የመጽሐፉን ባለቤቶችን ጠይቁ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን *”ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም”*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች *”ጠይቁ”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ ፡፡
ብዙ ሚሽነሪዎች ከላይ ያለውን አንቀፅ ሲመፃደቁበት ማየት የተለመደ ሆኗል፤ “እናንተ ሙስሊሞች እኛን ጠይቁ ተብላችኃል” እያሉ እንደበቀቀን ሲደጋግሙትም ይታያል፤ እልህ መርፌ ሊያስውጣቸው ከሚደርሱ መሃይማን ጋር ጊዜን፣ ጉልበትና እውቀትን ማባከን አግባብ አይደለም፤ ሳይገባቸው ስለሚናገሩ ሃሳባቸው ሲዝረከረክባቸው ማየት የተለመደ ነው፤ “ዱባና ቅል አበቃቀላቸው ለየቅል” ይላል ያገሬ ሰው፤ በየትኛው ቀመርና ስሌት ነው ሙስሊም እውቀት ፈልጎ ክርስቲያንን የሚጠይቀው? ይህንን አንቀፅ መንሃጅ ማለትም ቀደምት ሰለፎች እና ሙፈሲሪን የተረዱበትን ነጥብ በነጥብ ማየት አለብን፦
ነጥብ አንድ
“ተጠያቂዎች”
የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት ተጠያቂዎች ክርስቲያንና አይሁዳውያን እንደሆኑ እሙንና ቅቡል ነው፦
3፥71 የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *”እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ”* እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን *”ትደብቃላችሁ”*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ።
5፥68 እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን”* እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَىْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا۟ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ ۗ وَلَيَزِيدَنَّ كَثِيرًۭا مِّنْهُم مَّآ أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ طُغْيَٰنًۭا وَكُفْرًۭا ۖ فَلَا تَأْسَ عَلَى ٱلْقَوْمِ ٱلْكَٰفِرِينَ ፡፡
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ በሉም *”በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው”* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ ፡፡
በተናጥል የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት አይሁዳውያን እንደሆኑ ይህ አንቀፅ ያስረዳል፦
4፥153 የመጽሐፉ ሰዎች በነሱ ላይ ከሰማይ መጽሐፍን እንድታወርድ ይጠይቁሃል፡፡ ከዚያም የከበደን ነገር ሙሳን በእርግጥ ጠይቀዋል፡፡ «አላህንም በግልጽ አሳየን» ብለዋል፡፡ በበደላቸውም መብረቅ ያዘቻቸው፡፡ ከዚያም ተዓምራቶች ከመጡላቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም ይቅር አልን፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው يَسْـَٔلُكَ أَهْلُ ٱلْكِتَٰبِ أَن تُنَزِّلَ عَلَيْهِمْ كِتَٰبًۭا مِّنَ ٱلسَّمَآءِ ۚ فَقَدْ سَأَلُوا۟ مُوسَىٰٓ أَكْبَرَ مِن ذَٰلِكَ فَقَالُوٓا۟ أَرِنَا ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْهُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ بِظُلْمِهِمْ ۚ ثُمَّ ٱتَّخَذُوا۟ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِ مَا جَآءَتْهُمُ ٱلْبَيِّنَٰتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَءَاتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَٰنًۭا مُّبِينًۭا ፡፡
በተናጥል የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት ክርስቲያኖች እንደሆኑ ይህ አንቀፅ ያስረዳል፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ «ሦስት ነው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን *”ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም”*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች *”ጠይቁ”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ ፡፡
ብዙ ሚሽነሪዎች ከላይ ያለውን አንቀፅ ሲመፃደቁበት ማየት የተለመደ ሆኗል፤ “እናንተ ሙስሊሞች እኛን ጠይቁ ተብላችኃል” እያሉ እንደበቀቀን ሲደጋግሙትም ይታያል፤ እልህ መርፌ ሊያስውጣቸው ከሚደርሱ መሃይማን ጋር ጊዜን፣ ጉልበትና እውቀትን ማባከን አግባብ አይደለም፤ ሳይገባቸው ስለሚናገሩ ሃሳባቸው ሲዝረከረክባቸው ማየት የተለመደ ነው፤ “ዱባና ቅል አበቃቀላቸው ለየቅል” ይላል ያገሬ ሰው፤ በየትኛው ቀመርና ስሌት ነው ሙስሊም እውቀት ፈልጎ ክርስቲያንን የሚጠይቀው? ይህንን አንቀፅ መንሃጅ ማለትም ቀደምት ሰለፎች እና ሙፈሲሪን የተረዱበትን ነጥብ በነጥብ ማየት አለብን፦
ነጥብ አንድ
“ተጠያቂዎች”
የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት ተጠያቂዎች ክርስቲያንና አይሁዳውያን እንደሆኑ እሙንና ቅቡል ነው፦
3፥71 የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! *”እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ”* እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን *”ትደብቃላችሁ”*? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ።
5፥68 እናንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! *”ተውራትንና ኢንጂልን ከጌታችሁም ወደ እናንተ የተወረደውን”* እስከምታቆሙ ድረስ በምንም ላይ አይደላችሁም» በላቸው قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَسْتُمْ عَلَىٰ شَىْءٍ حَتَّىٰ تُقِيمُوا۟ ٱلتَّوْرَىٰةَ وَٱلْإِنجِيلَ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ ۗ وَلَيَزِيدَنَّ كَثِيرًۭا مِّنْهُم مَّآ أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ طُغْيَٰنًۭا وَكُفْرًۭا ۖ فَلَا تَأْسَ عَلَى ٱلْقَوْمِ ٱلْكَٰفِرِينَ ፡፡
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ በሉም *”በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው”* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ ፡፡
በተናጥል የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት አይሁዳውያን እንደሆኑ ይህ አንቀፅ ያስረዳል፦
4፥153 የመጽሐፉ ሰዎች በነሱ ላይ ከሰማይ መጽሐፍን እንድታወርድ ይጠይቁሃል፡፡ ከዚያም የከበደን ነገር ሙሳን በእርግጥ ጠይቀዋል፡፡ «አላህንም በግልጽ አሳየን» ብለዋል፡፡ በበደላቸውም መብረቅ ያዘቻቸው፡፡ ከዚያም ተዓምራቶች ከመጡላቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም ይቅር አልን፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው يَسْـَٔلُكَ أَهْلُ ٱلْكِتَٰبِ أَن تُنَزِّلَ عَلَيْهِمْ كِتَٰبًۭا مِّنَ ٱلسَّمَآءِ ۚ فَقَدْ سَأَلُوا۟ مُوسَىٰٓ أَكْبَرَ مِن ذَٰلِكَ فَقَالُوٓا۟ أَرِنَا ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْهُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ بِظُلْمِهِمْ ۚ ثُمَّ ٱتَّخَذُوا۟ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِ مَا جَآءَتْهُمُ ٱلْبَيِّنَٰتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَءَاتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَٰنًۭا مُّبِينًۭا ፡፡
በተናጥል የመጽሐፉን ባለቤቶች የተባሉት ክርስቲያኖች እንደሆኑ ይህ አንቀፅ ያስረዳል፦
4፥171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ፡፡ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ የአላህ መልክተኛ ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ብቻ ነው፡፡ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ፡፡ «ሦስት ነው» አትበሉም፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا ፡፡
ነጥብ ሁለት
“ጠያቂዎች”
አላህ “ጠይቁ” ብሎ ያለው ማንን ነው የሚለውን ነጥብ ለመረዳት ቅድሚያ አውዱ መመልከት ግድ ይላል፤ አረብ ሙሽሪኪን፦ “ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ ነውን? በማለት ተናገሩ፦
21፥3 ልቦቻቸው ዝንጉዎች ኾነው እነዚያም የበደሉት ሰዎች መንሾካሾክን ደበቁ፡፡ *”ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ ነውን?”* እናንተም የምታዩ ስትኾኑ *”ድግምትን ለመቀበል ትመጣላችሁን?”*» አሉ لَاهِيَةًۭ قُلُوبُهُمْ ۗ وَأَسَرُّوا۟ ٱلنَّجْوَى ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ هَلْ هَٰذَآ إِلَّا بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ ۖ أَفَتَأْتُونَ ٱلسِّحْرَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ ፡፡
አረብ ሙሽሪኪን፦ “ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ አይደለምና ይህ መልክተኛ ምግብን የሚበላ፣ በገበያዎችም የሚኼድ ሲኾን”* ምን አለው አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ እርሱ መልአክ አይወረድም ኖሯልን? አሉ፦
25፥7 ለእዚህም *”መልክተኛ ምግብን የሚበላ፣ በገበያዎችም የሚኼድ ሲኾን”* ምን አለው ከእርሱ ጋር *”አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ወደ እርሱ መልአክ አይወረድም”* ኖሯልን? *”አሉ”* وَقَالُوا۟ مَالِ هَٰذَا ٱلرَّسُولِ يَأْكُلُ ٱلطَّعَامَ وَيَمْشِى فِى ٱلْأَسْوَاقِ ۙ لَوْلَآ أُنزِلَ إِلَيْهِ مَلَكٌۭ فَيَكُونَ مَعَهُۥ نَذِيرًا ፡፡
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት፦ *”በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም”*፡፡ ወይም ጌታችንን ለምን አናይም *”አሉ”*፡ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا ፡፡
አላህም ከዚህ በፊት አስጠንቃቂ ይኾኑ ዘንድ ወህይ የምናወርድላቸው የኾነን ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም፤ ምግብን የማይበሉ አካልም አላደረግናቸውም፤ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ ብሎ ምላሽ ሰጠ፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን *”ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም”*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች *”ጠይቁ”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ ፡፡
21፥8 *”ምግብን የማይበሉ አካልም አላደረግናቸውም*”፡፡ ዘውታሪዎችም አልነበሩም وَمَا جَعَلْنَٰهُمْ جَسَدًۭا لَّا يَأْكُلُونَ ٱلطَّعَامَ وَمَا كَانُوا۟ خَٰلِدِينَ ፡፡
25፥20 ከአንተ በፊትም *”ከመልክተኞች እነርሱ በእርግጥ ምግብን የሚበሉ በገበያዎችም የሚኼዱ ኾነው በስተቀር አልላክንም”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ مِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّآ إِنَّهُمْ لَيَأْكُلُونَ ٱلطَّعَامَ وَيَمْشُونَ فِى ٱلْأَسْوَاقِ ۗ وَجَعَلْنَا بَعْضَكُمْ لِبَعْضٍۢ فِتْنَةً أَتَصْبِرُونَ ۗ وَكَانَ رَبُّكَ بَصِيرًۭا ፡፡
አላህ ጠይቁ ያለው ጠያቂዎች አረብ ሙሽሪኮችን መሆኑን ካየን ጠይቁ የተባሉት ጥያቄ፦ “ከነብያችን በፊት ወህይ ሲወርድላቸው የነበሩት ሰዎች ወይስ መልአክ” የሚለውን ነው፤ አረብ ሙሽሪኮች ከእነርሱው ወደ ኾነ አንድ ሰው አላህ ወህይ ማውረዱ ድንቅ ስለሆነባቸው ያንን ወህይ ድግምት ነው፤ መልእክተኛውን ድግምተኛ ነው ብለው አስተባበሉ፦
10፥2 *”ሰዎችን አስጠንቅቅ”*፤ እነዚያንም ያመኑትን ለእነርሱ ከጌታቸው ዘንድ መልካም ምንዳ ያላቸው መኾኑን *”አብስር”*» በማለት *”ከእነርሱው”* ወደ ኾነ አንድ ሰው *”ራእይን ማውረዳችን ለሰዎች ድንቅ ኾነባቸውን”* ከሓዲዎቹ፡- «ይህ በእርግጥ ግልጽ ድግምተኛ ነው» *”አሉ”* أَكَانَ لِلنَّاسِ عَجَبًا أَنْ أَوْحَيْنَآ إِلَىٰ رَجُلٍۢ مِّنْهُمْ أَنْ أَنذِرِ ٱلنَّاسَ وَبَشِّرِ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَنَّ لَهُمْ قَدَمَ صِدْقٍ عِندَ رَبِّهِمْ ۗ قَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ إِنَّ هَٰذَا لَسَٰحِرٌۭ مُّبِينٌ ፡፡
38፥4 *”ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም”* ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ ከሓዲዎቹም፦ *”ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው”*» *”አሉ”* وَعَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌۭ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا سَٰحِرٌۭ كَذَّابٌ ፡፡
50፥2 ይልቁንም *”ከእነርሱ”* ጎሳ የኾነ *”አስጠንቃቂ”* ስለ *”መጣላቸው”* ተደነቁ፡፡ *”ከሓዲዎቹም”* «ይህ አስደናቂ ነገር ነው» *”አሉ*” بَلْ عَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌۭ مِّنْهُمْ فَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا شَىْءٌ عَجِيبٌ ፡፡
አላህም ነብያችንን፦ “ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፤ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ” በላቸው በማለት ተናግሯል፦
6:50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ *”ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም”*፡፡ ወደ እኔ *”የሚወርድልኝን”* እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ፡፡
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ *”ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ”*፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”* قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا ፡፡
“ጠያቂዎች”
አላህ “ጠይቁ” ብሎ ያለው ማንን ነው የሚለውን ነጥብ ለመረዳት ቅድሚያ አውዱ መመልከት ግድ ይላል፤ አረብ ሙሽሪኪን፦ “ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ ነውን? በማለት ተናገሩ፦
21፥3 ልቦቻቸው ዝንጉዎች ኾነው እነዚያም የበደሉት ሰዎች መንሾካሾክን ደበቁ፡፡ *”ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ ነውን?”* እናንተም የምታዩ ስትኾኑ *”ድግምትን ለመቀበል ትመጣላችሁን?”*» አሉ لَاهِيَةًۭ قُلُوبُهُمْ ۗ وَأَسَرُّوا۟ ٱلنَّجْوَى ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ هَلْ هَٰذَآ إِلَّا بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ ۖ أَفَتَأْتُونَ ٱلسِّحْرَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ ፡፡
አረብ ሙሽሪኪን፦ “ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጅ ሌላ አይደለምና ይህ መልክተኛ ምግብን የሚበላ፣ በገበያዎችም የሚኼድ ሲኾን”* ምን አለው አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ እርሱ መልአክ አይወረድም ኖሯልን? አሉ፦
25፥7 ለእዚህም *”መልክተኛ ምግብን የሚበላ፣ በገበያዎችም የሚኼድ ሲኾን”* ምን አለው ከእርሱ ጋር *”አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ወደ እርሱ መልአክ አይወረድም”* ኖሯልን? *”አሉ”* وَقَالُوا۟ مَالِ هَٰذَا ٱلرَّسُولِ يَأْكُلُ ٱلطَّعَامَ وَيَمْشِى فِى ٱلْأَسْوَاقِ ۙ لَوْلَآ أُنزِلَ إِلَيْهِ مَلَكٌۭ فَيَكُونَ مَعَهُۥ نَذِيرًا ፡፡
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት፦ *”በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም”*፡፡ ወይም ጌታችንን ለምን አናይም *”አሉ”*፡ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا ፡፡
አላህም ከዚህ በፊት አስጠንቃቂ ይኾኑ ዘንድ ወህይ የምናወርድላቸው የኾነን ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም፤ ምግብን የማይበሉ አካልም አላደረግናቸውም፤ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ ብሎ ምላሽ ሰጠ፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን *”ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም”*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች *”ጠይቁ”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ ፡፡
21፥8 *”ምግብን የማይበሉ አካልም አላደረግናቸውም*”፡፡ ዘውታሪዎችም አልነበሩም وَمَا جَعَلْنَٰهُمْ جَسَدًۭا لَّا يَأْكُلُونَ ٱلطَّعَامَ وَمَا كَانُوا۟ خَٰلِدِينَ ፡፡
25፥20 ከአንተ በፊትም *”ከመልክተኞች እነርሱ በእርግጥ ምግብን የሚበሉ በገበያዎችም የሚኼዱ ኾነው በስተቀር አልላክንም”* وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ مِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّآ إِنَّهُمْ لَيَأْكُلُونَ ٱلطَّعَامَ وَيَمْشُونَ فِى ٱلْأَسْوَاقِ ۗ وَجَعَلْنَا بَعْضَكُمْ لِبَعْضٍۢ فِتْنَةً أَتَصْبِرُونَ ۗ وَكَانَ رَبُّكَ بَصِيرًۭا ፡፡
አላህ ጠይቁ ያለው ጠያቂዎች አረብ ሙሽሪኮችን መሆኑን ካየን ጠይቁ የተባሉት ጥያቄ፦ “ከነብያችን በፊት ወህይ ሲወርድላቸው የነበሩት ሰዎች ወይስ መልአክ” የሚለውን ነው፤ አረብ ሙሽሪኮች ከእነርሱው ወደ ኾነ አንድ ሰው አላህ ወህይ ማውረዱ ድንቅ ስለሆነባቸው ያንን ወህይ ድግምት ነው፤ መልእክተኛውን ድግምተኛ ነው ብለው አስተባበሉ፦
10፥2 *”ሰዎችን አስጠንቅቅ”*፤ እነዚያንም ያመኑትን ለእነርሱ ከጌታቸው ዘንድ መልካም ምንዳ ያላቸው መኾኑን *”አብስር”*» በማለት *”ከእነርሱው”* ወደ ኾነ አንድ ሰው *”ራእይን ማውረዳችን ለሰዎች ድንቅ ኾነባቸውን”* ከሓዲዎቹ፡- «ይህ በእርግጥ ግልጽ ድግምተኛ ነው» *”አሉ”* أَكَانَ لِلنَّاسِ عَجَبًا أَنْ أَوْحَيْنَآ إِلَىٰ رَجُلٍۢ مِّنْهُمْ أَنْ أَنذِرِ ٱلنَّاسَ وَبَشِّرِ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ أَنَّ لَهُمْ قَدَمَ صِدْقٍ عِندَ رَبِّهِمْ ۗ قَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ إِنَّ هَٰذَا لَسَٰحِرٌۭ مُّبِينٌ ፡፡
38፥4 *”ከእነርሱ የሆነ አስጠንቃቂም”* ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ ከሓዲዎቹም፦ *”ይህ ድግምተኛ ውሸታም ነው”*» *”አሉ”* وَعَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌۭ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا سَٰحِرٌۭ كَذَّابٌ ፡፡
50፥2 ይልቁንም *”ከእነርሱ”* ጎሳ የኾነ *”አስጠንቃቂ”* ስለ *”መጣላቸው”* ተደነቁ፡፡ *”ከሓዲዎቹም”* «ይህ አስደናቂ ነገር ነው» *”አሉ*” بَلْ عَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌۭ مِّنْهُمْ فَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا شَىْءٌ عَجِيبٌ ፡፡
አላህም ነብያችንን፦ “ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፤ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ” በላቸው በማለት ተናግሯል፦
6:50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ ሩቅንም አላውቅም፡፡ *”ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም”*፡፡ ወደ እኔ *”የሚወርድልኝን”* እንጅ ሌላን አልከተልም» በላቸው قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ፡፡
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ *”ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ”*፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”* قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا ፡፡
መደምደሚያ
ስለዚህ ቁርአን ላይ ሙስሊሞች በሁሉም ርእሰ ጉዳይ ላይ የመጽሓፉ ባለቤቶችን ጠይቁ ሳይሆን ያለው አረብ ሙሽሪኮችን ከእዚህ በፊት ግህደተ መለኮት ሲወርድላቸው የነበረው መልአክ ሳይሆን ሰዎች ነው፤ ይህንን የማታውቁ ከሆናችሁ የመጽሓፉ ባለቤቶችን ጠይቁ፤ ምክንያቱም አስጠንቃቂ ለምን ሰው ይሆናል የሚል ሙግት ያቀረቡት እነርሱ ናቸው እንጂ ሙስሊሙማ በነብያችን ነብይነት በቁርአን የአላህ ቃል መሆን ያምናል፤ ምን ብሎ ይጠይቃል? በተጨማሪም ከነብያችን በፊት በነበሩት መልእክተኞች ሰው መሆናቸውን ያምናል፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፤ ምእምኖቹም እንደዚሁ፤ ሁሉም በአላህ፣ በመላዕክቱም፣ በመጻሕፍቱም፣ *”በመልክተኞቹም ከመልክተኞቹ «በአንድም መካከል አንለይም» የሚሉ ሲኾኑ አመኑ”*፡፡ «ሰማን፤ ታዘዝንም፡፡ ጌታችን ሆይ! ምሕረትህን እንሻለን፡፡ መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው» *”አሉም”* ءَامَنَ ٱلرَّسُولُ بِمَآ أُنزِلَ إِلَيْهِ مِن رَّبِّهِۦ وَٱلْمُؤْمِنُونَ ۚ كُلٌّ ءَامَنَ بِٱللَّهِ وَمَلَٰٓئِكَتِهِۦ وَكُتُبِهِۦ وَرُسُلِهِۦ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّن رُّسُلِهِۦ ۚ وَقَالُوا۟ سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا ۖ غُفْرَانَكَ رَبَّنَا وَإِلَيْكَ ٱلْمَصِيرُ ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ስለዚህ ቁርአን ላይ ሙስሊሞች በሁሉም ርእሰ ጉዳይ ላይ የመጽሓፉ ባለቤቶችን ጠይቁ ሳይሆን ያለው አረብ ሙሽሪኮችን ከእዚህ በፊት ግህደተ መለኮት ሲወርድላቸው የነበረው መልአክ ሳይሆን ሰዎች ነው፤ ይህንን የማታውቁ ከሆናችሁ የመጽሓፉ ባለቤቶችን ጠይቁ፤ ምክንያቱም አስጠንቃቂ ለምን ሰው ይሆናል የሚል ሙግት ያቀረቡት እነርሱ ናቸው እንጂ ሙስሊሙማ በነብያችን ነብይነት በቁርአን የአላህ ቃል መሆን ያምናል፤ ምን ብሎ ይጠይቃል? በተጨማሪም ከነብያችን በፊት በነበሩት መልእክተኞች ሰው መሆናቸውን ያምናል፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፤ ምእምኖቹም እንደዚሁ፤ ሁሉም በአላህ፣ በመላዕክቱም፣ በመጻሕፍቱም፣ *”በመልክተኞቹም ከመልክተኞቹ «በአንድም መካከል አንለይም» የሚሉ ሲኾኑ አመኑ”*፡፡ «ሰማን፤ ታዘዝንም፡፡ ጌታችን ሆይ! ምሕረትህን እንሻለን፡፡ መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው» *”አሉም”* ءَامَنَ ٱلرَّسُولُ بِمَآ أُنزِلَ إِلَيْهِ مِن رَّبِّهِۦ وَٱلْمُؤْمِنُونَ ۚ كُلٌّ ءَامَنَ بِٱللَّهِ وَمَلَٰٓئِكَتِهِۦ وَكُتُبِهِۦ وَرُسُلِهِۦ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّن رُّسُلِهِۦ ۚ وَقَالُوا۟ سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا ۖ غُفْرَانَكَ رَبَّنَا وَإِلَيْكَ ٱلْمَصِيرُ ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የተሳከረ ምልከታ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
መግቢያ
ትጉሃን ሃያሲ በስሙር ሙግት ሂስ ሲሰጡ ማዳመጥ አስተማሪ ከመሆን ባሻገር ያለንበትን እውነት እንድናጠናክር ያበረታታል፤ በተቃራኒው ሚሽነሪዎች ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ለሚያጠለሹአቸው ጥላሸት ኢስላማዊ አቃቤ-እምነት መሰረት አድርገን ድባቅ ማስገባት ግድ ይላል፤ የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ የሚመጣው ከእጥረተ-ንባብ እና ከጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው፤ በተለይ በአላህ ላይ የማያውቁትን መናገር ከሸይጧን ነው፤ ሰይጣን ወዳጆቹን የሚያዛቸው በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር በአላህም ላይ የማያውቁትን እንዲናገሩ ነው፦
2፥169 እርሱ(ሰይጣን) የሚያዛችሁ በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር *”በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا يَأْمُرُكُم بِٱلسُّوٓءِ وَٱلْفَحْشَآءِ وَأَن تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
10፥68 *”በአላህ ላይ የማታውቁትን”* ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ሆን ተብሎ በአላህ ላይ ውሸትን ቀጣጥፎ አንቀጾቹን ማስተባበል ትልቅ በደል ነው፤ በደለኞች ደግሞ ከጀሃነም መዘውተር አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው?”* እነሆ *”በደለኞች አይድኑም”*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓ ۗ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ٱلظَّٰلِمُونَ
10፥17 *በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ከአስተባበለ ይበልጥ በዳይ ማን ነው?”* እነሆ አመጸኞች አይድኑም፡፡ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ٱلْمُجْرِمُونَ
29፥68 *”በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው?* በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِٱلْحَقِّ لَمَّا جَآءَهُۥٓ ۚ أَلَيْسَ فِى جَهَنَّمَ مَثْوًۭى لِّلْكَٰفِرِينَ
እንግዲህ እውነቱን እንገልጣለን ቅጥፈቱን እናጋልጣለን፤ አንድ ሰው ይህ እውነት በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ በደለኛ ከሃጂ ነው፤ ለከሓዲዎች ደግሞ መኖሪያ ገሀነም ነው፤ እስቲ ይህንን አለሌ እና ቅሪላ ምልከታ አንኮላ እና እንኩቶ መሆኑን እናሳያለን፦
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
መግቢያ
ትጉሃን ሃያሲ በስሙር ሙግት ሂስ ሲሰጡ ማዳመጥ አስተማሪ ከመሆን ባሻገር ያለንበትን እውነት እንድናጠናክር ያበረታታል፤ በተቃራኒው ሚሽነሪዎች ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ለሚያጠለሹአቸው ጥላሸት ኢስላማዊ አቃቤ-እምነት መሰረት አድርገን ድባቅ ማስገባት ግድ ይላል፤ የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ የሚመጣው ከእጥረተ-ንባብ እና ከጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ነው፤ በተለይ በአላህ ላይ የማያውቁትን መናገር ከሸይጧን ነው፤ ሰይጣን ወዳጆቹን የሚያዛቸው በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር በአላህም ላይ የማያውቁትን እንዲናገሩ ነው፦
2፥169 እርሱ(ሰይጣን) የሚያዛችሁ በኃጢኣትና በጸያፍ ነገር *”በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው”*፡፡ إِنَّمَا يَأْمُرُكُم بِٱلسُّوٓءِ وَٱلْفَحْشَآءِ وَأَن تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
10፥68 *”በአላህ ላይ የማታውቁትን”* ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ሆን ተብሎ በአላህ ላይ ውሸትን ቀጣጥፎ አንቀጾቹን ማስተባበል ትልቅ በደል ነው፤ በደለኞች ደግሞ ከጀሃነም መዘውተር አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው?”* እነሆ *”በደለኞች አይድኑም”*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓ ۗ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ٱلظَّٰلِمُونَ
10፥17 *በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ከአስተባበለ ይበልጥ በዳይ ማን ነው?”* እነሆ አመጸኞች አይድኑም፡፡ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِـَٔايَٰتِهِۦٓ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُفْلِحُ ٱلْمُجْرِمُونَ
29፥68 *”በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው?* በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ ٱفْتَرَىٰ عَلَى ٱللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِٱلْحَقِّ لَمَّا جَآءَهُۥٓ ۚ أَلَيْسَ فِى جَهَنَّمَ مَثْوًۭى لِّلْكَٰفِرِينَ
እንግዲህ እውነቱን እንገልጣለን ቅጥፈቱን እናጋልጣለን፤ አንድ ሰው ይህ እውነት በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ በደለኛ ከሃጂ ነው፤ ለከሓዲዎች ደግሞ መኖሪያ ገሀነም ነው፤ እስቲ ይህንን አለሌ እና ቅሪላ ምልከታ አንኮላ እና እንኩቶ መሆኑን እናሳያለን፦
ነጥብ አንድ
“ኢላህ”
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው፤ Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863) ይመልከቱ።
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን ቃለ-አህስሮ”Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “ቃለ-አህስሮ” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው። ኢንሻላህ ሌላውን የተሳከረውን ምልከታ በክፍል ሁለት እናየዋለን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ኢላህ”
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው፤ Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863) ይመልከቱ።
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን ቃለ-አህስሮ”Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “ቃለ-አህስሮ” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው። ኢንሻላህ ሌላውን የተሳከረውን ምልከታ በክፍል ሁለት እናየዋለን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የተሳከረ ምልከታ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ነጥብ ሁለት
“አላህ”
” አሏህ” በዕብራይስ “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን ይህንን ቃል በዕብራይስጥ የቁርአን ትርጉም ላይ እናገኘዋለን፤ ነገር ግን ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች ግልብ እና ድልብ ሃሳብ ይዘው ቃላትን በምላሶቻቸው ሲያጣምሙ ይታያሉ፤ “ኣላህ” אלה አንድ “ላሜድ” ל ብቻ ሲሆን ይላላል፤ ይህ ቃል 36 ጊዜ በብሉይ ኪዳን የተጠቀሰ ሲሆን፦
1ኛ. “መሃላ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 24:41የዚያን ጊዜ “ከመሐላዬ” אָלָה ንጹሕ ነህ፤ ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ።”
2. “እርግማን” ማለት ነው፦
ዘኍልቍ 5:23 ካህኑም እነዚህን “መርገሞች” אָלָה በሰሌዳ ይጽፈዋል፥ በመራራውም ውኃ ይደመስሰዋል፤”
“አሏህ” የሚለው ቃል ግን ይለያል። አሏህ በዕብራይስ አሁንም “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን በውስጡ ሁለት “ላሜድ” ל አለው። ነገር ግን አሏህ የሚለው አንድ “ላሜድ” ל በመቀነስና በማላላት አሏህ ማለት “እርግማን” አስተግፊሩላህ! ማለት ነው እያሉ ይሳለቃሉ፤ ሌላው “አክበር” أكبر ማለት “ታላቅ” ማለት ሲሆን “elative degree” ነው፤ ይህንን ቃል ወደ ዕብራይስጥ “ከ” የነበረውን ወደ “ኸ” ይቀይሩትና ያጣምማሉ፤ “አኽባር” עַכְבָּר ማለት “አይጥ” ማለት ነው፤ “አሏሁ አኽባር” ማለት “አሏህ አይጥ ነው” አስተግፊሩላህ! ብለው ንግግርን ከስፍራው ይቀይራሉ፤ ይህ ዛሬ ያሉት ከሃድያን ንግግሮችን ቢያጣምሙ አይደንቅም፤ ነብያችን”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበትም ጊዜ አይሁዳውን ቃላትን ያጣምሙ ነበር፤ “ራዒና” َرَٰعِنَا ማለት “ጠብቀን” ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ግን “ጅል” ማለት ነው፤ ለዛ ነው አላህ “አንዙርና” ٱنظُرْنَا ማለትም “ተመለከትን” በሉ ያለው፦
4፥46 ከነዚያ አይሁዳውያን ከኾኑት ሰዎች ንግግሮችን ከስፍራዎቹ የሚያጣምሙ አልሉ፡፡ «ሰማንም አመጽንም የማትሰማም ስትኾን ስማ» ይላሉ፡፡ በምላሶቻቸውም ለማጣመምና ሃይማኖትንም ለመዝለፍ *”ራዒና”* ይላሉ፡፡ እነሱም «ሰማን ታዘዝንም ስማም ተመልከተንም» ባሉ ኖሮ ለነሱ መልካምና ትክክለኛ በኾነ ነበር፡፡ ግን በክህደታቸው አላህ ረገማቸው፡፡ ጥቂትንም እንጅ አያምኑም፡፡ مِّنَ ٱلَّذِينَ هَادُوا۟ يُحَرِّفُونَ ٱلْكَلِمَ عَن مَّوَاضِعِهِۦ وَيَقُولُونَ سَمِعْنَا وَعَصَيْنَا وَٱسْمَعْ غَيْرَ مُسْمَعٍۢ وَرَٰعِنَا لَيًّۢا بِأَلْسِنَتِهِمْ وَطَعْنًۭا فِى ٱلدِّينِ ۚ وَلَوْ أَنَّهُمْ قَالُوا۟ سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا وَٱسْمَعْ وَٱنظُرْنَا لَكَانَ خَيْرًۭا لَّهُمْ وَأَقْوَمَ وَلَٰكِن لَّعَنَهُمُ ٱللَّهُ بِكُفْرِهِمْ فَلَا يُؤْمِنُونَ إِلَّا قَلِيلًۭا
2፥104 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ራዒና”* አትበሉ፡፡ *”ተመለከትን”* በሉም፡፡ ስሙም፤ ለከሓዲዎችም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تَقُولُوا۟ رَٰعِنَا وَقُولُوا۟ ٱنظُرْنَا وَٱسْمَعُوا۟ ۗ وَلِلْكَٰفِرِينَ عَذَابٌ أَلِيمٌۭ
ሌላው አሏህ የሚለው ስም አሁን ባሉት የባይብል ቅጂዎች ውስጥ ለምን የለም? ብለው ይሞግታሉ፤ የነብያትን ግልጠተ-መለኮት “አስል” አሁን በዘመናችን የለም፤ “አስል” أصل ማለትም “ሥረ-መሰረት”origin” ማለት ሲሆን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት ማለት ነው፤ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አሏህ የሚለው ቃል አለመጠቀማቸው ማስረጃ አይሆንም፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል። ታዲያ ነብያት አሏህ ብለው ይጠቀሙ እንደነበር መረጃ ከፈለጋችሁ ከአሏህ ንግግር ይኸው፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ *”አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ”*፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
ይህ ስሁት ሙግት ድባቅ ካስገባን እስቲ በባይብል ላይ የአምላክ ስም ተብሎ ስለሚባለው ስለ ያህዌህ በመጨረሻው ክፍል ኢንሻላህ እንቋጫለን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ነጥብ ሁለት
“አላህ”
” አሏህ” በዕብራይስ “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን ይህንን ቃል በዕብራይስጥ የቁርአን ትርጉም ላይ እናገኘዋለን፤ ነገር ግን ጥራዝ ነጠቅ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች ግልብ እና ድልብ ሃሳብ ይዘው ቃላትን በምላሶቻቸው ሲያጣምሙ ይታያሉ፤ “ኣላህ” אלה አንድ “ላሜድ” ל ብቻ ሲሆን ይላላል፤ ይህ ቃል 36 ጊዜ በብሉይ ኪዳን የተጠቀሰ ሲሆን፦
1ኛ. “መሃላ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 24:41የዚያን ጊዜ “ከመሐላዬ” אָלָה ንጹሕ ነህ፤ ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ።”
2. “እርግማን” ማለት ነው፦
ዘኍልቍ 5:23 ካህኑም እነዚህን “መርገሞች” אָלָה በሰሌዳ ይጽፈዋል፥ በመራራውም ውኃ ይደመስሰዋል፤”
“አሏህ” የሚለው ቃል ግን ይለያል። አሏህ በዕብራይስ አሁንም “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን በውስጡ ሁለት “ላሜድ” ל አለው። ነገር ግን አሏህ የሚለው አንድ “ላሜድ” ל በመቀነስና በማላላት አሏህ ማለት “እርግማን” አስተግፊሩላህ! ማለት ነው እያሉ ይሳለቃሉ፤ ሌላው “አክበር” أكبر ማለት “ታላቅ” ማለት ሲሆን “elative degree” ነው፤ ይህንን ቃል ወደ ዕብራይስጥ “ከ” የነበረውን ወደ “ኸ” ይቀይሩትና ያጣምማሉ፤ “አኽባር” עַכְבָּר ማለት “አይጥ” ማለት ነው፤ “አሏሁ አኽባር” ማለት “አሏህ አይጥ ነው” አስተግፊሩላህ! ብለው ንግግርን ከስፍራው ይቀይራሉ፤ ይህ ዛሬ ያሉት ከሃድያን ንግግሮችን ቢያጣምሙ አይደንቅም፤ ነብያችን”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበትም ጊዜ አይሁዳውን ቃላትን ያጣምሙ ነበር፤ “ራዒና” َرَٰعِنَا ማለት “ጠብቀን” ማለት ሲሆን በዕብራይስጥ ግን “ጅል” ማለት ነው፤ ለዛ ነው አላህ “አንዙርና” ٱنظُرْنَا ማለትም “ተመለከትን” በሉ ያለው፦
4፥46 ከነዚያ አይሁዳውያን ከኾኑት ሰዎች ንግግሮችን ከስፍራዎቹ የሚያጣምሙ አልሉ፡፡ «ሰማንም አመጽንም የማትሰማም ስትኾን ስማ» ይላሉ፡፡ በምላሶቻቸውም ለማጣመምና ሃይማኖትንም ለመዝለፍ *”ራዒና”* ይላሉ፡፡ እነሱም «ሰማን ታዘዝንም ስማም ተመልከተንም» ባሉ ኖሮ ለነሱ መልካምና ትክክለኛ በኾነ ነበር፡፡ ግን በክህደታቸው አላህ ረገማቸው፡፡ ጥቂትንም እንጅ አያምኑም፡፡ مِّنَ ٱلَّذِينَ هَادُوا۟ يُحَرِّفُونَ ٱلْكَلِمَ عَن مَّوَاضِعِهِۦ وَيَقُولُونَ سَمِعْنَا وَعَصَيْنَا وَٱسْمَعْ غَيْرَ مُسْمَعٍۢ وَرَٰعِنَا لَيًّۢا بِأَلْسِنَتِهِمْ وَطَعْنًۭا فِى ٱلدِّينِ ۚ وَلَوْ أَنَّهُمْ قَالُوا۟ سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا وَٱسْمَعْ وَٱنظُرْنَا لَكَانَ خَيْرًۭا لَّهُمْ وَأَقْوَمَ وَلَٰكِن لَّعَنَهُمُ ٱللَّهُ بِكُفْرِهِمْ فَلَا يُؤْمِنُونَ إِلَّا قَلِيلًۭا
2፥104 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ራዒና”* አትበሉ፡፡ *”ተመለከትን”* በሉም፡፡ ስሙም፤ ለከሓዲዎችም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تَقُولُوا۟ رَٰعِنَا وَقُولُوا۟ ٱنظُرْنَا وَٱسْمَعُوا۟ ۗ وَلِلْكَٰفِرِينَ عَذَابٌ أَلِيمٌۭ
ሌላው አሏህ የሚለው ስም አሁን ባሉት የባይብል ቅጂዎች ውስጥ ለምን የለም? ብለው ይሞግታሉ፤ የነብያትን ግልጠተ-መለኮት “አስል” አሁን በዘመናችን የለም፤ “አስል” أصل ማለትም “ሥረ-መሰረት”origin” ማለት ሲሆን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት ማለት ነው፤ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አሏህ የሚለው ቃል አለመጠቀማቸው ማስረጃ አይሆንም፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል። ታዲያ ነብያት አሏህ ብለው ይጠቀሙ እንደነበር መረጃ ከፈለጋችሁ ከአሏህ ንግግር ይኸው፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ *”አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ”*፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
ይህ ስሁት ሙግት ድባቅ ካስገባን እስቲ በባይብል ላይ የአምላክ ስም ተብሎ ስለሚባለው ስለ ያህዌህ በመጨረሻው ክፍል ኢንሻላህ እንቋጫለን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የተሳከረ ምልከታ
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ነጥብ ሶስት
“ያህዌህ”
“ያህዌህ” በተነባቢ ፊደላት ከቀኝ ወደ ግራ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” יְהֹוָה እና በፈትሃ ስናነበው ደግሞ “የ-ሃ-ወ-ሃ” יְהֹוָה ነው፣ ይህ ፊደል “ቴትራ-ግራማቶን”Tetra-grammaton” ይሉታል፤ ትርጉሙ “ቴትራ” ማለት “አራት” ማለት ሲሆን “ግራማቶን” ማለት ደግሞ “ተነባቢ ፊደላት” ማለት ነው፤ ይህ ቴትራ-ግራማቶን በማሶሬቲክ እደ-ክታክ”manu-script” ላይ 6,518 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፣ በተነባቢው ፊደላት በዮድ-ሄ-ዋው-ሄ ላይ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ከሚለው አናባቢ ድምጽ “አ-ኦ-አ” ሲጨምሩበት “ያህዌህ” የሚል ስም ተፈጠረ እንጂ ይህ ታላቅ ስም አናባቢ ድምጹ ስለጠፋ በትክክል አይታወቅም፣ ስለዚህ ጉዳይ ለዘብተኛ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ሲናገሩ፦
“ያህዌህ፦ ባዕድ ከሆነ ድምጽ ሰጪ ፊደላት ተዋቅሮ ያህዌህ በመባል በስህተት የተነበበ ነው፣”
Encyclopedia international volume 9, 1974 Edition.
“ያህዌህ፦ የቴትራ-ግራማቶን የተሳሳተ አነባነብ ነው፣”
The universal jewish encyclopedia volume 6, 1948 Edition.
“ያህዌህ፦ ለእስራኤል አምላክ የተሳሳተ ስም ነው፣”
Encyclopedia Americana volume 16, 1976 Edition.
አይሁዳውያን ይህንን ታላቅ ስም አናባቢ ድምጾችን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን 6,828 ጊዜ የነበረውን የእነርሱ “ጸሐፍት” ይህን ተነባቢ ፊደላት ከሌሎች የብሉይ እደ-ክታባት”manu-scripts” ላይ አሽቀንጥረው በማውጣት “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለትም “ጌታ” በሚል ለውጠውታል፣ ከዚያም ባሻገር በሰፕቱአጀንት”LXX” እና በሌሎች ቋንቋዎችም “ጌታ” በሚል ተለውጧል፣ የአዲስ ኪዳን የግሪክ ኮይኔ እደ-ክታባት አዘጋጆች ደግሞ ከብሉይ ኪዳን ያህዌህ እየተባለ የሚጠቀሰውን “ኪርዮስ” κύριος ማለትም “ጌታ” በማለት ተክተውታል፤ ላቲኖቹ ደግሞ “የ” የሚለው “ጀ” እና “ወ” የነበረው “ቨ” በመለወጥ “ጆሆቫ” ብለውታል፤ ሆነም ቀረ እንደ ባይብሉ ይህ ታላቅ ስም ለመጀመሪያ ጊዜ የተገለጠው ሙሴ ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ በተሰጠበት ጊዜ ነው፦
ዘጸአት 3፥13-15 ሙሴም አምላክን፦ እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች በመጣሁ ጊዜ። የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ ባልሁም ጊዜ። ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? አለው። አምላክም ሙሴን፦ «ያለና የሚኖር»אֶֽהְיֶ֑ה אֲשֶׁ֣ר אֶֽהְיֶ֖ה እኔ ነኝ አለው እንዲህ ለእስራኤል ልጆች። « የሚኖር» אֶֽהְיֶ֑ה ወደ እናንተ ላከኝ ትላለህ አለው። አምላክም ደግሞ ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ “ያህዌህ” יְהֹוָה ወደ እናንተ ላከኝ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው።
“ኤህዬህ-አሸር-ኤህዬህ” אֶֽהְיֶ֑ה אֲשֶׁ֣ר אֶֽהְיֶ֖ה ማለት “እኔ ነኝ እርሱ እኔ ነኝ” I am who I am” ማለት ነው፤ ይህንን ስም የፈጣሪ ስም ነው ብሎ የሰበከ አንድ ነብይ የለም፤ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” יְהֹוָה የሚለውም ቢሆን ሌሎች ከሙሴ በፊት የነበሩት ነብያት አያውቁትም፦
ዘጸአት 6:3 ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም ሁሉን እንደሚችል አምላክ ተገለጥሁ፤ ነገር ግን ስሜ “ያህዌህ” יְהֹוָה አልታወቀላቸውም ነበር።
“ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” የሚለውን ከሙሴ በፊት ካላወቁት ለምንድን ነው? በአምስቱ ኦሪቶች ውስጥ አብርሃምና ሔዋን እንደተናገሩት ተደርጎ የገባው?
ዘፍጥረት 22:14 አብርሃምም ያንን ቦታ “ያህዌ” יְהֹוָה ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።
ዘፍጥረት 4:1 አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ቃየንንም ወለደች። እርስዋም። ወንድ ልጅ “ከያህዌ” יְהֹוָה አገኘሁ አለች።
እስቲ ከሙሴ መጽሐፍ በፊት ያህዌህ የሚለውን ስም የጠቀሰ ነብይ ከነማስረጃው ቁጭ አድርጉልን፤ የለም። ልብ አድርጉ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” ማለት “እንዲሆን የሚያደርግ”to cause to become” ማለት ነው፤ ቋንቋውም ዕብራይስጥ ነው፤ ሔዋን ሆነች አብርሃም ዕብራይስጥ ተናጋሪ አይደሉም፤ ታዲያ ጸሐፍት ልክ እንደተናገሩት አስመስለው ለምን አስገቡት? ይህ የብረዛ ውጤት ነው፤ “ስሜ “ያህዌህ” አልታወቀላቸውም ነበር” እያለን? የከርሰ-ምድር ጥናት እንዳስቀመጠው “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” የሚለውን ቃል ከሙሴ መወለድ በፊት የከነዓን ጣኦታውያን ለጣዖታቸው ይጠቀሙበት ነበር፤ “አሸራ” אֲשֵׁרָה ማለትም “አስታሮት” ሚስቱ ናት ብለው ያምኑ ነበር፦
1. Olyan, Saul M. (1988), Asherah and the cult of Yahweh in Israel, Scholars Press, p. 79,
2. Asherah – the Wife of God http://wifeofyahweh.com
ክፍል ሶስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
10፥68 በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን? ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
ነጥብ ሶስት
“ያህዌህ”
“ያህዌህ” በተነባቢ ፊደላት ከቀኝ ወደ ግራ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” יְהֹוָה እና በፈትሃ ስናነበው ደግሞ “የ-ሃ-ወ-ሃ” יְהֹוָה ነው፣ ይህ ፊደል “ቴትራ-ግራማቶን”Tetra-grammaton” ይሉታል፤ ትርጉሙ “ቴትራ” ማለት “አራት” ማለት ሲሆን “ግራማቶን” ማለት ደግሞ “ተነባቢ ፊደላት” ማለት ነው፤ ይህ ቴትራ-ግራማቶን በማሶሬቲክ እደ-ክታክ”manu-script” ላይ 6,518 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፣ በተነባቢው ፊደላት በዮድ-ሄ-ዋው-ሄ ላይ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ከሚለው አናባቢ ድምጽ “አ-ኦ-አ” ሲጨምሩበት “ያህዌህ” የሚል ስም ተፈጠረ እንጂ ይህ ታላቅ ስም አናባቢ ድምጹ ስለጠፋ በትክክል አይታወቅም፣ ስለዚህ ጉዳይ ለዘብተኛ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ሲናገሩ፦
“ያህዌህ፦ ባዕድ ከሆነ ድምጽ ሰጪ ፊደላት ተዋቅሮ ያህዌህ በመባል በስህተት የተነበበ ነው፣”
Encyclopedia international volume 9, 1974 Edition.
“ያህዌህ፦ የቴትራ-ግራማቶን የተሳሳተ አነባነብ ነው፣”
The universal jewish encyclopedia volume 6, 1948 Edition.
“ያህዌህ፦ ለእስራኤል አምላክ የተሳሳተ ስም ነው፣”
Encyclopedia Americana volume 16, 1976 Edition.
አይሁዳውያን ይህንን ታላቅ ስም አናባቢ ድምጾችን ማጥፋት ብቻ ሳይሆን 6,828 ጊዜ የነበረውን የእነርሱ “ጸሐፍት” ይህን ተነባቢ ፊደላት ከሌሎች የብሉይ እደ-ክታባት”manu-scripts” ላይ አሽቀንጥረው በማውጣት “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለትም “ጌታ” በሚል ለውጠውታል፣ ከዚያም ባሻገር በሰፕቱአጀንት”LXX” እና በሌሎች ቋንቋዎችም “ጌታ” በሚል ተለውጧል፣ የአዲስ ኪዳን የግሪክ ኮይኔ እደ-ክታባት አዘጋጆች ደግሞ ከብሉይ ኪዳን ያህዌህ እየተባለ የሚጠቀሰውን “ኪርዮስ” κύριος ማለትም “ጌታ” በማለት ተክተውታል፤ ላቲኖቹ ደግሞ “የ” የሚለው “ጀ” እና “ወ” የነበረው “ቨ” በመለወጥ “ጆሆቫ” ብለውታል፤ ሆነም ቀረ እንደ ባይብሉ ይህ ታላቅ ስም ለመጀመሪያ ጊዜ የተገለጠው ሙሴ ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ በተሰጠበት ጊዜ ነው፦
ዘጸአት 3፥13-15 ሙሴም አምላክን፦ እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች በመጣሁ ጊዜ። የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ ባልሁም ጊዜ። ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? አለው። አምላክም ሙሴን፦ «ያለና የሚኖር»אֶֽהְיֶ֑ה אֲשֶׁ֣ר אֶֽהְיֶ֖ה እኔ ነኝ አለው እንዲህ ለእስራኤል ልጆች። « የሚኖር» אֶֽהְיֶ֑ה ወደ እናንተ ላከኝ ትላለህ አለው። አምላክም ደግሞ ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ “ያህዌህ” יְהֹוָה ወደ እናንተ ላከኝ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው።
“ኤህዬህ-አሸር-ኤህዬህ” אֶֽהְיֶ֑ה אֲשֶׁ֣ר אֶֽהְיֶ֖ה ማለት “እኔ ነኝ እርሱ እኔ ነኝ” I am who I am” ማለት ነው፤ ይህንን ስም የፈጣሪ ስም ነው ብሎ የሰበከ አንድ ነብይ የለም፤ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” יְהֹוָה የሚለውም ቢሆን ሌሎች ከሙሴ በፊት የነበሩት ነብያት አያውቁትም፦
ዘጸአት 6:3 ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም ሁሉን እንደሚችል አምላክ ተገለጥሁ፤ ነገር ግን ስሜ “ያህዌህ” יְהֹוָה አልታወቀላቸውም ነበር።
“ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” የሚለውን ከሙሴ በፊት ካላወቁት ለምንድን ነው? በአምስቱ ኦሪቶች ውስጥ አብርሃምና ሔዋን እንደተናገሩት ተደርጎ የገባው?
ዘፍጥረት 22:14 አብርሃምም ያንን ቦታ “ያህዌ” יְהֹוָה ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።
ዘፍጥረት 4:1 አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ቃየንንም ወለደች። እርስዋም። ወንድ ልጅ “ከያህዌ” יְהֹוָה አገኘሁ አለች።
እስቲ ከሙሴ መጽሐፍ በፊት ያህዌህ የሚለውን ስም የጠቀሰ ነብይ ከነማስረጃው ቁጭ አድርጉልን፤ የለም። ልብ አድርጉ “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” ማለት “እንዲሆን የሚያደርግ”to cause to become” ማለት ነው፤ ቋንቋውም ዕብራይስጥ ነው፤ ሔዋን ሆነች አብርሃም ዕብራይስጥ ተናጋሪ አይደሉም፤ ታዲያ ጸሐፍት ልክ እንደተናገሩት አስመስለው ለምን አስገቡት? ይህ የብረዛ ውጤት ነው፤ “ስሜ “ያህዌህ” አልታወቀላቸውም ነበር” እያለን? የከርሰ-ምድር ጥናት እንዳስቀመጠው “ዮድ-ሄ-ዋው-ሄ” የሚለውን ቃል ከሙሴ መወለድ በፊት የከነዓን ጣኦታውያን ለጣዖታቸው ይጠቀሙበት ነበር፤ “አሸራ” אֲשֵׁרָה ማለትም “አስታሮት” ሚስቱ ናት ብለው ያምኑ ነበር፦
1. Olyan, Saul M. (1988), Asherah and the cult of Yahweh in Israel, Scholars Press, p. 79,
2. Asherah – the Wife of God http://wifeofyahweh.com
ሃሌ ሉያ ” הַלְּלוּיָהּ ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ሂልሌል” הַלְּלוּ ማለትም “እልልታ” ወይም “ምስጋና” ሲሆን “ያህ” בְּיָ֥הּ ደግሞ የያህዌህ ምጻረ-ቃል ነው፤ “ያህን አመስግኑት” ማለት ነው፤ “ያህ” የሚለው ቃል 50 ጊዜ በብሉይ ኪዳን የተጠቀሰ ሲሆን ለሰዎች ስም በመነሻና በመድረሻ ቅጥያ ያገለገለ ሲሆን በሃሌ-ሉያህ ላይ ደግሞ መድረሻ ቅጥያ ሆኖ አገልግሏል፣ ይህም የያህዌህ ምጻረ-ቃል የሆነ ስም ነው፦
መዝሙረ ዳዊት 68፥4 ወደ ምድረ በዳ ለወጣም መንገድ አድርጉ፤ ስሙ “ያህ” בְּיָ֥הּ ነው፥
“ያህ” አርኪኦሎጂስቶስ በቁፋሮ ያገኙት የአፍሮ-አሲአቲክ ጽሁፉ ሲሆን ከሙሴ በፊት በግብጽና በከነአን ውስጥ ጣኦታውያን የግብጹን የጨረቃ አምላክ ለመጥራት ይጠቀሙበታል፣ ታዲያ “ያህ” ከሙሴ በፊት በግብጽና በከነአን ውስጥ ጣኦታውያን ስለሚጠቀሙበት የጣኦቶቻቸው ስም ነበረን?፦ Biblical Archaeology Review 1975 monthly magazine.
ምን እርሱ ብቻ እንደሚታወቀው የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡል” בַּעַל זְבוּב, ነው፤ “ዜቡል” ማለት “ዝንቦች” ማለት ሲሆን “ቤል” בעל ማለት ደግሞ “የዝንቦች ጌታ” ነው፦
2ኛ ነገሥት 1፥2 አካዝያስም በሰማርያ በሰገነቱ ላይ ሳለ ከዓይነ ርግቡ ወድቆ ታመመ፤ እርሱም፦ ሂዱ ከዚህም ደዌ እድን እንደ ሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ ብሎ መልእክተኞችን ላከ።
2ኛ ነገሥት 1፥3 የእግዚአብሔርም መልአክ ቴስብያዊውን ኤልያስን፦ ተነሣ፥ የሰማርያን ንጉሥ መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣና፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቁ ዘንድ የምትሄዱት በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን?
2ኛ ነገሥት 1፥6 እነርሱም፦ አንድ ሰው ሊገናኘን መጣና፦ ሂዱ፥ ወደ ላካችሁም ንጉሥ ተመልሳችሁ፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቅ ዘንድ የላክህ በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን? ስለዚህ ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም በሉት አለን አሉት።
2ኛ ነገሥት 1፥16 ኤልያስም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቅ ዘንድ መልእክተኞችን ልከሃልና ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም አለው።
ታዲያ “ቤል” בעל ማለት “የዝንቦች ጌታ” ከሆነ ለምንድን ነው የእኔ “ቤል” בַּעְלִֽי ብለሽ አትጠሪኝም ያለው? ቤል ተብሎ ይጠራ ነበርን? “ባል” እና “ሚስት” የሚለው አምልኮ ጣኦታውያን ለያህዌህ እና ለሚስቱ ለአሸራ ይጠቀሙ ነበር፦
ሆሴዕ 2፥18 በዚያ ቀን “ባሌ” ብለሽ ትጠሪኛለሽ እንጂ ዳግመኛ “በኣሌ” בַּעְלִֽי ብለሽ አትጠሪኝም፥ ይላል ያህዌህ፤
በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር የሚገርመው እስራኤላዊ ሰማያስ ልጁን “በዓልያህ” בְּעַלְיָה ብሎታል ትርጉሙ “ያህዌህ በዓል ነው” ማለት ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 12:5 ገድሮታዊው ዮዛባት፥ ኤሉዛይ፥ ኢያሪሙት፥ “በዓልያ” בְּעַלְיָה፥ ሰማራያ፥ ሀሩፋዊው ሰፋጥያስ፥
“በኣል” הַבַּ֖עַל ማለት “ቤል” ነው፤ ጣዖት ነው፦
1ኛ ነገሥት 18፥21 ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ፦ እስከ መቼ ድረስ በሁለት አሳብ ታነክሳላችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ “በኣል” הַבַּ֖עַל ግን አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም።
1ኛ ነገሥት 18፥26 ወይፈኑንም ወስደው አዘጋጁ፥ ከጠዋትም እስከ ቀትር ድረስ፦ “በኣል ሆይ” הַבַּ֣עַל ፥ ስማን እያሉ የበኣልን ስም ጠሩ። ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስም አልነበረም፤ በሠሩትም መሠዊያ ዙሪያ እያነከሱ ያሸበሽቡ ነበር።
ታዲያ ያህዌህ ጣዖት ነውን? እረ በፍፁም ባይብል ምኑ ይታመናል? የሰው ንግግር እና እጅ ገብቶበታል፤ የነብያት አምላክ አላህ “በዕል” بَعْل ከሚባለው ጣዖት እጅጉን ይለያል፦
37፥125 *በዕልን ትጠራላችሁን?* ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን? أَتَدْعُونَ بَعْلًۭا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ ٱلْخَٰلِقِينَ
አምላካችን አላህ በቁርአን የተጠቀሱ “አስማኡል ሁስና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “የተዋቡ ስሞች” አሉት፦
59:24 እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው ቅርጽን አሳማሪው ነው፤ ለእርሱ “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት፤
20:8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም ለእርሱ “መልካም የሆኑ ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት።
17:110 ፦አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ማንኛውንም ብትጠሩ፣ መልካም ነው፤ ለእርሱ “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉትና በላቸው፤
7:180 ለአላህም “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት፤ ስትጸልዩ በርሷም ጥሩት እነዚያንም ስሞቹን የሚያጣምሙትን ተውዋቸው፤
ከእነዚህ ስሞች ታላቁ ስሙ “አል-ሐዩል ቀዩም” الْحَيُّ الْقَيُّومُ ሲሆን ትርጉሙ “ሕያው አስተናባሪ አሊያም ሕያው ሆኖ የሚኖር ነገሮችን ሁሉ የሚያስሆን” ማለት ነዉ፤ ይህ “ኢስሙል አእዘም” ማለትም “ታላቁ ስም” ነው፤ ይህ ታላቅ ስሙ በሶስት ሱራዎች ላይ ይገኛል፦
3:2 አላህ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም እርሱ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ነዉ።
20:111 ፊቶችም ሁሉ፣ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ለሆነው አላህ ተዋረዱ፤ በደልንም የተሸከመ ሰው በእርግጥ ከሰረ።
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር አያተል ኩርሲይን ሲፈስር እንዲህ ይላል፦
አቡ ኡማማህ እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከተማፀኑት ተማፅኖውን ይመልሳል፤ ይህም በሱረቱል በቀራ፣ በሱረቱል አለ-ኢምራን እና በሱረቱ አጥ-ጣሃ ውስጥ ይገኛል።
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 30
አል-ቃሲም እንደተረከው፦ “የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፤ ይህም በሱረቱል በቀራ፣ በሱረቱል አለ-ኢምራን እና በሱረቱ አጥ-ጣሃ ውስጥ ይገኛል። عَنِ الْقَاسِمِ، قَالَ اسْمُ اللَّهِ الأَعْظَمُ الَّذِي إِذَا دُعِيَ بِهِ أَجَابَ فِي سُوَرٍ ثَلاَثٍ الْبَقَرَةِ وَآلِ عِمْرَانَ وَطَهَ .
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙረ ዳዊት 68፥4 ወደ ምድረ በዳ ለወጣም መንገድ አድርጉ፤ ስሙ “ያህ” בְּיָ֥הּ ነው፥
“ያህ” አርኪኦሎጂስቶስ በቁፋሮ ያገኙት የአፍሮ-አሲአቲክ ጽሁፉ ሲሆን ከሙሴ በፊት በግብጽና በከነአን ውስጥ ጣኦታውያን የግብጹን የጨረቃ አምላክ ለመጥራት ይጠቀሙበታል፣ ታዲያ “ያህ” ከሙሴ በፊት በግብጽና በከነአን ውስጥ ጣኦታውያን ስለሚጠቀሙበት የጣኦቶቻቸው ስም ነበረን?፦ Biblical Archaeology Review 1975 monthly magazine.
ምን እርሱ ብቻ እንደሚታወቀው የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡል” בַּעַל זְבוּב, ነው፤ “ዜቡል” ማለት “ዝንቦች” ማለት ሲሆን “ቤል” בעל ማለት ደግሞ “የዝንቦች ጌታ” ነው፦
2ኛ ነገሥት 1፥2 አካዝያስም በሰማርያ በሰገነቱ ላይ ሳለ ከዓይነ ርግቡ ወድቆ ታመመ፤ እርሱም፦ ሂዱ ከዚህም ደዌ እድን እንደ ሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ ብሎ መልእክተኞችን ላከ።
2ኛ ነገሥት 1፥3 የእግዚአብሔርም መልአክ ቴስብያዊውን ኤልያስን፦ ተነሣ፥ የሰማርያን ንጉሥ መልእክተኞች ለመገናኘት ውጣና፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቁ ዘንድ የምትሄዱት በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን?
2ኛ ነገሥት 1፥6 እነርሱም፦ አንድ ሰው ሊገናኘን መጣና፦ ሂዱ፥ ወደ ላካችሁም ንጉሥ ተመልሳችሁ፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቅ ዘንድ የላክህ በእስራኤል ዘንድ አምላክ ስለሌለ ነውን? ስለዚህ ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም በሉት አለን አሉት።
2ኛ ነገሥት 1፥16 ኤልያስም፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአቃሮንን አምላክ “ብዔልዜቡልን” בַּעַל זְבוּב, ትጠይቅ ዘንድ መልእክተኞችን ልከሃልና ትሞታለህ እንጂ ከወጣህበት አልጋ አትወርድም አለው።
ታዲያ “ቤል” בעל ማለት “የዝንቦች ጌታ” ከሆነ ለምንድን ነው የእኔ “ቤል” בַּעְלִֽי ብለሽ አትጠሪኝም ያለው? ቤል ተብሎ ይጠራ ነበርን? “ባል” እና “ሚስት” የሚለው አምልኮ ጣኦታውያን ለያህዌህ እና ለሚስቱ ለአሸራ ይጠቀሙ ነበር፦
ሆሴዕ 2፥18 በዚያ ቀን “ባሌ” ብለሽ ትጠሪኛለሽ እንጂ ዳግመኛ “በኣሌ” בַּעְלִֽי ብለሽ አትጠሪኝም፥ ይላል ያህዌህ፤
በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር የሚገርመው እስራኤላዊ ሰማያስ ልጁን “በዓልያህ” בְּעַלְיָה ብሎታል ትርጉሙ “ያህዌህ በዓል ነው” ማለት ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 12:5 ገድሮታዊው ዮዛባት፥ ኤሉዛይ፥ ኢያሪሙት፥ “በዓልያ” בְּעַלְיָה፥ ሰማራያ፥ ሀሩፋዊው ሰፋጥያስ፥
“በኣል” הַבַּ֖עַל ማለት “ቤል” ነው፤ ጣዖት ነው፦
1ኛ ነገሥት 18፥21 ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ፦ እስከ መቼ ድረስ በሁለት አሳብ ታነክሳላችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ “በኣል” הַבַּ֖עַל ግን አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም።
1ኛ ነገሥት 18፥26 ወይፈኑንም ወስደው አዘጋጁ፥ ከጠዋትም እስከ ቀትር ድረስ፦ “በኣል ሆይ” הַבַּ֣עַל ፥ ስማን እያሉ የበኣልን ስም ጠሩ። ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስም አልነበረም፤ በሠሩትም መሠዊያ ዙሪያ እያነከሱ ያሸበሽቡ ነበር።
ታዲያ ያህዌህ ጣዖት ነውን? እረ በፍፁም ባይብል ምኑ ይታመናል? የሰው ንግግር እና እጅ ገብቶበታል፤ የነብያት አምላክ አላህ “በዕል” بَعْل ከሚባለው ጣዖት እጅጉን ይለያል፦
37፥125 *በዕልን ትጠራላችሁን?* ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን? أَتَدْعُونَ بَعْلًۭا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ ٱلْخَٰلِقِينَ
አምላካችን አላህ በቁርአን የተጠቀሱ “አስማኡል ሁስና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “የተዋቡ ስሞች” አሉት፦
59:24 እርሱ አላህ ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው ቅርጽን አሳማሪው ነው፤ ለእርሱ “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት፤
20:8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም ለእርሱ “መልካም የሆኑ ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት።
17:110 ፦አላህን ጥሩ፤ ወይም አልረሕማንን ጥሩ፤ ማንኛውንም ብትጠሩ፣ መልካም ነው፤ ለእርሱ “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉትና በላቸው፤
7:180 ለአላህም “መልካም ስሞች” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ አሉት፤ ስትጸልዩ በርሷም ጥሩት እነዚያንም ስሞቹን የሚያጣምሙትን ተውዋቸው፤
ከእነዚህ ስሞች ታላቁ ስሙ “አል-ሐዩል ቀዩም” الْحَيُّ الْقَيُّومُ ሲሆን ትርጉሙ “ሕያው አስተናባሪ አሊያም ሕያው ሆኖ የሚኖር ነገሮችን ሁሉ የሚያስሆን” ማለት ነዉ፤ ይህ “ኢስሙል አእዘም” ማለትም “ታላቁ ስም” ነው፤ ይህ ታላቅ ስሙ በሶስት ሱራዎች ላይ ይገኛል፦
3:2 አላህ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም እርሱ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ነዉ።
20:111 ፊቶችም ሁሉ፣ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ለሆነው አላህ ተዋረዱ፤ በደልንም የተሸከመ ሰው በእርግጥ ከሰረ።
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ *ሕያው ሁሉን ነገር አስተናባሪ* الْحَيُّ الْقَيُّومُ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡
ታላቁ ሙፈሲር ኢብኑ ከሲር አያተል ኩርሲይን ሲፈስር እንዲህ ይላል፦
አቡ ኡማማህ እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከተማፀኑት ተማፅኖውን ይመልሳል፤ ይህም በሱረቱል በቀራ፣ በሱረቱል አለ-ኢምራን እና በሱረቱ አጥ-ጣሃ ውስጥ ይገኛል።
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 30
አል-ቃሲም እንደተረከው፦ “የአላህ ታላቁ ስም በእርሱ አላህን ከጠሩት ጥሪውን ይመልሳል፤ ይህም በሱረቱል በቀራ፣ በሱረቱል አለ-ኢምራን እና በሱረቱ አጥ-ጣሃ ውስጥ ይገኛል። عَنِ الْقَاسِمِ، قَالَ اسْمُ اللَّهِ الأَعْظَمُ الَّذِي إِذَا دُعِيَ بِهِ أَجَابَ فِي سُوَرٍ ثَلاَثٍ الْبَقَرَةِ وَآلِ عِمْرَانَ وَطَهَ .
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ ስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው “ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ “አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም “አሊፍ” ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ “ራ” ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ “ላም” ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና “አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም “አሏሀ” اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም “ሊሏሂ” اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም “አሏሁ” اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ማለት “ያ-አሏህ” ياالله ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው “ሊሏህ” لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “የአላህ” ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ “ለሁ” لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “የእርሱ” የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ “ሁ” هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “እርሱ” የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ “ኢላህ” إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “ኢላህ” የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ “ኢላሃህ” إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ነው፤ “ኢላህ” በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
“ኢላሂ” إِلَٰهي “አምላኬ”
“ኢላሁና” إِلَٰهُنَا “አምላካችን”
“ኢላሀከ” إِلَٰهَكَ “አምላክህ”
“ኢላሀኩም” إِلَٰهُكُمْ “አምላካችሁ”
“ኢላሀሁ” إِلَٰهَهُ “አምላኩ”
“ኢላሀሁም” إِلَٰهَهُمْ “አምላካቸው” ይሆናል።
“ኢላህ” ማለት “አምላክ” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው “ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ “አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም “አሊፍ” ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ “ራ” ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ “ላም” ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና “አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም “አሏሀ” اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም “ሊሏሂ” اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም “አሏሁ” اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ማለት “ያ-አሏህ” ياالله ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው “ሊሏህ” لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “የአላህ” ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ “ለሁ” لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “የእርሱ” የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ “ሁ” هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም “እርሱ” የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ “ኢላህ” إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “ኢላህ” የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ “ኢላሃህ” إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ነው፤ “ኢላህ” በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
“ኢላሂ” إِلَٰهي “አምላኬ”
“ኢላሁና” إِلَٰهُنَا “አምላካችን”
“ኢላሀከ” إِلَٰهَكَ “አምላክህ”
“ኢላሀኩም” إِلَٰهُكُمْ “አምላካችሁ”
“ኢላሀሁ” إِلَٰهَهُ “አምላኩ”
“ኢላሀሁም” إِلَٰهَهُمْ “አምላካቸው” ይሆናል።
“ኢላህ” ማለት “አምላክ” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
ነጥብ አንድ
“አሏህ እና ሴማዊ ዳራ”
አሏህ በዕብራይስ አሁንም “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት “ላሜድ” ל ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ እና በፈትሃ ስንጨርሰው “ኤሎሃ” אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም “አምላክ” ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ “ኤሎሂም” אלהים ነው፤ “ኤል” אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ “ኤሊም” אֵלִ֑ים ነው፤ “ያ-አሏህ” יַאלְלָה “አሏህ ሆ” እና “ወ-ሏህ” וַאלְלָה “በአሏህ” ይባላል።
አሏህ በአረማይክ አሁንም “አሏህ” ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ “ኤላህ”ܐܠܗܐ ማለትም “አምላክ” የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ “አሏህ” የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ “”እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ”” የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
“አሏህ እና ሴማዊ ዳራ”
አሏህ በዕብራይስ አሁንም “ላሜድን” ל ተሽዲድ ስናደርገው “አሏህ” אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት “ላሜድ” ל ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ እና በፈትሃ ስንጨርሰው “ኤሎሃ” אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም “አምላክ” ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ “ኤሎሂም” אלהים ነው፤ “ኤል” אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ “ኤሊም” אֵלִ֑ים ነው፤ “ያ-አሏህ” יַאלְלָה “አሏህ ሆ” እና “ወ-ሏህ” וַאלְלָה “በአሏህ” ይባላል።
አሏህ በአረማይክ አሁንም “አሏህ” ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ “ኤላህ”ܐܠܗܐ ማለትም “አምላክ” የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ “አሏህ” የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ “”እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ”” የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
ነጥብ ሁለት
“አሏህና ነብያቱ”
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
“ቁልና” قُلْنَا *አልን* ፣
“አርሰልና” أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
“አውሃይና” أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን” አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
“ኑሕ”
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
“ሁድ”
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
“ሷሊህ”
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
“ኢብራሒም”
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
“ሹዐይብ”
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
“ሙሳ”
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ”
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
“አሏህና ነብያቱ”
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
“ቁልና” قُلْنَا *አልን* ፣
“አርሰልና” أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
“አውሃይና” أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ “አላህን” አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
“ኑሕ”
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
“ሁድ”
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
“ሷሊህ”
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
“ኢብራሒም”
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
“ሹዐይብ”
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
“ሙሳ”
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ”
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
ነጥብ ሶስት
“አሏህና ታሪካዊ ፍሰት”
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲያንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
ማጠቃለያ
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አሏህና ታሪካዊ ፍሰት”
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲያንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
ማጠቃለያ
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ጥንቧ ዘረኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ የሚናገረውን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም ከአንድ አባትና እናት ነው የፈጠረን፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት ነገድ እና ጎሳ እንዲሆን አድርጎታል፤ ይህ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ የሚናገረውን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም ከአንድ አባትና እናት ነው የፈጠረን፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት ነገድ እና ጎሳ እንዲሆን አድርጎታል፤ ይህ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያም በአላህ ዘንድ ዋጋ ያሳጣል በአኺራም ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَهَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም ዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 6255
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 2661 ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَهَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም ዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 6255
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 2661 ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ዘረኝነት የሚጣራ፣ በዘረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ሰው ከነብያችን”ﷺ” ሱናህ ውጪ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ የተያዝን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ የተያዝን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ?
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?
ቅጥፈት አንድ
የሐዋርያት ሥራ 7:15-16 ያዕቆብም ወደ ግብፅ ወረደ እርሱም ሞተ “አባቶቻችንም”፤ ወደ ሴኬምም አፍልሰው #አብርሃም #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር ልጆች #በብር በገዛው መቃብር “ቀበሩአቸው”።
በአብርሃምና በሴኬም መካከል የትውልድ ልዩነት አለ፤ ሴኬም ይቅርና የሴኬም አባት ኤሞር የነበረው በአብርሃም ጊዜ ሳይሆን የአብርሃም የልጅ ልጅ በሆነው በያዕቆብ ጊዜ ነው፦
ዘፍጥረት 34:4-6 #ሴኬምም አባቱን #ኤሞርን ይህችን ብላቴና አጋባኝ ብሎ ነገረው። #ያዕቆብም ልጁን ዲናን እንዳስነወራት ሰማ፤ ልጆቹም ከከብቶቻቸው ጋር በምድረ በዳ ነበሩ፤ ያዕቆብም እስኪመጡ ድረስ ዝም አለ። #የሴኬም #አባት #ኤሞርም ይነግረው ዘንድ ወደ #ያዕቆብ ወጣ።
ልብ በሉ ሴኬም የያዕቆብን ልጅ ዲናን ሲያስነውር ማለት ሲደፍራት አይደለም አብርሃም አያቱ ይቅርና አባቱ ይስሐቅ ሞቷል፤ ታዲያ አብርሃም ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በብር መቃብር የገዛው መቼ ነው? ይህ እልም ያለ ቅጥፈት ነው፤ ታዲያ ማን ነው መቃብሩን ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች የገዛው? ስንል የዘፍጥረት ዘጋቢ ያዕቆብ ነው ይለናል፦ ዘፍጥረት 33:18-19 #ያዕቆብም ከሁለት ወንዞች መካከል በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ #ሴኬም ከተማ በደኅንነት መጣ፤ በከተማይቱም ፊት ሰፈረ። ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻውን ክፍል #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር #ልጆች #በመቶ #በጎች ገዛው።
ውሸት ሁሌም ውሸት ነው፤ ልብ በሉ አብርሃም በህይወት ሳይኖር ያልገዛውን ገዛ ማለቱ ሲገርመን አብርሃም ገዛ የተባለው #በብር ሲሆን ያዕቆብ ግን #በመቶ #በጎች ነው፦
ኢያሱ 24:32 የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ያወጡትን የዮሴፍን አጥንት #ያዕቆብ #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር ልጆች #በመቶ #በግ በገዛው #እርሻ በሴኬም ቀበሩት፤ እርሻውም ለዮሴፍ ልጆች ርስት ሆነ።
የሐዋርያት ሥራ ጸሐፊ ሉቃስ ወይም እስጢፋኖስ አሊያም የግሪክ እደ-ክታባትን ገልባጮች ቀጥፈዋል፤ አብርሃም በእርግጥም የመቃብር ስፍራ ገዝቷል የገዛው ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች ሳይሆን ከኬጢያዊ ከኤፍሮን እርሻ ላይ ነው፤ የገዛውም በመቶ በግ ሳይሆን #በአራት #መቶ #ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 23፥16-17 *አብርሃምም* የኤፍሮንን ነገር ሰማ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውን #አራት #መቶ #ሰቅል መዝኖ #ለኤፍሮን ሰጠው ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ። በመምሬ ፊት ያለው ባለድርብ ክፍል የሆነው የኤፍሮን እርሻ ለአብርሃም ጸና።
ዘፍጥረት 49፥29-30 እንዲህ ብሎም አዘዛቸው። እኔ ወደ ወገኖቼ እሰበሰባለሁ በኬጢያዊ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፤ እርስዋም በከነዓን ምድር በመምሬ ፊት ያለች፥ #አብርሃም ለመቃብር ርስት #ከኬጢያዊ #ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት፥ ባለ ድርብ ክፍል ዋሻ ናት።
ቅጥፈትን በጋራ እንከላከል፤ ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?
ቅጥፈት አንድ
የሐዋርያት ሥራ 7:15-16 ያዕቆብም ወደ ግብፅ ወረደ እርሱም ሞተ “አባቶቻችንም”፤ ወደ ሴኬምም አፍልሰው #አብርሃም #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር ልጆች #በብር በገዛው መቃብር “ቀበሩአቸው”።
በአብርሃምና በሴኬም መካከል የትውልድ ልዩነት አለ፤ ሴኬም ይቅርና የሴኬም አባት ኤሞር የነበረው በአብርሃም ጊዜ ሳይሆን የአብርሃም የልጅ ልጅ በሆነው በያዕቆብ ጊዜ ነው፦
ዘፍጥረት 34:4-6 #ሴኬምም አባቱን #ኤሞርን ይህችን ብላቴና አጋባኝ ብሎ ነገረው። #ያዕቆብም ልጁን ዲናን እንዳስነወራት ሰማ፤ ልጆቹም ከከብቶቻቸው ጋር በምድረ በዳ ነበሩ፤ ያዕቆብም እስኪመጡ ድረስ ዝም አለ። #የሴኬም #አባት #ኤሞርም ይነግረው ዘንድ ወደ #ያዕቆብ ወጣ።
ልብ በሉ ሴኬም የያዕቆብን ልጅ ዲናን ሲያስነውር ማለት ሲደፍራት አይደለም አብርሃም አያቱ ይቅርና አባቱ ይስሐቅ ሞቷል፤ ታዲያ አብርሃም ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በብር መቃብር የገዛው መቼ ነው? ይህ እልም ያለ ቅጥፈት ነው፤ ታዲያ ማን ነው መቃብሩን ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች የገዛው? ስንል የዘፍጥረት ዘጋቢ ያዕቆብ ነው ይለናል፦ ዘፍጥረት 33:18-19 #ያዕቆብም ከሁለት ወንዞች መካከል በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ #ሴኬም ከተማ በደኅንነት መጣ፤ በከተማይቱም ፊት ሰፈረ። ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻውን ክፍል #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር #ልጆች #በመቶ #በጎች ገዛው።
ውሸት ሁሌም ውሸት ነው፤ ልብ በሉ አብርሃም በህይወት ሳይኖር ያልገዛውን ገዛ ማለቱ ሲገርመን አብርሃም ገዛ የተባለው #በብር ሲሆን ያዕቆብ ግን #በመቶ #በጎች ነው፦
ኢያሱ 24:32 የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ያወጡትን የዮሴፍን አጥንት #ያዕቆብ #ከሴኬም #አባት #ከኤሞር ልጆች #በመቶ #በግ በገዛው #እርሻ በሴኬም ቀበሩት፤ እርሻውም ለዮሴፍ ልጆች ርስት ሆነ።
የሐዋርያት ሥራ ጸሐፊ ሉቃስ ወይም እስጢፋኖስ አሊያም የግሪክ እደ-ክታባትን ገልባጮች ቀጥፈዋል፤ አብርሃም በእርግጥም የመቃብር ስፍራ ገዝቷል የገዛው ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች ሳይሆን ከኬጢያዊ ከኤፍሮን እርሻ ላይ ነው፤ የገዛውም በመቶ በግ ሳይሆን #በአራት #መቶ #ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 23፥16-17 *አብርሃምም* የኤፍሮንን ነገር ሰማ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውን #አራት #መቶ #ሰቅል መዝኖ #ለኤፍሮን ሰጠው ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ። በመምሬ ፊት ያለው ባለድርብ ክፍል የሆነው የኤፍሮን እርሻ ለአብርሃም ጸና።
ዘፍጥረት 49፥29-30 እንዲህ ብሎም አዘዛቸው። እኔ ወደ ወገኖቼ እሰበሰባለሁ በኬጢያዊ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፤ እርስዋም በከነዓን ምድር በመምሬ ፊት ያለች፥ #አብርሃም ለመቃብር ርስት #ከኬጢያዊ #ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት፥ ባለ ድርብ ክፍል ዋሻ ናት።
ቅጥፈትን በጋራ እንከላከል፤ ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ?
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 «የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ»
ቅጥፈት ሁለት 1ኛ ነገሥት 6፥1 የእስራኤል ልጆች #ከግብጽ #ምድር #ከወጡ #አራት #መቶ #ሰማንያ ዓመት #በሆነ #ጊዜ፥ #ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ #በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ከወጡ እስከ ሰለሞን 4ኛ ዓመት ንግሥና 480 ዓመት እንደሆነ ይህ የነገሥት ፀሐፊ አስፍሮታል፤ እውን የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ከወጡ እስከ ሰለሞን 4ኛ ዓመት ንግሥና 480 ዓመት ነው ወይ? ይህንን ቅጥፈት አብረን እንይ፦
ነጥብ አንድ
“አርባ ዓመት”
የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ወጥተው ከነዓን እስኪገቡ ድረስ 40 ዓመት በምድረ-በዳ ቆይተዋል፦ ዘጸ 16:35 የእስራኤልም ልጆች #ወደሚኖሩባት #ምድር #እስኪመጡ ድረስ #አርባ #ዓመት መና በሉ፤ ወደ ከነዓን ምድር ድንበር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ዘዳ 29:5 #አርባ #ዓመት በምድረ በዳ መራኋችሁ፤ ልብሳችሁም አላረጀባችሁም፥ ጫማችሁም በእግራችሁ ላይ አላረጀም።
ነጥብ ሁለት
“አርባ ዓመት”
ካሌብ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ሲወጡ የአምስት እመት ልጅ ነበረ፤ የምድረ-በዳው 40 ዓመት ሲጨመር 45 ዓመት ሆኖት ነበር፤ በከነዓን 40 ዓመት ሲቀመጥ 85 ዓመት ሆነው፤ ስለዚህ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ወጥተው በምድረ-በዳ 40 ዓመት አሳልፈው ከነዓን ከገቡ በኃላ 40 ዓመት ሲቆዩ 80 ዓመት ይሆናል፦ ኢያ 14:10፤ አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል #በምድረ #በዳ #ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን #አርባ #አምስት ዓመት በሕይወት አኖረኝ፤ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ #ሰማንያ #አምስት ዓመት ሆነኝ።
ነጥብ ሶስት “አራት መቶ አምሳ ዓመት”
የእስራኤልም ልጆች ከካሌብና ከኢያሱ ሞት በኃላ እስከ ነብዩ ሳሙኤል መሳፍንትን ለአራት መቶ አምሳ ዓመት አስነስላቸው፦
መሳ 2:16 እግዚአብሔርም #መሳፍንትን #አስነሣላቸው፥ ከሚማርኩአቸውም እጅ አዳኑአቸው።
ሐዋ 13:20 ከዚህም በኋላ #እስከ #ነቢዩ #እስከ #ሳሙኤል #ድረስ #አራት #መቶ #አምሳ #ዓመት ያህል #መሳፍንትን ሰጣቸው።
ነጥብ አራት
“አርባ ዓመት”
በነብዩ ሳሙኤል ጊዜ የቂስን ልጅ ሳኦል ነገሠ፤ ይህም ንግሥና 40 ዓመት ቆየ፦ ሐዋ 13:21 ከዚያም ወዲያ ንጉሥን ያነግሥላቸው ዘንድ ለመኑ፥ እግዚአብሔርም ከብንያም ወገን የሚሆን ሰው የቂስን ልጅ ሳኦልን #አርባ #ዓመት ሰጣቸው፤
ነጥብ አምስት
“አርባ ዓመት”
ከሳኦል ንግሥና በኃላ ንጉሥ ዳዊት ለአርባ ዓመት ነገሰ፦ 1ነገ 2:11 ዳዊትም በእስራኤል ላይ የነገሠው ዘመን #አርባ #ዓመት ነበረ፤ በኬብሮን ሰባት ዓመት ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።
ነጥብ ስድስት
“አራት ዓመት”
ከዳዊት በኃላ ሰለሞን በነገሰ በአራተኛው ዓመት ሰለሞን ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ፦ 1ነገ.6:1፤ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ #በአራተኛው #ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ ከግብፅ መውጣት ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ያለው የጊዜ እርዝመት እስቲ እንደምራቸው፦
40 ዓመት
40 ዓመት
450 ዓመት
40 ዓመት
40 ዓመት
4 ዓመት
=======
614 ዓመት ይሆናል።
እሺ እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ሲጀምር የነበረው የጊዜ ቆይታ 614 ወይስ 480? ማን ነው የቀጠፈው? ይህ ታሪክ ከመነሻው የታሪክ ጸሐፊዎች ቃል እንጂ የአምላክ ንግግር አይደለም፤ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እንደ የፈጣሪ ቃል ቢወስዱትም የፈጣሪ ንግግር አይደለም። አምላካችን አላህ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው ፅፈው ከአላህ ሳይሆን “ይህ ከአላህ ዘንድ ነው” ብለው እውነትን በውሸት እንደሚቀላቅሉ በተከረው ከሊማ ነግሮናል፦
2:79 ለነዚያም *መጽሐፉን* *በእጆቻቸው* ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «*ይህ* *ከአላህ* *ዘንድ* *ነው*» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ #እጆቻቸው #ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
3፥71 «የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ»
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 «የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ»
ቅጥፈት ሁለት 1ኛ ነገሥት 6፥1 የእስራኤል ልጆች #ከግብጽ #ምድር #ከወጡ #አራት #መቶ #ሰማንያ ዓመት #በሆነ #ጊዜ፥ #ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ #በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ከወጡ እስከ ሰለሞን 4ኛ ዓመት ንግሥና 480 ዓመት እንደሆነ ይህ የነገሥት ፀሐፊ አስፍሮታል፤ እውን የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ከወጡ እስከ ሰለሞን 4ኛ ዓመት ንግሥና 480 ዓመት ነው ወይ? ይህንን ቅጥፈት አብረን እንይ፦
ነጥብ አንድ
“አርባ ዓመት”
የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ወጥተው ከነዓን እስኪገቡ ድረስ 40 ዓመት በምድረ-በዳ ቆይተዋል፦ ዘጸ 16:35 የእስራኤልም ልጆች #ወደሚኖሩባት #ምድር #እስኪመጡ ድረስ #አርባ #ዓመት መና በሉ፤ ወደ ከነዓን ምድር ድንበር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ዘዳ 29:5 #አርባ #ዓመት በምድረ በዳ መራኋችሁ፤ ልብሳችሁም አላረጀባችሁም፥ ጫማችሁም በእግራችሁ ላይ አላረጀም።
ነጥብ ሁለት
“አርባ ዓመት”
ካሌብ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ሲወጡ የአምስት እመት ልጅ ነበረ፤ የምድረ-በዳው 40 ዓመት ሲጨመር 45 ዓመት ሆኖት ነበር፤ በከነዓን 40 ዓመት ሲቀመጥ 85 ዓመት ሆነው፤ ስለዚህ የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ወጥተው በምድረ-በዳ 40 ዓመት አሳልፈው ከነዓን ከገቡ በኃላ 40 ዓመት ሲቆዩ 80 ዓመት ይሆናል፦ ኢያ 14:10፤ አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል #በምድረ #በዳ #ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን #አርባ #አምስት ዓመት በሕይወት አኖረኝ፤ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ #ሰማንያ #አምስት ዓመት ሆነኝ።
ነጥብ ሶስት “አራት መቶ አምሳ ዓመት”
የእስራኤልም ልጆች ከካሌብና ከኢያሱ ሞት በኃላ እስከ ነብዩ ሳሙኤል መሳፍንትን ለአራት መቶ አምሳ ዓመት አስነስላቸው፦
መሳ 2:16 እግዚአብሔርም #መሳፍንትን #አስነሣላቸው፥ ከሚማርኩአቸውም እጅ አዳኑአቸው።
ሐዋ 13:20 ከዚህም በኋላ #እስከ #ነቢዩ #እስከ #ሳሙኤል #ድረስ #አራት #መቶ #አምሳ #ዓመት ያህል #መሳፍንትን ሰጣቸው።
ነጥብ አራት
“አርባ ዓመት”
በነብዩ ሳሙኤል ጊዜ የቂስን ልጅ ሳኦል ነገሠ፤ ይህም ንግሥና 40 ዓመት ቆየ፦ ሐዋ 13:21 ከዚያም ወዲያ ንጉሥን ያነግሥላቸው ዘንድ ለመኑ፥ እግዚአብሔርም ከብንያም ወገን የሚሆን ሰው የቂስን ልጅ ሳኦልን #አርባ #ዓመት ሰጣቸው፤
ነጥብ አምስት
“አርባ ዓመት”
ከሳኦል ንግሥና በኃላ ንጉሥ ዳዊት ለአርባ ዓመት ነገሰ፦ 1ነገ 2:11 ዳዊትም በእስራኤል ላይ የነገሠው ዘመን #አርባ #ዓመት ነበረ፤ በኬብሮን ሰባት ዓመት ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።
ነጥብ ስድስት
“አራት ዓመት”
ከዳዊት በኃላ ሰለሞን በነገሰ በአራተኛው ዓመት ሰለሞን ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ፦ 1ነገ.6:1፤ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ #በአራተኛው #ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።
አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ ከግብፅ መውጣት ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ያለው የጊዜ እርዝመት እስቲ እንደምራቸው፦
40 ዓመት
40 ዓመት
450 ዓመት
40 ዓመት
40 ዓመት
4 ዓመት
=======
614 ዓመት ይሆናል።
እሺ እስራኤላውያን ከግብፅ ከወጡ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ሲጀምር የነበረው የጊዜ ቆይታ 614 ወይስ 480? ማን ነው የቀጠፈው? ይህ ታሪክ ከመነሻው የታሪክ ጸሐፊዎች ቃል እንጂ የአምላክ ንግግር አይደለም፤ የመጽሐፉ ሰዎች ይህንን እንደ የፈጣሪ ቃል ቢወስዱትም የፈጣሪ ንግግር አይደለም። አምላካችን አላህ የመጽሐፉ ሰዎች በእጆቻቸው ፅፈው ከአላህ ሳይሆን “ይህ ከአላህ ዘንድ ነው” ብለው እውነትን በውሸት እንደሚቀላቅሉ በተከረው ከሊማ ነግሮናል፦
2:79 ለነዚያም *መጽሐፉን* *በእጆቻቸው* ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «*ይህ* *ከአላህ* *ዘንድ* *ነው*» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ #እጆቻቸው #ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
3፥71 «የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ»
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሙሐመድ"ﷺ" ሸፋዓ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥79 ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ በቁርኣን ስገድ፡፡ *ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِ نَافِلَةً لَّكَ عَسَىٰ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَّحْمُودًا
"ሐምድ" حَمْد ማለት "ሐመደ" حَمَّدَ ማለት "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል። የመጣ ሲሆን "ምስጋና" ማለት ነው፤ ሐምድ የአምልኮ አይነት ነው፤ በቁርኣን ውስጥ ከተዋቡ የአላህ ስሞች አንዱ "አል-ሐሚድ" الْحَمِيد ሲሆን "እጅግ በጣም የተመሰገነ" ማለት ነው፦
31፥26 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *አላህ እርሱ ተብቃቂ ምስጉን ነው*፡፡ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
አላህ አምላኪዎች "ሓሚዱን" حَٰمِدُون ማለትም "አመስጋኞች" ይባላሉ፦
9፥112 እነርሱ ተጸጻቺዎች፣ ተገዢዎች፣ *"አመስጋኞች"*፣ ጿሚዎች፣ አጎንባሾች፣ በግንባር ተደፊዎች፣ በበጎ ሥራ አዛዦች ከክፉም ከልካዮች፣ የአላህንም ሕግጋት ጠባቂዎች ናቸው ምእምናንንም አብስር፡፡ التَّائِبُونَ الْعَابِدُونَ الْحَامِدُونَ السَّائِحُونَ الرَّاكِعُونَ السَّاجِدُونَ الْآمِرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَالنَّاهُونَ عَنِ الْمُنكَرِ وَالْحَافِظُونَ لِحُدُودِ اللَّهِ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِين
ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ "ሙሐመድ" مُحَمَّ በሚል ስም አራት ጊዜ በቁርኣን ተዘክረዋል፤ የስማቸውም ትርጉም "ምስጉኑ" ማለት ነው፦
3፥144 *ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَـٰكِن رَّسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
47፥2 እነዚያም ያመኑ፣ በጎዎችንም የሠሩ፣ *በሙሐመድ ላይም የወረደው እርሱ ከጌታቸው ሲኾን እውነት ስለ ኾነ ያመኑ ከእነርሱ ላይ ኃጢአቶቻቸውን ያባብሳል*፡፡ ኹኔታቸውንም ሁሉ ያበጃል፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَآمَنُوا بِمَا نُزِّلَ عَلَىٰ مُحَمَّدٍ وَهُوَ الْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۙ كَفَّرَ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَأَصْلَحَ بَالَهُمْ
48፥29 *የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት ወዳጆቹ በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው*፡፡ مُّحَمَّدٌ رَّسُولُ اللَّهِ ۚ وَالَّذِينَ مَعَهُ أَشِدَّاءُ عَلَى الْكُفَّارِ رُحَمَاءُ بَيْنَهُمْ
"አሕመድ" أَحْمَد የሚለው ቃል የሙሐመድ ተለዋዋጭ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "ተመስጋይ" ማለት ነው፤ ይህም ስም በቁርኣን አንድ ጊዜ ተወስቷል፦
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና *ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ*፡፡ በግልጽ ተዓምራቶች በመጣቸውም ጊዜ «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ ۖ فَلَمَّا جَاءَهُم بِالْبَيِّنَاتِ قَالُوا هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 163
ኢብኑ ጁበይር ከአባቱ አግኝቶ እንደተረከው፤ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *“እኔ ሙሐመድ ነኝ፣ "እኔ አሕመድ ነኝ"፣ እኔ ማሒ ማለትም ያ ከሃዲ ሲያጠፋ የምገስጽ ነኝ፣ እኔ ሰዎች በሚሰበሰቡት ጊዜ ሐሺር(ሰብሳቢ) ነኝ፣ ከዚህ በኃላ ነቢይ የለም፤ እኔ ዓቂብ(መጨረሻ) ነኝ*። بْنَ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَنَا مُحَمَّدٌ وَأَنَا أَحْمَدُ وَأَنَا الْمَاحِي الَّذِي يُمْحَى بِيَ الْكُفْرُ وَأَنَا الْحَاشِرُ الَّذِي يُحْشَرُ النَّاسُ عَلَى عَقِبِي وَأَنَا الْعَاقِبُ ” . وَالْعَاقِبُ الَّذِي لَيْسَ بَعْدَهُ نَبِيُّ .
በታሪክ ላይ ሙሐመድ"ﷺ" በሚል ስም የተጠራ ከእርሳቸው በፊት ማንም ፍጡር የለም። ይህንን ስም ኢብኑ ሠዐድ ባዘጋጀው ሲራህ "ኪታብ ጠበቃተል ኩብራህ መጽሐፍ 1" ላይ መልአኩ ጂብሪል ለእናታቸው ለአሚናህ በህልም ያወጣው ስም ነው።
አንዳንድ ኀያሲ አላህ ምስጉን ተብሏልና ለነቢያችን"ﷺ" "ምስጉን" መባሉ ማሻረክ አይሆንም ወይ? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፤ ሲጀመር አላህ ምስጉን የተባለበት ቃል "አል-ሐሚድ" الْحَمِيد እንጂ "ሙሐመድ" مُحَمَّ አይደለም፤ ሲቀጥል አላህ ምስጉን የተባለው ፍጡራን ስለሚያመልኩት ነው፤ ነቢያችን"ﷺ" ምስጉን የተባሉበት ግን አላህ ስላከበራቸው ነው፤ ሢሰልስ ኢብራሂም እና ቀጥተኛው መንገድ "ምስጉን" ተብለዋል፦
11፥73 «ከአላህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን *እርሱ ምስጉን ለጋስ ነውና*» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
22፥24 ከንግግርም ወደ መልካሙ ተመሩ፡፡ *ወደ ምስጉንም መንገድ ተመሩ*፡፡ وَهُدُوا إِلَى الطَّيِّبِ مِنَ الْقَوْلِ وَهُدُوا إِلَىٰ صِرَاطِ الْحَمِيدِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥79 ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ በቁርኣን ስገድ፡፡ *ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِ نَافِلَةً لَّكَ عَسَىٰ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَّحْمُودًا
"ሐምድ" حَمْد ማለት "ሐመደ" حَمَّدَ ማለት "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል። የመጣ ሲሆን "ምስጋና" ማለት ነው፤ ሐምድ የአምልኮ አይነት ነው፤ በቁርኣን ውስጥ ከተዋቡ የአላህ ስሞች አንዱ "አል-ሐሚድ" الْحَمِيد ሲሆን "እጅግ በጣም የተመሰገነ" ማለት ነው፦
31፥26 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *አላህ እርሱ ተብቃቂ ምስጉን ነው*፡፡ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
አላህ አምላኪዎች "ሓሚዱን" حَٰمِدُون ማለትም "አመስጋኞች" ይባላሉ፦
9፥112 እነርሱ ተጸጻቺዎች፣ ተገዢዎች፣ *"አመስጋኞች"*፣ ጿሚዎች፣ አጎንባሾች፣ በግንባር ተደፊዎች፣ በበጎ ሥራ አዛዦች ከክፉም ከልካዮች፣ የአላህንም ሕግጋት ጠባቂዎች ናቸው ምእምናንንም አብስር፡፡ التَّائِبُونَ الْعَابِدُونَ الْحَامِدُونَ السَّائِحُونَ الرَّاكِعُونَ السَّاجِدُونَ الْآمِرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَالنَّاهُونَ عَنِ الْمُنكَرِ وَالْحَافِظُونَ لِحُدُودِ اللَّهِ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِين
ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ "ሙሐመድ" مُحَمَّ በሚል ስም አራት ጊዜ በቁርኣን ተዘክረዋል፤ የስማቸውም ትርጉም "ምስጉኑ" ማለት ነው፦
3፥144 *ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَـٰكِن رَّسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
47፥2 እነዚያም ያመኑ፣ በጎዎችንም የሠሩ፣ *በሙሐመድ ላይም የወረደው እርሱ ከጌታቸው ሲኾን እውነት ስለ ኾነ ያመኑ ከእነርሱ ላይ ኃጢአቶቻቸውን ያባብሳል*፡፡ ኹኔታቸውንም ሁሉ ያበጃል፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَآمَنُوا بِمَا نُزِّلَ عَلَىٰ مُحَمَّدٍ وَهُوَ الْحَقُّ مِن رَّبِّهِمْ ۙ كَفَّرَ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَأَصْلَحَ بَالَهُمْ
48፥29 *የአላህ መልክተኛ ሙሐመድ እነዚያም ከእርሱ ጋር ያሉት ወዳጆቹ በከሓዲዎቹ ላይ ብርቱዎች በመካከላቸው አዛኞች ናቸው*፡፡ مُّحَمَّدٌ رَّسُولُ اللَّهِ ۚ وَالَّذِينَ مَعَهُ أَشِدَّاءُ عَلَى الْكُفَّارِ رُحَمَاءُ بَيْنَهُمْ
"አሕመድ" أَحْمَد የሚለው ቃል የሙሐመድ ተለዋዋጭ ቃል ሲሆን ትርጉሙ "ተመስጋይ" ማለት ነው፤ ይህም ስም በቁርኣን አንድ ጊዜ ተወስቷል፦
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና *ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ*፡፡ በግልጽ ተዓምራቶች በመጣቸውም ጊዜ «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ ۖ فَلَمَّا جَاءَهُم بِالْبَيِّنَاتِ قَالُوا هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 163
ኢብኑ ጁበይር ከአባቱ አግኝቶ እንደተረከው፤ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *“እኔ ሙሐመድ ነኝ፣ "እኔ አሕመድ ነኝ"፣ እኔ ማሒ ማለትም ያ ከሃዲ ሲያጠፋ የምገስጽ ነኝ፣ እኔ ሰዎች በሚሰበሰቡት ጊዜ ሐሺር(ሰብሳቢ) ነኝ፣ ከዚህ በኃላ ነቢይ የለም፤ እኔ ዓቂብ(መጨረሻ) ነኝ*። بْنَ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَنَا مُحَمَّدٌ وَأَنَا أَحْمَدُ وَأَنَا الْمَاحِي الَّذِي يُمْحَى بِيَ الْكُفْرُ وَأَنَا الْحَاشِرُ الَّذِي يُحْشَرُ النَّاسُ عَلَى عَقِبِي وَأَنَا الْعَاقِبُ ” . وَالْعَاقِبُ الَّذِي لَيْسَ بَعْدَهُ نَبِيُّ .
በታሪክ ላይ ሙሐመድ"ﷺ" በሚል ስም የተጠራ ከእርሳቸው በፊት ማንም ፍጡር የለም። ይህንን ስም ኢብኑ ሠዐድ ባዘጋጀው ሲራህ "ኪታብ ጠበቃተል ኩብራህ መጽሐፍ 1" ላይ መልአኩ ጂብሪል ለእናታቸው ለአሚናህ በህልም ያወጣው ስም ነው።
አንዳንድ ኀያሲ አላህ ምስጉን ተብሏልና ለነቢያችን"ﷺ" "ምስጉን" መባሉ ማሻረክ አይሆንም ወይ? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፤ ሲጀመር አላህ ምስጉን የተባለበት ቃል "አል-ሐሚድ" الْحَمِيد እንጂ "ሙሐመድ" مُحَمَّ አይደለም፤ ሲቀጥል አላህ ምስጉን የተባለው ፍጡራን ስለሚያመልኩት ነው፤ ነቢያችን"ﷺ" ምስጉን የተባሉበት ግን አላህ ስላከበራቸው ነው፤ ሢሰልስ ኢብራሂም እና ቀጥተኛው መንገድ "ምስጉን" ተብለዋል፦
11፥73 «ከአላህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን *እርሱ ምስጉን ለጋስ ነውና*» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
22፥24 ከንግግርም ወደ መልካሙ ተመሩ፡፡ *ወደ ምስጉንም መንገድ ተመሩ*፡፡ وَهُدُوا إِلَى الطَّيِّبِ مِنَ الْقَوْلِ وَهُدُوا إِلَىٰ صِرَاطِ الْحَمِيدِ
እንግዲህ ኢብራሂም እና ቀጥተኛው መንገድ "ምስጉን" ከተባሉ ነቢያችን"ﷺ" "ምስጉኑ" ወይም "ተመስጋኙ" መባላቸው አያስደንቅም፤ አይ "ምስጉን" የሚለው ቃል "መሽኩር" مَّشْكُور በሚል ቀመር እና ስሌት እንረዳዋለን ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌት ተረዱት። እንኳን ነቢያችን"ﷺ" በትንሳኤ ቀን የሚቆሙበት ስፍራ "መሕሙድ" ተብሏል፤ "መሕሙድ" مَّحْمُود ማለት "ምስጉን" ማለት ሲሆን ለስፍራ ገላጭ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፦
17፥79 ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ በቁርኣን ስገድ፡፡ *ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِ نَافِلَةً لَّكَ عَسَىٰ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَّحْمُودًا
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3430
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ በቃሉ፦ "ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል"። ስለዚህ አንቀጽ ተጠይቀው "ይህ ሸፋዓ ነው" ብለው መለሱ*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي قَوْلِهِ : ( عَسَى أَنْ يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَحْمُودًا ) سُئِلَ عَنْهَا قَالَ " هِيَ الشَّفَاعَةُ
“ሸፋዓ” شَفَٰعَه ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን የነቢያችን"ﷺ" ምልጃ በትንሳኤ ቀን የሚያገኘው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ያለ ሰው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *"እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆትታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ".
በአላህ አምልኮ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነት ያላሻረከ ነገር ግን ዐበይት ወንጀሎችን የሠራ በነቢያችን"ﷺ" ምልጃ ከጀሃነም ቅጣት ነጻ ወጥቶ ወደ ጀነት ይገባል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2622
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"የእኔ ምልጃ ከእኔ ኡማህ ዐበይት ወንጀሎችን ለሰሩ ሰዎች ነው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " شَفَاعَتِي لأَهْلِ الْكَبَائِرِ مِنْ أُمَّتِي
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ"ﷺ" ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
አምላካችን አላህ በትንሳኤ ቀን በነቢያችን"ﷺ" ሸፋዓ ተጠቃሚ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
17፥79 ከሌሊትም ላንተ ተጨማሪ የኾነችን ሶላት በእርሱ በቁርኣን ስገድ፡፡ *ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል*፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَتَهَجَّدْ بِهِ نَافِلَةً لَّكَ عَسَىٰ أَن يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَّحْمُودًا
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3430
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ በቃሉ፦ "ጌታህ ምስጉን በኾነ ስፍራ በእርግጥ ያቆምሃል"። ስለዚህ አንቀጽ ተጠይቀው "ይህ ሸፋዓ ነው" ብለው መለሱ*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي قَوْلِهِ : ( عَسَى أَنْ يَبْعَثَكَ رَبُّكَ مَقَامًا مَحْمُودًا ) سُئِلَ عَنْهَا قَالَ " هِيَ الشَّفَاعَةُ
“ሸፋዓ” شَفَٰعَه ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን የነቢያችን"ﷺ" ምልጃ በትንሳኤ ቀን የሚያገኘው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ያለ ሰው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *"እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆትታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ "ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም" ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ".
በአላህ አምልኮ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነት ያላሻረከ ነገር ግን ዐበይት ወንጀሎችን የሠራ በነቢያችን"ﷺ" ምልጃ ከጀሃነም ቅጣት ነጻ ወጥቶ ወደ ጀነት ይገባል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2622
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"የእኔ ምልጃ ከእኔ ኡማህ ዐበይት ወንጀሎችን ለሰሩ ሰዎች ነው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " شَفَاعَتِي لأَهْلِ الْكَبَائِرِ مِنْ أُمَّتِي
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ"ﷺ" ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
አምላካችን አላህ በትንሳኤ ቀን በነቢያችን"ﷺ" ሸፋዓ ተጠቃሚ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ማንን እንመን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ክፍል ሁለት
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ ነገር ግን እርሱ እንደተናገረ ተደርጎ በስሙ የተቀጠፉ ብዙ ጭማሬዎችን ከዚህ ቀደም አይተን ነበር፤ አንድ ቅጥፈት ቅጥፈት ከሆኑበት መገለጫዎቹ አንዱ የእርስ በእርስ ግጭት ነው፤ እስቲ ኢየሱስ በጴጥሮስ ዙሪያ የተናገረውንና በጴጥሮስ ዙሪያ የተደረገውን ክንውን የተለያየ ትረካና ዘገባ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም”
ጴጥሮስ ኢየሱስን ሦስት ጊዜ እስኪደው ድረስ ዶሮ እንደማይጮህ ተናግሮ ነበር፦
ዮሐ 13:38 ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት። ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ “”ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም””።
ሉቃ22:34 እርሱ ግን። ጴጥሮስ ሆይ፥ እልሃለሁ፥ እንዳታውቀኝ “”ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዛሬ ዶሮ አይጮኽም”” አለው።
ማቴዎስ 26:34 ኢየሱስ፡- እውነት እልሃለሁ፥ በዚች ሌሊት “”ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” አለው።
ነገር ግን ጴጥሮስ በመጀመሪያው ክህደቱ ዶሮ ጮኸ፦
ማርቆስ 14:66-68 ጴጥሮስም በግቢ ውስጥ ወደ ታች ሳለ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፥ ጴጥሮስም እሳት ሲሞቅ አይታ ተመለከተችውና። አንተ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበርህ አለችው።
እርሱ ግን። የምትዪውን አላውቅም አላስተውልምም ብሎ ካደ። ወደ ውጭም ወደ ደጅ ወጣ፤ “”ዶሮም ጮኸ””።
ማነው የዋሸው ኢየሱስ ወይስ ተራኪዋቹ?
ነጥብ ሁለት
“ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”
ይህ ደግሞ ሌላ ዘገባ ነው፤ ጴጥሮስ ኢየሱስን ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ እንደሚክደው ተናግሮ ነበር፦
14:30 ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ በዚች ሌሊት “ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” አለው።
የቅድሙ ዶሮ ምንም ሳይጮህ ነው፤ ይህ ደግሞ ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮህ ነው፤ ለመሆኑ የቱን ነው ኢየሱስ በትክክል የተናገረው? “ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም” ወይስ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”?
ቀጥሎስ ለምን ዶሮ እስከ ሶስተኛው ክህደት ምንም አልጮኸም?
ማቴዎስ 26:69-75 ጴጥሮስም ከቤት ውጭ በአጥሩ ግቢ ተቀምጦ ነበር፤ አንዲት ገረድም ወደ እርሱ ቀርባ፡- አንተ ደግሞ ከገሊላው ከኢየሱስ ጋር ነበርህ አለችው። እርሱ ግን፡- የምትዪውን አላውቀውም ብሎ በሁሉ ፊት ካደ። ወደ በሩም ሲወጣ ሌላይቱ አየችውና በዚያ ላሉት፡- ይህ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበረ አለች። ዳግመኛም ሲምል፡- ሰውየውን አላውቀውም ብሎ ካደ። ጥቂትም ቈይተው በዚያ ቆመው የነበሩ ቀርበው ጴጥሮስን፡- አነጋገርህ ይገልጥሃልና በእውነት አንተ ደግሞ ከእነርሱ ወገን ነህ አሉት። በዚያን ጊዜ፡- ሰውየውን አላውቀውም ብሎ ሊራገምና ሊምል ጀመረ። ወዲያውም “”ዶሮ ጮኸ””። ጴጥሮስም፡- “”ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቅሶ አለቀሰ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል…..
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ክፍል ሁለት
ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ ነገር ግን እርሱ እንደተናገረ ተደርጎ በስሙ የተቀጠፉ ብዙ ጭማሬዎችን ከዚህ ቀደም አይተን ነበር፤ አንድ ቅጥፈት ቅጥፈት ከሆኑበት መገለጫዎቹ አንዱ የእርስ በእርስ ግጭት ነው፤ እስቲ ኢየሱስ በጴጥሮስ ዙሪያ የተናገረውንና በጴጥሮስ ዙሪያ የተደረገውን ክንውን የተለያየ ትረካና ዘገባ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም”
ጴጥሮስ ኢየሱስን ሦስት ጊዜ እስኪደው ድረስ ዶሮ እንደማይጮህ ተናግሮ ነበር፦
ዮሐ 13:38 ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰለት። ነፍስህን ስለ እኔ ትሰጣለህን? እውነት እውነት እልሃለሁ፥ “”ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም””።
ሉቃ22:34 እርሱ ግን። ጴጥሮስ ሆይ፥ እልሃለሁ፥ እንዳታውቀኝ “”ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዛሬ ዶሮ አይጮኽም”” አለው።
ማቴዎስ 26:34 ኢየሱስ፡- እውነት እልሃለሁ፥ በዚች ሌሊት “”ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” አለው።
ነገር ግን ጴጥሮስ በመጀመሪያው ክህደቱ ዶሮ ጮኸ፦
ማርቆስ 14:66-68 ጴጥሮስም በግቢ ውስጥ ወደ ታች ሳለ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፥ ጴጥሮስም እሳት ሲሞቅ አይታ ተመለከተችውና። አንተ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበርህ አለችው።
እርሱ ግን። የምትዪውን አላውቅም አላስተውልምም ብሎ ካደ። ወደ ውጭም ወደ ደጅ ወጣ፤ “”ዶሮም ጮኸ””።
ማነው የዋሸው ኢየሱስ ወይስ ተራኪዋቹ?
ነጥብ ሁለት
“ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”
ይህ ደግሞ ሌላ ዘገባ ነው፤ ጴጥሮስ ኢየሱስን ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ እንደሚክደው ተናግሮ ነበር፦
14:30 ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ በዚች ሌሊት “ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” አለው።
የቅድሙ ዶሮ ምንም ሳይጮህ ነው፤ ይህ ደግሞ ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮህ ነው፤ ለመሆኑ የቱን ነው ኢየሱስ በትክክል የተናገረው? “ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዶሮ አይጮኽም” ወይስ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”?
ቀጥሎስ ለምን ዶሮ እስከ ሶስተኛው ክህደት ምንም አልጮኸም?
ማቴዎስ 26:69-75 ጴጥሮስም ከቤት ውጭ በአጥሩ ግቢ ተቀምጦ ነበር፤ አንዲት ገረድም ወደ እርሱ ቀርባ፡- አንተ ደግሞ ከገሊላው ከኢየሱስ ጋር ነበርህ አለችው። እርሱ ግን፡- የምትዪውን አላውቀውም ብሎ በሁሉ ፊት ካደ። ወደ በሩም ሲወጣ ሌላይቱ አየችውና በዚያ ላሉት፡- ይህ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበረ አለች። ዳግመኛም ሲምል፡- ሰውየውን አላውቀውም ብሎ ካደ። ጥቂትም ቈይተው በዚያ ቆመው የነበሩ ቀርበው ጴጥሮስን፡- አነጋገርህ ይገልጥሃልና በእውነት አንተ ደግሞ ከእነርሱ ወገን ነህ አሉት። በዚያን ጊዜ፡- ሰውየውን አላውቀውም ብሎ ሊራገምና ሊምል ጀመረ። ወዲያውም “”ዶሮ ጮኸ””። ጴጥሮስም፡- “”ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቅሶ አለቀሰ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል…..
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!