በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል #ያድናቸውማል።" መዝ 33:7
👉 ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው ልበ አምላክ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ነው። በግልጽ እንደነገረን የእግዚአብሔር የሆኑት ቅዱሳን መልአክት የሚያድኑ አዳኞች ናቸው። እነርሱን ከሚፈሯቸውና ከሚያምኗቸው ሰዎች አይለዩም። ከሚደርስባቸው መከራ እና ችግር ፈተና ሁሉ ያድኗቸዋል ይታደጓቸዋል። ቅዱሳን መልአክት የሰው ልጆችን የሚያድኑ አዳኞች መሆናቸውን ቅዱስ ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን በባረከ ጊዜም እንዲህ ሲል መስክሯል። "ከታናሽነቴ ጀምሮ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር ከክፉ ነገር ሁሉ #ያዳነኝ_መልአክ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ።" ዘፍ 48:15
👉 እሱም ብቻ አይደለም የሰው ልጅ አምላክ በፈጸመለት የማዳን ተግባር ውስጥ የቅዱሳን መላእክት ሱታፌ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገልገል የሚላኩ የሚያግዙ መናፍስት አይደሉምን?" ብሎ የሰው ልጅ እንዲድን የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት እና እገዛ የግድ እንደሚያስፈልገው ተናግሯል። ዕብ 1:14 እንዲሁም የሰው ልጅ የመዳኑ ነገር ለቅዱሳን መልአክት ታላቅ ደስታ መሆኑን ጌታ በወንጌል እንዲህ በማለት ተናግሯል። "እላችኋለሁ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።" ሉቃ 15: 7
👉 ቅዱሳን መልአክት በተጨነቅን እና በተቸገርን ጊዜ በጸሎት ስንጠራቸው መጥተው ያበረቱናል ያረጋጉናል። ጌታችን በመዋለ ሥጋዌው ለእኛ አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ በምሴተ ሐሙስ መከራን ከመቀበሉ በፊት ሲጸልይ "ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መልአክ ታየው።" ይላል። ሉቃ 22:43 የመልአክት ፈጣሪያቸው እርሱ ሆኖ ሳለ የሚያበረታው መልአክ ታየው መባሉ ስለምንድን ነው ቢሉ እናንተም በጨነቃችሁ በጠበባችሁ መከራ ውስጥ በገባችሁ ጊዜ ብትጸልዩ ቅዱሳን መልአክት እናንተን ለማበርታት ይላካሉ ሲለን ነው።
👉 ቅዱሳን መልአክት ስለ ሰው ልጆች ዘውትር በአምላክ ፊት ያማልዳሉ። እግዚአብሔርም ምልጃቸውን ቸል አይልም። ዘካ 1:12–13 "የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ። እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው።" እንዲል። መልአኩ እግዚአብሔርን አሳዝነው 70 ዓመት ለተቆጡት እስራኤል ዘሥጋ ከለመነ፤ በቅዱሳን መልአክት ለታመንን እስራኤል ዘነፍስ ለሆንን ለኛ እንዴት አይማልዱልንም? እነርሱም ዘውትር በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ፣ የእግዚአብሔርንም ፊት ያያሉ። ማቴ 18:10 ኢዮ 1:7 ሉቃ 1:9 "የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።" እንዲል የቅዱሳን መልአክትንም ምልጃቸውን ይቀበላል። መዝ 33(34):15
በተጨማሪም #ቅዱሳን_መልአክት
👉 አጽናኞቻችን ናቸው። ዳን 10:20
👉 ይረዱናል። ዳን 10:13
👉 ይጠብቁናል። መዝ 90:1
👉 እንሰግድላቸው ዘንድ ይገባል። ኢያ 5:14 ዘፍ 19:1 ራዕ 19:10 ራዕ 22:8
ሐምሌ 19 በዚህች ቀን መልአኩ #ቅዱስ_ገብርኤል ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስን እና እናቱን ቅድስት ኢየሉጣን ከእቶን እሳት ያዳነበት ዕለት ነው።
ከመልአኩ ከቅዱስ ገብርኤል ረድኤት በረከት ያሳትፈን።
ይቆየን።
አዘጋጅ #አቤኔዘር
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል #ያድናቸውማል።" መዝ 33:7
👉 ይህን ኃይለ ቃል የተናገረው ልበ አምላክ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ነው። በግልጽ እንደነገረን የእግዚአብሔር የሆኑት ቅዱሳን መልአክት የሚያድኑ አዳኞች ናቸው። እነርሱን ከሚፈሯቸውና ከሚያምኗቸው ሰዎች አይለዩም። ከሚደርስባቸው መከራ እና ችግር ፈተና ሁሉ ያድኗቸዋል ይታደጓቸዋል። ቅዱሳን መልአክት የሰው ልጆችን የሚያድኑ አዳኞች መሆናቸውን ቅዱስ ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን በባረከ ጊዜም እንዲህ ሲል መስክሯል። "ከታናሽነቴ ጀምሮ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር ከክፉ ነገር ሁሉ #ያዳነኝ_መልአክ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ።" ዘፍ 48:15
👉 እሱም ብቻ አይደለም የሰው ልጅ አምላክ በፈጸመለት የማዳን ተግባር ውስጥ የቅዱሳን መላእክት ሱታፌ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ "ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገልገል የሚላኩ የሚያግዙ መናፍስት አይደሉምን?" ብሎ የሰው ልጅ እንዲድን የቅዱሳን መላእክት አገልግሎት እና እገዛ የግድ እንደሚያስፈልገው ተናግሯል። ዕብ 1:14 እንዲሁም የሰው ልጅ የመዳኑ ነገር ለቅዱሳን መልአክት ታላቅ ደስታ መሆኑን ጌታ በወንጌል እንዲህ በማለት ተናግሯል። "እላችኋለሁ እንዲሁ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል።" ሉቃ 15: 7
👉 ቅዱሳን መልአክት በተጨነቅን እና በተቸገርን ጊዜ በጸሎት ስንጠራቸው መጥተው ያበረቱናል ያረጋጉናል። ጌታችን በመዋለ ሥጋዌው ለእኛ አርአያ አብነት ይሆነን ዘንድ በምሴተ ሐሙስ መከራን ከመቀበሉ በፊት ሲጸልይ "ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታው መልአክ ታየው።" ይላል። ሉቃ 22:43 የመልአክት ፈጣሪያቸው እርሱ ሆኖ ሳለ የሚያበረታው መልአክ ታየው መባሉ ስለምንድን ነው ቢሉ እናንተም በጨነቃችሁ በጠበባችሁ መከራ ውስጥ በገባችሁ ጊዜ ብትጸልዩ ቅዱሳን መልአክት እናንተን ለማበርታት ይላካሉ ሲለን ነው።
👉 ቅዱሳን መልአክት ስለ ሰው ልጆች ዘውትር በአምላክ ፊት ያማልዳሉ። እግዚአብሔርም ምልጃቸውን ቸል አይልም። ዘካ 1:12–13 "የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ። እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው።" እንዲል። መልአኩ እግዚአብሔርን አሳዝነው 70 ዓመት ለተቆጡት እስራኤል ዘሥጋ ከለመነ፤ በቅዱሳን መልአክት ለታመንን እስራኤል ዘነፍስ ለሆንን ለኛ እንዴት አይማልዱልንም? እነርሱም ዘውትር በእግዚአብሔር ፊት ይቆማሉ፣ የእግዚአብሔርንም ፊት ያያሉ። ማቴ 18:10 ኢዮ 1:7 ሉቃ 1:9 "የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።" እንዲል የቅዱሳን መልአክትንም ምልጃቸውን ይቀበላል። መዝ 33(34):15
በተጨማሪም #ቅዱሳን_መልአክት
👉 አጽናኞቻችን ናቸው። ዳን 10:20
👉 ይረዱናል። ዳን 10:13
👉 ይጠብቁናል። መዝ 90:1
👉 እንሰግድላቸው ዘንድ ይገባል። ኢያ 5:14 ዘፍ 19:1 ራዕ 19:10 ራዕ 22:8
ሐምሌ 19 በዚህች ቀን መልአኩ #ቅዱስ_ገብርኤል ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስን እና እናቱን ቅድስት ኢየሉጣን ከእቶን እሳት ያዳነበት ዕለት ነው።
ከመልአኩ ከቅዱስ ገብርኤል ረድኤት በረከት ያሳትፈን።
ይቆየን።
አዘጋጅ #አቤኔዘር
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ከሞተ ሰው አፍ ውስጥ ጽጌ ሬዳ አበባ በቅሎ ተገኘ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከኢየሩሳሌም በቅርብ እርቀት ላይ በምትገኘው በኢያሪኮ ደሰት የሚኖር እመቤታችንን እጅግ አብዝቶ የሚወድ ስመ " አስቴራስ " የሚባል አንድ ዲያቆን ነበር ከሴቶች ሁለ ተለይተሽ #የተባረክሽ_ድንግል_ማርያም_ሆይ_አምላክን_በድንግና_ጸንሰሽ_በድንግልና_ትወልጃለሽና_ደስ_ይበልሽ እያለ #ቅዱስ_ገብርኤል_ያበሰራትንና ያቀረበላትን ሠላምታ ሳያቆርጥ ዘወትር ይጸልይ ነበር :: ሉቃ 1÷26 -29
ከዕለትም በአንዲቱ ቀን ለሥራው ወደ እሩቅ ሀገር ሲሄድ እርህራኄ የሌላቸው ሰዎች በመንገድ አገኙትና ገድለው ሳይቀብሩት ሄዱ። ነገር ግን ሊሎች ሰዎች በመንገደድ ሲያልፉሁ አስክሬኑን አይተው ከመንገዱ ጥግ መቃብር ቆፍረው ቀብረውት ሄዱ።
ከተቀበረም ከሦስት ቀይ በኃላም ክፉ ሰዎች ባሉባት በዚያች ሀገር ባለች ቤተ ክርስቲያን ቅንነት ለሚያገለግል አንድ ዲያቆን እመቤታችን በእራይ ተገልጻ ወዳጄ ሆይ ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለገለና ጸሎቱ በእኔና በልጄ ዘንድ እጅግ የተወደደችለት አንድ ዲያቆንን ስለገደሉት ሰዎች አዝኛለሁ ጓደኞችህ ዲያቆናትን ይዘህ በመንገድ ጥግ ወደ ተቀበረው ዲያቆን ሂዱና መቃብሩን ቆፍራችሁ አስክሬኑን አውንታችሁ በቤተ ክርስቲያን ቅጥር ቅበሩት አለችው ። ዲያቆኑም እመቤታችን እንደ ነገረችው አጓደኞቹ ጋር ሄዶ መቃብሩን ቆፍረው አስክሬኑን ባወጡ ጊዜ " #ርሔ " እንደሚባል ሽቶ መዐዛው እጅግ ደስ የሚያሰኝ ከአፉሁ የበቀለ አንድ የጽጌ ሬዳን አበባ አገኙ " #መንክር_እግዚአብሔር በላይለ ቅዱሳኒሁ " # እግዚአብሔር_በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው " ተብሎ በነቢይ የተነገረውንም አስበው ፈጽመው አደነቁ መዝ 67÷ 65 ክዎች ሰዎች ከገደሉት ከዲያቆን "አስቴራስ " አስክሬን አፍ የጽጌ ጌዳ አበባ በቅሎ መገኘቱን ያዮና የሰሙ ሰዎችም ሁሉ ይህስ ከዚህ በፊት በዐይናችን ያላየነውና በታሪክም ያልሰማነው አዲስና አስደናቂ ነገር ነው እያሉ በማድነቅ ለዲያቆን እንደሚገባ አድርገው እንደ ሥርዓቱ አክብረው በቤተክርስቲያን ቅጥር ቀበሩት ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ልመና ክብሯ አማላጅነቷም እስከ ዘላለሙ ድረስ ከና አይራቅብን አሜን!
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከኢየሩሳሌም በቅርብ እርቀት ላይ በምትገኘው በኢያሪኮ ደሰት የሚኖር እመቤታችንን እጅግ አብዝቶ የሚወድ ስመ " አስቴራስ " የሚባል አንድ ዲያቆን ነበር ከሴቶች ሁለ ተለይተሽ #የተባረክሽ_ድንግል_ማርያም_ሆይ_አምላክን_በድንግና_ጸንሰሽ_በድንግልና_ትወልጃለሽና_ደስ_ይበልሽ እያለ #ቅዱስ_ገብርኤል_ያበሰራትንና ያቀረበላትን ሠላምታ ሳያቆርጥ ዘወትር ይጸልይ ነበር :: ሉቃ 1÷26 -29
ከዕለትም በአንዲቱ ቀን ለሥራው ወደ እሩቅ ሀገር ሲሄድ እርህራኄ የሌላቸው ሰዎች በመንገድ አገኙትና ገድለው ሳይቀብሩት ሄዱ። ነገር ግን ሊሎች ሰዎች በመንገደድ ሲያልፉሁ አስክሬኑን አይተው ከመንገዱ ጥግ መቃብር ቆፍረው ቀብረውት ሄዱ።
ከተቀበረም ከሦስት ቀይ በኃላም ክፉ ሰዎች ባሉባት በዚያች ሀገር ባለች ቤተ ክርስቲያን ቅንነት ለሚያገለግል አንድ ዲያቆን እመቤታችን በእራይ ተገልጻ ወዳጄ ሆይ ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለገለና ጸሎቱ በእኔና በልጄ ዘንድ እጅግ የተወደደችለት አንድ ዲያቆንን ስለገደሉት ሰዎች አዝኛለሁ ጓደኞችህ ዲያቆናትን ይዘህ በመንገድ ጥግ ወደ ተቀበረው ዲያቆን ሂዱና መቃብሩን ቆፍራችሁ አስክሬኑን አውንታችሁ በቤተ ክርስቲያን ቅጥር ቅበሩት አለችው ። ዲያቆኑም እመቤታችን እንደ ነገረችው አጓደኞቹ ጋር ሄዶ መቃብሩን ቆፍረው አስክሬኑን ባወጡ ጊዜ " #ርሔ " እንደሚባል ሽቶ መዐዛው እጅግ ደስ የሚያሰኝ ከአፉሁ የበቀለ አንድ የጽጌ ሬዳን አበባ አገኙ " #መንክር_እግዚአብሔር በላይለ ቅዱሳኒሁ " # እግዚአብሔር_በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው " ተብሎ በነቢይ የተነገረውንም አስበው ፈጽመው አደነቁ መዝ 67÷ 65 ክዎች ሰዎች ከገደሉት ከዲያቆን "አስቴራስ " አስክሬን አፍ የጽጌ ጌዳ አበባ በቅሎ መገኘቱን ያዮና የሰሙ ሰዎችም ሁሉ ይህስ ከዚህ በፊት በዐይናችን ያላየነውና በታሪክም ያልሰማነው አዲስና አስደናቂ ነገር ነው እያሉ በማድነቅ ለዲያቆን እንደሚገባ አድርገው እንደ ሥርዓቱ አክብረው በቤተክርስቲያን ቅጥር ቀበሩት ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ልመና ክብሯ አማላጅነቷም እስከ ዘላለሙ ድረስ ከና አይራቅብን አሜን!
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#ከጸሎተኛው_አፍ_በሚወጣ_አበባ ያመኑ ሽፍቶች
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከሮም ነገሥታት ወገን የሆነ ስሙ ዘካሪያስ የሚባል ጎልማሳ ሰው ነበር ከዕለታት አንድ ቀን #ቤተ_ክርስቲያን ገብቶ #ከእመቤታችን ሥዕል ፊት ሲጸልይ ከሥዕሏ ማማር የተነሳ እጅግ ደስ አለውና ለዚህች ሥዕል ምን ዐይነት እጅ መንሻ ላቅርብላት እያለ ሲያወጣና ሲያወርድ ወራቱ የጽጌ ጌዳ ወራት ነበርና ፶ (50) የጽጌ ጌዳ አበባ ወስዶ ዘውድ አስመስሎና አክሊል ሰርቶ ከሥዕሏ እራስ ላይ ወስዶ በክብር አቀዳጃት ይህ ሰው እንዲ እያደሰገ ሲጸልይ ከቆየ በኃላ የጽጌ ወራት ባለፈ ጊዜ ግን ለሥዕሏ ክብር የሚያቀርብላት የጽጌ ሬዳ አበባ በማጣቱ እጅግ አዝኖ ወደ #ቤተ_ክርስቲያን ሄደና #እመቤቴ ሆይ የጽጌ ሬዳ፣ የአበባ ወራት እንዳለፈ አንቺ ታውቂያለሽ በ፶ (50)ው የጽጌ ሬዳ አበባ ፈንታ (ምትክ) ፶ (50)ጊዜ #በሠላመ_ቅዱስ_ገብርኤልን የሚለውን ጸሎትሽን ወይም ሠላምታሽን እጸልያለው በማለት እንዲ አለ " #እመቤቴ_ማርያም_ሆይ_በመላእኩ_በቅዱስ_ገብርኤል_ሠላምታ_ሠላም_እልሻለሁ_እግዚአብሔር_ካንቺ_ጋር_ነውና_ደስ_ይበልሽ " እያለ በየቀኑ ፶ (50) ጊዜ ሲጸልይ ኖረ ።
ከዕለታት አንድ ቀን ግን እረስቶ ይህችን ጸሎት ሳያደርስ መንገድ ጀመረ በመንገድም እያለ ይህችን ጸሎት አለማድረሱ ታወሰውና ጉዞውን ገታ አድርጎ ከመንገድም ወጣ ብሎ እንደ ቀድሞው እየሰገደ ሠላምታዋን ፶ (50) ጊዜ በጸሎት ማድረስ ቀጠለ ሲጸልይም ከአፉሁ በእያንዳንዱ ሠላምታ አንድ አንድ ጽጌ ሬዳ አበባ ይወጣ ነበር። #እመቤታችንም አበባው ፶ (50) እስኪሞላ ድረስ ከአፉሁ እየተቀበለች በክንዷ ሰብስባ ትታቀፈው ነበር :: በአካባቢው የነበረ የሽፍቶች አለቃ የሆነ አንድ ሰው ይህንን አይቶ ዘካሪያስ ጸሎቱን እስኪ ጨርስ ድረስ ከአፉሁ የሚወጡትን የጽጌ ሬዳ አበቦች ይቆጥር ጀመር። ዘካሪያስም ጸሎቱን ሲጨርስና አበባዎቹም ፶ ሲሞሉ #እመቤታችን ባርካው አበባዎቹን ይዛ ወደላይ ስታርግ ይህ የሽፍቶች አለቃ አይቶ እጅግ አደነቀና ጓደኛቱይ ጠርቶ " የጌታን ተአምራት ታዮ ዘንድ ኑ " ተብሎ እንደ ተጻፈ "የእመቤታችንን ተአምራት ያዮ ዘንድ ኑ " ብሎ ወደ ዘካሪያስ ወሰዳቸው መዝ 45÷8 ሽፍቶቹም ዘካሪያስን ይህ ድንቅ ተአምራት ምንድ ነው? ብለው ጠየቁት እርሱም እኔ ኃጢያተኛ ከመሆኔ በቀር ሌላ በጎ ሥራ የለኝም ነገር ግን የሠማይና የምድር ንግሥት የሆነች አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደች የእመቤታችንን በሠላመ #ቅዱስ_ገብርኤል_መላእክ ሠላም እልሻለሁ እያልኩ #በቅዱስ_ገብርኤል ሙሉ ሰላምታ በየ ቀኑ ፶ ( 50)ጊዜ ሠላም እላታለሁኝ አላቸው በዚህ ጊዜ ደስ ብሏቸው ዘካሪያስን ሸኙት እነርሱም ከዛች ቀን ጀምሮ ከክፉሁ ሥራቸው ተመልሰው ወደ ገዳም ሄደው በምንኩስና ሕይወት ተወስነው መኖር ጀመሩ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከሮም ነገሥታት ወገን የሆነ ስሙ ዘካሪያስ የሚባል ጎልማሳ ሰው ነበር ከዕለታት አንድ ቀን #ቤተ_ክርስቲያን ገብቶ #ከእመቤታችን ሥዕል ፊት ሲጸልይ ከሥዕሏ ማማር የተነሳ እጅግ ደስ አለውና ለዚህች ሥዕል ምን ዐይነት እጅ መንሻ ላቅርብላት እያለ ሲያወጣና ሲያወርድ ወራቱ የጽጌ ጌዳ ወራት ነበርና ፶ (50) የጽጌ ጌዳ አበባ ወስዶ ዘውድ አስመስሎና አክሊል ሰርቶ ከሥዕሏ እራስ ላይ ወስዶ በክብር አቀዳጃት ይህ ሰው እንዲ እያደሰገ ሲጸልይ ከቆየ በኃላ የጽጌ ወራት ባለፈ ጊዜ ግን ለሥዕሏ ክብር የሚያቀርብላት የጽጌ ሬዳ አበባ በማጣቱ እጅግ አዝኖ ወደ #ቤተ_ክርስቲያን ሄደና #እመቤቴ ሆይ የጽጌ ሬዳ፣ የአበባ ወራት እንዳለፈ አንቺ ታውቂያለሽ በ፶ (50)ው የጽጌ ሬዳ አበባ ፈንታ (ምትክ) ፶ (50)ጊዜ #በሠላመ_ቅዱስ_ገብርኤልን የሚለውን ጸሎትሽን ወይም ሠላምታሽን እጸልያለው በማለት እንዲ አለ " #እመቤቴ_ማርያም_ሆይ_በመላእኩ_በቅዱስ_ገብርኤል_ሠላምታ_ሠላም_እልሻለሁ_እግዚአብሔር_ካንቺ_ጋር_ነውና_ደስ_ይበልሽ " እያለ በየቀኑ ፶ (50) ጊዜ ሲጸልይ ኖረ ።
ከዕለታት አንድ ቀን ግን እረስቶ ይህችን ጸሎት ሳያደርስ መንገድ ጀመረ በመንገድም እያለ ይህችን ጸሎት አለማድረሱ ታወሰውና ጉዞውን ገታ አድርጎ ከመንገድም ወጣ ብሎ እንደ ቀድሞው እየሰገደ ሠላምታዋን ፶ (50) ጊዜ በጸሎት ማድረስ ቀጠለ ሲጸልይም ከአፉሁ በእያንዳንዱ ሠላምታ አንድ አንድ ጽጌ ሬዳ አበባ ይወጣ ነበር። #እመቤታችንም አበባው ፶ (50) እስኪሞላ ድረስ ከአፉሁ እየተቀበለች በክንዷ ሰብስባ ትታቀፈው ነበር :: በአካባቢው የነበረ የሽፍቶች አለቃ የሆነ አንድ ሰው ይህንን አይቶ ዘካሪያስ ጸሎቱን እስኪ ጨርስ ድረስ ከአፉሁ የሚወጡትን የጽጌ ሬዳ አበቦች ይቆጥር ጀመር። ዘካሪያስም ጸሎቱን ሲጨርስና አበባዎቹም ፶ ሲሞሉ #እመቤታችን ባርካው አበባዎቹን ይዛ ወደላይ ስታርግ ይህ የሽፍቶች አለቃ አይቶ እጅግ አደነቀና ጓደኛቱይ ጠርቶ " የጌታን ተአምራት ታዮ ዘንድ ኑ " ተብሎ እንደ ተጻፈ "የእመቤታችንን ተአምራት ያዮ ዘንድ ኑ " ብሎ ወደ ዘካሪያስ ወሰዳቸው መዝ 45÷8 ሽፍቶቹም ዘካሪያስን ይህ ድንቅ ተአምራት ምንድ ነው? ብለው ጠየቁት እርሱም እኔ ኃጢያተኛ ከመሆኔ በቀር ሌላ በጎ ሥራ የለኝም ነገር ግን የሠማይና የምድር ንግሥት የሆነች አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደች የእመቤታችንን በሠላመ #ቅዱስ_ገብርኤል_መላእክ ሠላም እልሻለሁ እያልኩ #በቅዱስ_ገብርኤል ሙሉ ሰላምታ በየ ቀኑ ፶ ( 50)ጊዜ ሠላም እላታለሁኝ አላቸው በዚህ ጊዜ ደስ ብሏቸው ዘካሪያስን ሸኙት እነርሱም ከዛች ቀን ጀምሮ ከክፉሁ ሥራቸው ተመልሰው ወደ ገዳም ሄደው በምንኩስና ሕይወት ተወስነው መኖር ጀመሩ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#የቅዱስ_ገብርኤል ጸሎትና ምኞት !
___________________________
ጸሎት ና ምኞት እንዲሁም ተስፋ ማድረግ የሰው ልጆች ብቻ ጠባይ አይደለም በቅዱሳን መላእክት ዘንድ ያለ የፍጡር ሁሉ ጠባይ ጭምር ነው። ታድያ ጸሎት፣ምኞት፣ተስፋን መልካም ካልሆነ ውጤቱም መልካም አይሆንም ለምሳሌ ለእግዚአብሔር የቀረበ ቅሩበ #እግዚአብሔር የሚባል የነበረ ሳጥናኤል ከዚያ ሁሉ ክብሩ የተሻረው ባልተገባ ፈጣሪ የመሆን ምኞትና ተስፋ ነው።
ቅዱሳን መላእክት 24 ሰዓት ያለ ማቆረጥ ያለ መሰልቸት እረፍታቸው ምስጋናቸው ምስጋናቸው እረፍታቸው ሆኖላቸው ሥሉስ ቅዱስ እያሉ ያመሰግናሉ ይዘምራሉ። በምስጋናና በመዝሙር ውስጥ ደግሞ ጸሎትና ልመና አለ። የሰው ልጆችን ጸሎትና ልመና ወደ እግዚአብሔር እንደሚያደርሱ ሁሉ ማር ይቅር በል እያሉ የራሳቸውንም ጸሎትና ልመና ያቀርባሉ ለዚህም ነው ቅዱሳን መላእክት ያማልዱናል የምንለው።ዛሬ ግን ልዮ ጸሎትና ልመና ወደለመነው ወደ ቅዱስ ገብርኤል ምኞትና ጸሎት እናምራ።
#እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ለማብሰር የተመረጠው መላእክ ቅዱስ ገብርኤል ነው። ቢሆን ግን ይህን ዕድል ዝም ብሎ አላገኘውም ዕድል ፈንታ ጽዋ ተርታ ዝም ተብሎ የሚገኝ ነገር አይደለምና :: ይህን ዕድል ያገኘውን ቅዱስ ገብርኤልን አነሳን እንጂ ድንግል ማርያም ማብሰር የማኅበረ መላክት ሁሉ ምኞትና ጸሎት ነበር ማለት ይቻላል።
#እመቤታችንን ትጸንሲ ብሎ ለማብሰር መላእክ በሙሉ እኔ ብሆን እያሉ በእጅጉ ይመኑ፣ ይጓጉ ነበር :: ለምን ቢሉ ድንግል ፊት ቆሞ የሰማይና የምድር የሰውና የመላእክት የነፍስና የሥጋ መታረቂያ የጠቡ ግድግዳ መፍረሻ የሥግው ቃል የኢየሱስ ክርስቶስ ማደሪያ የሆንሽ አንቺ ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ አዳም ከነ ልጆቹ ነፃ የሚወጣበት ጊዜው ደረሰ አንባው ፈረሰ ብሎ ከማብሰር የበለጠ ሌላ የምሥራች በዓለም ላይ የለምና ነው ፡፡
#ቅዱስ_ገብርኤል የዚህ ምሥራች ነጋሪ ሆኖ የተመረጠው አስቀድሞ በዓለመ መላእክ በተፈጠረው የነገደ መላእክት መለያየትን በማረጋጋቱ ነው ፡፡ መላዕክት በተፈጠሩበት በዕለተ እሁድ ቅድሥት ሥላሴ በፈጠርኩላቸው አህምሮ ተጠቅመው አምላክነቴን መርምረው ይወቁ ሲል በዚያው በተፈጠሩበት ቀን ከመንበሩ ተሰወራቸው መላእክትም ከዙፋኑ ቀና ብለው ሲያ አጡት እርስ በእርሳቸውም "መኑ ፈጠረነ?"የፈጠረን ማነው? ሲሉ ተጠያየቁ ሳጥናኤል በክብር ይበልጣቸው ነበርና ቀና ቡሎ ቢመለከት ሥላሴን ከመንበር አጣ ዝቅ ብሎም ቢያይ መላእክ እርስ በእርስ ሲጠያየቁ ተመለከተ ሐሰት የሐሰትም አባቷ እርሱ ነውና "አነ ፈጠረክሙ" እኔ ፈጠርኳችሁ አላቸው ::
ገሚሱ አዎ የበላያችን ስለሆንክ ፈጠርከን ሲሉ ተገዙለት የቀሩት እርሱ ይሆን እያሉ ተጠራጠሩ በዚህ ጊዜ መላእኩ ቅዱስ ገብርኤል ተነስቶ ሳጥናኤል የበላያችን በመሆኑ ወይም በሥልጣን ሰለበለጠን የፈጠረን ከሆነ እኛም የበታቹቻችንን ፈጠርን እንደ ማለት ነው ፈጣሪስ ከሆነ አሁንም ደግሞ ፈጥሮ ያሳየን አለ ሳጥናኤልም እፈጥር ብሎ እጁን ወደ እሳት ቢከት ተቃጥሏል ገብርኤልም እርሱ ፈጣሪ አለመሆኑን ካሳወቀ በኋላ " እንቁም በዕበ ሕላዊከ " የፈጠረንን እስከምናውቅ ባለንበት (በቀደመ እምነታችን) ጸንተን እንቁም ብሎ አረጋጋቸው ::
ከዚህ በኋላ ሥላሴ እራሱን ገለጠላቸው ለሳጥናኤል የተገዙትና የተጠራጠሩትም ከማህበረ ከመላክት ተለይተው ወደ ምድር ተጣሉ በቅዱስ ሳጥናኤል ፈንታ ቅዱስ ሚካኤል ተሾመ መቶ ነገደ መላእክትም ዘጠና ዘጠኝ ነገድ ሆነ በኃላም የሰው ልጅ ተተክቶበተ ነገዱ እንደ ቀድሞ መቶ መሆን ችሏል ::
ቅዱስ ገብርኤልም በዚህ ትልቅ የዕቅበተ እምነት ሥራውና በማረጋጋቱ ቅዱስት ድንግል ማርያምን ለማብሰር ተመረጠ ዕድለኛ መላእክ መሆን ቻለ። ከአዳም ውድቀት በኋላም 5500.ዘመን ሲፈጸም እንደ ተስፈው ቃል ዕድለኛው ቅዱስ ገብርኤል ድንግልን ለማብሰር ሊላክ ከሌሎቱ መላእክት ተለይቶ ወደ አምላኩ ተጠራ ናዝሪት ገሊላ ወደ ምትባለው ቦታ ሂድ ዮሴፍ ለተባለ ሰው የታጨች ድንግልም ታገኛለህ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነው።
ከሷ ደርሰህ የምሥራቹን ነገር ንገራት ስትነግራት ግን ቃልህን ባትቀበልህ በቀስታ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር እንደሌለ አስረዳት እንጂ እንደ ካህኑ ዘካሪያስ እንዳታሳዝናት አለው መላእኩም ክንፉን እያማታ ወደ ገሊላ መንደር ወረደ የክንፉም ድምጽ በገሊላ አውራጃ ሁሉ ይሰማ ነበር:: እመቤታችንም ከእስራኤል ሴቶች ጋር ውኃ ልትቀዳ ወደ ወንዝ ወርዳ ነበር ስተመለስም መላዕኩ እየተከተለ "ትፀንሲ"ትንሻለሽ "ይላት ጀመር
#እመቤታችንም አግብቶ ጸንሶ የመውለድ ሀሳቡ እንኳን አልነበራትምና ይህስ የቀደሙ እናትና አባቶቼን አዳምና ሔዋንን ያሳተ ከይሲ ሳይሆን አይቀርም አለች ወደ ቤተ ዮሴፍም ሄዳ የቀዳችሁን ውኃ ከጀርባዋ ስታወርድ በድጋሚ መላእኩ "ትጸንሲ" (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ተደጋገመሳ እንዲ ያለውን ነገር እውነት ከሆነ በቤተ መቅደስ መቶ ይነግረኛል ካሎነ ይቀራል ብላ ከእስራኤል ሴቶች የተካፈለችሁን ሐርና ወርቅ ይዛ ወደ ቤተ መቅደስ ሄደች::
ቤተ መቅደስም ሆና ሐርና ወርቁ እያስማማች ስተፈት ለሦስተኛ ጊዜ መላእኩ ተገልጾ ደስ በሚያሰኝ ንግግር እያረጋጋ ትጸንሲ (ትጸንሻላሽ )አላት እመቤታችንም ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው " ምድር ያለ ዘር ሴት ያለ ወንድ እንዴት ሊያፈሩ ይቻላቸዋል "ይህ ነገር አይሆንም አለችሁ መላእኩም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ የመውለጃዋ ወራት ካለፈ በኃላ ፣ሙቀት ልምላሜ ከተለያት በኃላ ለመውለድ ጸንሳለች ከጸነሰችም ስድስት ወር አልፎታል አላት።
ኤልሳቤጥስ ብትጸንስ ምክንያት ሚሆን ዘካሪያስ አላት እኔ ማን አለኝ አለችሁ መላእኩም ኤልሳቤጥን የመውለጃዋ ጊዜ ካለፈ በኋላ እንድ ትጸንስ ያደረገ አምላክ አንችንም ያለ ወንድ ዘር እንድትጸንሽ ማድረግ ይቻለዋል #ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ::
#እመቤታችንም እውነተኛ መላእክ መሆኑን መርምራ ከተረዳች በኋላ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ ስትል ምሥራቹን በደስታ ተቀበለች ከዚህች ሰዓት ጀምሮ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷም ነፍስ ነስቶ በማህፀኟ ተቀረፀ:: መላእኩም የዚህ ድንቅ ምሥራች አብሳሪ በመሆኑ እየተደሰተ ወደ መጣበት ተመለሰ:: #ሉቃ 1÷26-
..........ይቆየን........
እግዚአብሔር አምላክ ከእመቤታችን እና እርሷን ለማብሰር ከተመረጠው ከዕድለኛው መላእክ ረድኤትና በረከት ይክፈለን !✍
ተክለ ኤል ኃ/ ማርያም
ታህሳስ ፳ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ፪ ዓ.ም
ዕድለኛው መላእክ በሚል ርዕስ
ተለጥፎ የነበረ
___________________________
ጸሎት ና ምኞት እንዲሁም ተስፋ ማድረግ የሰው ልጆች ብቻ ጠባይ አይደለም በቅዱሳን መላእክት ዘንድ ያለ የፍጡር ሁሉ ጠባይ ጭምር ነው። ታድያ ጸሎት፣ምኞት፣ተስፋን መልካም ካልሆነ ውጤቱም መልካም አይሆንም ለምሳሌ ለእግዚአብሔር የቀረበ ቅሩበ #እግዚአብሔር የሚባል የነበረ ሳጥናኤል ከዚያ ሁሉ ክብሩ የተሻረው ባልተገባ ፈጣሪ የመሆን ምኞትና ተስፋ ነው።
ቅዱሳን መላእክት 24 ሰዓት ያለ ማቆረጥ ያለ መሰልቸት እረፍታቸው ምስጋናቸው ምስጋናቸው እረፍታቸው ሆኖላቸው ሥሉስ ቅዱስ እያሉ ያመሰግናሉ ይዘምራሉ። በምስጋናና በመዝሙር ውስጥ ደግሞ ጸሎትና ልመና አለ። የሰው ልጆችን ጸሎትና ልመና ወደ እግዚአብሔር እንደሚያደርሱ ሁሉ ማር ይቅር በል እያሉ የራሳቸውንም ጸሎትና ልመና ያቀርባሉ ለዚህም ነው ቅዱሳን መላእክት ያማልዱናል የምንለው።ዛሬ ግን ልዮ ጸሎትና ልመና ወደለመነው ወደ ቅዱስ ገብርኤል ምኞትና ጸሎት እናምራ።
#እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ለማብሰር የተመረጠው መላእክ ቅዱስ ገብርኤል ነው። ቢሆን ግን ይህን ዕድል ዝም ብሎ አላገኘውም ዕድል ፈንታ ጽዋ ተርታ ዝም ተብሎ የሚገኝ ነገር አይደለምና :: ይህን ዕድል ያገኘውን ቅዱስ ገብርኤልን አነሳን እንጂ ድንግል ማርያም ማብሰር የማኅበረ መላክት ሁሉ ምኞትና ጸሎት ነበር ማለት ይቻላል።
#እመቤታችንን ትጸንሲ ብሎ ለማብሰር መላእክ በሙሉ እኔ ብሆን እያሉ በእጅጉ ይመኑ፣ ይጓጉ ነበር :: ለምን ቢሉ ድንግል ፊት ቆሞ የሰማይና የምድር የሰውና የመላእክት የነፍስና የሥጋ መታረቂያ የጠቡ ግድግዳ መፍረሻ የሥግው ቃል የኢየሱስ ክርስቶስ ማደሪያ የሆንሽ አንቺ ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ አዳም ከነ ልጆቹ ነፃ የሚወጣበት ጊዜው ደረሰ አንባው ፈረሰ ብሎ ከማብሰር የበለጠ ሌላ የምሥራች በዓለም ላይ የለምና ነው ፡፡
#ቅዱስ_ገብርኤል የዚህ ምሥራች ነጋሪ ሆኖ የተመረጠው አስቀድሞ በዓለመ መላእክ በተፈጠረው የነገደ መላእክት መለያየትን በማረጋጋቱ ነው ፡፡ መላዕክት በተፈጠሩበት በዕለተ እሁድ ቅድሥት ሥላሴ በፈጠርኩላቸው አህምሮ ተጠቅመው አምላክነቴን መርምረው ይወቁ ሲል በዚያው በተፈጠሩበት ቀን ከመንበሩ ተሰወራቸው መላእክትም ከዙፋኑ ቀና ብለው ሲያ አጡት እርስ በእርሳቸውም "መኑ ፈጠረነ?"የፈጠረን ማነው? ሲሉ ተጠያየቁ ሳጥናኤል በክብር ይበልጣቸው ነበርና ቀና ቡሎ ቢመለከት ሥላሴን ከመንበር አጣ ዝቅ ብሎም ቢያይ መላእክ እርስ በእርስ ሲጠያየቁ ተመለከተ ሐሰት የሐሰትም አባቷ እርሱ ነውና "አነ ፈጠረክሙ" እኔ ፈጠርኳችሁ አላቸው ::
ገሚሱ አዎ የበላያችን ስለሆንክ ፈጠርከን ሲሉ ተገዙለት የቀሩት እርሱ ይሆን እያሉ ተጠራጠሩ በዚህ ጊዜ መላእኩ ቅዱስ ገብርኤል ተነስቶ ሳጥናኤል የበላያችን በመሆኑ ወይም በሥልጣን ሰለበለጠን የፈጠረን ከሆነ እኛም የበታቹቻችንን ፈጠርን እንደ ማለት ነው ፈጣሪስ ከሆነ አሁንም ደግሞ ፈጥሮ ያሳየን አለ ሳጥናኤልም እፈጥር ብሎ እጁን ወደ እሳት ቢከት ተቃጥሏል ገብርኤልም እርሱ ፈጣሪ አለመሆኑን ካሳወቀ በኋላ " እንቁም በዕበ ሕላዊከ " የፈጠረንን እስከምናውቅ ባለንበት (በቀደመ እምነታችን) ጸንተን እንቁም ብሎ አረጋጋቸው ::
ከዚህ በኋላ ሥላሴ እራሱን ገለጠላቸው ለሳጥናኤል የተገዙትና የተጠራጠሩትም ከማህበረ ከመላክት ተለይተው ወደ ምድር ተጣሉ በቅዱስ ሳጥናኤል ፈንታ ቅዱስ ሚካኤል ተሾመ መቶ ነገደ መላእክትም ዘጠና ዘጠኝ ነገድ ሆነ በኃላም የሰው ልጅ ተተክቶበተ ነገዱ እንደ ቀድሞ መቶ መሆን ችሏል ::
ቅዱስ ገብርኤልም በዚህ ትልቅ የዕቅበተ እምነት ሥራውና በማረጋጋቱ ቅዱስት ድንግል ማርያምን ለማብሰር ተመረጠ ዕድለኛ መላእክ መሆን ቻለ። ከአዳም ውድቀት በኋላም 5500.ዘመን ሲፈጸም እንደ ተስፈው ቃል ዕድለኛው ቅዱስ ገብርኤል ድንግልን ለማብሰር ሊላክ ከሌሎቱ መላእክት ተለይቶ ወደ አምላኩ ተጠራ ናዝሪት ገሊላ ወደ ምትባለው ቦታ ሂድ ዮሴፍ ለተባለ ሰው የታጨች ድንግልም ታገኛለህ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነው።
ከሷ ደርሰህ የምሥራቹን ነገር ንገራት ስትነግራት ግን ቃልህን ባትቀበልህ በቀስታ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር እንደሌለ አስረዳት እንጂ እንደ ካህኑ ዘካሪያስ እንዳታሳዝናት አለው መላእኩም ክንፉን እያማታ ወደ ገሊላ መንደር ወረደ የክንፉም ድምጽ በገሊላ አውራጃ ሁሉ ይሰማ ነበር:: እመቤታችንም ከእስራኤል ሴቶች ጋር ውኃ ልትቀዳ ወደ ወንዝ ወርዳ ነበር ስተመለስም መላዕኩ እየተከተለ "ትፀንሲ"ትንሻለሽ "ይላት ጀመር
#እመቤታችንም አግብቶ ጸንሶ የመውለድ ሀሳቡ እንኳን አልነበራትምና ይህስ የቀደሙ እናትና አባቶቼን አዳምና ሔዋንን ያሳተ ከይሲ ሳይሆን አይቀርም አለች ወደ ቤተ ዮሴፍም ሄዳ የቀዳችሁን ውኃ ከጀርባዋ ስታወርድ በድጋሚ መላእኩ "ትጸንሲ" (ትጸንሻለሽ) አላት ይህ ነገር ተደጋገመሳ እንዲ ያለውን ነገር እውነት ከሆነ በቤተ መቅደስ መቶ ይነግረኛል ካሎነ ይቀራል ብላ ከእስራኤል ሴቶች የተካፈለችሁን ሐርና ወርቅ ይዛ ወደ ቤተ መቅደስ ሄደች::
ቤተ መቅደስም ሆና ሐርና ወርቁ እያስማማች ስተፈት ለሦስተኛ ጊዜ መላእኩ ተገልጾ ደስ በሚያሰኝ ንግግር እያረጋጋ ትጸንሲ (ትጸንሻላሽ )አላት እመቤታችንም ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው " ምድር ያለ ዘር ሴት ያለ ወንድ እንዴት ሊያፈሩ ይቻላቸዋል "ይህ ነገር አይሆንም አለችሁ መላእኩም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ የመውለጃዋ ወራት ካለፈ በኃላ ፣ሙቀት ልምላሜ ከተለያት በኃላ ለመውለድ ጸንሳለች ከጸነሰችም ስድስት ወር አልፎታል አላት።
ኤልሳቤጥስ ብትጸንስ ምክንያት ሚሆን ዘካሪያስ አላት እኔ ማን አለኝ አለችሁ መላእኩም ኤልሳቤጥን የመውለጃዋ ጊዜ ካለፈ በኋላ እንድ ትጸንስ ያደረገ አምላክ አንችንም ያለ ወንድ ዘር እንድትጸንሽ ማድረግ ይቻለዋል #ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም ::
#እመቤታችንም እውነተኛ መላእክ መሆኑን መርምራ ከተረዳች በኋላ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ ስትል ምሥራቹን በደስታ ተቀበለች ከዚህች ሰዓት ጀምሮ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷም ነፍስ ነስቶ በማህፀኟ ተቀረፀ:: መላእኩም የዚህ ድንቅ ምሥራች አብሳሪ በመሆኑ እየተደሰተ ወደ መጣበት ተመለሰ:: #ሉቃ 1÷26-
..........ይቆየን........
እግዚአብሔር አምላክ ከእመቤታችን እና እርሷን ለማብሰር ከተመረጠው ከዕድለኛው መላእክ ረድኤትና በረከት ይክፈለን !✍
ተክለ ኤል ኃ/ ማርያም
ታህሳስ ፳ ፪ ቀን ፳ ፻ ፲ ፪ ዓ.ም
ዕድለኛው መላእክ በሚል ርዕስ
ተለጥፎ የነበረ
ከሞተ ሰው አፍ ውስጥ ጽጌ ሬዳ አበባ በቅሎ ተገኘ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከኢየሩሳሌም በቅርብ እርቀት ላይ በምትገኘው በኢያሪኮ ደሰት የሚኖር እመቤታችንን እጅግ አብዝቶ የሚወድ ስመ " አስቴራስ " የሚባል አንድ ዲያቆን ነበር ከሴቶች ሁለ ተለይተሽ #የተባረክሽ_ድንግል_ማርያም_ሆይ_አምላክን_በድንግና_ጸንሰሽ_በድንግልና_ትወልጃለሽና_ደስ_ይበልሽ እያለ #ቅዱስ_ገብርኤል_ያበሰራትንና ያቀረበላትን ሠላምታ ሳያቆርጥ ዘወትር ይጸልይ ነበር :: ሉቃ 1÷26 -29
ከዕለትም በአንዲቱ ቀን ለሥራው ወደ እሩቅ ሀገር ሲሄድ እርህራኄ የሌላቸው ሰዎች በመንገድ አገኙትና ገድለው ሳይቀብሩት ሄዱ። ነገር ግን ሊሎች ሰዎች በመንገደድ ሲያልፉሁ አስክሬኑን አይተው ከመንገዱ ጥግ መቃብር ቆፍረው ቀብረውት ሄዱ።
ከተቀበረም ከሦስት ቀይ በኃላም ክፉ ሰዎች ባሉባት በዚያች ሀገር ባለች ቤተ ክርስቲያን ቅንነት ለሚያገለግል አንድ ዲያቆን እመቤታችን በእራይ ተገልጻ ወዳጄ ሆይ ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለገለና ጸሎቱ በእኔና በልጄ ዘንድ እጅግ የተወደደችለት አንድ ዲያቆንን ስለገደሉት ሰዎች አዝኛለሁ ጓደኞችህ ዲያቆናትን ይዘህ በመንገድ ጥግ ወደ ተቀበረው ዲያቆን ሂዱና መቃብሩን ቆፍራችሁ አስክሬኑን አውንታችሁ በቤተ ክርስቲያን ቅጥር ቅበሩት አለችው ። ዲያቆኑም እመቤታችን እንደ ነገረችው አጓደኞቹ ጋር ሄዶ መቃብሩን ቆፍረው አስክሬኑን ባወጡ ጊዜ " #ርሔ " እንደሚባል ሽቶ መዐዛው እጅግ ደስ የሚያሰኝ ከአፉሁ የበቀለ አንድ የጽጌ ሬዳን አበባ አገኙ " #መንክር_እግዚአብሔር በላይለ ቅዱሳኒሁ " # እግዚአብሔር_በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው " ተብሎ በነቢይ የተነገረውንም አስበው ፈጽመው አደነቁ መዝ 67÷ 65 ክዎች ሰዎች ከገደሉት ከዲያቆን "አስቴራስ " አስክሬን አፍ የጽጌ ጌዳ አበባ በቅሎ መገኘቱን ያዮና የሰሙ ሰዎችም ሁሉ ይህስ ከዚህ በፊት በዐይናችን ያላየነውና በታሪክም ያልሰማነው አዲስና አስደናቂ ነገር ነው እያሉ በማድነቅ ለዲያቆን እንደሚገባ አድርገው እንደ ሥርዓቱ አክብረው በቤተክርስቲያን ቅጥር ቀበሩት ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ልመና ክብሯ አማላጅነቷም እስከ ዘላለሙ ድረስ ከና አይራቅብን አሜን!
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከኢየሩሳሌም በቅርብ እርቀት ላይ በምትገኘው በኢያሪኮ ደሰት የሚኖር እመቤታችንን እጅግ አብዝቶ የሚወድ ስመ " አስቴራስ " የሚባል አንድ ዲያቆን ነበር ከሴቶች ሁለ ተለይተሽ #የተባረክሽ_ድንግል_ማርያም_ሆይ_አምላክን_በድንግና_ጸንሰሽ_በድንግልና_ትወልጃለሽና_ደስ_ይበልሽ እያለ #ቅዱስ_ገብርኤል_ያበሰራትንና ያቀረበላትን ሠላምታ ሳያቆርጥ ዘወትር ይጸልይ ነበር :: ሉቃ 1÷26 -29
ከዕለትም በአንዲቱ ቀን ለሥራው ወደ እሩቅ ሀገር ሲሄድ እርህራኄ የሌላቸው ሰዎች በመንገድ አገኙትና ገድለው ሳይቀብሩት ሄዱ። ነገር ግን ሊሎች ሰዎች በመንገደድ ሲያልፉሁ አስክሬኑን አይተው ከመንገዱ ጥግ መቃብር ቆፍረው ቀብረውት ሄዱ።
ከተቀበረም ከሦስት ቀይ በኃላም ክፉ ሰዎች ባሉባት በዚያች ሀገር ባለች ቤተ ክርስቲያን ቅንነት ለሚያገለግል አንድ ዲያቆን እመቤታችን በእራይ ተገልጻ ወዳጄ ሆይ ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ያገለገለና ጸሎቱ በእኔና በልጄ ዘንድ እጅግ የተወደደችለት አንድ ዲያቆንን ስለገደሉት ሰዎች አዝኛለሁ ጓደኞችህ ዲያቆናትን ይዘህ በመንገድ ጥግ ወደ ተቀበረው ዲያቆን ሂዱና መቃብሩን ቆፍራችሁ አስክሬኑን አውንታችሁ በቤተ ክርስቲያን ቅጥር ቅበሩት አለችው ። ዲያቆኑም እመቤታችን እንደ ነገረችው አጓደኞቹ ጋር ሄዶ መቃብሩን ቆፍረው አስክሬኑን ባወጡ ጊዜ " #ርሔ " እንደሚባል ሽቶ መዐዛው እጅግ ደስ የሚያሰኝ ከአፉሁ የበቀለ አንድ የጽጌ ሬዳን አበባ አገኙ " #መንክር_እግዚአብሔር በላይለ ቅዱሳኒሁ " # እግዚአብሔር_በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው " ተብሎ በነቢይ የተነገረውንም አስበው ፈጽመው አደነቁ መዝ 67÷ 65 ክዎች ሰዎች ከገደሉት ከዲያቆን "አስቴራስ " አስክሬን አፍ የጽጌ ጌዳ አበባ በቅሎ መገኘቱን ያዮና የሰሙ ሰዎችም ሁሉ ይህስ ከዚህ በፊት በዐይናችን ያላየነውና በታሪክም ያልሰማነው አዲስና አስደናቂ ነገር ነው እያሉ በማድነቅ ለዲያቆን እንደሚገባ አድርገው እንደ ሥርዓቱ አክብረው በቤተክርስቲያን ቅጥር ቀበሩት ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ልመና ክብሯ አማላጅነቷም እስከ ዘላለሙ ድረስ ከና አይራቅብን አሜን!
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#ከጸሎተኛው_አፍ_በሚወጣ_አበባ ያመኑ ሽፍቶች
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከሮም ነገሥታት ወገን የሆነ ስሙ ዘካሪያስ የሚባል ጎልማሳ ሰው ነበር ከዕለታት አንድ ቀን #ቤተ_ክርስቲያን ገብቶ #ከእመቤታችን ሥዕል ፊት ሲጸልይ ከሥዕሏ ማማር የተነሳ እጅግ ደስ አለውና ለዚህች ሥዕል ምን ዐይነት እጅ መንሻ ላቅርብላት እያለ ሲያወጣና ሲያወርድ ወራቱ የጽጌ ጌዳ ወራት ነበርና ፶ (50) የጽጌ ጌዳ አበባ ወስዶ ዘውድ አስመስሎና አክሊል ሰርቶ ከሥዕሏ እራስ ላይ ወስዶ በክብር አቀዳጃት ይህ ሰው እንዲ እያደሰገ ሲጸልይ ከቆየ በኃላ የጽጌ ወራት ባለፈ ጊዜ ግን ለሥዕሏ ክብር የሚያቀርብላት የጽጌ ሬዳ አበባ በማጣቱ እጅግ አዝኖ ወደ #ቤተ_ክርስቲያን ሄደና #እመቤቴ ሆይ የጽጌ ሬዳ፣ የአበባ ወራት እንዳለፈ አንቺ ታውቂያለሽ በ፶ (50)ው የጽጌ ሬዳ አበባ ፈንታ (ምትክ) ፶ (50)ጊዜ #በሠላመ_ቅዱስ_ገብርኤልን የሚለውን ጸሎትሽን ወይም ሠላምታሽን እጸልያለው በማለት እንዲ አለ " #እመቤቴ_ማርያም_ሆይ_በመላእኩ_በቅዱስ_ገብርኤል_ሠላምታ_ሠላም_እልሻለሁ_እግዚአብሔር_ካንቺ_ጋር_ነውና_ደስ_ይበልሽ " እያለ በየቀኑ ፶ (50) ጊዜ ሲጸልይ ኖረ ።
ከዕለታት አንድ ቀን ግን እረስቶ ይህችን ጸሎት ሳያደርስ መንገድ ጀመረ በመንገድም እያለ ይህችን ጸሎት አለማድረሱ ታወሰውና ጉዞውን ገታ አድርጎ ከመንገድም ወጣ ብሎ እንደ ቀድሞው እየሰገደ ሠላምታዋን ፶ (50) ጊዜ በጸሎት ማድረስ ቀጠለ ሲጸልይም ከአፉሁ በእያንዳንዱ ሠላምታ አንድ አንድ ጽጌ ሬዳ አበባ ይወጣ ነበር። #እመቤታችንም አበባው ፶ (50) እስኪሞላ ድረስ ከአፉሁ እየተቀበለች በክንዷ ሰብስባ ትታቀፈው ነበር :: በአካባቢው የነበረ የሽፍቶች አለቃ የሆነ አንድ ሰው ይህንን አይቶ ዘካሪያስ ጸሎቱን እስኪ ጨርስ ድረስ ከአፉሁ የሚወጡትን የጽጌ ሬዳ አበቦች ይቆጥር ጀመር። ዘካሪያስም ጸሎቱን ሲጨርስና አበባዎቹም ፶ ሲሞሉ #እመቤታችን ባርካው አበባዎቹን ይዛ ወደላይ ስታርግ ይህ የሽፍቶች አለቃ አይቶ እጅግ አደነቀና ጓደኛቱይ ጠርቶ " የጌታን ተአምራት ታዮ ዘንድ ኑ " ተብሎ እንደ ተጻፈ "የእመቤታችንን ተአምራት ያዮ ዘንድ ኑ " ብሎ ወደ ዘካሪያስ ወሰዳቸው መዝ 45÷8 ሽፍቶቹም ዘካሪያስን ይህ ድንቅ ተአምራት ምንድ ነው? ብለው ጠየቁት እርሱም እኔ ኃጢያተኛ ከመሆኔ በቀር ሌላ በጎ ሥራ የለኝም ነገር ግን የሠማይና የምድር ንግሥት የሆነች አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደች የእመቤታችንን በሠላመ #ቅዱስ_ገብርኤል_መላእክ ሠላም እልሻለሁ እያልኩ #በቅዱስ_ገብርኤል ሙሉ ሰላምታ በየ ቀኑ ፶ ( 50)ጊዜ ሠላም እላታለሁኝ አላቸው በዚህ ጊዜ ደስ ብሏቸው ዘካሪያስን ሸኙት እነርሱም ከዛች ቀን ጀምሮ ከክፉሁ ሥራቸው ተመልሰው ወደ ገዳም ሄደው በምንኩስና ሕይወት ተወስነው መኖር ጀመሩ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ከሮም ነገሥታት ወገን የሆነ ስሙ ዘካሪያስ የሚባል ጎልማሳ ሰው ነበር ከዕለታት አንድ ቀን #ቤተ_ክርስቲያን ገብቶ #ከእመቤታችን ሥዕል ፊት ሲጸልይ ከሥዕሏ ማማር የተነሳ እጅግ ደስ አለውና ለዚህች ሥዕል ምን ዐይነት እጅ መንሻ ላቅርብላት እያለ ሲያወጣና ሲያወርድ ወራቱ የጽጌ ጌዳ ወራት ነበርና ፶ (50) የጽጌ ጌዳ አበባ ወስዶ ዘውድ አስመስሎና አክሊል ሰርቶ ከሥዕሏ እራስ ላይ ወስዶ በክብር አቀዳጃት ይህ ሰው እንዲ እያደሰገ ሲጸልይ ከቆየ በኃላ የጽጌ ወራት ባለፈ ጊዜ ግን ለሥዕሏ ክብር የሚያቀርብላት የጽጌ ሬዳ አበባ በማጣቱ እጅግ አዝኖ ወደ #ቤተ_ክርስቲያን ሄደና #እመቤቴ ሆይ የጽጌ ሬዳ፣ የአበባ ወራት እንዳለፈ አንቺ ታውቂያለሽ በ፶ (50)ው የጽጌ ሬዳ አበባ ፈንታ (ምትክ) ፶ (50)ጊዜ #በሠላመ_ቅዱስ_ገብርኤልን የሚለውን ጸሎትሽን ወይም ሠላምታሽን እጸልያለው በማለት እንዲ አለ " #እመቤቴ_ማርያም_ሆይ_በመላእኩ_በቅዱስ_ገብርኤል_ሠላምታ_ሠላም_እልሻለሁ_እግዚአብሔር_ካንቺ_ጋር_ነውና_ደስ_ይበልሽ " እያለ በየቀኑ ፶ (50) ጊዜ ሲጸልይ ኖረ ።
ከዕለታት አንድ ቀን ግን እረስቶ ይህችን ጸሎት ሳያደርስ መንገድ ጀመረ በመንገድም እያለ ይህችን ጸሎት አለማድረሱ ታወሰውና ጉዞውን ገታ አድርጎ ከመንገድም ወጣ ብሎ እንደ ቀድሞው እየሰገደ ሠላምታዋን ፶ (50) ጊዜ በጸሎት ማድረስ ቀጠለ ሲጸልይም ከአፉሁ በእያንዳንዱ ሠላምታ አንድ አንድ ጽጌ ሬዳ አበባ ይወጣ ነበር። #እመቤታችንም አበባው ፶ (50) እስኪሞላ ድረስ ከአፉሁ እየተቀበለች በክንዷ ሰብስባ ትታቀፈው ነበር :: በአካባቢው የነበረ የሽፍቶች አለቃ የሆነ አንድ ሰው ይህንን አይቶ ዘካሪያስ ጸሎቱን እስኪ ጨርስ ድረስ ከአፉሁ የሚወጡትን የጽጌ ሬዳ አበቦች ይቆጥር ጀመር። ዘካሪያስም ጸሎቱን ሲጨርስና አበባዎቹም ፶ ሲሞሉ #እመቤታችን ባርካው አበባዎቹን ይዛ ወደላይ ስታርግ ይህ የሽፍቶች አለቃ አይቶ እጅግ አደነቀና ጓደኛቱይ ጠርቶ " የጌታን ተአምራት ታዮ ዘንድ ኑ " ተብሎ እንደ ተጻፈ "የእመቤታችንን ተአምራት ያዮ ዘንድ ኑ " ብሎ ወደ ዘካሪያስ ወሰዳቸው መዝ 45÷8 ሽፍቶቹም ዘካሪያስን ይህ ድንቅ ተአምራት ምንድ ነው? ብለው ጠየቁት እርሱም እኔ ኃጢያተኛ ከመሆኔ በቀር ሌላ በጎ ሥራ የለኝም ነገር ግን የሠማይና የምድር ንግሥት የሆነች አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደች የእመቤታችንን በሠላመ #ቅዱስ_ገብርኤል_መላእክ ሠላም እልሻለሁ እያልኩ #በቅዱስ_ገብርኤል ሙሉ ሰላምታ በየ ቀኑ ፶ ( 50)ጊዜ ሠላም እላታለሁኝ አላቸው በዚህ ጊዜ ደስ ብሏቸው ዘካሪያስን ሸኙት እነርሱም ከዛች ቀን ጀምሮ ከክፉሁ ሥራቸው ተመልሰው ወደ ገዳም ሄደው በምንኩስና ሕይወት ተወስነው መኖር ጀመሩ::
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ምንጭ:-
በምሥራቅ ጎጃም ሞጣ ደብረ ገነተ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ያለ የብራና ተአምረ ማርያም ገጽ 223 ጠቅሶ የጻፈው ማህሌተ ጽጌ የተሰኘው ትንሽዬ መጻሕፍ ነው
ኃ/ማርያም
ጥቅምት 2/2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
YouTube
🛑 አዲስ ዝማሬ "አብሣሬ ድንግል" ዘማሪ ዲያቆን ዘለዓለም ታከለ (ዘጎላ) ◈New Mezmur "Absare Dingel " D Zelalem Takele Zegola
#newmezmur #orthodox_mezmur #zemari_zelalem #zegola #አብሣሬ_ድንግል #Absare_Dingel #like #share #subscribe #ገብርኤል #ቅዱስ_ገብርኤል