▶️ የሰውነት #አካላትን እየዘረዘረ #የሚያስመሰግነው ባለ ብዙ #አርኬ ግጥም #መልክእን #አለቃ #ኪዳነ ወልድ ክፍሌ <<መልክእ ከራስ ጸጉር እስከ እግር ጥፍሩ የሚቆጠር መጽሀፍ ነው ብለውታል[1]።>> የሚገርመው #የሰውነት #አካል የሌላቸው እንኳ #መልክዕ ከተጻፈላቸው ውስጥ #መልክዓ #መስቀል(ለእንጨቱ) ፣ #መልክዓ #ሰንበት(ለቀኑ)፣ #መልክዓ #አንቀጸ #ብርሃን(ለመጽሀፍ ስም)፣ #መልክዓ #ስዕል(ለስዕሉ)፣ #መልክዓ #ቁስቋም(ለቦታ) ይጠቀሳሉ። ሌላው ደግሞ #ማንም ሊቀርበው በማይችል #ብርሃን ውስጥ ለሚኖረው #መልክዓ እና #ገጽ የሌለው #መንፈስ ለሆነው #ለእግዚአብሄር እንኳን #በሰው #አካል(ብልቶች) እየቆጠረ ባለ ብዙ #አርኪ #ግጥም #መልክ ተዘጋጅቶለታል። #ለመላእክትም፣ #ቅዱሳን ለተባሉ #ሰዎችም፣ #በኢትዮጵያ ነግሰው ለነበሩ #አጼዎችም ሁሉ "መልክእ" አላቸው። ይህ <መልክእ> የተባለው #የስነ ጽሁፍ #አይነት መጻፍ የተጀመረው #ፕሮፌሰር #ኃይሌ #በ17ኛው ክፍለ ዘመን #ፌሬንክ በተባለ #እንግሊዛዊ እንደሆነ ሲናገሩ #አለማየሁ #ሞገስ የተባሉት ደራሲ ደግሞ #በ14ኛው ክፍለ ዘመን #በአጼ #ዘረዓ ዕቆብ #ዘመነ መንግስት ነው ይላሉ። ሌላው ዜግነቱ ያልታወቀው "ቤደርሰን" የተባለ ጸሀፊ ደግሞ #በ17ኛው ክፍለ ዘመን ባልታወቀ #የዜማ #አቀንቃኝ ነው ይላል። ሁሉም #በጀማሪውና #በጅማሬው #ዘመን ባይስማሙም #የቤተክርስቲያኒቷ ጅማሬ ላይ ያልነበረ #አበው ያላስተማሩት #መጤ እንደሆነ ይስማማሉ።
▶️ መነሻ ሀሳባችን ስለማርያም ነውና በ"መልክእ" ይዘት ድንግል ማርያም የምትመለክበትን ከ"ጸሎት መጽሀፍ" አንዱ የሆነውን < #መልክዓ #ማርያምን> እንመልከት፦
▶️ መነሻ ሀሳባችን ስለማርያም ነውና በ"መልክእ" ይዘት ድንግል ማርያም የምትመለክበትን ከ"ጸሎት መጽሀፍ" አንዱ የሆነውን < #መልክዓ #ማርያምን> እንመልከት፦
<<ድንግል ሆይ የልጅሽን በረከት በእኔ ላይ #አዝንቢ፥ የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው አፉን #ለጉሚው አንደበቱን #ዲዳ አድርጊ፥ ጉሮሮውን #ዝጊ፣ ጆሮውን #አደንቁሪ ኃይሉንም #አዳክሚ፣ በልጅሽ መለኮታዊ ሰይፍ አንገቱን #ቆርጠሽ #ጣይ፣ ባላየ የሚያንዣብበውን የጠላት ዲያብሎስን ክንፍ #ስበሪ አሜን።>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 3]
▶️ ይህ <<እስመ ክብርት>> የሚባለው #መጽሀፍ በሙሉ #እርግማን የሚያወርድ የ"ጸሎት" አይነት ነው። አንዳንድ #ምእመናን ሁልጊዜ #ጠዋት #ጠዋት ሲነጋ ይደግሙታል። አንዳንዶችም #ለጠላት ዋነኛ #መፍትሄ አድርገው ቆጥረውት #ይመኩበታልም።
▶️ በዚህ በተጠቀሰው #አርኬ ላይ #ድንግል #ማርያም #የበረከት #አዝናቢ ሆናለች። መጽሀፍ ቅዱስ ግን <<በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።>> ይላል {ያዕ 1፥17}። ስለሆነም #በጎ #ስጦታ ፍጹምም የሆነ #በረከት #ከእግዚአብሄር ዘንድ እንጂ #ከማርያም ዘንድ ወይም #በማርያም በኩል አይደለምና ይሄ ግልጽ #ስህተት ነው።
▶️ ሌላው <<የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው>> ተብሎ አፉ #እንዲሎጎም፣ አንደበቱ #ዲዳ እንዲሆን፣ ጉሮሮው #እንዲዘጋ፣ ጆሮው #እንዲደነቁር፣ ኃይሉም #እንዲዳከም፣ አንገቱ #እንዲቆረጥ መጸለዩ የትኛው መንፈስ ሆኖልን ይሆን? የእግዚአብሄር ሰው ግን ቃሉ እንደሚል <<ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚረግማችሁን መርቁ ለሚጠሏችሁም መልካም አድርጉ>> በማለት #በብሉይ ሳይሆን #በአዲስ ኪዳን #ፍቅር ይመራል [ማቲ 5፤ 44-45]። ደግሞም <<ጠላትህን ግን ቢራብ አብላው ቢጠማ አጠጣው ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና ፤ ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ>> ይላል [ሮሜ 12፤ 20-21]።
ይሄው ረጋሚው <እስመ ክብርት> #መጽሀፍ ይቀጥልና <<ድንግል ሆይ ተአምራዊ ኃይልን ማድረግ የሚቻልሽ የዓለም ንግስት አንቺ ነሽና ሊያጠፋኝ የሚያሴረውን ጠላት አጣድፈሽ #ከጥፋት #ገደል #ጣይው። ተከታትሎ አድኖ ሊያጠፋኝ የሚፈልገውን ጠላት ፈጥነሽ ደርሰሽ አይኑን #አሳውሪው እጁን #ሽባ አድርጊው እግሩንም #አሳጥሪው>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 5] ይላል። ደግሞም <<በዚህ አለም የሚጠላኝን የሚቃወመኝን ሰው #ከምድር ላይ #ነቅለሽ #ጣይልኝ>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 9] ይላል።
▶️ ይህ <<እስመ ክብርት>> የሚባለው #መጽሀፍ በሙሉ #እርግማን የሚያወርድ የ"ጸሎት" አይነት ነው። አንዳንድ #ምእመናን ሁልጊዜ #ጠዋት #ጠዋት ሲነጋ ይደግሙታል። አንዳንዶችም #ለጠላት ዋነኛ #መፍትሄ አድርገው ቆጥረውት #ይመኩበታልም።
▶️ በዚህ በተጠቀሰው #አርኬ ላይ #ድንግል #ማርያም #የበረከት #አዝናቢ ሆናለች። መጽሀፍ ቅዱስ ግን <<በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።>> ይላል {ያዕ 1፥17}። ስለሆነም #በጎ #ስጦታ ፍጹምም የሆነ #በረከት #ከእግዚአብሄር ዘንድ እንጂ #ከማርያም ዘንድ ወይም #በማርያም በኩል አይደለምና ይሄ ግልጽ #ስህተት ነው።
▶️ ሌላው <<የሚጻረረኝን የሚቃወመኝን ሰው>> ተብሎ አፉ #እንዲሎጎም፣ አንደበቱ #ዲዳ እንዲሆን፣ ጉሮሮው #እንዲዘጋ፣ ጆሮው #እንዲደነቁር፣ ኃይሉም #እንዲዳከም፣ አንገቱ #እንዲቆረጥ መጸለዩ የትኛው መንፈስ ሆኖልን ይሆን? የእግዚአብሄር ሰው ግን ቃሉ እንደሚል <<ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚረግማችሁን መርቁ ለሚጠሏችሁም መልካም አድርጉ>> በማለት #በብሉይ ሳይሆን #በአዲስ ኪዳን #ፍቅር ይመራል [ማቲ 5፤ 44-45]። ደግሞም <<ጠላትህን ግን ቢራብ አብላው ቢጠማ አጠጣው ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና ፤ ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ>> ይላል [ሮሜ 12፤ 20-21]።
ይሄው ረጋሚው <እስመ ክብርት> #መጽሀፍ ይቀጥልና <<ድንግል ሆይ ተአምራዊ ኃይልን ማድረግ የሚቻልሽ የዓለም ንግስት አንቺ ነሽና ሊያጠፋኝ የሚያሴረውን ጠላት አጣድፈሽ #ከጥፋት #ገደል #ጣይው። ተከታትሎ አድኖ ሊያጠፋኝ የሚፈልገውን ጠላት ፈጥነሽ ደርሰሽ አይኑን #አሳውሪው እጁን #ሽባ አድርጊው እግሩንም #አሳጥሪው>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት አርኬ 5] ይላል። ደግሞም <<በዚህ አለም የሚጠላኝን የሚቃወመኝን ሰው #ከምድር ላይ #ነቅለሽ #ጣይልኝ>> [እስመ ክብርት፥ የኅሊና ጸሎት፥ አርኬ 9] ይላል።