ሞባይላችንን አውጥተን ዜናውን ባንድ ጊዜ ነዛነው፡፡ የደወልንላቸው ሁሉ ለተጨማሪ መረጃ እኛ ሴቶች ቤት ተንደርድረው መጡ። ግማሹ ሱዳናዊው ሰውዬ እጣን ነጋዴ ነው ይላል፤ ግማሹ ደቡብ ሱዳን ውስጥ የነዳጅ ማጣሪያ አለው ይላል። ግማሹ ባህርዳር ካርቶን ፋብሪካ አለው ይላል። ያየውም ያላየውም እኩል አውቀዋለሁ ማለት ጀመረ።
ዝናሽን የሰርጉ ቀን እስኪደርስ ሳር ቤት ካናዳ ኤምባሲ ጀርባ በአንድ ቪላ ቤት ውስጥ አሳርፏታል ተባለ። መጥቶ ከዚህ የወሰዳት እንዲያዉም በነጭ መርሴዲስ ነበር ተባለ። የገረመኝ ይሄ ሁሉ ሲሆን እኔ የት እንደነበርኩ ነው።
ከዚያ በኋላ ጆርዬ መስማት ከሚችለው በላይ መረጃ ደረሰኝ። የሰርጓን ቪሎ እንድትመርጥ ደቡብ አፍሪካ ይዞት ሊሄድ ነው ተባለ። ሰርጉ በአንድ ሳምንት ልዩነት ካርቱምና አዲስ አበባ ነው የሚካሄደው
ተባለ። ለሰርጉ እኔ ራሱ በጣም የምወደው አንድ ዘፋኝ ተጠርቷል ተባለ። የሰው ሰርግ ላይ ይዘፍናል ብዬ የማልጠብቀው ዘፋኝ ነበር።
የሱዳን ታዋቂ ዘፋኞችም አዲስ አበባ ይገኛሉ ተባለ። “ታዲያ በርበሬ መቀንጠስ እንጀምራ? ስንል ሰርጉን የሚያሰናዳ ድርጅት በብዙ ሺህ ብር ስለተቀጠረ ማንም ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም
ተባለ። የሰርጉ ቀን እስኪቃረብ ለሦስት ሳምንታት ያህል ክለብ አሪዞና በጭራሽ ሌላ ወሬ አልተወራም ዝናሽ ነበረች በሁሉም ሰው አፍ ዉስጥ የምትታኘከው
#መደምደሚያ
ይሄን ማስታወሻ ስጽፍ ጎልፍ ክለብ ሰርጓን በልቼ መግባቴ ነው። በሕይወቴ ብዙ ሰርግ አይቻለው።እንዲህ ዊስኪ የተረጨበት፤ እንዲህ ሙዚቃ የተደለቀበት፤ እንዲህ ቁርጥ የተቆረጠበት፣ እንዲህ ሩዝ የተደፋበት ሰርግ ግን አጋጥሞኝ አያውቅም። ሦስት ታዋቂ የሱዳን የሰርግ ዘፋኞችና አንድ ሙሉ ባንድ
ከካርቱም አዲስ አበባ መተው ነበር። ስማቸውን እየጠሩ ዘፈኑላቸው።ዝናሽን በሱዳንኛ ዘይና እያሉ ነበር የሚጠሯት።እሷም ባሏም ሚዜ አልነበራቸውም።ለምን እንደዚሉ እንዳደረጉ አልገባኝም።ያለሚዜ ሰርግ ሲካሄድ ሳይ የመጀመርያየሰ ነው።ቢሆንም ቅልጥ ያለ ሰርግ ነበር።
በመስቀል ፍላወር አካባቢ ሴት አንዷም አልቀረችም።ሁሏም እስክትፈነዳ በልታ፤ እስክተሸና ጠጥታ ነው የሄደችው።ቀታሪክ ብዙ ሸሌ የተገኘበት ሰርግ ይመስለኛል።
አቤት ግን ዛሬ ሰውን እንዴት እንደታዘብከለት ዝናሽን እንደዛ እንዳላበጠለጠሏት እንደዚያ እንዳልሳቁባት እንዳላፌዙባት እንዳልሸሿት ሞጃ አግብታ ሞጃ መሆኗን ሲያውቁ ስሟን ከመቼው ከዝናሽ ወደ "ዜድ" እንደቀየሩት።ከመቼው ቁንጅናዋ እንደታያቸው።ከመቼው ከንፈሯ እንደሳሳባቸው ያ የምድር ወገብን የሚያክለውን ወገቧን እኮ "ችቦ አይሞላም"ሲሉት ምንም አላፈሩም። እነ ተሼ በሷ ዕይታ ውስጥ ለመግባት እንዴት በእስክስታ እንደተርገፈገፉ።እነ ውቢት እሷ እንድታያቸው እንዴት ቂጣቸውን እነደቆሉ። ይቺ ቅሳነት ድፍረቷ ድፍረቷ! የሷ እንኳን ለጉድ ነው።ሱዳንኛ በተዘፈነ ቁጥር ከሙሽራው ፊት እየሄደች " ኡ ያዙኝ ልቀቁኝ !" ስትል ሰው ይታዘበኛል እንኳን አትልም?የምር ሰውየው ሁለተኛ ሚስት አድርጎ እንዲወስዳት የፈለገች የሸመስል ነበር።
ለካስ ቁንጅና ማለት ገንዘብ ነው።ለካስ ውበት ማለት ሃብት ነው።እኔ ራሴ ዝናሽ እንዴት ያን ቀን ቆንጆ ሆና እንደታየችኝ ዐይኔ ተጭበረበረላት እኮ! ሳኩላት ቀናሁባት ብቻ ልእልት መስላ ታየችኝ።በአእምሮዌ ውስጥ ያቺ ጭስ ጭስ እየሸተተች ቢጫ ፊስታል ይዛ የዛሬ ሦስት ዓመት ያየኋት ባላገርና የዛሬዋ ሙሽራ ለየቅል ናቸው።ላመሳስላቸው ብሞክርም አልቻልኩም። ለካንስ ውበት ማለት አስተሳሰባችን ውስጥ ነው የሚሳለው።ዝናሽ ልቅም ያለቸሸ ቆንጆሆና ታየችኝ።
#ድህረ_ታሪክ
ዝናሽ ከዛ በኋላ ወደ ክለብ አሪዞና ብቅም አላለችም።ነገር ግን የክለቡ ጋርዶች የነበሩትን ተሼንና ሳሚ ባርያውን ሕይወተሸ ለወጠችላቸው።ሁለቱም የሷና የባሏ ረዳቶች ሆነው ካርቱም ሄዱ ከባሏ ጋር የምትዟዟርበት የዓለም ጥጉ ሁሉ አብረዋት ይሆናሉ።ደሞዛቸው ሲነገረኝ ስላላመንኩበት በማስታወሻዬ አልፃፍኩትም።ሳሚ ባርያው እንኳን አውስትራሊያ ለሽርሽር እስኪሄዱ ነው እንጂ እዚያ ሲደርስ እንደሚጠፋ እርግጠኛ ነኝ የሱ የአውስትራሊያ ፍቅር የአውስትራሊያ ዜጎች እንኳ የላቸውም
ደሜ ደግሞ በደቡብ ሱዳን ቅርንጫፍ የሀበሻ ክለብ እንደሚከፈትለትና ለዚህ ሁኔታዎች እንደሚመቻቹለት ቃል ተገብቶለታል፡፡ ይኸው ነው ዝናሽን ግን ምንም ብንጥር ያን ቀን ከሩቅ ከማየት ውጪ በቅርብ ልናገኛት አልቻልንም በሁላችንም እእምሮ ግን አንድ ነገር ሲብሰለሰል ቆየ ይህን ዲታ ሱዳናዊ ከመቼው በእጇ አስገባችው? እንዴት ነገሮች በዚ ፍጥነት ተለወጡ?ምኗ ማረከው?ምን አስነካችው?
መልሱን ያገኘሁት ከውቢት ነው።
እሷ እንደነገረችኝ ሰውየው አዲስ አበባ
በየጊዜው ለመዝናናት ይመጣል። ሀበሻ ሴት ደግሞ ነፍሱ ነው። ግን
ወሸላው ኢይቆምለትም። ለብዙ ዓመታት ተሰቃይቷል አይቆምለትም!
ዝም ብሎ ይዞሸ ይገባና ደባብሺኝ፣ ንከሺኝ፣ ቦጫጭሪኝ ብሎሽ ስሜቱ ሲመጣ በሱዳኛ እየጮኸ እየቀበጣጠረ ቂጥሽን ንክስ ያረግሽና ስሜቱን ይጨርሳል ስለነከሰሽ ብቻ ሞቅ ያለ ብር ይሰጥሻል።ታድያ ዝኑን እንደለመደው ሊነክሳት ሲል ወሸላውን ጭምቅ አድርጋ ይዛው አይኗን ጨፍና ትጮሃለች ይሄኔ ያልተጠበቀ ተዓምር ተፈጠረ ሰውየው ወሸላው ቆመለት ይታይሽ ከ 30 ምናምን ዓመት በኋላ ዘንድሮ Liverpool ዋንጫ እንደበላው ማለት ነው
የሱም ከ30 ዓመት በኋላ ነው ይሄ የሆነለት። በደስታ ሰከረ ደጋገሙት። ቁላው ሰራለት። ዝናሽ ይህን ያረገችው በመተት ይሁን ባጋጣሚ ግን የማውቅልሽ ነገር የለም ብቻ ስውየው በደስታ አለቀሰ። ሁለቱም ራቁታቸውን እያሉ እዛው አንደር ግራውንድ ቤት እግሯሥር ተንበርክኮ ለመናት፤ እንድታገባው እግኝታ ነው!! “ባንዳፍ
አለችው። ቁላው እንደቆመ በደስታ የሚያደርገውን አሳጥቶት፤ እስኪነጋ እንኳ መጠበቅ አቅቶት ያንኑ ምሽት በነጭ ማርቼዲስ ይዟት በረረ ወጀ ሳር ቤት።
“ ሮዝ! ይሄንንም ወሬ ብለሽ ልትጽፊው እንዳይሆን ደግም…”
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ዝናሽን የሰርጉ ቀን እስኪደርስ ሳር ቤት ካናዳ ኤምባሲ ጀርባ በአንድ ቪላ ቤት ውስጥ አሳርፏታል ተባለ። መጥቶ ከዚህ የወሰዳት እንዲያዉም በነጭ መርሴዲስ ነበር ተባለ። የገረመኝ ይሄ ሁሉ ሲሆን እኔ የት እንደነበርኩ ነው።
ከዚያ በኋላ ጆርዬ መስማት ከሚችለው በላይ መረጃ ደረሰኝ። የሰርጓን ቪሎ እንድትመርጥ ደቡብ አፍሪካ ይዞት ሊሄድ ነው ተባለ። ሰርጉ በአንድ ሳምንት ልዩነት ካርቱምና አዲስ አበባ ነው የሚካሄደው
ተባለ። ለሰርጉ እኔ ራሱ በጣም የምወደው አንድ ዘፋኝ ተጠርቷል ተባለ። የሰው ሰርግ ላይ ይዘፍናል ብዬ የማልጠብቀው ዘፋኝ ነበር።
የሱዳን ታዋቂ ዘፋኞችም አዲስ አበባ ይገኛሉ ተባለ። “ታዲያ በርበሬ መቀንጠስ እንጀምራ? ስንል ሰርጉን የሚያሰናዳ ድርጅት በብዙ ሺህ ብር ስለተቀጠረ ማንም ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም
ተባለ። የሰርጉ ቀን እስኪቃረብ ለሦስት ሳምንታት ያህል ክለብ አሪዞና በጭራሽ ሌላ ወሬ አልተወራም ዝናሽ ነበረች በሁሉም ሰው አፍ ዉስጥ የምትታኘከው
#መደምደሚያ
ይሄን ማስታወሻ ስጽፍ ጎልፍ ክለብ ሰርጓን በልቼ መግባቴ ነው። በሕይወቴ ብዙ ሰርግ አይቻለው።እንዲህ ዊስኪ የተረጨበት፤ እንዲህ ሙዚቃ የተደለቀበት፤ እንዲህ ቁርጥ የተቆረጠበት፣ እንዲህ ሩዝ የተደፋበት ሰርግ ግን አጋጥሞኝ አያውቅም። ሦስት ታዋቂ የሱዳን የሰርግ ዘፋኞችና አንድ ሙሉ ባንድ
ከካርቱም አዲስ አበባ መተው ነበር። ስማቸውን እየጠሩ ዘፈኑላቸው።ዝናሽን በሱዳንኛ ዘይና እያሉ ነበር የሚጠሯት።እሷም ባሏም ሚዜ አልነበራቸውም።ለምን እንደዚሉ እንዳደረጉ አልገባኝም።ያለሚዜ ሰርግ ሲካሄድ ሳይ የመጀመርያየሰ ነው።ቢሆንም ቅልጥ ያለ ሰርግ ነበር።
በመስቀል ፍላወር አካባቢ ሴት አንዷም አልቀረችም።ሁሏም እስክትፈነዳ በልታ፤ እስክተሸና ጠጥታ ነው የሄደችው።ቀታሪክ ብዙ ሸሌ የተገኘበት ሰርግ ይመስለኛል።
አቤት ግን ዛሬ ሰውን እንዴት እንደታዘብከለት ዝናሽን እንደዛ እንዳላበጠለጠሏት እንደዚያ እንዳልሳቁባት እንዳላፌዙባት እንዳልሸሿት ሞጃ አግብታ ሞጃ መሆኗን ሲያውቁ ስሟን ከመቼው ከዝናሽ ወደ "ዜድ" እንደቀየሩት።ከመቼው ቁንጅናዋ እንደታያቸው።ከመቼው ከንፈሯ እንደሳሳባቸው ያ የምድር ወገብን የሚያክለውን ወገቧን እኮ "ችቦ አይሞላም"ሲሉት ምንም አላፈሩም። እነ ተሼ በሷ ዕይታ ውስጥ ለመግባት እንዴት በእስክስታ እንደተርገፈገፉ።እነ ውቢት እሷ እንድታያቸው እንዴት ቂጣቸውን እነደቆሉ። ይቺ ቅሳነት ድፍረቷ ድፍረቷ! የሷ እንኳን ለጉድ ነው።ሱዳንኛ በተዘፈነ ቁጥር ከሙሽራው ፊት እየሄደች " ኡ ያዙኝ ልቀቁኝ !" ስትል ሰው ይታዘበኛል እንኳን አትልም?የምር ሰውየው ሁለተኛ ሚስት አድርጎ እንዲወስዳት የፈለገች የሸመስል ነበር።
ለካስ ቁንጅና ማለት ገንዘብ ነው።ለካስ ውበት ማለት ሃብት ነው።እኔ ራሴ ዝናሽ እንዴት ያን ቀን ቆንጆ ሆና እንደታየችኝ ዐይኔ ተጭበረበረላት እኮ! ሳኩላት ቀናሁባት ብቻ ልእልት መስላ ታየችኝ።በአእምሮዌ ውስጥ ያቺ ጭስ ጭስ እየሸተተች ቢጫ ፊስታል ይዛ የዛሬ ሦስት ዓመት ያየኋት ባላገርና የዛሬዋ ሙሽራ ለየቅል ናቸው።ላመሳስላቸው ብሞክርም አልቻልኩም። ለካንስ ውበት ማለት አስተሳሰባችን ውስጥ ነው የሚሳለው።ዝናሽ ልቅም ያለቸሸ ቆንጆሆና ታየችኝ።
#ድህረ_ታሪክ
ዝናሽ ከዛ በኋላ ወደ ክለብ አሪዞና ብቅም አላለችም።ነገር ግን የክለቡ ጋርዶች የነበሩትን ተሼንና ሳሚ ባርያውን ሕይወተሸ ለወጠችላቸው።ሁለቱም የሷና የባሏ ረዳቶች ሆነው ካርቱም ሄዱ ከባሏ ጋር የምትዟዟርበት የዓለም ጥጉ ሁሉ አብረዋት ይሆናሉ።ደሞዛቸው ሲነገረኝ ስላላመንኩበት በማስታወሻዬ አልፃፍኩትም።ሳሚ ባርያው እንኳን አውስትራሊያ ለሽርሽር እስኪሄዱ ነው እንጂ እዚያ ሲደርስ እንደሚጠፋ እርግጠኛ ነኝ የሱ የአውስትራሊያ ፍቅር የአውስትራሊያ ዜጎች እንኳ የላቸውም
ደሜ ደግሞ በደቡብ ሱዳን ቅርንጫፍ የሀበሻ ክለብ እንደሚከፈትለትና ለዚህ ሁኔታዎች እንደሚመቻቹለት ቃል ተገብቶለታል፡፡ ይኸው ነው ዝናሽን ግን ምንም ብንጥር ያን ቀን ከሩቅ ከማየት ውጪ በቅርብ ልናገኛት አልቻልንም በሁላችንም እእምሮ ግን አንድ ነገር ሲብሰለሰል ቆየ ይህን ዲታ ሱዳናዊ ከመቼው በእጇ አስገባችው? እንዴት ነገሮች በዚ ፍጥነት ተለወጡ?ምኗ ማረከው?ምን አስነካችው?
መልሱን ያገኘሁት ከውቢት ነው።
እሷ እንደነገረችኝ ሰውየው አዲስ አበባ
በየጊዜው ለመዝናናት ይመጣል። ሀበሻ ሴት ደግሞ ነፍሱ ነው። ግን
ወሸላው ኢይቆምለትም። ለብዙ ዓመታት ተሰቃይቷል አይቆምለትም!
ዝም ብሎ ይዞሸ ይገባና ደባብሺኝ፣ ንከሺኝ፣ ቦጫጭሪኝ ብሎሽ ስሜቱ ሲመጣ በሱዳኛ እየጮኸ እየቀበጣጠረ ቂጥሽን ንክስ ያረግሽና ስሜቱን ይጨርሳል ስለነከሰሽ ብቻ ሞቅ ያለ ብር ይሰጥሻል።ታድያ ዝኑን እንደለመደው ሊነክሳት ሲል ወሸላውን ጭምቅ አድርጋ ይዛው አይኗን ጨፍና ትጮሃለች ይሄኔ ያልተጠበቀ ተዓምር ተፈጠረ ሰውየው ወሸላው ቆመለት ይታይሽ ከ 30 ምናምን ዓመት በኋላ ዘንድሮ Liverpool ዋንጫ እንደበላው ማለት ነው
የሱም ከ30 ዓመት በኋላ ነው ይሄ የሆነለት። በደስታ ሰከረ ደጋገሙት። ቁላው ሰራለት። ዝናሽ ይህን ያረገችው በመተት ይሁን ባጋጣሚ ግን የማውቅልሽ ነገር የለም ብቻ ስውየው በደስታ አለቀሰ። ሁለቱም ራቁታቸውን እያሉ እዛው አንደር ግራውንድ ቤት እግሯሥር ተንበርክኮ ለመናት፤ እንድታገባው እግኝታ ነው!! “ባንዳፍ
አለችው። ቁላው እንደቆመ በደስታ የሚያደርገውን አሳጥቶት፤ እስኪነጋ እንኳ መጠበቅ አቅቶት ያንኑ ምሽት በነጭ ማርቼዲስ ይዟት በረረ ወጀ ሳር ቤት።
“ ሮዝ! ይሄንንም ወሬ ብለሽ ልትጽፊው እንዳይሆን ደግም…”
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5