَ نَصِيبَكَ مِنَ الدُّنْيَا ۖ وَأَحْسِن كَمَا أَحْسَنَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ وَلَا تَبْغِ الْفَسَادَ فِي الْأَرْضِ ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሦስት መአልትና ሌሊት በመቃብር
ሦስቱ ቀን የሚጀምረው ከመቃብር ነው ብዬ እሞግታለው፥ ምክንያቱም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 15፥3 ..መጽሐፍ እንደሚል ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፥ ተቀበረም፥ መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ፥ that he was buried and that he was raised on the third day according to the Scriptures,
ተቀበረ ካለ በኃላ በሦስተኛው ቀን ተነሣ ይለናል። በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ ይናገራል፦
ማቴዎስ ወንጌል 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፍን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃብር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
የማርቆስ ወንጌል 15.42-46 አሁንም """በመሸ ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ሃረግ ይሰመርበት። የአይሁድን በዓል ማየት ይቻላል፥ አይሁድ የሚያከብሩት በዓል ከ 12 ሰአት በኃላ የነገው ነው። ያ በዓል የሚጀመረውም ሌሊቱ ከምሽቱ 12 ነው። ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን በመሸ ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 26፥20 "በመሸም ጊዜ" ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር በማዕድ ተቀመጠ።
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 11፥13 ዳዊትም ጠራው፥ በፊቱም በላና ጠጣ፥ አሰከረውም ነገር ግን "በመሸ ጊዜ" ወጥቶ ከጌታው ባሪያዎች ጋር በምንጣፉ ላይ ተኛ፥
የማርቆስ ወንጌል1፥32 "ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
"ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ" የሚለው ይሰመርበት። ምሽት ማለት የፀሐይ መግባት ነው፦
የማርቆስ ወንጌል1፥32 ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ዋዜማ ላይ ይመጣል። ያ ማለት ሶስት ቀንና ሌሊት አይሞላም። በተረፈ አይሁዳውያን ቀን የሚሉት ሙሉ መአልትና ሌሊት የያዘ እንጂ የተጎማመደ ብድር አይደለም። የተቀበረው የሰንበት ዋዜማ አልቆ ሲመሽ ከሆነ ከዚያ ሌሊት ጀምሮ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ይሆናል። በሰምንቱ ፊተኛው ቀን እህዱ ጠዋት ከተነሳ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት የተባለው አይሞላም፦
ማርቆስ 16፥2 ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን እጅግ በማለዳ ፀሐይ ከወጣ በኋላ ወደ መቃብር መጡ።
ብዙ ክርስቲያኖች የሚቆጥሩት ከተሰቀለበት ነው። ያ ግን ስህተት ነው። የሚቆጠረው በምድር ልብ ውስጥ ማለትም በመቃብር የቆየበት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሦስቱ ቀን የሚጀምረው ከመቃብር ነው ብዬ እሞግታለው፥ ምክንያቱም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 15፥3 ..መጽሐፍ እንደሚል ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፥ ተቀበረም፥ መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ፥ that he was buried and that he was raised on the third day according to the Scriptures,
ተቀበረ ካለ በኃላ በሦስተኛው ቀን ተነሣ ይለናል። በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ ይናገራል፦
ማቴዎስ ወንጌል 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፍን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃብር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
የማርቆስ ወንጌል 15.42-46 አሁንም """በመሸ ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ሃረግ ይሰመርበት። የአይሁድን በዓል ማየት ይቻላል፥ አይሁድ የሚያከብሩት በዓል ከ 12 ሰአት በኃላ የነገው ነው። ያ በዓል የሚጀመረውም ሌሊቱ ከምሽቱ 12 ነው። ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን በመሸ ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 26፥20 "በመሸም ጊዜ" ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር በማዕድ ተቀመጠ።
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 11፥13 ዳዊትም ጠራው፥ በፊቱም በላና ጠጣ፥ አሰከረውም ነገር ግን "በመሸ ጊዜ" ወጥቶ ከጌታው ባሪያዎች ጋር በምንጣፉ ላይ ተኛ፥
የማርቆስ ወንጌል1፥32 "ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
"ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ" የሚለው ይሰመርበት። ምሽት ማለት የፀሐይ መግባት ነው፦
የማርቆስ ወንጌል1፥32 ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ዋዜማ ላይ ይመጣል። ያ ማለት ሶስት ቀንና ሌሊት አይሞላም። በተረፈ አይሁዳውያን ቀን የሚሉት ሙሉ መአልትና ሌሊት የያዘ እንጂ የተጎማመደ ብድር አይደለም። የተቀበረው የሰንበት ዋዜማ አልቆ ሲመሽ ከሆነ ከዚያ ሌሊት ጀምሮ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ይሆናል። በሰምንቱ ፊተኛው ቀን እህዱ ጠዋት ከተነሳ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት የተባለው አይሞላም፦
ማርቆስ 16፥2 ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን እጅግ በማለዳ ፀሐይ ከወጣ በኋላ ወደ መቃብር መጡ።
ብዙ ክርስቲያኖች የሚቆጥሩት ከተሰቀለበት ነው። ያ ግን ስህተት ነው። የሚቆጠረው በምድር ልብ ውስጥ ማለትም በመቃብር የቆየበት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አንዱ አምላክ አይሞትም
2 ቆሮንቶስ 5 ፥14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
""አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ"" ይላል፤ አንዱ ምን? አንዱ አምላክ? በፍፁም አንዱ አምላክ እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፦
" #እርሱ #ብቻ #የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:16)
" #ብቻውን #አምላክ ለሚሆን #ለማይሞተው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1:17)
"17 Now unto the King eternal, #immortal, invisible, the only wise God, [be] honour and glory for ever and ever. Amen."
(1Timothy 1:17)
1 ቆሮንቶስ 8፥4 #ከአንዱም #በቀር #ማንም #አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።
አንዱ ምን ታዲያ? በአንዱ አምላክና በሰዎች መካከል ያለ አንዱ ሰው፦
" #አንድ #አምላክ አለና፥ በአምላክና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:5)
"5 For [there is] #one #God, and one mediator between God and men, #the #man Christ Jesus;"
(1Timothy 2:5)
" ነገር ግን ስጦታው እንደ በደሉ መጠን እንደዚያው አይደለም፤ በአንድ ሰው በደል ብዙዎቹ ሞተዋልና፥ ነገር ግን የእግዚአብሔር ጸጋና #በአንድ #ሰው #በኢየሱስ #ክርስቶስ ጸጋ የሆነው ስጦታ ከዚያ ይልቅ ለብዙዎች በዛ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 5:15)
አብ አንድ አምላክ ሲሆን የማይሞት ነው። ኢየሱስ አንዱ ሰው ስለ ሁሉ ሞተ። እንደ ጳውሎስ ትምህርት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
2 ቆሮንቶስ 5 ፥14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
""አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ"" ይላል፤ አንዱ ምን? አንዱ አምላክ? በፍፁም አንዱ አምላክ እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፦
" #እርሱ #ብቻ #የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:16)
" #ብቻውን #አምላክ ለሚሆን #ለማይሞተው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 1:17)
"17 Now unto the King eternal, #immortal, invisible, the only wise God, [be] honour and glory for ever and ever. Amen."
(1Timothy 1:17)
1 ቆሮንቶስ 8፥4 #ከአንዱም #በቀር #ማንም #አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።
አንዱ ምን ታዲያ? በአንዱ አምላክና በሰዎች መካከል ያለ አንዱ ሰው፦
" #አንድ #አምላክ አለና፥ በአምላክና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም #ሰው የሆነ #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው፤"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 2:5)
"5 For [there is] #one #God, and one mediator between God and men, #the #man Christ Jesus;"
(1Timothy 2:5)
" ነገር ግን ስጦታው እንደ በደሉ መጠን እንደዚያው አይደለም፤ በአንድ ሰው በደል ብዙዎቹ ሞተዋልና፥ ነገር ግን የእግዚአብሔር ጸጋና #በአንድ #ሰው #በኢየሱስ #ክርስቶስ ጸጋ የሆነው ስጦታ ከዚያ ይልቅ ለብዙዎች በዛ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 5:15)
አብ አንድ አምላክ ሲሆን የማይሞት ነው። ኢየሱስ አንዱ ሰው ስለ ሁሉ ሞተ። እንደ ጳውሎስ ትምህርት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የስቅለት ውዝግብ
የአዲስ ኪዳን ምሁር ሄርማን ቻርለስ በ 1890 AD ሲናገሩ፦ 5,800 የሚደርሱ የአዲስ ኪዳን ግሪክ እደ-ክታባት ይገኛሉ፤ እነዚህ እደ-ክታባት እርስ በእርሳቸው የቃላት ሆነ የትርጉም ልዩነት አላቸው፤ ለምሳሌ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ እደ-ክታባት መካከል የ 3,036 የቃላትና የትርጉም ልዩነት አላቸው ብለዋል፤ ይህ ልዩነት የመጣው የአዲስ ኪዳን ስረ-መሰረት”orgion” ስለሌለና አሁን ያለት እደ-ክታባት የቅጂዎች ቅጂ ስለሆነ እንደሆነ ምሁራን ይናገራሉ፤ ይህ ልዩነት ጤናማ አለመሆን ብቻ ሳይሆን የክርስትናን ዶግማ ክፉኛ ይፈታተናል፤ ምክንያቱም እነዚህን አራት ወንጌላት ሃዋርያት አለመፃፋቸው ብቻ ሳይሆን በእነርሱ የዳቦ ስም የገለበጡት ፅሁፍም ችግር ስላለበት ነው፤ እስቲ ይህንን ልዩነት ዛሬ በስቅለቱ ዙሪያ ያሉትን ዘገባዎች እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የቤተ መቅደስም መጋረጃ”
የሉቃስ ዘጋቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 23፥45-46 “የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ”። ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
የማቴዎስ ዘገቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ማቴዎስ 27፥ 50-51 ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ። እነሆም፥ “የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ”፥ ምድርም ተናወጠች፥ ዓለቶችም ተሰነጠቁ፤
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ የሚተርክልን የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ የሚተርክልን የማቴዎስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሁለት
“በሰቀሉትም ጊዜ”
ቅድሚያ የአራቱ ወንጌላት ተራኪዎች ጊዜን የሚቆጥሩት በዕብራውያን አቆጣጠር ብቻ መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ የሮማውያን አቆጣጠር አንዳንዶች ይጠቀሙ ነበር የሚለው ቅጥፈት የታሪክ፣ የአውድና የባህል ማስረጃ የለውም፤ ይህ ቅጥፈት ግጭትን ለመደበቅ ሆን ብሎ ግምታዊ ነው፤ ለምሳሌ ማርቆስ የዕብራዊያን አቆጣጠሩ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለበት በዕብራውያን 3 ሰአት ነው ይለናል፦
ማርቆስ 15፥25 “”በሰቀሉትም ጊዜ” “”ሦስት ሰዓት”” ነበረ።
ማርቆስ 15፥33 “ስድስት ሰዓትም”” በሆነ ጊዜ፥ እስከ “”ዘጠኝ ሰዓት”” በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
34 “”በዘጠኝ ሰዓትም”” ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤
በዚህ ሁለም ይስማማል፤ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለው ከ ቀኑ ጠዋት 3 ሰአት ነው፤ ከዮሃንስ ዘገባ ጋር ፍጭቱን ከማየታችን በፊት ዮሃንስ የሚጠቀመው የዕብራውያን አቆጣጠር መሆኑን በአፅንኦትና በአንክሮት እንመልከት፦
ዮሐንስ 1፥40 መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ “አሥር ሰዓት” ያህል ነበረ።
ዮሐንስ 4፥6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ “”ጊዜውም ስድስት ሰዓት”” ያህል ነበረ።
ድካም ያለበት ቀትር ስድስት ሰአት የዕብራውያን አቆጣጠር እንጂ የሮማውያን አቆጣጠር አይደለም፤ ምክንያቱም የሮማውያን ስድስት ሰአት የዕብራውያን ከምሽቱ 12 ሰአት አሊያም ከጎህ 12 ሰአት ነው፤ ይህን ሃቅ ይዘን የዮሃንስ ዘጋቢ ጋር ኢየሱስ ስድስት ሰአት ላይ እንኳን ሊሰቀል ይቅርና ገና ህዝቡ ስቀለው እያሉ ይጮኹ እንደነበር ይተርካል፦
ዮሃንስ 19፥14-15 ለፋሲካም የማዘጋጀት ቀን ነበረ፤ “ስድስት ሰዓትም” የሚያህል ነበረ፤ አይሁድንም፦ እነሆ ንጉሣችሁ አላቸው። እነርሱ ግን፦ አስወግደው፥ አስወግደው፥ “”ስቀለው”” እያሉ ጮኹ።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? በሰቀሉት ጊዜ 3 ሰአት ነበረ ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ 6 ሰአት ላይ ገና አልተሰቀለም ብሎ የሚተርከው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“ሶስት ቀን”
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የአዲስ ኪዳን ምሁር ሄርማን ቻርለስ በ 1890 AD ሲናገሩ፦ 5,800 የሚደርሱ የአዲስ ኪዳን ግሪክ እደ-ክታባት ይገኛሉ፤ እነዚህ እደ-ክታባት እርስ በእርሳቸው የቃላት ሆነ የትርጉም ልዩነት አላቸው፤ ለምሳሌ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ እደ-ክታባት መካከል የ 3,036 የቃላትና የትርጉም ልዩነት አላቸው ብለዋል፤ ይህ ልዩነት የመጣው የአዲስ ኪዳን ስረ-መሰረት”orgion” ስለሌለና አሁን ያለት እደ-ክታባት የቅጂዎች ቅጂ ስለሆነ እንደሆነ ምሁራን ይናገራሉ፤ ይህ ልዩነት ጤናማ አለመሆን ብቻ ሳይሆን የክርስትናን ዶግማ ክፉኛ ይፈታተናል፤ ምክንያቱም እነዚህን አራት ወንጌላት ሃዋርያት አለመፃፋቸው ብቻ ሳይሆን በእነርሱ የዳቦ ስም የገለበጡት ፅሁፍም ችግር ስላለበት ነው፤ እስቲ ይህንን ልዩነት ዛሬ በስቅለቱ ዙሪያ ያሉትን ዘገባዎች እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የቤተ መቅደስም መጋረጃ”
የሉቃስ ዘጋቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ ይተርካል፦
ሉቃስ 23፥45-46 “የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ”። ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ፦ አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
የማቴዎስ ዘገቢ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ ይተርካል፦
ማቴዎስ 27፥ 50-51 ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ። እነሆም፥ “የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ”፥ ምድርም ተናወጠች፥ ዓለቶችም ተሰነጠቁ፤
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከተቀደደ በኃላ እንደሆነ የሚተርክልን የሉቃስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ ህይወቱን የሰጠው የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ከመቀደዱ በፊት እንደሆነ የሚተርክልን የማቴዎስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሁለት
“በሰቀሉትም ጊዜ”
ቅድሚያ የአራቱ ወንጌላት ተራኪዎች ጊዜን የሚቆጥሩት በዕብራውያን አቆጣጠር ብቻ መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ የሮማውያን አቆጣጠር አንዳንዶች ይጠቀሙ ነበር የሚለው ቅጥፈት የታሪክ፣ የአውድና የባህል ማስረጃ የለውም፤ ይህ ቅጥፈት ግጭትን ለመደበቅ ሆን ብሎ ግምታዊ ነው፤ ለምሳሌ ማርቆስ የዕብራዊያን አቆጣጠሩ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለበት በዕብራውያን 3 ሰአት ነው ይለናል፦
ማርቆስ 15፥25 “”በሰቀሉትም ጊዜ” “”ሦስት ሰዓት”” ነበረ።
ማርቆስ 15፥33 “ስድስት ሰዓትም”” በሆነ ጊዜ፥ እስከ “”ዘጠኝ ሰዓት”” በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
34 “”በዘጠኝ ሰዓትም”” ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤
በዚህ ሁለም ይስማማል፤ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለው ከ ቀኑ ጠዋት 3 ሰአት ነው፤ ከዮሃንስ ዘገባ ጋር ፍጭቱን ከማየታችን በፊት ዮሃንስ የሚጠቀመው የዕብራውያን አቆጣጠር መሆኑን በአፅንኦትና በአንክሮት እንመልከት፦
ዮሐንስ 1፥40 መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ “አሥር ሰዓት” ያህል ነበረ።
ዮሐንስ 4፥6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ “”ጊዜውም ስድስት ሰዓት”” ያህል ነበረ።
ድካም ያለበት ቀትር ስድስት ሰአት የዕብራውያን አቆጣጠር እንጂ የሮማውያን አቆጣጠር አይደለም፤ ምክንያቱም የሮማውያን ስድስት ሰአት የዕብራውያን ከምሽቱ 12 ሰአት አሊያም ከጎህ 12 ሰአት ነው፤ ይህን ሃቅ ይዘን የዮሃንስ ዘጋቢ ጋር ኢየሱስ ስድስት ሰአት ላይ እንኳን ሊሰቀል ይቅርና ገና ህዝቡ ስቀለው እያሉ ይጮኹ እንደነበር ይተርካል፦
ዮሃንስ 19፥14-15 ለፋሲካም የማዘጋጀት ቀን ነበረ፤ “ስድስት ሰዓትም” የሚያህል ነበረ፤ አይሁድንም፦ እነሆ ንጉሣችሁ አላቸው። እነርሱ ግን፦ አስወግደው፥ አስወግደው፥ “”ስቀለው”” እያሉ ጮኹ።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? በሰቀሉት ጊዜ 3 ሰአት ነበረ ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ 6 ሰአት ላይ ገና አልተሰቀለም ብሎ የሚተርከው የዮሃንስ ዘጋቢ?
ነጥብ ሶስት
“ሶስት ቀን”
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ኢብሊሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፤ ለአደም አልሰግድም ብሎ በአላህ ላይ ያመጸው እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ብቻ ሳይሆን ለኢብሊስም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፤ ለአደም አልሰግድም ብሎ በአላህ ላይ ያመጸው እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ብቻ ሳይሆን ለኢብሊስም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ "ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር" ማለቱን አስተውል። "ሲቀር" የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ "በቀር" የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ "ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር" ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ "በቀር" የሚለው ኢብሊስ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ከመነሻው መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *"መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *"እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *"አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ኢብሊስ ግን ከመላእክት ስልላሆነ ኮራ፥ በጌታውም ትእዛዝ አመጸ፦
38፥74 ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ *"ኮራ"*፤ ከከሓዲዎቹም ነበር፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከመነሻው መላእክት በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *"መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *"እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *"አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ኢብሊስ ግን ከመላእክት ስልላሆነ ኮራ፥ በጌታውም ትእዛዝ አመጸ፦
38፥74 ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ *"ኮራ"*፤ ከከሓዲዎቹም ነበር፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥያቄአችን!
የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመርያው ማን ነው? ጉማሬ? ሰማይና ምድር? ወይስ ኢየሱስ?
A. ጉማሬ፦
ኢዮብ 40፥15 *"ከአንተ ጋር የሠራሁትን ጉማሬ እስኪ ተመልከት"*፤ እንደ በሬ ሣር ይበላል።
ኢዮብ 40፥19 *"እርሱ የእግዚአብሔር ፍጥረት "አውራ" רֵאשִׁ֣ית ነው"*።
English Standard Version
“He is the first of the works of God; let him who made him bring near his sword!
"አውራ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "መጀመሪያ"the first" ተብሎ ከላይ ተቀምጧል። የዕብራይስጡ ላይ ደግሞ "ረሺት" רֵאשִׁ֣ית ሲሆን ይህ "ረሺት" ቃል ለሰማይና ምድር ጅማሬነት አገልግሎት ላይ ውሏል።
B. ሰማይንና ምድር፦
ዘፍጥረት 1፥1 *"በመጀመሪያ" בְּרֵאשִׁ֖ית እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ"*።
"በ" ב ማለት "በ" ማለት ሲሆን መስተዋድድ ነው። "ረሺት" רֵאשִׁ֣ית ደግሞ "መጀመሪያ" ማለት ነው።
C. ኢየሱስ፦
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ነው ይለናል፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *”የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ”* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
“የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “መጀመሪያ” ለሚለው የገባው ቃል ልክ እንደ የሙታን መጀመሪያ “አርኬ” ἀρχή መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *”ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል”*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
“በኵር” የሚለው የግሪኩ ቃል “አፕ-አርኬ” ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “አፓ” ἀπό ማለትም “ከ” እና “አርኬ” ἀρχή ማለትም “መጀመሪያ” ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን “መጀመሪያ” ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው።
ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመርያው ማን ነው? ጉማሬ? ሰማይና ምድር? ወይስ ኢየሱስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመርያው ማን ነው? ጉማሬ? ሰማይና ምድር? ወይስ ኢየሱስ?
A. ጉማሬ፦
ኢዮብ 40፥15 *"ከአንተ ጋር የሠራሁትን ጉማሬ እስኪ ተመልከት"*፤ እንደ በሬ ሣር ይበላል።
ኢዮብ 40፥19 *"እርሱ የእግዚአብሔር ፍጥረት "አውራ" רֵאשִׁ֣ית ነው"*።
English Standard Version
“He is the first of the works of God; let him who made him bring near his sword!
"አውራ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "መጀመሪያ"the first" ተብሎ ከላይ ተቀምጧል። የዕብራይስጡ ላይ ደግሞ "ረሺት" רֵאשִׁ֣ית ሲሆን ይህ "ረሺት" ቃል ለሰማይና ምድር ጅማሬነት አገልግሎት ላይ ውሏል።
B. ሰማይንና ምድር፦
ዘፍጥረት 1፥1 *"በመጀመሪያ" בְּרֵאשִׁ֖ית እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ"*።
"በ" ב ማለት "በ" ማለት ሲሆን መስተዋድድ ነው። "ረሺት" רֵאשִׁ֣ית ደግሞ "መጀመሪያ" ማለት ነው።
C. ኢየሱስ፦
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ነው ይለናል፦
ራእይ 3፥14 አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ *”የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ”* የነበረው እንዲህ ይላል፦ the beginning of the creation of God. (English Revised Version)
ግሪኩ፦ ἡ ἀρχὴ τῆς κτίσεως τοῦ θεοῦ:
“የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “መጀመሪያ” ለሚለው የገባው ቃል ልክ እንደ የሙታን መጀመሪያ “አርኬ” ἀρχή መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
1 ቆሮንቶስ 15፥20 አሁን ግን *”ክርስቶስ ላንቀላፉት በኵር ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል”*።
ግሪክ፦ Νυνὶ δὲ Χριστὸς ἐγήγερται ἐκ νεκρῶν, ἀπαρχὴ τῶν κεκοιμημένων.
“በኵር” የሚለው የግሪኩ ቃል “አፕ-አርኬ” ἀπαρχὴ ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “አፓ” ἀπό ማለትም “ከ” እና “አርኬ” ἀρχή ማለትም “መጀመሪያ” ነው፤ ላንቀላፉት ሙታን “መጀመሪያ” ነው ማለት መጀመሪያ የተነሳ ማለት ከሆነ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመሪያ ማለት መጀመሪያ የተፈጠረ ማለት ነው።
ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍጥረት መጀመርያው ማን ነው? ጉማሬ? ሰማይና ምድር? ወይስ ኢየሱስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መጽሐፍን ሰጥቶኛል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል"*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
አምላካችን አላህ ለዒሣ ኢንጂልን ሰጥቶታል፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፡፡ *"ኢንጂልንም ሰጠነው"*፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيل
ይህም ኢንጂል ኪታብ ሲሆን ዒሣ ሕፃን ሆኖ፦ "መጽሐፍን ሰጥቶኛል" በማለት ይናገራል፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል"* ነቢይም አድርጎኛል፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ሰጥቶኛል" የሚለው ቃል "አታኒይ" آتَانِي ሲሆን አል-ገይቡል ማዲ ነው፥ ግን "ሠዩዑቲይ" سَيُؤْتِي ማለትም "ይሰጠኛል" በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል ይመጣል። ለምሳሌ "ቃለ" قَالَ ማለት "አለ" ማለት ሲሆን አል-ገይቡል ማዲ ቢሆንም ግን "የቁሉ" يَقُولُ በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል ሆኖ ይመጣል፦
33፥38 በትንሣኤ ወደ እኛ በመጣም ጊዜ፦ ቁራኛዬ ሆይ! «በእኔ እና በአንተ መካከል የምሥራቅና የምዕራብ ርቀት በኖረ ወይ ምኞቴ! ምን የከፋህ ቁራኛ ነህ» *"ይላል"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَنَا قَالَ يَا لَيْتَ بَيْنِي وَبَيْنَكَ بُعْدَ الْمَشْرِقَيْنِ فَبِئْسَ الْقَرِينُ
የትንሳኤ ቀን አል-ገይቡል ሙስተቅበል ሲሆን ግን "ይላል" ለሚለው የገባው "ቃለ" قَالَ መሆኑ ግን "የቁሉ" يَقُولُ የሚለውን ለመግለጽ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
89፥24 «ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ» *ይላል*፡፡ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ "የቁሉ" يَقُولُ በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል የመጣው፥ "ቃለ" قَالَ ደግሞ "አለ" ማለት ቢሆንም "ይላል" በሚል መጥቷል፦
5፥109 *"አላህ መልክተኞቹን የሚሰበስብበትንና «ምን መልስ ተሰጣችሁ?» የሚልበትን ቀን አስታውስ፡፡ «ለእኛ ምንም ዕውቀት የለንም አንተ ሩቆችን በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህ» ይላሉ*፡፡ يَوْمَ يَجْمَعُ اللَّهُ الرُّسُلَ فَيَقُولُ مَاذَا أُجِبْتُمْ ۖ قَالُوا لَا عِلْمَ لَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
"የሚልበትን" ለሚለው የገባው "የቁሉ" يَقُولُ በሚል ሲሆን "ይላሉ" ለሚለው ግን "ቃሉ" قَالُوا ማለትም "አሉ" ነው፥ ልብ አድርግ አላህም መልእክተኞቹም የሚነጋገሩት በትንሳኤ ቀን መሆኑን። ስለዚህ በአላፊ ግስ የወደፊትን ግስ መግለጽ እንደሚቻል ሁሉ አላህ ለዒሣ ካደገ በኃላ የሚሰጠው ኢንጂል ለማመልከት በአላፊ ግስ ዒሣ "አታኒይ" آتَانِي ብሎ እንዲናገር አድርጎታል፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው» አላት*፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِينَ
"ከህል" كَهْل ማለት "ብስለት"maturity" ማለት ሲሆን የጎልማሳነትን ጊዜ ያሳያል። ስለዚህ አላህ ለዒሣ ኢንጅልን የሰጠው በጎልማሳነቱ ጊዜ ነው። "አታኒይ" آتَانِي የሚለው "ይሰጠኛ" በሚል የመጣው ነው። የተሰጠው መጽሐፍ ኢንጅል እንደሆነ ደግሞ አምላካችን አላህ፦ "ኢንጂልን ሰጠነው" ይለናል፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ *"ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው"*፡፡ وَقَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ التَّوْرَاةِ ۖ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًى وَنُورٌ وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ التَّوْرَاةِ وَهُدًى وَمَوْعِظَةً لِّلْمُتَّقِينَ
"መጽሐፍን ሰጥቶኛል" ብቻ ሳይሆን ያለው "ነቢይም አድርጎኛል" ነው፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል"*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ጀዐለኒ" جَعَلَنِي በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ወ" وَ የሚል መስተጻምር "አታኒይ" آتَانِيَ የሚለውን አያይዞ የመጣ ሲሆን "ነቢይ" የሚሆነው ካደገ በኃላ እንደሚሆን ሁሉ መጽሐፍም የሚሰጠው ካደገ በኃላ ነው። ምነው ሳይጸነስም ነቢይ ሆነ የተባለም እኮ አለ፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት፦ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ *"ነቢይም ሲኾን"* ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
ያ ማለት የሕያ ሳይጸነስ በፊት ነቢይ ሆነ ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ በተመሳሳይ ዒሣም በሕጻንነቱ ነቢይ ሆነ መጽሐፍም ተሰጠው የሚለውን አያሲዝም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል"*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
አምላካችን አላህ ለዒሣ ኢንጂልን ሰጥቶታል፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፡፡ *"ኢንጂልንም ሰጠነው"*፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيل
ይህም ኢንጂል ኪታብ ሲሆን ዒሣ ሕፃን ሆኖ፦ "መጽሐፍን ሰጥቶኛል" በማለት ይናገራል፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል"* ነቢይም አድርጎኛል፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ሰጥቶኛል" የሚለው ቃል "አታኒይ" آتَانِي ሲሆን አል-ገይቡል ማዲ ነው፥ ግን "ሠዩዑቲይ" سَيُؤْتِي ማለትም "ይሰጠኛል" በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል ይመጣል። ለምሳሌ "ቃለ" قَالَ ማለት "አለ" ማለት ሲሆን አል-ገይቡል ማዲ ቢሆንም ግን "የቁሉ" يَقُولُ በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል ሆኖ ይመጣል፦
33፥38 በትንሣኤ ወደ እኛ በመጣም ጊዜ፦ ቁራኛዬ ሆይ! «በእኔ እና በአንተ መካከል የምሥራቅና የምዕራብ ርቀት በኖረ ወይ ምኞቴ! ምን የከፋህ ቁራኛ ነህ» *"ይላል"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَنَا قَالَ يَا لَيْتَ بَيْنِي وَبَيْنَكَ بُعْدَ الْمَشْرِقَيْنِ فَبِئْسَ الْقَرِينُ
የትንሳኤ ቀን አል-ገይቡል ሙስተቅበል ሲሆን ግን "ይላል" ለሚለው የገባው "ቃለ" قَالَ መሆኑ ግን "የቁሉ" يَقُولُ የሚለውን ለመግለጽ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
89፥24 «ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ» *ይላል*፡፡ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ "የቁሉ" يَقُولُ በሚል አል-ገይቡል ሙስተቅበል የመጣው፥ "ቃለ" قَالَ ደግሞ "አለ" ማለት ቢሆንም "ይላል" በሚል መጥቷል፦
5፥109 *"አላህ መልክተኞቹን የሚሰበስብበትንና «ምን መልስ ተሰጣችሁ?» የሚልበትን ቀን አስታውስ፡፡ «ለእኛ ምንም ዕውቀት የለንም አንተ ሩቆችን በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህ» ይላሉ*፡፡ يَوْمَ يَجْمَعُ اللَّهُ الرُّسُلَ فَيَقُولُ مَاذَا أُجِبْتُمْ ۖ قَالُوا لَا عِلْمَ لَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
"የሚልበትን" ለሚለው የገባው "የቁሉ" يَقُولُ በሚል ሲሆን "ይላሉ" ለሚለው ግን "ቃሉ" قَالُوا ማለትም "አሉ" ነው፥ ልብ አድርግ አላህም መልእክተኞቹም የሚነጋገሩት በትንሳኤ ቀን መሆኑን። ስለዚህ በአላፊ ግስ የወደፊትን ግስ መግለጽ እንደሚቻል ሁሉ አላህ ለዒሣ ካደገ በኃላ የሚሰጠው ኢንጂል ለማመልከት በአላፊ ግስ ዒሣ "አታኒይ" آتَانِي ብሎ እንዲናገር አድርጎታል፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው» አላት*፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِينَ
"ከህል" كَهْل ማለት "ብስለት"maturity" ማለት ሲሆን የጎልማሳነትን ጊዜ ያሳያል። ስለዚህ አላህ ለዒሣ ኢንጅልን የሰጠው በጎልማሳነቱ ጊዜ ነው። "አታኒይ" آتَانِي የሚለው "ይሰጠኛ" በሚል የመጣው ነው። የተሰጠው መጽሐፍ ኢንጅል እንደሆነ ደግሞ አምላካችን አላህ፦ "ኢንጂልን ሰጠነው" ይለናል፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲኾን አስከተልን፡፡ *"ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሳጭ ሲኾን ሰጠነው"*፡፡ وَقَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ التَّوْرَاةِ ۖ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًى وَنُورٌ وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ التَّوْرَاةِ وَهُدًى وَمَوْعِظَةً لِّلْمُتَّقِينَ
"መጽሐፍን ሰጥቶኛል" ብቻ ሳይሆን ያለው "ነቢይም አድርጎኛል" ነው፦
19፥30 ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ *"መጽሐፍን ሰጥቶኛል፥ ነቢይም አድርጎኛል"*፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ጀዐለኒ" جَعَلَنِي በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ወ" وَ የሚል መስተጻምር "አታኒይ" آتَانِيَ የሚለውን አያይዞ የመጣ ሲሆን "ነቢይ" የሚሆነው ካደገ በኃላ እንደሚሆን ሁሉ መጽሐፍም የሚሰጠው ካደገ በኃላ ነው። ምነው ሳይጸነስም ነቢይ ሆነ የተባለም እኮ አለ፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት፦ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም ድንግልም ከደጋጎቹ *"ነቢይም ሲኾን"* ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
ያ ማለት የሕያ ሳይጸነስ በፊት ነቢይ ሆነ ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ በተመሳሳይ ዒሣም በሕጻንነቱ ነቢይ ሆነ መጽሐፍም ተሰጠው የሚለውን አያሲዝም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጨረቃ አቆጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው "የዘመን አቆጣጠር"calendar" ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ "አል-ቀመርያ" ማለትም "የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" እና "አሽ-ሸምሲያህ" ማለትም "የፀሐይ አቆጣጠር"solar calended" ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *"ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው"*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት"mythology" እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን "ሲን" የተባለው የጨረቃ አምላክ እና "ሻም" የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ "ሲን" ማለት "ጨረቃ" ማለት ሲሆን "ሻም" ደግሞ "ፀሐይ" ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *"ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን"* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، - رضى الله عنه - قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዷን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅዖኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ኀያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ኂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው። ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ ለዚያ ምላሽ አቅርቤአለው። ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን(ግሪኮች)፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው "የዘመን አቆጣጠር"calendar" ነበራቸው።
ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ "አል-ቀመርያ" ማለትም "የጨረቃ አቆጣጠር"lunar calender" እና "አሽ-ሸምሲያህ" ማለትም "የፀሐይ አቆጣጠር"solar calended" ናቸው። አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *"ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው"*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የሥነ-ተረት ጥናት"mythology" እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን "ሲን" የተባለው የጨረቃ አምላክ እና "ሻም" የተባለው የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ "ሲን" ማለት "ጨረቃ" ማለት ሲሆን "ሻም" ደግሞ "ፀሐይ" ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 ሌሊትና ቀንም፣ *"ጸሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ዑደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው። አምላካችን አላህም በቁርኣን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው። ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል።
የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል የተጠቀሰው “ሢኒን” سِنِين በብዜት 12 ጊዜ ወይም “ሠናህ” سَنَة በነጠላ 7 ጊዜ በጥቅሉ “19” ጊዜ ብቻ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72፥28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና * ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ ሲሆን"* የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል። لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا رِسَالَاتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَيْءٍ عَدَدًا
የእኛ አቆጣጠር የጨረቃ አቆጣጠር ነው፦
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፥ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
የለጋ ጨረቃ መታየት የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው። ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، - رضى الله عنه - قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا "
የጨረቃ አቆጣጠር በኢሥላም በግርድፉና በሌጣው ይህ ያክል ካየን ዘንዳ የጨረቃ አቆጣጠር በባይብልና በትውፊት እናያለን። የጨረቃ መታየት ለጊዜ ማወቂያ እንደሆነ መዝሙረኛው ይናገራል፦
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *"ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ"* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ቆደሽ" חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ "አዲስ ጨረቃ" ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *"በአዲስ ጨረቃ" חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥"* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *"በአዲስ ጨረቃ" חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን"* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት"A.D" ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር "አቡሻኽር" ወይም "ባሕረ-ሐሳብ" ይባላል። "ባሕር" ማለት "ዘመን" ማለት ሲሆን "ሐሳብ" ማለት ደግሞ "ሒሳብ" "ቁጥር" "ኍልቅ" ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ "አዕዋዳት" ይናገራል፥ "አዕዋድ" ማለት "ዖደ" ማለትም "ዞረ" ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን "ዙረት" ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *"ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል"*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 *"ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ"* ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ቆደሽ" חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ "አዲስ ጨረቃ" ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ መታየት ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ *"በአዲስ ጨረቃ" חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥"* በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 *"በአዲስ ጨረቃ" חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን"* በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 ድኅረ-ልደት"A.D" ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነው። ይህም የዘመን ቀመር "አቡሻኽር" ወይም "ባሕረ-ሐሳብ" ይባላል። "ባሕር" ማለት "ዘመን" ማለት ሲሆን "ሐሳብ" ማለት ደግሞ "ሒሳብ" "ቁጥር" "ኍልቅ" ማለት ነው። በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ "አዕዋዳት" ይናገራል፥ "አዕዋድ" ማለት "ዖደ" ማለትም "ዞረ" ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን "ዙረት" ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው።
ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው። ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው። በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *"ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል"*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝና መፍታት እንዲሁ በዓልን ማክበር ለምን ኂስ ይሰጥበታል? ተዉ እንጂ እግር እራስን ያካል እንዴ? ወርቁ ቢጠፋስ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ህሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል የአገሬ ሰው። ቅድሚያ እሥልምናን ለመዝለፍ ባይብላችሁን እና ትውፊታችሁን ጠንቅቃችሁ ዕወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ረመዷን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام
የሚለው ቃል "ተሱም" يَصُمْ ማለትም "ታቀብ" ከሚል ትእዛዛዊ ግስ የመጣ ሲሆን "መታቀብ" ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን “ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام በግርድፉና በሌጣው ደግሞ "ጾም" ማለት ነው። አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር "ጾሙን ዋለ" ይባላል፥ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው። ጾም ማለት “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ እኔ ለአልረሕማን *"ዝምታን ተስያለሁ"*፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ማለትም "ዝምታ" ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ጾም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም። ጾም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል።
አምላካችን አላህ ጾምን መጾም ያለባቸው ያመኑትን ምዕምናን ብቻ መሆናቸው ለማመልከት፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ" በሚል መርሕ ስለ ጾም ይናገራል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ከእናንተ በፊት በነበሩት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ከእኛ በፊት የነበሩት ነቢያትና ተከታዮቻቸው ናቸው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *"ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
39፥65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፡፡ በእርግጥም ከከሓዲዎቹ ትኾናለህ ማለት *"ወደ አንተም ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደነበሩት በእርግጥ ተወርዷል"*፡፡ وَلَقَدْ أُوحِيَ إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ لَئِنْ أَشْرَكْتَ لَيَحْبَطَنَّ عَمَلُكَ وَلَتَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ስለዚህ ጾም የተደነገገው ከነቢያችን"ﷺ" በፊት በነበሩትም ነቢያት ጭምር ነው፥ "ኩቲበ" كُتِبَ ማለት "ተደነገገ" "ተደነባ" "ታዘዘ"prescribed" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበትን ምክንያት ደግሞ ለማመልከት፦ "ተቅዋ ታገኙ ዘንድ ነው" ይለናል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ "ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ተተቁን" تَتَّقُون ማለት "መፍራት" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፥ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ ሲሆን "ለዐለኩም" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَلّ ነው። “ለዐል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ምክንያታዊ መስተዋድድ ሆኖ የገባ ነው። ስለዚህ የምንጾምበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል እራስን ሙሉ ለሙሉ ለዒባዳህ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው፥ የጾም ድባቡ እራሱ ተቅዋ ያዘለ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሃ-ግብር ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው።
በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2፥184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ *"ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለእናንተ የበለጠ ነው፥ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ"*፡፡ أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ ۚ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۚ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ ۚ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
የምንጾምበት ወር ደግሞ በረመዷን ወር ነው፦
2፥185 *"እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው"*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
“ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام
የሚለው ቃል "ተሱም" يَصُمْ ማለትም "ታቀብ" ከሚል ትእዛዛዊ ግስ የመጣ ሲሆን "መታቀብ" ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን “ሰውም” صَوْم ወይም “ሲያም” صِيَام በግርድፉና በሌጣው ደግሞ "ጾም" ማለት ነው። አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር "ጾሙን ዋለ" ይባላል፥ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው። ጾም ማለት “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ እኔ ለአልረሕማን *"ዝምታን ተስያለሁ"*፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ማለትም "ዝምታ" ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ጾም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም። ጾም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል።
አምላካችን አላህ ጾምን መጾም ያለባቸው ያመኑትን ምዕምናን ብቻ መሆናቸው ለማመልከት፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ" በሚል መርሕ ስለ ጾም ይናገራል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ከእናንተ በፊት በነበሩት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት፥ ከእኛ በፊት የነበሩት ነቢያትና ተከታዮቻቸው ናቸው፦
42፥3 እንደዚሁ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ *"ወደ አንተ ያወርዳል፡፡ ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት አውርዷል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يُوحِي إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
39፥65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፡፡ በእርግጥም ከከሓዲዎቹ ትኾናለህ ማለት *"ወደ አንተም ወደ እነዚያም ከአንተ በፊት ወደነበሩት በእርግጥ ተወርዷል"*፡፡ وَلَقَدْ أُوحِيَ إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ لَئِنْ أَشْرَكْتَ لَيَحْبَطَنَّ عَمَلُكَ وَلَتَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ስለዚህ ጾም የተደነገገው ከነቢያችን"ﷺ" በፊት በነበሩትም ነቢያት ጭምር ነው፥ "ኩቲበ" كُتِبَ ማለት "ተደነገገ" "ተደነባ" "ታዘዘ"prescribed" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበትን ምክንያት ደግሞ ለማመልከት፦ "ተቅዋ ታገኙ ዘንድ ነው" ይለናል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ "ልትጠነቀቁ ይከጀላልና"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ተተቁን" تَتَّقُون ማለት "መፍራት" ማለት ነው። ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፥ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለዐለኩም” لَعَلَّكُمْ ሲሆን "ለዐለኩም" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለዐል” لَعَلّ ነው። “ለዐል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ምክንያታዊ መስተዋድድ ሆኖ የገባ ነው። ስለዚህ የምንጾምበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል እራስን ሙሉ ለሙሉ ለዒባዳህ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው፥ የጾም ድባቡ እራሱ ተቅዋ ያዘለ ዘርፈ ብዙ የአምልኮ መርሃ-ግብር ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው።
በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2፥184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ *"ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለእናንተ የበለጠ ነው፥ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ"*፡፡ أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ ۚ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۚ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ ۚ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
የምንጾምበት ወር ደግሞ በረመዷን ወር ነው፦
2፥185 *"እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው"*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛው ወር- ሙሐረም
2ኛው ወር- ሰፈር
3ኛው ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር- ረጀብ
8ኛው ወር- ሻዕባን
9ኛው ወር- ረመዷን
10ኛው ወር- ሸዋል
11ኛው ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር- ዙል-ሒጃህ ናቸው።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሠራሽ ሕግ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም። የነነዌ ጾምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲጾሙ የታዘዘበት አንቀጽ አይደለም።
በእርግጥም አላህ ለቀደሙት ነቢያት የጾም መርሕ ደንግጎ እንደነበር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል። ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ወሕይ የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፥ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል። በዚህም ጾም መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም፣ ከምን እንደሚጾም ሥረ-መሠረታዊ ጭብጥ በባይብል የለም።
በቁርኣን ግን እነዚህ ምክንያቶች ተገልጸዋል። በጾም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፥ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን አላህ ፈቅዶልናል፦
2፥187 *“በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለእናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ"*፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَائِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌ لَّهُنَّ ۗ عَلِمَ اللَّهُ أَنَّكُمْ كُنتُمْ تَخْتَانُونَ أَنفُسَكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ وَعَفَا عَنكُمْ ۖ فَالْآنَ بَاشِرُوهُنَّ وَابْتَغُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ ۚ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ ۖ ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ ۚ وَلَا تُبَاشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَاكِفُونَ فِي الْمَسَاجِدِ ۗ تِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ فَلَا تَقْرَبُوهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُون
አላህ የሚጾመውን ወንድ ባሪያውን “ሷኢሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትጾመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሷኢማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል። አላህ ሷኢሚን እና ሷኢማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛው ወር- ሙሐረም
2ኛው ወር- ሰፈር
3ኛው ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር- ረጀብ
8ኛው ወር- ሻዕባን
9ኛው ወር- ረመዷን
10ኛው ወር- ሸዋል
11ኛው ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር- ዙል-ሒጃህ ናቸው።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሠራሽ ሕግ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም። የነነዌ ጾምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲጾሙ የታዘዘበት አንቀጽ አይደለም።
በእርግጥም አላህ ለቀደሙት ነቢያት የጾም መርሕ ደንግጎ እንደነበር በተከበረ ቃሉ ነግሮናል። ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ወሕይ የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፥ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል። በዚህም ጾም መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም፣ ከምን እንደሚጾም ሥረ-መሠረታዊ ጭብጥ በባይብል የለም።
በቁርኣን ግን እነዚህ ምክንያቶች ተገልጸዋል። በጾም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፥ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን አላህ ፈቅዶልናል፦
2፥187 *“በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለእናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ"*፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَائِكُمْ ۚ هُنَّ لِبَاسٌ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌ لَّهُنَّ ۗ عَلِمَ اللَّهُ أَنَّكُمْ كُنتُمْ تَخْتَانُونَ أَنفُسَكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ وَعَفَا عَنكُمْ ۖ فَالْآنَ بَاشِرُوهُنَّ وَابْتَغُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ ۚ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ ۖ ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ ۚ وَلَا تُبَاشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَاكِفُونَ فِي الْمَسَاجِدِ ۗ تِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ فَلَا تَقْرَبُوهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُون
አላህ የሚጾመውን ወንድ ባሪያውን “ሷኢሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትጾመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሷኢማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል። አላህ ሷኢሚን እና ሷኢማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሣሚሪይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20:85 አላህም እኛም ከአንተ በኋላ ሰዎችህን በእርግጥ ፈትተን፤ *ሳምራዊውም* አሳሳታቸው አለው። قَالَ فَإِنَّا قَدْ فَتَنَّا قَوْمَكَ مِن بَعْدِكَ وَأَضَلَّهُمُ السَّامِرِيُّ
“ሣሚሪይ” سَّامِرِىّ በሙሳ ዘመን ለእስራኢል ልጆች በእሳት አቅልጦ ወይፈን የሰራላቸው ሰው ነው፦
20:85 አላህም እኛም ከአንተ በኋላ ሰዎችህን በእርግጥ ፈትተን፤ *ሳምራዊውም* አሳሳታቸው አለው። قَالَ فَإِنَّا قَدْ فَتَنَّا قَوْمَكَ مِن بَعْدِكَ وَأَضَلَّهُمُ السَّامِرِيُّ
20:87 ቀጠሮህን በፈቃዳችን አልጣስንም፤ ግን እኛ ከሕዝቦቹ ጌጥ፣ ሸክሞችን ተጫን በእሳት ላይ ጣልናትም፤ *ሳምራዊውም* እንደዚሁ ጣለ አሉት። قَالُوا مَا أَخْلَفْنَا مَوْعِدَكَ بِمَلْكِنَا وَلَـٰكِنَّا حُمِّلْنَا أَوْزَارًا مِّن زِينَةِ الْقَوْمِ فَقَذَفْنَاهَا فَكَذَٰلِكَ أَلْقَى السَّامِرِيُّ
20:95 ሙሳ *ሳምራዊው* ሆይ ነገርህም ምንድነው? አለ። قَالَ فَمَا خَطْبُكَ يَا سَامِرِيُّ
እሱም የሰራላቸው አንድ ወይፈን የሆነ ጥጃ ነው፦
20፥88 ለእነሱም አካል የኾነ *ጥጃን* ለእርሱ መጓጎር ያለውን አወጣላቸው፡፡ ተከታዮቹ «ይህ አምላካችሁ የሙሳም አምላክ ነው ግን ረሳው» አሉም፡፡ فَأَخْرَجَ لَهُمْ عِجْلًا جَسَدًا لَّهُ خُوَارٌ فَقَالُوا هَـٰذَا إِلَـٰهُكُمْ وَإِلَـٰهُ مُوسَىٰ فَنَسِيَ
7፥148 የሙሳም ሕዝቦች ከእርሱ መኼድ በኋላ ከጌጦቻቸው *ወይፈንን አካልን ለእርሱ ማግሳት ያለውን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ እርሱ የማያናግራቸው መንገድንም የማይመራቸው መኾኑን አይመለከቱምን?* አምላክ አድርገው ያዙት፡፡ በዳዮችም ኾኑ፡፡ وَاتَّخَذَ قَوْمُ مُوسَىٰ مِن بَعْدِهِ مِنْ حُلِيِّهِمْ عِجْلًا جَسَدًا لَّهُ خُوَارٌ ۚ أَلَمْ يَرَوْا أَنَّهُ لَا يُكَلِّمُهُمْ وَلَا يَهْدِيهِمْ سَبِيلًا ۘ اتَّخَذُوهُ وَكَانُوا ظَالِمِينَ
ይህን ትረካ በመጠኑም ቢሆን ከፔንታተች ጋር ይመሳሰላል፦
ዘጸአት 32፥7-8 ያህዌህም ሙሴን፦ ከግብፅ ምድር ያወጣኸው ሕዝብህ ኃጢአት ሠርተዋልና ሂድ፥ ውረድ። ካዘዝኋቸው መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ፤ *ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ለራሳቸው አደረጉ፥ ሰገዱለትም፥ ሠዉለትም*፤፦ እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ *ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አሉ* ሲል ተናገረው።
ዘጸአት 32፥20 *የሠሩትንም ጥጃ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨው፥ በውኃውም ላይ በተነው*፥ ለእስራኤልም ልጆች አጠጣው።
እዚህ ጋር የተሰራው ጥጃ አንድ ጥጃ እንደሆነ ይናገራል፤ ሰሪውም አሮን ነው ብሎ ያስቀምጣል፤ “ሣሚሪይ” سَّامِرِىّ በዕብራይስጥ “ሳንበርይ” זִמְרִי በአማርኛ “ዘንበሪ” የተባለው ሰው ነው፦
ዘኍልቍ 25፥14 ከምድያማዊቱም ጋር የተገደለው የእስራኤላዊው ሰው ስም *ዘንበሪ* ነበረ፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20:85 አላህም እኛም ከአንተ በኋላ ሰዎችህን በእርግጥ ፈትተን፤ *ሳምራዊውም* አሳሳታቸው አለው። قَالَ فَإِنَّا قَدْ فَتَنَّا قَوْمَكَ مِن بَعْدِكَ وَأَضَلَّهُمُ السَّامِرِيُّ
“ሣሚሪይ” سَّامِرِىّ በሙሳ ዘመን ለእስራኢል ልጆች በእሳት አቅልጦ ወይፈን የሰራላቸው ሰው ነው፦
20:85 አላህም እኛም ከአንተ በኋላ ሰዎችህን በእርግጥ ፈትተን፤ *ሳምራዊውም* አሳሳታቸው አለው። قَالَ فَإِنَّا قَدْ فَتَنَّا قَوْمَكَ مِن بَعْدِكَ وَأَضَلَّهُمُ السَّامِرِيُّ
20:87 ቀጠሮህን በፈቃዳችን አልጣስንም፤ ግን እኛ ከሕዝቦቹ ጌጥ፣ ሸክሞችን ተጫን በእሳት ላይ ጣልናትም፤ *ሳምራዊውም* እንደዚሁ ጣለ አሉት። قَالُوا مَا أَخْلَفْنَا مَوْعِدَكَ بِمَلْكِنَا وَلَـٰكِنَّا حُمِّلْنَا أَوْزَارًا مِّن زِينَةِ الْقَوْمِ فَقَذَفْنَاهَا فَكَذَٰلِكَ أَلْقَى السَّامِرِيُّ
20:95 ሙሳ *ሳምራዊው* ሆይ ነገርህም ምንድነው? አለ። قَالَ فَمَا خَطْبُكَ يَا سَامِرِيُّ
እሱም የሰራላቸው አንድ ወይፈን የሆነ ጥጃ ነው፦
20፥88 ለእነሱም አካል የኾነ *ጥጃን* ለእርሱ መጓጎር ያለውን አወጣላቸው፡፡ ተከታዮቹ «ይህ አምላካችሁ የሙሳም አምላክ ነው ግን ረሳው» አሉም፡፡ فَأَخْرَجَ لَهُمْ عِجْلًا جَسَدًا لَّهُ خُوَارٌ فَقَالُوا هَـٰذَا إِلَـٰهُكُمْ وَإِلَـٰهُ مُوسَىٰ فَنَسِيَ
7፥148 የሙሳም ሕዝቦች ከእርሱ መኼድ በኋላ ከጌጦቻቸው *ወይፈንን አካልን ለእርሱ ማግሳት ያለውን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ እርሱ የማያናግራቸው መንገድንም የማይመራቸው መኾኑን አይመለከቱምን?* አምላክ አድርገው ያዙት፡፡ በዳዮችም ኾኑ፡፡ وَاتَّخَذَ قَوْمُ مُوسَىٰ مِن بَعْدِهِ مِنْ حُلِيِّهِمْ عِجْلًا جَسَدًا لَّهُ خُوَارٌ ۚ أَلَمْ يَرَوْا أَنَّهُ لَا يُكَلِّمُهُمْ وَلَا يَهْدِيهِمْ سَبِيلًا ۘ اتَّخَذُوهُ وَكَانُوا ظَالِمِينَ
ይህን ትረካ በመጠኑም ቢሆን ከፔንታተች ጋር ይመሳሰላል፦
ዘጸአት 32፥7-8 ያህዌህም ሙሴን፦ ከግብፅ ምድር ያወጣኸው ሕዝብህ ኃጢአት ሠርተዋልና ሂድ፥ ውረድ። ካዘዝኋቸው መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ፤ *ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ለራሳቸው አደረጉ፥ ሰገዱለትም፥ ሠዉለትም*፤፦ እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ *ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አሉ* ሲል ተናገረው።
ዘጸአት 32፥20 *የሠሩትንም ጥጃ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨው፥ በውኃውም ላይ በተነው*፥ ለእስራኤልም ልጆች አጠጣው።
እዚህ ጋር የተሰራው ጥጃ አንድ ጥጃ እንደሆነ ይናገራል፤ ሰሪውም አሮን ነው ብሎ ያስቀምጣል፤ “ሣሚሪይ” سَّامِرِىّ በዕብራይስጥ “ሳንበርይ” זִמְרִי በአማርኛ “ዘንበሪ” የተባለው ሰው ነው፦
ዘኍልቍ 25፥14 ከምድያማዊቱም ጋር የተገደለው የእስራኤላዊው ሰው ስም *ዘንበሪ* ነበረ፤
ይህ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች ሁለት የተለያዩ ታሪኮችን በማታታት ቁርአን የታሪክ ግድፈት እንዳለበት ለማሳየት ሲያምታቱ ይገኛሉ። “ሳንበርይ” זִמְרִי ማለትም “ዘንበሪ” የተባለውን ስም “ሰማሪይ” שומרון ማለትም “ሰማሪያ” ጋር ደባልቀው ቁርኣን፦ “በሙሳ ዘመን ጥጃ ሰራ የሚለው ግለሰብ የሰማሪያ ሰዎችን ነው” ብለው ለመጠምዘዝ ይሞክራሉ፤ በ 930 BC በአስሩ ነገድ ይኖር የነበረው ዘንበሪ የተባለው ንጉሥ ሳምርም ከሚባል ሰው በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራው፦
1ኛ ነገሥት 16፥24 *ከሳምርም* በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት *በሳምር* ስም *ሰማርያ* ብሎ ጠራው።
ከዚያ በኃላ ያሉ ሕዝቦች “ሳምራውያን” ሲባሉ ወንዱ “ሳምራዊ” ሴቷ “ሳምራዊት” ይባላሉ፦
ሉቃስ10፥33 አንድ *ሳምራዊ* ግን ሲሄድ ወደ እርሱ መጣ አይቶትም አዘነለት፥
ሉቃስ 17፥16 እያመሰገነውም በእግሩ ፊት በግንባሩ ወደቀ፤ እርሱም *ሳምራዊ* ነበረ።
ዮሐንስ 4፥9 ስለዚህ *ሳምራዊቲቱ*፦ አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን *ሳምራዊት* ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ *ከሳምራውያን* ጋር አይተባበሩም ነበርና።
ዮሐንስ 8፥48 አይሁድ መልሰው፦ *ሳምራዊ* እንደ ሆንህ ጋኔንም እንዳለብህ በማለታችን እኛ መልካም እንል የለምን? አሉት።
ይህንን እሳቤ ከያዝን ሳምራውያን ከጊዜ በኃላ የአስሩ ነገዶች መጠሪያ ሆነ፤ ሳምራውያን ቀልጠው የተሠሩትንም የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች አደረጉ፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከሉ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገዱ፥ በኣልንም አመለኩ፤ የሰሯቸው አማልክት ብዙ ናቸው፦
2 ነገሥት 17፥16 የአምላካቸውንም የያህዌን ትእዛዝ ሁሉ ተዉ፥ *ቀልጠው የተሠሩትንም የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች አደረጉ*፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከሉ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገዱ፥ *በኣልንም አመለኩ*።
2 ነገሥት 17፥29 *በየሕዝባቸውም አምላካቸውን አደረጉ፥ ሰምራውያንም በሠሩት በኮረብታው መስገጃዎች ሕዝቡ ሁሉ በሚኖሩበት ከተሞቻቸው አኖሩአቸው*።
ታዲያ ይህ ታሪክ በየትኛው ቀመርና ስሌት ነው ከቁርአን ጋር የሚመሳሰለው? ሲጀመር ከመነሻው “ሳንበርይ” זִמְרִי የተባለውን ስም እና “ሰማሪይ” שומרון የተባለው ስም አንድ ነውን? ሲቀጥል በሙሳ ጊዜ የነበረው ሳንበርይ አንድ ግለሰብ ሲሆን ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ በኃላ አማልክት የሰሩት ሳምራውያን ደግሞ ሕዝብ ናቸው፤ ሲሠልስ ቁርኣን ልክ እንደ ዘጸአት በሙሴ ጊዜ ተሰራ የሚለን አንድ ጥጃ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው ሳምራውያን የሰሩት የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች ናቸው።
1ኛ ነገሥት 16፥24 *ከሳምርም* በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት *በሳምር* ስም *ሰማርያ* ብሎ ጠራው።
ከዚያ በኃላ ያሉ ሕዝቦች “ሳምራውያን” ሲባሉ ወንዱ “ሳምራዊ” ሴቷ “ሳምራዊት” ይባላሉ፦
ሉቃስ10፥33 አንድ *ሳምራዊ* ግን ሲሄድ ወደ እርሱ መጣ አይቶትም አዘነለት፥
ሉቃስ 17፥16 እያመሰገነውም በእግሩ ፊት በግንባሩ ወደቀ፤ እርሱም *ሳምራዊ* ነበረ።
ዮሐንስ 4፥9 ስለዚህ *ሳምራዊቲቱ*፦ አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን *ሳምራዊት* ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ *ከሳምራውያን* ጋር አይተባበሩም ነበርና።
ዮሐንስ 8፥48 አይሁድ መልሰው፦ *ሳምራዊ* እንደ ሆንህ ጋኔንም እንዳለብህ በማለታችን እኛ መልካም እንል የለምን? አሉት።
ይህንን እሳቤ ከያዝን ሳምራውያን ከጊዜ በኃላ የአስሩ ነገዶች መጠሪያ ሆነ፤ ሳምራውያን ቀልጠው የተሠሩትንም የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች አደረጉ፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከሉ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገዱ፥ በኣልንም አመለኩ፤ የሰሯቸው አማልክት ብዙ ናቸው፦
2 ነገሥት 17፥16 የአምላካቸውንም የያህዌን ትእዛዝ ሁሉ ተዉ፥ *ቀልጠው የተሠሩትንም የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች አደረጉ*፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከሉ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገዱ፥ *በኣልንም አመለኩ*።
2 ነገሥት 17፥29 *በየሕዝባቸውም አምላካቸውን አደረጉ፥ ሰምራውያንም በሠሩት በኮረብታው መስገጃዎች ሕዝቡ ሁሉ በሚኖሩበት ከተሞቻቸው አኖሩአቸው*።
ታዲያ ይህ ታሪክ በየትኛው ቀመርና ስሌት ነው ከቁርአን ጋር የሚመሳሰለው? ሲጀመር ከመነሻው “ሳንበርይ” זִמְרִי የተባለውን ስም እና “ሰማሪይ” שומרון የተባለው ስም አንድ ነውን? ሲቀጥል በሙሳ ጊዜ የነበረው ሳንበርይ አንድ ግለሰብ ሲሆን ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ በኃላ አማልክት የሰሩት ሳምራውያን ደግሞ ሕዝብ ናቸው፤ ሲሠልስ ቁርኣን ልክ እንደ ዘጸአት በሙሴ ጊዜ ተሰራ የሚለን አንድ ጥጃ ነው፤ ነገር ግን በተቃራኒው ሳምራውያን የሰሩት የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች ናቸው።