ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
መዝሙር ✍ ዝማሬ ለፈጣሪ ወይስ ለፍጡር??? እናንተየ በመጽሃፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ግዜ ዝማሬን ለእግዚአብሄር ያቀረበችው ማን እንደሆነች ታውቃላችሁ??? የሙሴ እህት ማሪያም ነች. ሙሴ እጁን ዘርግቱ ባህሩን በከፈለና 600፣000 እስራኤልን አስመልጦ ግብጽን በዋጠ ግዜ ከበሮዋን አንስታ በለው አለች. መቼስ ሰው ሁሉ የጠበቀው እንዲህ ትዘምራለች ብሎ ነበር… ጻድቁ ሙሴ ጻድቁ ሙሴ …
✍
ስለመዝሙር ካነሳን አይቀር ትንሽ እንወያይበት እእእ እና ምን ልላቹ ነው መሰላቹ
ብዙ ጊዜ አንዳንድ ሰዎች "ይሄ መዝሙር ነው ወይስ ዘፈን በጊታር ፣ በኪቦርድ.... መዝሙር አለ እንዴ.....አይነት ነገር ይላሉ
በመጀመሪያ እግዚአብሔር በዚህ ዜማ ወይም በዚህ የዜማ እቃ ብቻ ካላመላካችሁኝ አልቀበልም ብሏልን??
ደግሞ ተለይቶ የዘፈን የመዝሙር የሚባል ዜማ ወይም የዜማ እቃ ከየት መጣ??
ምናልባት እኛ ጊታርን፣ ኪቦርድን.. ያወቅነው በዘፈን ስለሆነ የዘፈን መሳሪያ ማን አረገው? ሁሉም ከእርሱ በእርሱና ለእርሱ ክብር እንደሆነ አታቁምን?
ማሲንቆ የዘፈን መጫወቻ ነው
ክራርም እንዲሁ
በገናም እንዲሁ
ዜማም ቢሆን የተለየ ዜማ አለተሰጠም::
አሁን እዚጋ ዕቃውን የዘፈን ያደረገው ለዘፈን መሳሪያነት ስለተጠቀምንበት ነው እንጂ ለብቻው ይሄ የዘፈን ነው በዚህ እንዳትጠቀሙ ስለተባለ አይደለም።።
ሁሉንም እግዚአብሔርን ለማምለክ በመንፈስ እና በእውነት እስካቀረብነው ድረስ እግዚአብሔር የሚቀበለው ነው::
#ወደ ነገርዬው ስንገባ መጽሀፍ ቅዱስ እኮ መዝሙረ ዳዊት ላይ በበገናና በመሰንቆ ዘምሩለት ይላል ታድያ እናንተ ከየት አመጣቹት?
ለመሆኑ በገና፣ ክራር ምናምን ከኢትዮጽያ ውጪ አለን??
ታድያ መጽሀፍ ቅዱስ የተጻፈው ብሉይ ኪዳን በእብራይስጥና በአርማይክ አዲስ ኪዳን ደግሞ በግሪክ ነው።
ታድያ በገናና ክራር የእብራውያኖቹ ባህል ካልነበረ በበገና ብቻ ነው መዘመር ያለብን የሚለውን ከየት አመጣቹት?? ምክንያቱም እብራይስጡ እንደዛ አይልምና
እንደሚታወቀው መጽሀፍ ቅዱስ ወደየሀገሩ ቋንቋ ሲተረጎም የሀገሪቷን ባህልና ዘይቤ የቋንቋ ስርአት በሙሉ ታሳቢ ባደረጉ መልኩ ነው። ለምሳሌ፦
በእስራኤል ምግብ የተፃፈውን በእኛ እንጀራ ይለዋል በእንግሊዘኛው ደሞ ዳቦ ይለዋል ይሄ እንደየሀገሩ ነው የተተረጎመው ኢየሱስ ኢትዮጽያዊ ቢሆን እኔ የወይን ግንድ ነኝ አይልም ምክንያቱም ወይን የእስራኤላውያን እለት እለት መጠጣቸው ስለነበር ነው። ልክ እንደዚሁ በአማርኛው በመጽሀፍ ቅዱስ ክራር ተብሎ ስለተጻፈ ክራር ነው መጠቀም ያለብን ማለት አይደለም በእንግሊዘኛው Harp ተብሎ ነው የተጻፈው በተለያዩ አገሮችም የተለያዩ መሰሪያዎች ነው ያሉት።
በዛ ሰአት ወደየሀገሩ ቋንቋ ሲተረጉሙት እንደየሀገሩ የሙዚቃ መሳሪያ (እንደሚጠቀሙት) ነው የተረጎሙት።
ወደ እኛ ሀገርም ስንመጣ በገናና ክራር በዛ ሰአት በጊዜው የነበረው የሙዚቃ መሳሪያችን በመሆኑ አባቶቻችን እንደዛ አርገው አስቀምጠውልናል። ኪቦርድ ጊታር በዛ ሰአት ቢኖር ኪቦርድ ተብሎ ይጻፍ ነበር አሁን ይሄ የቴክኖሎጂ ጉዳይ ነው ተሻሽሎና አድጎ በኪቦርድ መልክ ...መጣ ስለዚህ ገና ከዚህ የተሻለም ሲመጣ ለእግዚአብሔር ነው የምንጠቀመው ምክንያቱም ይሄ ለሰይጣን ነው ይሄን ደግሞ ለእግዚአብሔር የሚባል ነገር የለም ሁሉም ከእርሱ በእርሱ ለእርሱ ክብር ነውና።
እናም የሁሉም አገር እንደየባህሉ ነው የዜማ እቃውን እየተጠቀመ ያለው:: ይህም በራሱ መረዳት ውስጥ ሆኖ ሰው እግዚአብሔርን እንዲያውቅ ነው::
ለምሳሌ: ኢየሱስ እኔ የህይወት # እንጀራ ነኝ የሚለው በ እንግሊዘኛው I am the # bread of life ነው የሚለው::
ስለዚህም በአጭሩ እግዚአብሔር በዚህ ዜማ እቃ ብቻ ካላመለካቹኝ አልቀበልም አላለም። በገናም የእኛ ሀገር ባህል ነው እንጂ የእብራውያን አይደለም። ትክክለኛውን መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተጻፈውን መሳሪያ ነው ከተባለም በእብራይስጡ የተጻፈውን የእብራይስጡን ነው እንጂ በገና አይደለም። ሲቀጥል እግዚአብሔርም በዚህ እቃ ብቻ አምልኩኝ አለማለቱ ብቻ ሳይሆን ለእሱ ከፍለን የምንሰጠው ነገርስ እንዴት ይኖራል?? ሁሉም ለእርሱ ክብር ነውና ይሄን ለእሱ ይሄን ለእዛ የሚባል ነገር የለም። ቃሉም የሚለው
@ "እግዚአብሔር አብን በእርሱ እያመሰገናቹ #በቃል ወይም #በስራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት ነው/ቆላ 3፥17/
@ " እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት/1 ቆሮ 10፥31/
👇👇👇
ስለመዝሙር ካነሳን አይቀር ትንሽ እንወያይበት እእእ እና ምን ልላቹ ነው መሰላቹ
ብዙ ጊዜ አንዳንድ ሰዎች "ይሄ መዝሙር ነው ወይስ ዘፈን በጊታር ፣ በኪቦርድ.... መዝሙር አለ እንዴ.....አይነት ነገር ይላሉ
በመጀመሪያ እግዚአብሔር በዚህ ዜማ ወይም በዚህ የዜማ እቃ ብቻ ካላመላካችሁኝ አልቀበልም ብሏልን??
ደግሞ ተለይቶ የዘፈን የመዝሙር የሚባል ዜማ ወይም የዜማ እቃ ከየት መጣ??
ምናልባት እኛ ጊታርን፣ ኪቦርድን.. ያወቅነው በዘፈን ስለሆነ የዘፈን መሳሪያ ማን አረገው? ሁሉም ከእርሱ በእርሱና ለእርሱ ክብር እንደሆነ አታቁምን?
ማሲንቆ የዘፈን መጫወቻ ነው
ክራርም እንዲሁ
በገናም እንዲሁ
ዜማም ቢሆን የተለየ ዜማ አለተሰጠም::
አሁን እዚጋ ዕቃውን የዘፈን ያደረገው ለዘፈን መሳሪያነት ስለተጠቀምንበት ነው እንጂ ለብቻው ይሄ የዘፈን ነው በዚህ እንዳትጠቀሙ ስለተባለ አይደለም።።
ሁሉንም እግዚአብሔርን ለማምለክ በመንፈስ እና በእውነት እስካቀረብነው ድረስ እግዚአብሔር የሚቀበለው ነው::
#ወደ ነገርዬው ስንገባ መጽሀፍ ቅዱስ እኮ መዝሙረ ዳዊት ላይ በበገናና በመሰንቆ ዘምሩለት ይላል ታድያ እናንተ ከየት አመጣቹት?
ለመሆኑ በገና፣ ክራር ምናምን ከኢትዮጽያ ውጪ አለን??
ታድያ መጽሀፍ ቅዱስ የተጻፈው ብሉይ ኪዳን በእብራይስጥና በአርማይክ አዲስ ኪዳን ደግሞ በግሪክ ነው።
ታድያ በገናና ክራር የእብራውያኖቹ ባህል ካልነበረ በበገና ብቻ ነው መዘመር ያለብን የሚለውን ከየት አመጣቹት?? ምክንያቱም እብራይስጡ እንደዛ አይልምና
እንደሚታወቀው መጽሀፍ ቅዱስ ወደየሀገሩ ቋንቋ ሲተረጎም የሀገሪቷን ባህልና ዘይቤ የቋንቋ ስርአት በሙሉ ታሳቢ ባደረጉ መልኩ ነው። ለምሳሌ፦
በእስራኤል ምግብ የተፃፈውን በእኛ እንጀራ ይለዋል በእንግሊዘኛው ደሞ ዳቦ ይለዋል ይሄ እንደየሀገሩ ነው የተተረጎመው ኢየሱስ ኢትዮጽያዊ ቢሆን እኔ የወይን ግንድ ነኝ አይልም ምክንያቱም ወይን የእስራኤላውያን እለት እለት መጠጣቸው ስለነበር ነው። ልክ እንደዚሁ በአማርኛው በመጽሀፍ ቅዱስ ክራር ተብሎ ስለተጻፈ ክራር ነው መጠቀም ያለብን ማለት አይደለም በእንግሊዘኛው Harp ተብሎ ነው የተጻፈው በተለያዩ አገሮችም የተለያዩ መሰሪያዎች ነው ያሉት።
በዛ ሰአት ወደየሀገሩ ቋንቋ ሲተረጉሙት እንደየሀገሩ የሙዚቃ መሳሪያ (እንደሚጠቀሙት) ነው የተረጎሙት።
ወደ እኛ ሀገርም ስንመጣ በገናና ክራር በዛ ሰአት በጊዜው የነበረው የሙዚቃ መሳሪያችን በመሆኑ አባቶቻችን እንደዛ አርገው አስቀምጠውልናል። ኪቦርድ ጊታር በዛ ሰአት ቢኖር ኪቦርድ ተብሎ ይጻፍ ነበር አሁን ይሄ የቴክኖሎጂ ጉዳይ ነው ተሻሽሎና አድጎ በኪቦርድ መልክ ...መጣ ስለዚህ ገና ከዚህ የተሻለም ሲመጣ ለእግዚአብሔር ነው የምንጠቀመው ምክንያቱም ይሄ ለሰይጣን ነው ይሄን ደግሞ ለእግዚአብሔር የሚባል ነገር የለም ሁሉም ከእርሱ በእርሱ ለእርሱ ክብር ነውና።
እናም የሁሉም አገር እንደየባህሉ ነው የዜማ እቃውን እየተጠቀመ ያለው:: ይህም በራሱ መረዳት ውስጥ ሆኖ ሰው እግዚአብሔርን እንዲያውቅ ነው::
ለምሳሌ: ኢየሱስ እኔ የህይወት # እንጀራ ነኝ የሚለው በ እንግሊዘኛው I am the # bread of life ነው የሚለው::
ስለዚህም በአጭሩ እግዚአብሔር በዚህ ዜማ እቃ ብቻ ካላመለካቹኝ አልቀበልም አላለም። በገናም የእኛ ሀገር ባህል ነው እንጂ የእብራውያን አይደለም። ትክክለኛውን መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተጻፈውን መሳሪያ ነው ከተባለም በእብራይስጡ የተጻፈውን የእብራይስጡን ነው እንጂ በገና አይደለም። ሲቀጥል እግዚአብሔርም በዚህ እቃ ብቻ አምልኩኝ አለማለቱ ብቻ ሳይሆን ለእሱ ከፍለን የምንሰጠው ነገርስ እንዴት ይኖራል?? ሁሉም ለእርሱ ክብር ነውና ይሄን ለእሱ ይሄን ለእዛ የሚባል ነገር የለም። ቃሉም የሚለው
@ "እግዚአብሔር አብን በእርሱ እያመሰገናቹ #በቃል ወይም #በስራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት ነው/ቆላ 3፥17/
@ " እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት/1 ቆሮ 10፥31/
👇👇👇
✍
#ስለዚህም እግዚአብሔር ራሱ "እንደዚ አርጉ እንደዚ ሁኑ በእንደዚ አይነት እቃ ብቻ....ምናምን ሳይሆን ያለው #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው ያለን።
ስለዚህም ዋናው ነጥቡ ለማን ነው የተጠቀምነው?
ነው እንጂ
በምንድነው የምንጠቀመው? የሚል ነገር የለም።
ለእርሱ ክብር ነው ወይ ?
በጌታ በኢየሱስ ስም ነው ወይ?
እነዚህን ሁለቱን ያሟላ ማንኛውንም አምልኮ እግዚአብሔር በደንብ ይቀበለዋል።። ከእነዚህ ውጪ የሆነንም በተቃራኒው
ጌታ ኢየሱስም በዮሐንስ ወንጌል 4፥24 ላይ ሲናገር
"እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በእውነትና በመንፈስና ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:19 በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
#ወደ ቆላስይስ ሰዎች 3:16 የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ።
ለእግዚአብሔር የምናቀርበው አምልኮ መሠረቱ ከልብ ከመንፈስ የመነጨ እና እውነተኛ መሆን ነው::
በመሰረቱ አምልኮ ፎርሙላ አለውን??
ከዘለለው ሰውዬ ቆሞ ባጨበጨበው ነው እግዚአብሔር የሚደሰተው ያለህ ማነው??
እግዚአብሔር አምልኮ ፎርሙላ ሰቶናል ወይ?
እግዚአብሔር የሚያስደስተው ከልብ የሆነው ነው እንጂ እንዴት እንዳረገው ወይም አደራረግህ አይደለም።
አትሳት ብራዘር እግዚአብሔር መሳሪያህን አይደለም አካሄድህን አይደለም አወራርህን አይደለም አምልኮህን አይደለም በመሰሩቱ አምልኮ ፎርሙላ የለውማና አንገት ስለደፋህ አይደለህም በዝግታ ስለሄድክ አይደለም ወይም አንድ ቦታ ቆመህ ስላሸበሸብክ አይድለም። ለዛ ነው ሀዋሪያው ሲናገር
@ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:13 #እብዶች ብንሆን፥ #ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው።
መዝለል አይደለም ማንኛውንም ነገር ብታደርግ ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ አድርገው።። አራት ነጥብ
እንደ ፈሪሳውያን እስከ አለባበስህ ጭምር እግዚአብሔርን አስደስተዋለህ ብለህ አስበህ ከሆነ ስተሀል ።
ጌታ ኢየሱስ አንድ ጊዜ ሲናገር እንዲህ አለ
#ማቴዎስ ወንጌል 15
8. ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤
9. የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።
ስለዚህም በሰው ስርአት በከንቱ መባዘናችንን ትተን ብፍጹም ልባችን እንቅረብ።
እያስመሰለ ከሚያሸበሽበው ከልቡ የሚዘለው ይሻላል እግዚአብሄር የሚቀበለው እሱን ነውና።
እርሱ ዝምታ ወይም ጩሀት
ስግደት ወይም ዝላይ አይገድበውም::
እግዚአብሔር በደስታ እንድናመልከው ይፈልጋል::
ሰዎች እግዚአብሔርን እራሳቸው በሳሉት ስእል ለመገደብ ይሞክራሉ: ይህም በአብዛኛው ካደጉበት ባህል እና ቀድሞ ሲከተሉት ከነበረ አምልኮ በመነሳት ነው::
እግዚአብሔር ግን እኛ እንደሳልነው ወይም ሌላው እንደሳለው አይደለም:: እርሱ የአቤልን መስዋእት ተቀብሎ የቃየንን አልተቀበለም:: የያዕቆብን መስዋእት ተቀብሎ የኤሳውን አልተቀበለም::
ስለዚህ እርሱ የሚወደው ከመንፈስ የሆነ ከልብ የመነጨ መስዋእት/ምስጋናና/አምልኮ መሆኑን እንጂ የእኛን የአምልኮ አቀራረብ ወይም አገላለጽ መሠረት ያደረገ አይደለም።
መዝለል አይደለም ብንገለባበጥ ለእግዚአብሄር ነው።
ካበድክም ለሰይጣን ሳይሆን ለኢየሱስ እበድ መጠጥ ቤት ሳይሆን ቤተክርስቲያን ለጌታ ዝለል።
🤷♂🤷♂
ጥያቄው እዚጋ ነው
#1፦ ቴክሎኖጂውን አንቀበልም ከሆነ ማይኩስ ፣ሚክሰሩ ፣ ማቀናበሪያው ፣ ገመዱ ፣ አምፖሉ... ሁሉ በዛ ጊዜ አልነበረምና ለምን ትቀበሉታላቹ??
ግማሽ ተቀብሎ ግማሽ አለመቀበል አለ እንዴ??
#2፦ በድሮ ጊዜ ጊታር ፒያኖ..ለሰይጣን ነው ወይም የዘፈን ብቻ ነው በገና ደግሞ ለእግዚአብሄር ብቻ ነው ተብሏልን???
ከላይ እንደተገለጸው ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው የሚለው እንጂ በዚህ እቃ በዛ መሳሪያ መች ተባለ??
የሚለየው ለማን እንደተጠቀምነው ነው እንጂ በምን እንደተጠቀምን አይደለም።
መሳሪያውን ለእግዚአብሄር ክብር ስናደርገው ለእግዚአብሄር ይሆናል ለሰይጣን ካረግነው ደግሞ ለሰይጣን ይሆናል።
በገናና ከበሮ ለዘፈንም እንዳገለገለ ያውቁ ኖሯል?? 👇
ኦሪት ዘፍጥረት 31:27 ፤ ስለምን በስውር ሸሸህ? ከእኔም ከድተህ ስለምን ኮበለልህ? በደስታና #በዘፈን #በከበሮና #በበገና እንድሰድድህ ለምን አልነገርኸኝም?
ትንቢተ ዳንኤል 3:7 ፤ ስለዚህ በዚያን ጊዜ አሕዛብ ሁሉ የመለከቱንና የእንቢልታውን፥ #የመሰንቆውንና #የክራሩን፥ #የበገናውንና #የዘፈኑንም ሁሉ ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የተናገሩ ሁሉ ተደፉ፥ ንጉሡም ናቡከደነፆር ላቆመው ለወርቅ ምስል ሰገዱ።
ስለዚህም በገና ራሱ የዘፈን መሳሪያ ነው ልንል ይሆን??
አስቡበት
መዝሙረ ዳዊት 149:3 #ስሙን #በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
@gedlatnadersanat
@Literature_For_God
#ስለዚህም እግዚአብሔር ራሱ "እንደዚ አርጉ እንደዚ ሁኑ በእንደዚ አይነት እቃ ብቻ....ምናምን ሳይሆን ያለው #ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው ያለን።
ስለዚህም ዋናው ነጥቡ ለማን ነው የተጠቀምነው?
ነው እንጂ
በምንድነው የምንጠቀመው? የሚል ነገር የለም።
ለእርሱ ክብር ነው ወይ ?
በጌታ በኢየሱስ ስም ነው ወይ?
እነዚህን ሁለቱን ያሟላ ማንኛውንም አምልኮ እግዚአብሔር በደንብ ይቀበለዋል።። ከእነዚህ ውጪ የሆነንም በተቃራኒው
ጌታ ኢየሱስም በዮሐንስ ወንጌል 4፥24 ላይ ሲናገር
"እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በእውነትና በመንፈስና ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
#ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5:19 በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
#ወደ ቆላስይስ ሰዎች 3:16 የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ።
ለእግዚአብሔር የምናቀርበው አምልኮ መሠረቱ ከልብ ከመንፈስ የመነጨ እና እውነተኛ መሆን ነው::
በመሰረቱ አምልኮ ፎርሙላ አለውን??
ከዘለለው ሰውዬ ቆሞ ባጨበጨበው ነው እግዚአብሔር የሚደሰተው ያለህ ማነው??
እግዚአብሔር አምልኮ ፎርሙላ ሰቶናል ወይ?
እግዚአብሔር የሚያስደስተው ከልብ የሆነው ነው እንጂ እንዴት እንዳረገው ወይም አደራረግህ አይደለም።
አትሳት ብራዘር እግዚአብሔር መሳሪያህን አይደለም አካሄድህን አይደለም አወራርህን አይደለም አምልኮህን አይደለም በመሰሩቱ አምልኮ ፎርሙላ የለውማና አንገት ስለደፋህ አይደለህም በዝግታ ስለሄድክ አይደለም ወይም አንድ ቦታ ቆመህ ስላሸበሸብክ አይድለም። ለዛ ነው ሀዋሪያው ሲናገር
@ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:13 #እብዶች ብንሆን፥ #ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው።
መዝለል አይደለም ማንኛውንም ነገር ብታደርግ ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ አድርገው።። አራት ነጥብ
እንደ ፈሪሳውያን እስከ አለባበስህ ጭምር እግዚአብሔርን አስደስተዋለህ ብለህ አስበህ ከሆነ ስተሀል ።
ጌታ ኢየሱስ አንድ ጊዜ ሲናገር እንዲህ አለ
#ማቴዎስ ወንጌል 15
8. ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤
9. የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።
ስለዚህም በሰው ስርአት በከንቱ መባዘናችንን ትተን ብፍጹም ልባችን እንቅረብ።
እያስመሰለ ከሚያሸበሽበው ከልቡ የሚዘለው ይሻላል እግዚአብሄር የሚቀበለው እሱን ነውና።
እርሱ ዝምታ ወይም ጩሀት
ስግደት ወይም ዝላይ አይገድበውም::
እግዚአብሔር በደስታ እንድናመልከው ይፈልጋል::
ሰዎች እግዚአብሔርን እራሳቸው በሳሉት ስእል ለመገደብ ይሞክራሉ: ይህም በአብዛኛው ካደጉበት ባህል እና ቀድሞ ሲከተሉት ከነበረ አምልኮ በመነሳት ነው::
እግዚአብሔር ግን እኛ እንደሳልነው ወይም ሌላው እንደሳለው አይደለም:: እርሱ የአቤልን መስዋእት ተቀብሎ የቃየንን አልተቀበለም:: የያዕቆብን መስዋእት ተቀብሎ የኤሳውን አልተቀበለም::
ስለዚህ እርሱ የሚወደው ከመንፈስ የሆነ ከልብ የመነጨ መስዋእት/ምስጋናና/አምልኮ መሆኑን እንጂ የእኛን የአምልኮ አቀራረብ ወይም አገላለጽ መሠረት ያደረገ አይደለም።
መዝለል አይደለም ብንገለባበጥ ለእግዚአብሄር ነው።
ካበድክም ለሰይጣን ሳይሆን ለኢየሱስ እበድ መጠጥ ቤት ሳይሆን ቤተክርስቲያን ለጌታ ዝለል።
🤷♂🤷♂
ጥያቄው እዚጋ ነው
#1፦ ቴክሎኖጂውን አንቀበልም ከሆነ ማይኩስ ፣ሚክሰሩ ፣ ማቀናበሪያው ፣ ገመዱ ፣ አምፖሉ... ሁሉ በዛ ጊዜ አልነበረምና ለምን ትቀበሉታላቹ??
ግማሽ ተቀብሎ ግማሽ አለመቀበል አለ እንዴ??
#2፦ በድሮ ጊዜ ጊታር ፒያኖ..ለሰይጣን ነው ወይም የዘፈን ብቻ ነው በገና ደግሞ ለእግዚአብሄር ብቻ ነው ተብሏልን???
ከላይ እንደተገለጸው ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ለእግዚአብሄር ክብር አድርጉት ነው የሚለው እንጂ በዚህ እቃ በዛ መሳሪያ መች ተባለ??
የሚለየው ለማን እንደተጠቀምነው ነው እንጂ በምን እንደተጠቀምን አይደለም።
መሳሪያውን ለእግዚአብሄር ክብር ስናደርገው ለእግዚአብሄር ይሆናል ለሰይጣን ካረግነው ደግሞ ለሰይጣን ይሆናል።
በገናና ከበሮ ለዘፈንም እንዳገለገለ ያውቁ ኖሯል?? 👇
ኦሪት ዘፍጥረት 31:27 ፤ ስለምን በስውር ሸሸህ? ከእኔም ከድተህ ስለምን ኮበለልህ? በደስታና #በዘፈን #በከበሮና #በበገና እንድሰድድህ ለምን አልነገርኸኝም?
ትንቢተ ዳንኤል 3:7 ፤ ስለዚህ በዚያን ጊዜ አሕዛብ ሁሉ የመለከቱንና የእንቢልታውን፥ #የመሰንቆውንና #የክራሩን፥ #የበገናውንና #የዘፈኑንም ሁሉ ድምፅ በሰሙ ጊዜ፥ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የተናገሩ ሁሉ ተደፉ፥ ንጉሡም ናቡከደነፆር ላቆመው ለወርቅ ምስል ሰገዱ።
ስለዚህም በገና ራሱ የዘፈን መሳሪያ ነው ልንል ይሆን??
አስቡበት
መዝሙረ ዳዊት 149:3 #ስሙን #በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።
@gedlatnadersanat
@Literature_For_God