መቼስ በፕሮግራሙ ትንሽ ግራ ሳትጋቡ አትቀሩም..ይሄ የመጨረሻ ፕሮግራማችን የቀደሙት ፕሮግራሞች ቅጥያ ነው ፡፡እንግዲህ የያዝነው ትውልድን በአዲስ መልኩ መገንባት አይደል..ለዛ ደግሞ ቤተሰብ መመስረት ዋናው መሰረት ነው፡፡ እነዚህ አራት ጥንዶች የማህበሩ መስራቾች እና አባላት ናቸው፡፡ እንደምታዬቸው ሁሉም ጥንዶች ለየራሳቸው ልጅ ለማሳደግ ተረክበዋል፤ ከዛም በተጨማሪም ለሰርግ የበጀቱትን በጀት ለድርጅታችን ገቢ
አድርገዋል..ዶ/ር ሶፊያና ፕ/ዬሴፍ 400 ሺ ብር፣አቶ ታዲዬስ እና ወ/ሮ ርብቃ 1ዐዐ ሺ ብር
፣አቶ ኤልያስ እና ወ/ሮ ፎዚያ 5ዐ ሺ ብር፣በተመሳሳይ አቶ ዓላዛር እና ወ/ሮ ፅዬን 5ዐ ሺ ብር በጠቅላላው 6ዐዐ ሺ ገቢ በማድረጋቸው እኛስ ለምን ጋብቻቸውን በዚህ ፕሮግራም ላይ እውቅና አንሰጠውም በማለት
ነው እንዲህ ፊታችሁ ያቆምናቸው፡፡ ስለዚህ አንዴ በነ ሄለን ሙዚቃ ሙሽራዬ እያልን ወደ
መውጫቸው እንሸኛቸዋለን ….በዛውም ፕሮግራማችንን እናጠናቅቃለን፡፡
እናመሰግናለን፡፡
😔ተፈፀመ😔
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ። ድርሰቱ ሲያልቅ 500 #Subscriber እንገባለን ብዬ ነበር አልተሳካም አሁንም ቢሆን ድርሰቱ የተመቸው ሌላ ድርሰት #እንዲቀጥል ፍላጎት ያለው ቻናሉን #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አድርገዋል..ዶ/ር ሶፊያና ፕ/ዬሴፍ 400 ሺ ብር፣አቶ ታዲዬስ እና ወ/ሮ ርብቃ 1ዐዐ ሺ ብር
፣አቶ ኤልያስ እና ወ/ሮ ፎዚያ 5ዐ ሺ ብር፣በተመሳሳይ አቶ ዓላዛር እና ወ/ሮ ፅዬን 5ዐ ሺ ብር በጠቅላላው 6ዐዐ ሺ ገቢ በማድረጋቸው እኛስ ለምን ጋብቻቸውን በዚህ ፕሮግራም ላይ እውቅና አንሰጠውም በማለት
ነው እንዲህ ፊታችሁ ያቆምናቸው፡፡ ስለዚህ አንዴ በነ ሄለን ሙዚቃ ሙሽራዬ እያልን ወደ
መውጫቸው እንሸኛቸዋለን ….በዛውም ፕሮግራማችንን እናጠናቅቃለን፡፡
እናመሰግናለን፡፡
😔ተፈፀመ😔
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ። ድርሰቱ ሲያልቅ 500 #Subscriber እንገባለን ብዬ ነበር አልተሳካም አሁንም ቢሆን ድርሰቱ የተመቸው ሌላ ድርሰት #እንዲቀጥል ፍላጎት ያለው ቻናሉን #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍85👏18❤13🔥11🥰8