#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ይገርማል እሱ በማንኛውም አእምሮዋ በሚያመርታቸው ሀሳቦች ውስጥ የሆነ ቦታ ፈልጎ ተሸንቅሮ ሲወጣ ነው የምታየው....ስለሰማይም ታስብ ስለምድር…ስለእግዚያብሄር ይሁን ስለሰይጣን እሱ አለበት….፡፡.ደግሞ በሀሳቧ ብቻ አይደለም በህልሟም ጭምር እንጂ…..ህልሟ እኮ ስለ ምንም ሊሆን ይችላል ብቻ እሱ አለበት…ለምሳሌ እሷ እናቷ መኝታ ቤት አልጋዋ ላይ ወጥታ ፀጉሯን ስትዳብሳት በህልሟ ብታይ እሱም ወይ በመስኮት ተደብቆ ሲያያት..ወይ ደግሞ እራሱን ወደቢራቢሮ ቀይሮ ክንፉን እያማታ መጥቶ ግንባራ ላይ ሲያርፍ ታየዋለች፡፡ይሄ ሁሌ ለራሷም ሳታስበው ግርም ይላታል፡፡እንዴት የሆነ ቦታ ላይ አትረሳውም…እንዴት የሆነ ሀሳብ አሰናድታ አጣጥፋ ስትጨርስ ድንገት ከሆነ ቦታ ተስፈንጥሮ መጥቶ ከላይ በቀላሉ ይደረባል…?ይሄ እንግዲህ በዚህ ከተማ በዚህ ቤት ውስጥ ሲኖር ነበር..አሁንስ ሁሉን ነገር ጣጥሎ ከሄደ በኃላ…….ምንድነው የምትሆነው?የቀንም ሆነ የሌት ህልሟ እንደሆነ ይቀጥላል? ከቀጠለስ እንዴት ልትቋቋመው ትችላለች?
እጇን ዘረጋችና አጠገቧ የተኛችውን የጊፊቲ ሆድ ላይ በቀስታ አሳረፈች…ጊፍቲም ከትራሷ ገልበጥ አለችና ፊቷን ወደእሷ ዞራ በሀዘኔታ አየቻት፡፡
‹‹ምን አለ እኔም እንደአንቺ ለቃልዬ አርግዤ ቢሆን…ማለት ልጅ አስረግዞኝ ጥሎልኝ ቢሄድ?››
‹‹እኔም አንድ ነገር ልንገርሽ…››
‹‹ምንድነው ንገሪኝ››
‹የቃልዬን እስከ ወዲያኛው ጥሎኝ መሄድን ስሰማ ወደውስጤ ከመጣው የፀፀት ሀሳብ አንዱ ምን አለ ይሄ የፀነስኩት ልጅ የቃልዬ በሆነ የሚል ነበር..እርግጥ መድህኔ በጣም ጥሩ ኃላፊነት የሚሰማው መልካም አባት እንደሚሆን አውቃለሁ…እሱን ስላገኘሁም እራሴን እንደእድለኛ ነው የምቆጥረው…የልጅነት ህልሜንና የዘመናት ፍላጎቴን ሁሉ ሊያሞላልኝ የሚችል ሰው ነው…ግን መድህኔን የማፈቅርበት ጥልቀት የኩሬ ያህል ሲሆን የቃልዬ ግን ውቅያኖስ አይነት ነው..እና ለዛ ነው እንደዛ ልመኝ የቻልኩት››
ዝም ብዬ ፈዛ አየቻት..ይሄን የተናገረችው ከቀናቶች በፊት በሰላሙ ጊዜ ቢሆን ኖሮ በርግጠኝነት ልዩ አንገቷን ፈጥርቃት ልትገላት ሁሉ ትችል ነበር..አሁን ግን ያንን ማድረጉም ብቻ ሳይሆን እንደዛ አይነት ስሜት ማስተናገዱም ጥቅም አልባ እንደሆነ ተረድታለች....በዛ ለይ በመንፈስም ሆነ በስጋዋ ደንዝዛለች…
‹‹ግን ከቃልዬ ይሄን ሁሉ አመት ሳታረግዤ እንዴት በዚህች በጥቂት ወራት ከመድህኔ ልታረግዢ ቻልሽ?፡፡››
‹‹ከቀል ጋር በትንፋሽ ነው ማረግዘው?…››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔና ቃል እኮ ወሲብ ፈፅመን አናውቅም››
‹‹ማለት…ብዙ ቀን እኮ እሱ ጋር አድረሽ እንደወጣሽ… ሲያደክመኝ እንዳደረ ምናምን እያልሽ ስትጎሪርብኝ ነበር››
‹‹ፈርቼሽ ነዋ…..ቃልዬን እንዳትመኚውና እንዳትቀሚኝ ..ተስፋ ላስቆርጥሽ ብዬ ነው…ማለት ከአመታት በፊት አብሬው ብዙ ጊዜ አድር ነበር..በኃላ ግን ዝም ብሎ ማደሩ ስቃይ ስለሆነብኝ ወስኜ አቆምኩ…..››
‹‹አረ የምን ጉድ ነው..ቆይ ለምን…..?››
‹‹ምነው ገረመሽ..አንቺስ ከመድህኔ ጋር ለምን;?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ የእናንተን በጣም ደጋግሜ ስላመነዠግኩት ነው መሰለኝ አልተዋጠልኝም…››
‹‹መድህኔን ስለወደድኩት..ወይም ቃልዬ ሀብታም ስላልሆነ ይመስልሻል ከቃልዬ ጋር አቋርጬ ከመድህኔ ጋር የሆንኩት ነው ወይስ አንቺ ስላለስፈራራሺኝ…?››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ሳላውቅ ድንገት ከመድህኔ ጋር ተሳሳትኩና ወሲብ ፈፀምኩ..ድንግልናዬን አስረከብኩት ….ወደቃልዬ ጋር እንዴት ልመሰለስ .. ?ሌላ ሰው ቢሆን ችግር የለውም ቃልዬ ግን?
‹‹ቃል ምን ይልሻል..?ምንም አይልሽም እኮ ነበር አንደውም በግልፅ ነበር ይቅርታ የጠየቀሽ፡››
‹‹አውቃለሁ ..ችግሩም እሱ ነው….እኔ በአእምሮው ካለሁበት ቦታ ተንሸራትቼ ወርጄያለሁ.ቃልዬ...የወርቅ ካባ አድርጎ በብር የተለበጠ ጫማ ተጫምቶ ወደቤቴ ሲመጣ ውስጤ በሀሤት ትደንሳለች ...ድንግልናዬን በክብር ልሰጠው ለዘመናት ጎጉቼያለሁ ።.እሱ ፍጽም ድንግል እንደሆነ አውቃለሁ.....ማወራሽ ስለስጋዊ ድንግልና አይደለም….ለዛ ግድ የለኝም...ልብ ከቆሻሻ ሀሳብ ጋር ያልተዋሰበ ንፅህ ፤ከክደትና ከማጭበርበር ጋር ያልተጋደመ ክብር ነው ።ለዚህም ማረጋገጫው እስሬ ሆኖ ሲያወራኝ ልቤ ውስጥ ብርሀን ሲፍለቀለቅ ይታወቅኛል….የሆነ አካሉ የሰውነቴን ጫፍ ሲነካው ነፍሴ ድረስ የሚዘልቅ ደስታ ይሰማኛል……ድንገት አግኝቼው ሰላም ሊለኝ ከንፈሩ ጉንጬን በስሱ ሲነካው እንኳን .....ከልቤ የፍቅር ደም ሲንጠባጠብ ይሰማኛል ...
‹‹ከዚህ በፊት ስለእሱ ምን እንደሚሰማኝ ነግሬሽ ነበር …? የእኔን ስሜት እኮ ነው እየነገርሺኝ ያለሽው…››
‹‹አየሽልኝ..ቃልዬ ማለት እንዲህ ነው..ሁለት ሴቶችን ጫፋቸውን ሳይነካ በተመሳሳይ የእብደት በሚመስል ስሜት አንዲያፈቅሩት ማድረግ የሚችል የተለየ ሰው ነው፡፡እሱ ለእኔ መስታወቴ ነው.. ፊት ለፊቴ ተቀምጦ በተመስጦ ሳየው በጥልቀት ርቄ ሄዳለሁ…. እያንዳንዷን የልጅነት ጊዜዬን በምልስት አስታውሳለሁ… ሀዘኔንና ደስታዬን መልሼ አጣጥማለሁ…. እንዴት እንደተሰራው…? የት ጋር ማደግ እንደጀመርኩና? የት ጋር ደግሞ እንደተሰበርኩ? ሁሉ እንዳስታውስ ያደርገኛል…እናም በዛ ምክንያት ቃልዬን ሳገኝ ነፍሴ ሀሴት ታርጋለች…ውስጤ ይፍነከነካል..፡፡ግን ይሄ ስሜት ሁሌ አይደለም የሚያስደስተኝ ..አንዳንዴ ትናንቴ ፈፅሞ የሚያስጠላኝ ጊዜ አለ..አንገቴን ወደኃላ አዙሬ አይኖቼን ትናንቴ ላይ ተክዬ ማሰላሰል የሚያስከትልብኝን ህመም መቋቋም አቅም በማጣበት ጊዜ እሱን ለማግኘት ከራሴ ጋር ትግል እገባለሁ …ምክንያት ፈጥሬ እሸሸዋለሁ….
ግን የሰዓታ ክፍተት እንኳን መቆየት ተስኖኝ ግራ ይሁን ቀኝ ልቤ ላይ ብቻ በማለውቀው ቦታ በሆነ የልቤ ክፍል ብቸኝነት ይለበልበኛል…መለብለብ ብቻም ሳይሆን እብጠትና ጥዝጣዜም አለው…ግን ደግሞ መቻል እስከምችል ደረስ እችለዋለሁ…ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን..ከዛ መተንፈስ ሲያቅተኝና ከአቅሜ በላይ ሲሆን ያለምን ማቅማማት ወደ አለበት በርሬ እሄዳለሁ ፡፡ፊቱ እገተራለሁ…የተጨማደደ ፊቱ በደስታ ፀደል ሲፈካ…ተከርችሞ የነበረ ጥርሶቹ ተፈልቅቀው መሳቅ ሲጀምሩ አይና እደሰታለሁ....ተንደርድሬ ሄጄ እንጠለጠልበታለሁ….ያለምንም ቅሬታና ወቀሳ ወደላይ አንጠልጥሎ ልክ እንደእርግብ በአየር ላይ ያንሳፍፈኛል…..እና አሁን ያ የልጅነተ መስታወቴ ነው የተሰነጣጠቀዉ… የትዝታ ድልድዬ ነው ተንዶ የተሰበረው…..ወደትናንቴ ለመሻገር በጣም ይከብደኛል….ግማሽ ሆኜያለሁ
‹እውነትሽን ነው…..አሁን ሳስበው ቢነካንስ ኖሮ…ማለቴ ያው ነካክቶን ጥሎን ሂዶ ቢሆንስ..?››
‹‹እሰከ መጨረሻ ያበቃልን ነበራ…››ብላ መለሰችላት፡፡
‹‹እኔ እኮ አሁንም እስከመጨረሻው ነው ያበቃልኝ…›
‹‹ቆይ ግን ወደ ወሬሽ ልመልስሽና..ቃልዬንም እኮ ከዚህ በፊት ማለቴ አንቺ ከመድሀኔ ጋር ተገናኝተሸ ከመጀመርሽ በፊት ስለሁለታችሁ ግንኙነት ጠይቄው ነበር…››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ይገርማል እሱ በማንኛውም አእምሮዋ በሚያመርታቸው ሀሳቦች ውስጥ የሆነ ቦታ ፈልጎ ተሸንቅሮ ሲወጣ ነው የምታየው....ስለሰማይም ታስብ ስለምድር…ስለእግዚያብሄር ይሁን ስለሰይጣን እሱ አለበት….፡፡.ደግሞ በሀሳቧ ብቻ አይደለም በህልሟም ጭምር እንጂ…..ህልሟ እኮ ስለ ምንም ሊሆን ይችላል ብቻ እሱ አለበት…ለምሳሌ እሷ እናቷ መኝታ ቤት አልጋዋ ላይ ወጥታ ፀጉሯን ስትዳብሳት በህልሟ ብታይ እሱም ወይ በመስኮት ተደብቆ ሲያያት..ወይ ደግሞ እራሱን ወደቢራቢሮ ቀይሮ ክንፉን እያማታ መጥቶ ግንባራ ላይ ሲያርፍ ታየዋለች፡፡ይሄ ሁሌ ለራሷም ሳታስበው ግርም ይላታል፡፡እንዴት የሆነ ቦታ ላይ አትረሳውም…እንዴት የሆነ ሀሳብ አሰናድታ አጣጥፋ ስትጨርስ ድንገት ከሆነ ቦታ ተስፈንጥሮ መጥቶ ከላይ በቀላሉ ይደረባል…?ይሄ እንግዲህ በዚህ ከተማ በዚህ ቤት ውስጥ ሲኖር ነበር..አሁንስ ሁሉን ነገር ጣጥሎ ከሄደ በኃላ…….ምንድነው የምትሆነው?የቀንም ሆነ የሌት ህልሟ እንደሆነ ይቀጥላል? ከቀጠለስ እንዴት ልትቋቋመው ትችላለች?
እጇን ዘረጋችና አጠገቧ የተኛችውን የጊፊቲ ሆድ ላይ በቀስታ አሳረፈች…ጊፍቲም ከትራሷ ገልበጥ አለችና ፊቷን ወደእሷ ዞራ በሀዘኔታ አየቻት፡፡
‹‹ምን አለ እኔም እንደአንቺ ለቃልዬ አርግዤ ቢሆን…ማለት ልጅ አስረግዞኝ ጥሎልኝ ቢሄድ?››
‹‹እኔም አንድ ነገር ልንገርሽ…››
‹‹ምንድነው ንገሪኝ››
‹የቃልዬን እስከ ወዲያኛው ጥሎኝ መሄድን ስሰማ ወደውስጤ ከመጣው የፀፀት ሀሳብ አንዱ ምን አለ ይሄ የፀነስኩት ልጅ የቃልዬ በሆነ የሚል ነበር..እርግጥ መድህኔ በጣም ጥሩ ኃላፊነት የሚሰማው መልካም አባት እንደሚሆን አውቃለሁ…እሱን ስላገኘሁም እራሴን እንደእድለኛ ነው የምቆጥረው…የልጅነት ህልሜንና የዘመናት ፍላጎቴን ሁሉ ሊያሞላልኝ የሚችል ሰው ነው…ግን መድህኔን የማፈቅርበት ጥልቀት የኩሬ ያህል ሲሆን የቃልዬ ግን ውቅያኖስ አይነት ነው..እና ለዛ ነው እንደዛ ልመኝ የቻልኩት››
ዝም ብዬ ፈዛ አየቻት..ይሄን የተናገረችው ከቀናቶች በፊት በሰላሙ ጊዜ ቢሆን ኖሮ በርግጠኝነት ልዩ አንገቷን ፈጥርቃት ልትገላት ሁሉ ትችል ነበር..አሁን ግን ያንን ማድረጉም ብቻ ሳይሆን እንደዛ አይነት ስሜት ማስተናገዱም ጥቅም አልባ እንደሆነ ተረድታለች....በዛ ለይ በመንፈስም ሆነ በስጋዋ ደንዝዛለች…
‹‹ግን ከቃልዬ ይሄን ሁሉ አመት ሳታረግዤ እንዴት በዚህች በጥቂት ወራት ከመድህኔ ልታረግዢ ቻልሽ?፡፡››
‹‹ከቀል ጋር በትንፋሽ ነው ማረግዘው?…››
‹‹ማለት….?››
‹‹እኔና ቃል እኮ ወሲብ ፈፅመን አናውቅም››
‹‹ማለት…ብዙ ቀን እኮ እሱ ጋር አድረሽ እንደወጣሽ… ሲያደክመኝ እንዳደረ ምናምን እያልሽ ስትጎሪርብኝ ነበር››
‹‹ፈርቼሽ ነዋ…..ቃልዬን እንዳትመኚውና እንዳትቀሚኝ ..ተስፋ ላስቆርጥሽ ብዬ ነው…ማለት ከአመታት በፊት አብሬው ብዙ ጊዜ አድር ነበር..በኃላ ግን ዝም ብሎ ማደሩ ስቃይ ስለሆነብኝ ወስኜ አቆምኩ…..››
‹‹አረ የምን ጉድ ነው..ቆይ ለምን…..?››
‹‹ምነው ገረመሽ..አንቺስ ከመድህኔ ጋር ለምን;?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ የእናንተን በጣም ደጋግሜ ስላመነዠግኩት ነው መሰለኝ አልተዋጠልኝም…››
‹‹መድህኔን ስለወደድኩት..ወይም ቃልዬ ሀብታም ስላልሆነ ይመስልሻል ከቃልዬ ጋር አቋርጬ ከመድህኔ ጋር የሆንኩት ነው ወይስ አንቺ ስላለስፈራራሺኝ…?››
‹‹እና ለምንድነው?››
‹‹ሳላውቅ ድንገት ከመድህኔ ጋር ተሳሳትኩና ወሲብ ፈፀምኩ..ድንግልናዬን አስረከብኩት ….ወደቃልዬ ጋር እንዴት ልመሰለስ .. ?ሌላ ሰው ቢሆን ችግር የለውም ቃልዬ ግን?
‹‹ቃል ምን ይልሻል..?ምንም አይልሽም እኮ ነበር አንደውም በግልፅ ነበር ይቅርታ የጠየቀሽ፡››
‹‹አውቃለሁ ..ችግሩም እሱ ነው….እኔ በአእምሮው ካለሁበት ቦታ ተንሸራትቼ ወርጄያለሁ.ቃልዬ...የወርቅ ካባ አድርጎ በብር የተለበጠ ጫማ ተጫምቶ ወደቤቴ ሲመጣ ውስጤ በሀሤት ትደንሳለች ...ድንግልናዬን በክብር ልሰጠው ለዘመናት ጎጉቼያለሁ ።.እሱ ፍጽም ድንግል እንደሆነ አውቃለሁ.....ማወራሽ ስለስጋዊ ድንግልና አይደለም….ለዛ ግድ የለኝም...ልብ ከቆሻሻ ሀሳብ ጋር ያልተዋሰበ ንፅህ ፤ከክደትና ከማጭበርበር ጋር ያልተጋደመ ክብር ነው ።ለዚህም ማረጋገጫው እስሬ ሆኖ ሲያወራኝ ልቤ ውስጥ ብርሀን ሲፍለቀለቅ ይታወቅኛል….የሆነ አካሉ የሰውነቴን ጫፍ ሲነካው ነፍሴ ድረስ የሚዘልቅ ደስታ ይሰማኛል……ድንገት አግኝቼው ሰላም ሊለኝ ከንፈሩ ጉንጬን በስሱ ሲነካው እንኳን .....ከልቤ የፍቅር ደም ሲንጠባጠብ ይሰማኛል ...
‹‹ከዚህ በፊት ስለእሱ ምን እንደሚሰማኝ ነግሬሽ ነበር …? የእኔን ስሜት እኮ ነው እየነገርሺኝ ያለሽው…››
‹‹አየሽልኝ..ቃልዬ ማለት እንዲህ ነው..ሁለት ሴቶችን ጫፋቸውን ሳይነካ በተመሳሳይ የእብደት በሚመስል ስሜት አንዲያፈቅሩት ማድረግ የሚችል የተለየ ሰው ነው፡፡እሱ ለእኔ መስታወቴ ነው.. ፊት ለፊቴ ተቀምጦ በተመስጦ ሳየው በጥልቀት ርቄ ሄዳለሁ…. እያንዳንዷን የልጅነት ጊዜዬን በምልስት አስታውሳለሁ… ሀዘኔንና ደስታዬን መልሼ አጣጥማለሁ…. እንዴት እንደተሰራው…? የት ጋር ማደግ እንደጀመርኩና? የት ጋር ደግሞ እንደተሰበርኩ? ሁሉ እንዳስታውስ ያደርገኛል…እናም በዛ ምክንያት ቃልዬን ሳገኝ ነፍሴ ሀሴት ታርጋለች…ውስጤ ይፍነከነካል..፡፡ግን ይሄ ስሜት ሁሌ አይደለም የሚያስደስተኝ ..አንዳንዴ ትናንቴ ፈፅሞ የሚያስጠላኝ ጊዜ አለ..አንገቴን ወደኃላ አዙሬ አይኖቼን ትናንቴ ላይ ተክዬ ማሰላሰል የሚያስከትልብኝን ህመም መቋቋም አቅም በማጣበት ጊዜ እሱን ለማግኘት ከራሴ ጋር ትግል እገባለሁ …ምክንያት ፈጥሬ እሸሸዋለሁ….
ግን የሰዓታ ክፍተት እንኳን መቆየት ተስኖኝ ግራ ይሁን ቀኝ ልቤ ላይ ብቻ በማለውቀው ቦታ በሆነ የልቤ ክፍል ብቸኝነት ይለበልበኛል…መለብለብ ብቻም ሳይሆን እብጠትና ጥዝጣዜም አለው…ግን ደግሞ መቻል እስከምችል ደረስ እችለዋለሁ…ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን..ከዛ መተንፈስ ሲያቅተኝና ከአቅሜ በላይ ሲሆን ያለምን ማቅማማት ወደ አለበት በርሬ እሄዳለሁ ፡፡ፊቱ እገተራለሁ…የተጨማደደ ፊቱ በደስታ ፀደል ሲፈካ…ተከርችሞ የነበረ ጥርሶቹ ተፈልቅቀው መሳቅ ሲጀምሩ አይና እደሰታለሁ....ተንደርድሬ ሄጄ እንጠለጠልበታለሁ….ያለምንም ቅሬታና ወቀሳ ወደላይ አንጠልጥሎ ልክ እንደእርግብ በአየር ላይ ያንሳፍፈኛል…..እና አሁን ያ የልጅነተ መስታወቴ ነው የተሰነጣጠቀዉ… የትዝታ ድልድዬ ነው ተንዶ የተሰበረው…..ወደትናንቴ ለመሻገር በጣም ይከብደኛል….ግማሽ ሆኜያለሁ
‹እውነትሽን ነው…..አሁን ሳስበው ቢነካንስ ኖሮ…ማለቴ ያው ነካክቶን ጥሎን ሂዶ ቢሆንስ..?››
‹‹እሰከ መጨረሻ ያበቃልን ነበራ…››ብላ መለሰችላት፡፡
‹‹እኔ እኮ አሁንም እስከመጨረሻው ነው ያበቃልኝ…›
‹‹ቆይ ግን ወደ ወሬሽ ልመልስሽና..ቃልዬንም እኮ ከዚህ በፊት ማለቴ አንቺ ከመድሀኔ ጋር ተገናኝተሸ ከመጀመርሽ በፊት ስለሁለታችሁ ግንኙነት ጠይቄው ነበር…››
👍89❤10😁1
‹‹እና ምን አለሽ…ቆይ እስኪ ልገምት…ያው እኔ ጠንከር አድርጌ የነገርኩሽን እሱ ለስለስና ሸፈንፈን አድርጎ ነገረሽ ..እንደዛነው አይደል?››..›
‹‹አዎ ትክክል ነሽ….ከእኔ ጋር ያወራነውን ነግሮሻል ማለት ነው››
አይ በፍፅም ቃልዬ እንዴት እንደሚያስብ ስለማውቅ ነው..ስለእሱ ሰዎች ሲጠይቁኝ እስከመጨረሻው እንደምቀደድ ስለሚያውቅ…..ከእኔ ጋር የተጣረዘ ወሬ ነግሮቸው እኔን እንዳይታዘብኝ ስለሚፈለግ ነው ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ወሬ የሚያወራው››ብላ አስገረመቻት፡፡
✨ይቀጥላል✨
‹‹አዎ ትክክል ነሽ….ከእኔ ጋር ያወራነውን ነግሮሻል ማለት ነው››
አይ በፍፅም ቃልዬ እንዴት እንደሚያስብ ስለማውቅ ነው..ስለእሱ ሰዎች ሲጠይቁኝ እስከመጨረሻው እንደምቀደድ ስለሚያውቅ…..ከእኔ ጋር የተጣረዘ ወሬ ነግሮቸው እኔን እንዳይታዘብኝ ስለሚፈለግ ነው ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ወሬ የሚያወራው››ብላ አስገረመቻት፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍64❤1👏1
💰🔦የ እናቴ ልጅ🔦💰
🔮🎈ክፍል ሁለት🎈🔮
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
እናቴ ለረጅም ጊዜ ቤቷን ዘግታ ታስተዳድረን ነበርና ነገሩ እየገረመኝ የመጣው ማስተዋል በጀመርኩ ጊዜ ነበር እንዴት ሁለት ልጆቿን ያለምንም ስራ የሚፈልጉትን እያሟላች ማኖር ቻለች በእርግጥ ያትልቁ ቤታችን ከሰፊ ግቢው ጋር ከአባቷ በውርስ እንዳገኘችው አውቄአለው እሱንም ከታናሽ ወንድሜ አቤል ነው እሱ እንዴት እንዳወቀ እንኳ ጊዜ ሰጥቼ አልጠየኩትመ በወቅቱ ነገርግን ስራ ሳይኖራት ያን ያለፈችውን አመታት እኛን ዘግታ እራሷንም ዘግታ ባኖረችን ግዜ ገንዘቡን ማለትም ወጪዎቿን የሚሸፍንላት ማን ነበር ይሄን ለማወቅ ስል አንድ ሁለቴ ጠይቄያት ነበር ነገርግን እናቴ ለኔ መልስ ከመስጠት ይልቅ አፌን ማዘጋት ይቀላታል !
"እናቴ ?"ስላት ገና ፊቷን እንኳ ወደኔ ሳታዞር
"አቤት" አለችኝ ደረቅ ባለ ድምፅ፣ አቤል ግን ወደኔ ዞረ ምን ሊል ነው በሚል አስተያየት ተመለከተኝ
"እኔ የምልሽ ግን ያንን ሁሉ አመታት እኔ ማስተዋል ከጀመርኩበት ጊዜጀምሮ አስታውሳለው ከቤት ወጥተሽ አታውቂም ነበረ እና እንድትመልሺልኝ የመፈልገው ነገር ቢኖር ፣ እንዴት ነው የሁለታችንንም ወጪ ሸፍነሽ ልታኖሪን የቻልሽው እስከማስታውሰው አንድም ነገር አላጎደልሽብንም ይሄን እንዴት ማድረግ ቻልሽ ? ሌላው ለምን ብለሽ ነው ከቤት የማትወጪው የነበር ?"ብዬ ለመልሷ ተዘጋጅቼ አይኖቿን ፈልጌ ለማየት ሞከርኩ ፣ ለመልሱ ዘገየች አቤል ሲነጫነጭ ወደሱ ዞርኩ ገላመጠኝ የእናቴ አሳቢ ልጅ ምን ብዬ ጭንቅላቴን በምልክት ነቀነቅኩ ፣እናቴ ድንገት ብድግ ብላ " አይመለከትህም ትኩረትህን እራስህ ላይ አድርግ ሌላውን ለኔ ተውልኝ እሺ ሲጀመር የልፋቴን ውጤት እንኳ አንተ ላይ አላየውም ! ትልቅ ቦታ ጠብቄህ ነበር ተመልከት በአጉል ባህሪክ የተነሳ ከኮሌጅ ተማሪነት የዘለለ ውጤት አላመጣህም ፣ይባስ ብለህ እኔ በምሰጥህ የኪስ ገንዘብ አጉል ልምዶች አመጣህበት አንተ ስለምንም የመጠየቅ መብት የለህም ያባቱ ልጅ ..."አለች ከላይ እስከታች ስትወርድብኝ ምንም አልመሰለኝም ፣ነገርግን ሞቷል ያለችንን አባታችንን ስትወቅስ ግን ለዛውም ከኔጋር አገናኝታ አልተመቸኝም ግን የዛን ለት ምነው አፌን በዘጋው ነበር ያልኩት በላዬላይ የናቴን ጥላቻ ይብስ ጨመርኩ ፣ምግብ እንኳ ስትሰጠኝ ፊቴን አታየውም ፣
አቤል ደሞ እሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፍ ይችልበታል እሷ ፊት የሚያሳየኝ ባህሪና እደጅ አንድ አይደለም ፣ በዚ ትንሽ ብናደድበትም መቼም ታናሽ ወንድም ነውና እታገሳለው የሚገርማቹ እኔ እንዲ አትንኩኝ ባይ የሰፈሩ አንበሳ ተብዬ እንኳ አቤል እንደፈለገ ቢሆን እጄን አንስቼበት አላውቅም በጣም ነው የምወደው ከእናቴስ ቀጥሎ ያለሱ ማን አለኝ ፣,,,,,,,,
ዛሬ ሃያ አንድ አመቴ ነው እና ሁሉም ነገር ጥያቄ የሚፈጥርብኝ ወቅት ላይ ደርሻለው የእናቴ ብቸኝነት ከሷውጪ ሌላ ዘመድ አለማወቅ የወንድሜ ከኔጋር ያለው የሻከረ የመጣ ግንኙነት ,,,,,,,???
ሰኞ ቀን ጠዋት ነው ክፍሌ ውስጥ ጋደም እንዳልኩ ነው ከሳሎን ቤት የሰአን እና የበርጭቆ ድምፅ ይሰማኛል እናቴ ለቁርስ እያዘጋጀችው መሆን አለበት ፣መሃዛው የሚያውድ የሻዪ ሽታም ይሰማኛል ፣ማታ ጠጥቼ ነው የገባውት እና በውስጤ ያለው ምግብ እልቅ ብሏል ስጠጣ እንኳ ብዙም አልበላሁም ፣እና ሆዴ በረሃብ ተላወሰብኝ ፣ወጥቼ ቁርስ ከነሱጋር እንዳልቀመጥ ይሄንን ልምድ በነሱ ግልምጫ የተነሳ ትቼዋለው ፣ ማድረግ ያለብኝ ወይ አፍንጫዬን መዝጋት ነው ወይም በቱን ጥሎ መውጣት ፣አፍንጫዬን ለመዝጋት ሞከርኩ አልሆነም ፣ስለዚ ተነስቼ ልብሴን ለባብሼ ፣ ወጣው ስወጣ እየበሉ ነበር ፣እናቴ "ወዴት ነው ችኮላው "አለችኝ አብሬያቸው እንድበላ የፈለገች ትመስላለች ምንም እንኳ ኮስተር ብትል ። አቤል ግን ቀበል አድርጎ "ያው በጠዋቱም ሊጋት ይሆናላ መቼም ትምህርቱም ተመርቆ ቢያልቅም ስራም አላስገኘለት እኔማ እየወሰደ የነበረው የመጠጥ ኮርስ ነበረ እንዴ ኪኪኪ"ብሎ ሳቀ ቅስሜን ሰባበረብኝ ግን ምንም አላልኩትም ከሱ ንግግር ለማምለጥ እየተጣደፍኩ ወጣው ,,,,,,,
,ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
🔮🎈ክፍል ሁለት🎈🔮
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
እናቴ ለረጅም ጊዜ ቤቷን ዘግታ ታስተዳድረን ነበርና ነገሩ እየገረመኝ የመጣው ማስተዋል በጀመርኩ ጊዜ ነበር እንዴት ሁለት ልጆቿን ያለምንም ስራ የሚፈልጉትን እያሟላች ማኖር ቻለች በእርግጥ ያትልቁ ቤታችን ከሰፊ ግቢው ጋር ከአባቷ በውርስ እንዳገኘችው አውቄአለው እሱንም ከታናሽ ወንድሜ አቤል ነው እሱ እንዴት እንዳወቀ እንኳ ጊዜ ሰጥቼ አልጠየኩትመ በወቅቱ ነገርግን ስራ ሳይኖራት ያን ያለፈችውን አመታት እኛን ዘግታ እራሷንም ዘግታ ባኖረችን ግዜ ገንዘቡን ማለትም ወጪዎቿን የሚሸፍንላት ማን ነበር ይሄን ለማወቅ ስል አንድ ሁለቴ ጠይቄያት ነበር ነገርግን እናቴ ለኔ መልስ ከመስጠት ይልቅ አፌን ማዘጋት ይቀላታል !
"እናቴ ?"ስላት ገና ፊቷን እንኳ ወደኔ ሳታዞር
"አቤት" አለችኝ ደረቅ ባለ ድምፅ፣ አቤል ግን ወደኔ ዞረ ምን ሊል ነው በሚል አስተያየት ተመለከተኝ
"እኔ የምልሽ ግን ያንን ሁሉ አመታት እኔ ማስተዋል ከጀመርኩበት ጊዜጀምሮ አስታውሳለው ከቤት ወጥተሽ አታውቂም ነበረ እና እንድትመልሺልኝ የመፈልገው ነገር ቢኖር ፣ እንዴት ነው የሁለታችንንም ወጪ ሸፍነሽ ልታኖሪን የቻልሽው እስከማስታውሰው አንድም ነገር አላጎደልሽብንም ይሄን እንዴት ማድረግ ቻልሽ ? ሌላው ለምን ብለሽ ነው ከቤት የማትወጪው የነበር ?"ብዬ ለመልሷ ተዘጋጅቼ አይኖቿን ፈልጌ ለማየት ሞከርኩ ፣ ለመልሱ ዘገየች አቤል ሲነጫነጭ ወደሱ ዞርኩ ገላመጠኝ የእናቴ አሳቢ ልጅ ምን ብዬ ጭንቅላቴን በምልክት ነቀነቅኩ ፣እናቴ ድንገት ብድግ ብላ " አይመለከትህም ትኩረትህን እራስህ ላይ አድርግ ሌላውን ለኔ ተውልኝ እሺ ሲጀመር የልፋቴን ውጤት እንኳ አንተ ላይ አላየውም ! ትልቅ ቦታ ጠብቄህ ነበር ተመልከት በአጉል ባህሪክ የተነሳ ከኮሌጅ ተማሪነት የዘለለ ውጤት አላመጣህም ፣ይባስ ብለህ እኔ በምሰጥህ የኪስ ገንዘብ አጉል ልምዶች አመጣህበት አንተ ስለምንም የመጠየቅ መብት የለህም ያባቱ ልጅ ..."አለች ከላይ እስከታች ስትወርድብኝ ምንም አልመሰለኝም ፣ነገርግን ሞቷል ያለችንን አባታችንን ስትወቅስ ግን ለዛውም ከኔጋር አገናኝታ አልተመቸኝም ግን የዛን ለት ምነው አፌን በዘጋው ነበር ያልኩት በላዬላይ የናቴን ጥላቻ ይብስ ጨመርኩ ፣ምግብ እንኳ ስትሰጠኝ ፊቴን አታየውም ፣
አቤል ደሞ እሳት ላይ ቤንዚን ማርከፍከፍ ይችልበታል እሷ ፊት የሚያሳየኝ ባህሪና እደጅ አንድ አይደለም ፣ በዚ ትንሽ ብናደድበትም መቼም ታናሽ ወንድም ነውና እታገሳለው የሚገርማቹ እኔ እንዲ አትንኩኝ ባይ የሰፈሩ አንበሳ ተብዬ እንኳ አቤል እንደፈለገ ቢሆን እጄን አንስቼበት አላውቅም በጣም ነው የምወደው ከእናቴስ ቀጥሎ ያለሱ ማን አለኝ ፣,,,,,,,,
ዛሬ ሃያ አንድ አመቴ ነው እና ሁሉም ነገር ጥያቄ የሚፈጥርብኝ ወቅት ላይ ደርሻለው የእናቴ ብቸኝነት ከሷውጪ ሌላ ዘመድ አለማወቅ የወንድሜ ከኔጋር ያለው የሻከረ የመጣ ግንኙነት ,,,,,,,???
ሰኞ ቀን ጠዋት ነው ክፍሌ ውስጥ ጋደም እንዳልኩ ነው ከሳሎን ቤት የሰአን እና የበርጭቆ ድምፅ ይሰማኛል እናቴ ለቁርስ እያዘጋጀችው መሆን አለበት ፣መሃዛው የሚያውድ የሻዪ ሽታም ይሰማኛል ፣ማታ ጠጥቼ ነው የገባውት እና በውስጤ ያለው ምግብ እልቅ ብሏል ስጠጣ እንኳ ብዙም አልበላሁም ፣እና ሆዴ በረሃብ ተላወሰብኝ ፣ወጥቼ ቁርስ ከነሱጋር እንዳልቀመጥ ይሄንን ልምድ በነሱ ግልምጫ የተነሳ ትቼዋለው ፣ ማድረግ ያለብኝ ወይ አፍንጫዬን መዝጋት ነው ወይም በቱን ጥሎ መውጣት ፣አፍንጫዬን ለመዝጋት ሞከርኩ አልሆነም ፣ስለዚ ተነስቼ ልብሴን ለባብሼ ፣ ወጣው ስወጣ እየበሉ ነበር ፣እናቴ "ወዴት ነው ችኮላው "አለችኝ አብሬያቸው እንድበላ የፈለገች ትመስላለች ምንም እንኳ ኮስተር ብትል ። አቤል ግን ቀበል አድርጎ "ያው በጠዋቱም ሊጋት ይሆናላ መቼም ትምህርቱም ተመርቆ ቢያልቅም ስራም አላስገኘለት እኔማ እየወሰደ የነበረው የመጠጥ ኮርስ ነበረ እንዴ ኪኪኪ"ብሎ ሳቀ ቅስሜን ሰባበረብኝ ግን ምንም አላልኩትም ከሱ ንግግር ለማምለጥ እየተጣደፍኩ ወጣው ,,,,,,,
,ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍94❤9😢4🥰2🎉1
#ባል_አስይዞ_ቁማር››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ክረምቱ ሲመጣ ሰውነቷ ይሸማቀቃል።ዝናብ ትወዳለች ግን ነጎድጓድና መብረቅ ያስፈራታል። በሰማዩ ላይ ቀስተደመና ሲነጠፍ ልቧ ላይ የተጠመጠመ ኒሻን ይመስለትና ትፈነጥዛለች፡፡ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለሙ ከኢትዬጰያ መቀነት ጋር መመሳሰሉ ሁሌ እንዳስደመማት ነው።እርግጥ ሳታድግ የቀሰት ደመና የተሸመነባቸው ቀለሞች ሶስት ብቻ ሳይሆኑ ሰባት እንደሆኑ ማወቅ ችላለች።ግን ደግሞ ማወቅና ማመን ይለያያል...ዛሬም አይኖቾን አንጋጣ ቀስተደመናውን ሳታይ በትክክል ወደውስጧ ደምቀው በመግባት የሚውለበለብት እነዛው በልጅነቷ የምታውቃቸው ሶስቱ ቀለማት ብቻ ናቸው።አረንጓዴ ቢጫ ቀይ..."አንዴ አትለከፍ"ትላለች አክስቴ አዎ ልክፍት ነው።››አለች
በማግስቱ ጥዋት መድህኔ መጥቶ ጊፍቲን ወሰዳት….ስራ ስለምትገባ ቅያሪ ልብስና ለሁለቱም የሚሆን ቆንጆ ቁርስ አሰርቶ ነበር ይዞ የመጣው….ልክ የእሷ እንዳልነበረና ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ወንድ አይነት ትክ ብላ አየችው…አሳዛኝና እንስፍስፍ ወንድ ሆኖ ነው ያገኘችው...እንስፍስፍ ያለችው አፍቃሪ ላለማለት ጎርብጦት ነው….‹‹አሁን ጊፊቲን ካገኘ በኃላ ተቀይሮ ነው ወይስ በፊትም ከእኔ ጋር እያለ እንዲህ ነበር ..?››በወፍ በረር ወደኃላ መለስ ብላ ለእሷ የሚያደርግላትን እንክብካቤዎች ለማስታወስ ሞከረችና ሽምቅቅ ብላ ቶሎ ተመለሰች‹‹…ከእሱ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ልዩነቱ እኔ መሆኔና ጊፊት መሆኗ ላይ ነው…እሷ ከእሱ የሚሰጣትን ፍቅርና እንክብካቤ በትህትና እና በምስጋና ተቀብላ በፈገግታ ምላሽ ስትሰጥ እኔ ግን በወቅቱ አደርግ የነበረው በብስጭት በመግፋትና በተቃውሞ ነበር ሞራሉን የምሰብረው….እንደውም አሁን መጠየቅ ያለብኝ ያን ሁሉ ጊዜ እንዴት ታግሶኝ ኖረ….?. ›ስትል ድምዳሜ ላይ ደረሰች፡፡
ልብሷን ቀየረችና ካመጣው ቁርስ አንድ ሁለቴ ጎርሳ ጉንጩን ሳመችውና ስትወጣ መድህኔ ደግሞ ወደልዩ ዞሮ‹‹…እንዴት ነው ግፍቲን ቢሮ ካደረስኮት በኃላ መጥቼ ወደቤት ልውሰድሽ እንዴ.?.››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ አልፈልግም..አላየህም እንዴ .?.መኪናዬ እኮ እዚህ ግቢ ውስጥ ነች…››
‹‹እንዴ..ለመንዳትም አቅም የለሽ ..መጥቶ ይውሰድሽ››ጊፍቲ መሀከል ገባች…‹‹.ይቺ ልጅ በፊት ሳገኛት እንደገመትኮት አይነት አይደለችም..ቀናና ጥሩ ሰው ነች..አሁን ሌላ ሴት ብትሆን እኮ ጭራሽ እንዲህ ስላለ ፍቅረኛዋን በግልምጫ ነበር የምታደባየው..መልሳ ብትወስድብኝስ በሚል ስጋት እራሷ ደንብራ አካባቢዋ ያለውን ሰዎች ሁሉ ታስደነብር ነበር…››ስትል አብሰለሰለች
አይ ..አልፈለግም..እኔ በአሰኘኝ ሰዓት መንዳት እችላለሁ..ደግሞ ብሔድም ከሰዓት ነው››
‹‹እሺ በቃ ቁረሱን ተነሺና ብይ..እና ከፈለግሺኝ ደውይልኝ››አለና ቤቱን ዘግተውላት ተያይዘው ሄዱ ፡እሷም መልሳ እራሷን ትራስ ውስጥ ቀበረችና ወደትካዜዋ ገባች..እራሷን ትራስ ውስጥ ስትከት የቃልን ጠረን በአፍንጫዋ እየተሹለከለከ ወደመላ ሰውነቷ በደምስሯ አማካይነት ተሰራጨና የንዝረት ስሜት በሰውነቷ ለቀቀባት፣
//
በሶስተኛ ቀን እናቷ መድሀኔ እየመራት ያለችበት ድረስ መጣች....ስታያት እንባዎን መቆጣጠር ነው ያቃታት....፡፡
"ምነው መድህኔ ..ምነው ልጄ እንዲህ እስክትሆን እንደው ሁሉ ነገር ቢቀር እህትህ አይደለች?"በማለት ወቀሰችው፡
"እትይ...ከገባችበት ነገር እንድትወጣ በተቻለኝ አቅም ያልጣርኩ ይመስልሻል...?..ሰሞኑን ስራ እንኳን በቅጡ መስራት አልቻልኩም...በቀን ከሶስት ጊዜ በላይ እየተመላለስኩ ለምናታለሁ..ግን ያው እንደምታይው ነች"አለ ..ጥረቱና ልፋቱ መና ስለቀረበት ቅር እንዳለው በሚያሳብቅ የምሬት ንግግር
የልዩ እናትም ከጠንካራ ንግግሯ መለስ አለችና"ልጄ የቻልከውን እንደምትሞክር አውቃለሁ ..የምናገረውን አትይብኝ ደንግጬ ነው"አለችው
"ችግር የለም ይገባኛል....አሁን እናንተ አውሩ ...እዚሁ አካባቢ ነኝ… ስትጨርሺ ደውይልኝ።"ብሎ እናትና ልጅን አፋጦ ወጥቶ ሄደ...እንደዚህ ያደረገው በነፃነት እንዲያወሩ በማሰብ እንደሆነ ሁለቱም ገብቷቸዋል ።ልዩ ግን ምንም የምታወራበት ጉልበት የላትም...ለዛውም ከእናቷ ጋር"
"ልጄ በራሴ አፍሬያለሁ...እኔ እኮ እራሴን እንደዘመናዊና ግልፅ እናት ነበር የምቆጥረው ..ግን ተመልከቺ ልጄ በዚህ ልክ የምታፈቅረው ሰው ኖሮ እንኳን አላውቅም...."
"እማዬ እሱ የእኔ ጥፍት ስለሆነ አትዘኚ..."አለቻት።
‹‹አይ ልጄ ...ለነገሩ ተይው አሁን ነገሮች ከተበለሻሹ በኃላ ብናወራው ምን ፋይዳ አለው....?..አሁን ይበቃሻል ማልቀሱም ማዘኑም በገዛ ቤት ያምራል...ልጄ ወደ ቤታችን እንሂድ"አለቻት ፈራ ተባ እያለች...ልዩ ምንም አላለቻትም… የውስጧን ጥንካሬ አሰባስባ ቀስ ብላ ተነሳችና እግሯን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ስትራመድ ውስጥ ገብታ በራሷ ላይ ልትቆልፍ መስሏት የሰጋችው እናት"ወዴት እየሄድሽ ነው ልጄ?"ስትል ጠየቀቻት፡፡
"መጣሁ… የማሳይሽ ነገር አለ›› በማለት ወደ ውስጥ ገባችና ማንጠልጠያ ላይ ከተንጠለጠለው ቦርሳዋ ውስጥ እጇን ሰዳ የምትፈልገውን እቃ ያዘችና ወደሳሎን ተመለሰች..."
እናቷ ፊት ለፊት አስቀመጠቻት ...እናቷ ደንግጣ አንዴ እሷን አንዴ ጠረጰዛው ላይ ያለውን ዕቃ በማፈራረቅ ታየው ጀመር… ‹እማ ..በቀደም ለት ዝግጅት አለብኝ ብዬ እንደዛ ለግማሽ ቀን አምሬና ተሽቀርቅሬ እነዚህን ሁለት ቀለበቶች ገዝቼ ወደ እዚህ ቤት የመጣሁት ለቃልዬ ቀለበት ላስርለት ነበር..፡፡.በድፍረት እንዳፈቀርኩት ነግሬው እንዲያገባኝ ልጠይቀው ነበር...ስደርስ ግን ሁሉን ነገር ጣጥሎ ገዳም እንደገባ የሚገልፅ ደብዳቤ ጥሎልኝ ሄዷል...ይሄ ሁሉ የእኔ ጥፍት ነው ። አረባም ፡፡››
"ምን አጠፋሽ የእኔ ማር....?.."
‹‹ምን ይሄን ሁሉ ጊዜ አዘገየሸ...ከ15 ቀን በፊት ላደርገው እችል ነበር እኮ...ከወር በፊትም ባደርገው ጥሩ ነበር"
"ልጄ እንደው ቢጨንቅሽ ነው...ይሄ እንደሚመጣ በምን ልታውቂ ትቺያለሽ....?.."
"ደግሞ የዛሬ ሳምንት በጣም አበሳጭቼዋለሁ..››
"ምን አድርገሽ ልታበሳጪው ትቺያለሽ?"
‹‹ሰርቄ ነዋ...ሆቴል ልጋብዝህ ብዬ ወስጄ ሰረቅኩ...በእፍረት አንገቱን ደፍቶ የሠረቅሽውን መልሺ አለኝ .....እኔም መለስኩ ..ከዛ ሲመክረኝ ዋለ ..በማግስቱ ይቅርታም ልጠይቀው እንደማፈቅረውም ልነግረው ቀጥሬው በሰዓቱ ብገኝ እንዳልኩሽ ሆነ...ዳሩ ሌባን ማን ማፍቀር ይፈልጋል?"
"ልጄ አሁን እኮ ባለፈ ነገር ዝም ብለሽ ነው የምትጨናነቂው... እንዳልኩሽ ተነሽና ወደቤታችን እንሂድ፤ከዛ በእርጋታ እንደ እናትና ልጅ አናውራ። የሚስተካከለውን እናስተካክላለን"
"የምለውን አልሰማሽም እንዴ እማዬ?"
"ምን አልሽ?"
"እሱ ሸሽቶ ቢሄድም እኔ እኳ አግብቼዋለሁ ....ከተቀመችበት ተንጠራራችና ቀለበቶቹን አነሳች የራሷን ቀለበት አጠለቀች
"...እማዬ ደግሰሽ ባትድሪኝም እኔ አግብቼያለሁ...እና እዚሁ ሆኜ መጥቶ ይሄን ቀለበት እስኪያጠልቅ እጠብቀዋለሁ።"
"ምን ነካሽ...?በግልፅ እኳ መቼም ላይመለስ አንደኛውን ወደ ገዳም እንደገባ ነግሮሻል?..እና ምንድነው የምትጠብቂው ?እስከመቼስ ነው የምትጠብቂው?"
"እማዬ ልቤ ተመልሶ እንደሚመጣ እየነገረኝ ነው...ከሁለት አመትም ሆነ ከሀያ አመት በኃላ አንድ ቀን ተመልሷ ይመጣል...እና እዚሁ ቤት ሆኜ እጠብቀዋለሁ።››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ክረምቱ ሲመጣ ሰውነቷ ይሸማቀቃል።ዝናብ ትወዳለች ግን ነጎድጓድና መብረቅ ያስፈራታል። በሰማዩ ላይ ቀስተደመና ሲነጠፍ ልቧ ላይ የተጠመጠመ ኒሻን ይመስለትና ትፈነጥዛለች፡፡ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለሙ ከኢትዬጰያ መቀነት ጋር መመሳሰሉ ሁሌ እንዳስደመማት ነው።እርግጥ ሳታድግ የቀሰት ደመና የተሸመነባቸው ቀለሞች ሶስት ብቻ ሳይሆኑ ሰባት እንደሆኑ ማወቅ ችላለች።ግን ደግሞ ማወቅና ማመን ይለያያል...ዛሬም አይኖቾን አንጋጣ ቀስተደመናውን ሳታይ በትክክል ወደውስጧ ደምቀው በመግባት የሚውለበለብት እነዛው በልጅነቷ የምታውቃቸው ሶስቱ ቀለማት ብቻ ናቸው።አረንጓዴ ቢጫ ቀይ..."አንዴ አትለከፍ"ትላለች አክስቴ አዎ ልክፍት ነው።››አለች
በማግስቱ ጥዋት መድህኔ መጥቶ ጊፍቲን ወሰዳት….ስራ ስለምትገባ ቅያሪ ልብስና ለሁለቱም የሚሆን ቆንጆ ቁርስ አሰርቶ ነበር ይዞ የመጣው….ልክ የእሷ እንዳልነበረና ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ወንድ አይነት ትክ ብላ አየችው…አሳዛኝና እንስፍስፍ ወንድ ሆኖ ነው ያገኘችው...እንስፍስፍ ያለችው አፍቃሪ ላለማለት ጎርብጦት ነው….‹‹አሁን ጊፊቲን ካገኘ በኃላ ተቀይሮ ነው ወይስ በፊትም ከእኔ ጋር እያለ እንዲህ ነበር ..?››በወፍ በረር ወደኃላ መለስ ብላ ለእሷ የሚያደርግላትን እንክብካቤዎች ለማስታወስ ሞከረችና ሽምቅቅ ብላ ቶሎ ተመለሰች‹‹…ከእሱ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ልዩነቱ እኔ መሆኔና ጊፊት መሆኗ ላይ ነው…እሷ ከእሱ የሚሰጣትን ፍቅርና እንክብካቤ በትህትና እና በምስጋና ተቀብላ በፈገግታ ምላሽ ስትሰጥ እኔ ግን በወቅቱ አደርግ የነበረው በብስጭት በመግፋትና በተቃውሞ ነበር ሞራሉን የምሰብረው….እንደውም አሁን መጠየቅ ያለብኝ ያን ሁሉ ጊዜ እንዴት ታግሶኝ ኖረ….?. ›ስትል ድምዳሜ ላይ ደረሰች፡፡
ልብሷን ቀየረችና ካመጣው ቁርስ አንድ ሁለቴ ጎርሳ ጉንጩን ሳመችውና ስትወጣ መድህኔ ደግሞ ወደልዩ ዞሮ‹‹…እንዴት ነው ግፍቲን ቢሮ ካደረስኮት በኃላ መጥቼ ወደቤት ልውሰድሽ እንዴ.?.››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ አልፈልግም..አላየህም እንዴ .?.መኪናዬ እኮ እዚህ ግቢ ውስጥ ነች…››
‹‹እንዴ..ለመንዳትም አቅም የለሽ ..መጥቶ ይውሰድሽ››ጊፍቲ መሀከል ገባች…‹‹.ይቺ ልጅ በፊት ሳገኛት እንደገመትኮት አይነት አይደለችም..ቀናና ጥሩ ሰው ነች..አሁን ሌላ ሴት ብትሆን እኮ ጭራሽ እንዲህ ስላለ ፍቅረኛዋን በግልምጫ ነበር የምታደባየው..መልሳ ብትወስድብኝስ በሚል ስጋት እራሷ ደንብራ አካባቢዋ ያለውን ሰዎች ሁሉ ታስደነብር ነበር…››ስትል አብሰለሰለች
አይ ..አልፈለግም..እኔ በአሰኘኝ ሰዓት መንዳት እችላለሁ..ደግሞ ብሔድም ከሰዓት ነው››
‹‹እሺ በቃ ቁረሱን ተነሺና ብይ..እና ከፈለግሺኝ ደውይልኝ››አለና ቤቱን ዘግተውላት ተያይዘው ሄዱ ፡እሷም መልሳ እራሷን ትራስ ውስጥ ቀበረችና ወደትካዜዋ ገባች..እራሷን ትራስ ውስጥ ስትከት የቃልን ጠረን በአፍንጫዋ እየተሹለከለከ ወደመላ ሰውነቷ በደምስሯ አማካይነት ተሰራጨና የንዝረት ስሜት በሰውነቷ ለቀቀባት፣
//
በሶስተኛ ቀን እናቷ መድሀኔ እየመራት ያለችበት ድረስ መጣች....ስታያት እንባዎን መቆጣጠር ነው ያቃታት....፡፡
"ምነው መድህኔ ..ምነው ልጄ እንዲህ እስክትሆን እንደው ሁሉ ነገር ቢቀር እህትህ አይደለች?"በማለት ወቀሰችው፡
"እትይ...ከገባችበት ነገር እንድትወጣ በተቻለኝ አቅም ያልጣርኩ ይመስልሻል...?..ሰሞኑን ስራ እንኳን በቅጡ መስራት አልቻልኩም...በቀን ከሶስት ጊዜ በላይ እየተመላለስኩ ለምናታለሁ..ግን ያው እንደምታይው ነች"አለ ..ጥረቱና ልፋቱ መና ስለቀረበት ቅር እንዳለው በሚያሳብቅ የምሬት ንግግር
የልዩ እናትም ከጠንካራ ንግግሯ መለስ አለችና"ልጄ የቻልከውን እንደምትሞክር አውቃለሁ ..የምናገረውን አትይብኝ ደንግጬ ነው"አለችው
"ችግር የለም ይገባኛል....አሁን እናንተ አውሩ ...እዚሁ አካባቢ ነኝ… ስትጨርሺ ደውይልኝ።"ብሎ እናትና ልጅን አፋጦ ወጥቶ ሄደ...እንደዚህ ያደረገው በነፃነት እንዲያወሩ በማሰብ እንደሆነ ሁለቱም ገብቷቸዋል ።ልዩ ግን ምንም የምታወራበት ጉልበት የላትም...ለዛውም ከእናቷ ጋር"
"ልጄ በራሴ አፍሬያለሁ...እኔ እኮ እራሴን እንደዘመናዊና ግልፅ እናት ነበር የምቆጥረው ..ግን ተመልከቺ ልጄ በዚህ ልክ የምታፈቅረው ሰው ኖሮ እንኳን አላውቅም...."
"እማዬ እሱ የእኔ ጥፍት ስለሆነ አትዘኚ..."አለቻት።
‹‹አይ ልጄ ...ለነገሩ ተይው አሁን ነገሮች ከተበለሻሹ በኃላ ብናወራው ምን ፋይዳ አለው....?..አሁን ይበቃሻል ማልቀሱም ማዘኑም በገዛ ቤት ያምራል...ልጄ ወደ ቤታችን እንሂድ"አለቻት ፈራ ተባ እያለች...ልዩ ምንም አላለቻትም… የውስጧን ጥንካሬ አሰባስባ ቀስ ብላ ተነሳችና እግሯን እየጎተተች ወደ መኝታ ቤት ስትራመድ ውስጥ ገብታ በራሷ ላይ ልትቆልፍ መስሏት የሰጋችው እናት"ወዴት እየሄድሽ ነው ልጄ?"ስትል ጠየቀቻት፡፡
"መጣሁ… የማሳይሽ ነገር አለ›› በማለት ወደ ውስጥ ገባችና ማንጠልጠያ ላይ ከተንጠለጠለው ቦርሳዋ ውስጥ እጇን ሰዳ የምትፈልገውን እቃ ያዘችና ወደሳሎን ተመለሰች..."
እናቷ ፊት ለፊት አስቀመጠቻት ...እናቷ ደንግጣ አንዴ እሷን አንዴ ጠረጰዛው ላይ ያለውን ዕቃ በማፈራረቅ ታየው ጀመር… ‹እማ ..በቀደም ለት ዝግጅት አለብኝ ብዬ እንደዛ ለግማሽ ቀን አምሬና ተሽቀርቅሬ እነዚህን ሁለት ቀለበቶች ገዝቼ ወደ እዚህ ቤት የመጣሁት ለቃልዬ ቀለበት ላስርለት ነበር..፡፡.በድፍረት እንዳፈቀርኩት ነግሬው እንዲያገባኝ ልጠይቀው ነበር...ስደርስ ግን ሁሉን ነገር ጣጥሎ ገዳም እንደገባ የሚገልፅ ደብዳቤ ጥሎልኝ ሄዷል...ይሄ ሁሉ የእኔ ጥፍት ነው ። አረባም ፡፡››
"ምን አጠፋሽ የእኔ ማር....?.."
‹‹ምን ይሄን ሁሉ ጊዜ አዘገየሸ...ከ15 ቀን በፊት ላደርገው እችል ነበር እኮ...ከወር በፊትም ባደርገው ጥሩ ነበር"
"ልጄ እንደው ቢጨንቅሽ ነው...ይሄ እንደሚመጣ በምን ልታውቂ ትቺያለሽ....?.."
"ደግሞ የዛሬ ሳምንት በጣም አበሳጭቼዋለሁ..››
"ምን አድርገሽ ልታበሳጪው ትቺያለሽ?"
‹‹ሰርቄ ነዋ...ሆቴል ልጋብዝህ ብዬ ወስጄ ሰረቅኩ...በእፍረት አንገቱን ደፍቶ የሠረቅሽውን መልሺ አለኝ .....እኔም መለስኩ ..ከዛ ሲመክረኝ ዋለ ..በማግስቱ ይቅርታም ልጠይቀው እንደማፈቅረውም ልነግረው ቀጥሬው በሰዓቱ ብገኝ እንዳልኩሽ ሆነ...ዳሩ ሌባን ማን ማፍቀር ይፈልጋል?"
"ልጄ አሁን እኮ ባለፈ ነገር ዝም ብለሽ ነው የምትጨናነቂው... እንዳልኩሽ ተነሽና ወደቤታችን እንሂድ፤ከዛ በእርጋታ እንደ እናትና ልጅ አናውራ። የሚስተካከለውን እናስተካክላለን"
"የምለውን አልሰማሽም እንዴ እማዬ?"
"ምን አልሽ?"
"እሱ ሸሽቶ ቢሄድም እኔ እኳ አግብቼዋለሁ ....ከተቀመችበት ተንጠራራችና ቀለበቶቹን አነሳች የራሷን ቀለበት አጠለቀች
"...እማዬ ደግሰሽ ባትድሪኝም እኔ አግብቼያለሁ...እና እዚሁ ሆኜ መጥቶ ይሄን ቀለበት እስኪያጠልቅ እጠብቀዋለሁ።"
"ምን ነካሽ...?በግልፅ እኳ መቼም ላይመለስ አንደኛውን ወደ ገዳም እንደገባ ነግሮሻል?..እና ምንድነው የምትጠብቂው ?እስከመቼስ ነው የምትጠብቂው?"
"እማዬ ልቤ ተመልሶ እንደሚመጣ እየነገረኝ ነው...ከሁለት አመትም ሆነ ከሀያ አመት በኃላ አንድ ቀን ተመልሷ ይመጣል...እና እዚሁ ቤት ሆኜ እጠብቀዋለሁ።››
👍82❤7🥰5😁5
"የማይሆን ነገር ለምን ታወሪያለሽ...?መጠበቅም ከሆነ ችግር የለውም..? የገዛ ቤትሽ ሆነሽ እስከፈለግሽበት መጠበቅ ትቺያለሽ…እዚህ ማይመጥንሽ ቤት ውስጥ ግን አይሆንም፡፡"
"አይ እማዬ አባቱ አረጋዊያን መኖሪያ ውስጥ ነው የሚኖሩት... አደራ ብሎኛል፡፡ ስለዚህ እሳቸውን ወደ እዚህ አመጣቸውና እየተንከብኮቸው እጠብቀዋለሁ..፡
."ልጄ አንቺ ሁሉም ነገር ያለሽ ለጋ ወጣት ልጅ ነሽ.. እንዲህ ባለ የኪራይ ቤት ኩርምት ብለሽ የምትኖሪበት ምክንያት አይታየኝም ..ወደ አደግሽበት ቤት መመለስ ካልፈለግሽ እንኳን የራስሽ አፓርትመንት አለሽ...እዛ ገብተሽ መኖር ትቺያለሽ..ከፈለግሽም አባቱን ወደ እዛ ወስደሽ በሞጎዚት እንክብካቤ እንዲደረግለት ማድረግ ትቺያለሽ… እኔ ምንም ተቃውሞ የለኝም፡፡
እናቷ ቀኑን ሙሉ እሷን ለማሳመን ስትጨቀጭቃት ውላ በመጨረሻም ተስፋ በመቁረጥ በሀዘን ተሰብራ ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
✨ይቀጥላል✨
"አይ እማዬ አባቱ አረጋዊያን መኖሪያ ውስጥ ነው የሚኖሩት... አደራ ብሎኛል፡፡ ስለዚህ እሳቸውን ወደ እዚህ አመጣቸውና እየተንከብኮቸው እጠብቀዋለሁ..፡
."ልጄ አንቺ ሁሉም ነገር ያለሽ ለጋ ወጣት ልጅ ነሽ.. እንዲህ ባለ የኪራይ ቤት ኩርምት ብለሽ የምትኖሪበት ምክንያት አይታየኝም ..ወደ አደግሽበት ቤት መመለስ ካልፈለግሽ እንኳን የራስሽ አፓርትመንት አለሽ...እዛ ገብተሽ መኖር ትቺያለሽ..ከፈለግሽም አባቱን ወደ እዛ ወስደሽ በሞጎዚት እንክብካቤ እንዲደረግለት ማድረግ ትቺያለሽ… እኔ ምንም ተቃውሞ የለኝም፡፡
እናቷ ቀኑን ሙሉ እሷን ለማሳመን ስትጨቀጭቃት ውላ በመጨረሻም ተስፋ በመቁረጥ በሀዘን ተሰብራ ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍76🤔5😱5❤3
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ያልተኖረበት የአንድ ወር ቅድመ ክፍያ ቃል ከፍሎ የሄደ ቢሆንም እሷ የስድስት ወር ተጨማሪ ቅድመ ክፍያ ከፈለች...ይሄንን ቅድመ ክፍያ ቃል ሲኖርበት ለነበረ ክፍል ብቻ ሳይሆን ከዛ ቀጥሎ ለነበረች አንድ ክፍል ቤትም ጭምር ነው የከፈለችው። ክፍሏን እንደአዲስ ቀለም አስቀባችው.....ሙሉ እቃ ፤ አልጋ፤አነስተኛ ፍሪጅ፤ቴሌቪዠን አንድ ጠረጰዛና ሁለት ወንበሮች አስገባችበት ...እንዲህ ያደረገችው የቃልን አባት ከመቄዶንያ አስወጥታ እቤት በማምጣት እራሷ ልትንከባከባቸው ስለወሰነች ነው።አዎ ይሄንን ዕቅድ ካቀደችበት እለት አንስቶ በውስጧ ደስታ እየተሠማትና ከድብርቷም በመጠኑም ቢሆን እየተላቀቀች ነው።
አሁን ሙሉ በሙሉ ዝግጅቷን ስላጠናቀቀች ወደሜቅዶኒያ ሄዳ አባትዬውን የምታመጣበት ቀን ነው።ከመውጣቷ በፊት በሞባይሏ ያዘጋጀችውን ቤት ፎቶ ደጋግማ አነሳችው...ለመምጣት አሻፈረኝ እንዳይሏት ምን ያህል ተጨንቃ እንዳዘጋጀችላቸው በምን ያህል መጠን ቁርጠኛ መሆኗን እሳቸውን ለማሳመን እንዲያግዛት አስባ ነው።በዛ ላይ በማሳመኑ ስራ ቀላል እንዲሆንላት ከእሷ በላይ የሚያውቋትንና ከልጃቸው ባልተናነሰ ያሳደጓትን ጊፍቲን ይዛ ነው የምትሄደው።
የራሷን መኪና እየነዳች እግረ መንገዷን ጊፍቲን ካለችበት አንስታ መቂዶኒያ ደረስን.... መኪናዋን አቁማ ከጊፍቲ ጋር ጎን ለጎን በዝግታ እርምጃ(ያው እርጉዝ ስለሆነች)ወደ ቃል አባት ያሉበት አካባቢ ሲደርስ ያልተለመደ ግርግር ነገር ገጠማቸው...ጊፍቲን ወደኃላ ተወችና ፈጠን ፈጠን እያለች ወደፊት ተጓዘች.... ደረሰች፡፡ ከአስር የሚበልጡ ሰዎች በቦታው ይተረማመሳሉ...አንዳንዶቹ ከንፈራቸውን ይመጣሉ...የሆነ ቀፋፊ ስሜት ሳትፈልግ በግድ ወደ ሰውነቷ ሲሰርግ ታወቃት..ወደ አንድን አዛውንት ተጠጋችና"አባባ ምን ተፈጥሮ ነው?"ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
"ያው ሰው ከንቱ አይደል?አንድ ጓደኛችን ሞቶ ነው"
"ወይ እግዚያብሄር ነፋሱን ይማር."አልኩኝ፡፡
‹‹ወዬኔ ጋሽ ሞገስ...በቃ ሞተ "እያለች አንድ ሴት በስሯ አለፈች፡፡
"ጋሽ ሞገስ? ይሄን ስም የት ነው የማውቀው? ስትል እራሷን ጠየቀች ተምታባት..በዚህ ጊዜ ከኃላዋ ቀርታ የነበረችው ጊፈቲ ስሯ ደርሳ ነበር.."
"ምን ተፈጠረ ?"ስትል ጠየቀቻት፡
"ሰው ሞቶ ነው?ጋሽ ሞገስ የሚባሉ ሰውዬ ናቸው አሉ"ነገረቻት
"ሞገስ?ሞገስ ማን?"አደነጋገጧ አስፈሪ ነበር፡፡
‹‹ምነው ታውቂያቸዋለሽ እንዴ?››
"የቃልዬ አባት...."
ዠው አለባት...‹‹የተምታታብኝ ለካ ለዛ ነው?"አለች፡፡
‹‹ምንድነው እየሆነ ያለው? ማነው የነካሽው ሁሉ ወድያው ይብነን ወይ ይክሰም ብሎ የረገመኝ?።ስትል አማረረች
""""
ከጊፍቲ ጋር ሆነው የቃልና አባት ቀብር በተገቢው መንገድ አስፈፀሙ....ቅልብጭ ያለች የእብነበረድ ሀውልትም አሰራችላቸው። እሳቸው ከሞቱ በኋላ በፊት የሚሰማት ሀዘን ብቻ አይደለም እየተሰማት ያለው ።ጉልበት የማጣትና ተስፋ የመቁረጥ ሰሜት ጭምር ውስጧን እያወደመው ነው። አሁን በዚህ ሰአት እሳቸው ሀውልት ጋር ቁጭ ብላ እየተከዘች ነው፡፡
ፊት ለፊቷ ዝርፍፍ ያለች የብሳና ዛፍ ትታታለች ...የበጋው ንዳድ እሷን ብቻ ሳይሆን ዛፏንም የጎዳት መሰላት።ቅርንጫፎቾ የተሸከሞቸው አብዛኛው ቅጠሎች ወይበዎል።አረንጎዴ ቀለማቸው ተመጦ ወደ ቢጫነት እያዘገሙ ነው።ድንገት ከወደ ምዕራብ በኩል ብዛት ያላቸውና ከእሷና ከዛፉ በተቃራኒው በውበት ያሸበረቁ ወፎች ተንጋግተው መጥተው ሰፈሩበት ...ግማሽ የሚሆነው ቅጠሉ እየተቀነጠሰ ወደ መሬት ረገፈ...፡፡አዘነች ውስጧ እስኪሰበር ድረስ አዘነች..፡፡ያዘነችው ለዛፉ በማዘን አይደለም ለራሷ እንጂ...የእሷም ለዘመናት የገነባችው ተስፋዋ ድንገት መጥቶ ህይወቷን በነቀነቀው መከራ ልክ እንደዚህች ዛፍ ቅጠሎች ነው እርግፍ ያለው።እርግጥ ዛፍ ከጥቂጥ ሳምንታት በኃላ ክረምት ገብቶ ዝናብን ሲያርከፈክፍለት በደስታ ከድርቀቱ አገግሞ እንደሚለመልም መወየብ ታሪክ ሆኖ አረንጓዴ እንደሚለብስ ታውቃለች .‹‹.የእኔስ ዝናብ መቼ ይሆን አስገምግሞ መጥቶ የሚያርሰኝ እና ከድርቀቴ የሚፈውሰኝ።›ስትል ጠየቀች…
ሰው ግን በሚሊዬን ህያዋን መካከል እየኖረ ሚሊዬን ህያዋንን በመንገድ ላይ እየገፈተሩና እየገላመጡ መጥቶ እንዲህ በድን ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ከበድን ጋር ማውራት.?››ስትል በራሷ ድርጊት ተደመመች፡፡
"ያው የቃል አባት ስለሆኑ የእኔም አባት ኗት...ደግሞ ያው አባትም የለኝም። ምን አልባትም እንደእርሶ የሞተ ይመስለኛል..እንደዛ ከሆነም የሁለታችሁንም ነፍስ አምላክ ይማራት።››ትንፋሽ ወስዳ ጉሮሮዋን በምራቋ ካረጠበች በኃላ ንግግሯን አራዘመች፡፡
<<እና ይሄውሏት ቃል ጥሎኝ ከጠፍ በኃላ ለቀናት ሳዝንና ስጨነቅ ከርሜ ነበር እና ድንገት ስለእርሶ ትዝ ሲለኝ ውስጤ ተስፋ ሰነቀ...የፈለገ በእኔም ሆነ በጠቅላላ አለሙ ቢጨክን በአባቱ አይጨክንም ስል አሰበኩ፡፡በእርሶ ላጠምደው ወሰንኩ። ያው ያውቁ የለ እኛ ሴቶች ያፈቀርነውን ወንድ የራሳችን ለማድረግ የተለያዩ ስውር ዘዴዎችን እንጠቀማለን...ለምሳሌ የምናፈቅረው ወንድ አልጨበጥ ብሎ ካስቸገረን ሌሎች ወንዶች እየፈለጉንና እየተከተሉን እንደሆነ እንዲያውቅ እናደርጋለን...ቅናት ውስጥ ገብቶ ከመቀደሜ በፊት ልቅደም እንዲል እኮ ነው ።ወይም ደግሞ የተሳሳትን በማስመሰል ልጅ እናረግዝና ውሳኔው ከባድ እንዲሆንበት እናደርጋለን ….አዎ በፍቅር ጉዳይ ሴቶች ቁማርተኞች ነን፡፡
እንደሚያውቁት እኔ ደግሞ ቃልዬ አብሮኝ ስለሌለና የት እንዳለም ስለማላውቅ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ስለዚህ የነበሩኝ ብቸኛ የመጫወቻ ካርዴ እርሶ ነበሩ ። ወደቤታችን ማለቴ ወደቃል ቤት ልወስዶት ለቀናት ለፍቼ ብዙ ብዙ ነገር አዘጋጅቼ ያማረች ክፍል አዘጋጅቼሎት ነበር...የምትንከባከቦትም ወጣት ነርስ ቀጥሬሎት ነበር..እናም ደግሞ እስከመጨረሻው ድረስ ልንከባከቧት አልሜና ወስኜ ነበር...ከአሁን በኃላ አስርና ሀያ አመት ይኖራሉ የሚል ግምት ነበረኝ...እና በዛ የጊዜ ርዝመት ውስጥ ቃል አንድ ቀን እርሷን ለማየት ሲል ብቻ ተመልሰሶ ሊመጣ ስለሚችል አንድ ላይ ሲያገኘን ይደሰታል..እናም ምን አልባት ዳግመኛ ጥሎኝ ለመሄድ ልቡ አሻፈረኝ ትላለች የሚል ምኞት ሰንቄ ነበር ...እንደው ያ ባይሆን እንኳን አንድ ቀን ተመልሶ ይመጣል እያልኩ ነፍሴን በተስፋ ሞልቼ ህይወቴን በጥበቃ ለማስቀጠል ወስኜ ነበረ...ግን ምን አልባት የልቤን ሀሳብ አማልዕክቱ ሰምተው መጥተው ሹክ ብለዎት መሠለኝ የሀሳቤ ተባባሪ ላለመሆን ሞተው ጠበቁኝ። ግድ የለም አሁን በሁሉ ነገር ተስፋ ቆርጬያለሁ...እሱን ለመጠበቅ ያለኝን እቅድም እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ..ግን ህይወቴን እንዴት እንደምቀጥል ምንም አላውቅም..?መቼ መሳቅና መቼ ደግሞ ማልቀስ እንዳለብኝ ግራ ገብቶኛል...በሉ ደህና ይሁኑ...አልፎ አልፎ ብቅ ብዬ አዬዎታለሁ።ቃልዬ አደራ ብሎኛል።
ልፍለፍዋን ጨርሳ ከመቃብሩ ድንጋይ ላይ ተነሳች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ያልተኖረበት የአንድ ወር ቅድመ ክፍያ ቃል ከፍሎ የሄደ ቢሆንም እሷ የስድስት ወር ተጨማሪ ቅድመ ክፍያ ከፈለች...ይሄንን ቅድመ ክፍያ ቃል ሲኖርበት ለነበረ ክፍል ብቻ ሳይሆን ከዛ ቀጥሎ ለነበረች አንድ ክፍል ቤትም ጭምር ነው የከፈለችው። ክፍሏን እንደአዲስ ቀለም አስቀባችው.....ሙሉ እቃ ፤ አልጋ፤አነስተኛ ፍሪጅ፤ቴሌቪዠን አንድ ጠረጰዛና ሁለት ወንበሮች አስገባችበት ...እንዲህ ያደረገችው የቃልን አባት ከመቄዶንያ አስወጥታ እቤት በማምጣት እራሷ ልትንከባከባቸው ስለወሰነች ነው።አዎ ይሄንን ዕቅድ ካቀደችበት እለት አንስቶ በውስጧ ደስታ እየተሠማትና ከድብርቷም በመጠኑም ቢሆን እየተላቀቀች ነው።
አሁን ሙሉ በሙሉ ዝግጅቷን ስላጠናቀቀች ወደሜቅዶኒያ ሄዳ አባትዬውን የምታመጣበት ቀን ነው።ከመውጣቷ በፊት በሞባይሏ ያዘጋጀችውን ቤት ፎቶ ደጋግማ አነሳችው...ለመምጣት አሻፈረኝ እንዳይሏት ምን ያህል ተጨንቃ እንዳዘጋጀችላቸው በምን ያህል መጠን ቁርጠኛ መሆኗን እሳቸውን ለማሳመን እንዲያግዛት አስባ ነው።በዛ ላይ በማሳመኑ ስራ ቀላል እንዲሆንላት ከእሷ በላይ የሚያውቋትንና ከልጃቸው ባልተናነሰ ያሳደጓትን ጊፍቲን ይዛ ነው የምትሄደው።
የራሷን መኪና እየነዳች እግረ መንገዷን ጊፍቲን ካለችበት አንስታ መቂዶኒያ ደረስን.... መኪናዋን አቁማ ከጊፍቲ ጋር ጎን ለጎን በዝግታ እርምጃ(ያው እርጉዝ ስለሆነች)ወደ ቃል አባት ያሉበት አካባቢ ሲደርስ ያልተለመደ ግርግር ነገር ገጠማቸው...ጊፍቲን ወደኃላ ተወችና ፈጠን ፈጠን እያለች ወደፊት ተጓዘች.... ደረሰች፡፡ ከአስር የሚበልጡ ሰዎች በቦታው ይተረማመሳሉ...አንዳንዶቹ ከንፈራቸውን ይመጣሉ...የሆነ ቀፋፊ ስሜት ሳትፈልግ በግድ ወደ ሰውነቷ ሲሰርግ ታወቃት..ወደ አንድን አዛውንት ተጠጋችና"አባባ ምን ተፈጥሮ ነው?"ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
"ያው ሰው ከንቱ አይደል?አንድ ጓደኛችን ሞቶ ነው"
"ወይ እግዚያብሄር ነፋሱን ይማር."አልኩኝ፡፡
‹‹ወዬኔ ጋሽ ሞገስ...በቃ ሞተ "እያለች አንድ ሴት በስሯ አለፈች፡፡
"ጋሽ ሞገስ? ይሄን ስም የት ነው የማውቀው? ስትል እራሷን ጠየቀች ተምታባት..በዚህ ጊዜ ከኃላዋ ቀርታ የነበረችው ጊፈቲ ስሯ ደርሳ ነበር.."
"ምን ተፈጠረ ?"ስትል ጠየቀቻት፡
"ሰው ሞቶ ነው?ጋሽ ሞገስ የሚባሉ ሰውዬ ናቸው አሉ"ነገረቻት
"ሞገስ?ሞገስ ማን?"አደነጋገጧ አስፈሪ ነበር፡፡
‹‹ምነው ታውቂያቸዋለሽ እንዴ?››
"የቃልዬ አባት...."
ዠው አለባት...‹‹የተምታታብኝ ለካ ለዛ ነው?"አለች፡፡
‹‹ምንድነው እየሆነ ያለው? ማነው የነካሽው ሁሉ ወድያው ይብነን ወይ ይክሰም ብሎ የረገመኝ?።ስትል አማረረች
""""
ከጊፍቲ ጋር ሆነው የቃልና አባት ቀብር በተገቢው መንገድ አስፈፀሙ....ቅልብጭ ያለች የእብነበረድ ሀውልትም አሰራችላቸው። እሳቸው ከሞቱ በኋላ በፊት የሚሰማት ሀዘን ብቻ አይደለም እየተሰማት ያለው ።ጉልበት የማጣትና ተስፋ የመቁረጥ ሰሜት ጭምር ውስጧን እያወደመው ነው። አሁን በዚህ ሰአት እሳቸው ሀውልት ጋር ቁጭ ብላ እየተከዘች ነው፡፡
ፊት ለፊቷ ዝርፍፍ ያለች የብሳና ዛፍ ትታታለች ...የበጋው ንዳድ እሷን ብቻ ሳይሆን ዛፏንም የጎዳት መሰላት።ቅርንጫፎቾ የተሸከሞቸው አብዛኛው ቅጠሎች ወይበዎል።አረንጎዴ ቀለማቸው ተመጦ ወደ ቢጫነት እያዘገሙ ነው።ድንገት ከወደ ምዕራብ በኩል ብዛት ያላቸውና ከእሷና ከዛፉ በተቃራኒው በውበት ያሸበረቁ ወፎች ተንጋግተው መጥተው ሰፈሩበት ...ግማሽ የሚሆነው ቅጠሉ እየተቀነጠሰ ወደ መሬት ረገፈ...፡፡አዘነች ውስጧ እስኪሰበር ድረስ አዘነች..፡፡ያዘነችው ለዛፉ በማዘን አይደለም ለራሷ እንጂ...የእሷም ለዘመናት የገነባችው ተስፋዋ ድንገት መጥቶ ህይወቷን በነቀነቀው መከራ ልክ እንደዚህች ዛፍ ቅጠሎች ነው እርግፍ ያለው።እርግጥ ዛፍ ከጥቂጥ ሳምንታት በኃላ ክረምት ገብቶ ዝናብን ሲያርከፈክፍለት በደስታ ከድርቀቱ አገግሞ እንደሚለመልም መወየብ ታሪክ ሆኖ አረንጓዴ እንደሚለብስ ታውቃለች .‹‹.የእኔስ ዝናብ መቼ ይሆን አስገምግሞ መጥቶ የሚያርሰኝ እና ከድርቀቴ የሚፈውሰኝ።›ስትል ጠየቀች…
ሰው ግን በሚሊዬን ህያዋን መካከል እየኖረ ሚሊዬን ህያዋንን በመንገድ ላይ እየገፈተሩና እየገላመጡ መጥቶ እንዲህ በድን ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ከበድን ጋር ማውራት.?››ስትል በራሷ ድርጊት ተደመመች፡፡
"ያው የቃል አባት ስለሆኑ የእኔም አባት ኗት...ደግሞ ያው አባትም የለኝም። ምን አልባትም እንደእርሶ የሞተ ይመስለኛል..እንደዛ ከሆነም የሁለታችሁንም ነፍስ አምላክ ይማራት።››ትንፋሽ ወስዳ ጉሮሮዋን በምራቋ ካረጠበች በኃላ ንግግሯን አራዘመች፡፡
<<እና ይሄውሏት ቃል ጥሎኝ ከጠፍ በኃላ ለቀናት ሳዝንና ስጨነቅ ከርሜ ነበር እና ድንገት ስለእርሶ ትዝ ሲለኝ ውስጤ ተስፋ ሰነቀ...የፈለገ በእኔም ሆነ በጠቅላላ አለሙ ቢጨክን በአባቱ አይጨክንም ስል አሰበኩ፡፡በእርሶ ላጠምደው ወሰንኩ። ያው ያውቁ የለ እኛ ሴቶች ያፈቀርነውን ወንድ የራሳችን ለማድረግ የተለያዩ ስውር ዘዴዎችን እንጠቀማለን...ለምሳሌ የምናፈቅረው ወንድ አልጨበጥ ብሎ ካስቸገረን ሌሎች ወንዶች እየፈለጉንና እየተከተሉን እንደሆነ እንዲያውቅ እናደርጋለን...ቅናት ውስጥ ገብቶ ከመቀደሜ በፊት ልቅደም እንዲል እኮ ነው ።ወይም ደግሞ የተሳሳትን በማስመሰል ልጅ እናረግዝና ውሳኔው ከባድ እንዲሆንበት እናደርጋለን ….አዎ በፍቅር ጉዳይ ሴቶች ቁማርተኞች ነን፡፡
እንደሚያውቁት እኔ ደግሞ ቃልዬ አብሮኝ ስለሌለና የት እንዳለም ስለማላውቅ እንደዛ ማድረግ አልችልም..ስለዚህ የነበሩኝ ብቸኛ የመጫወቻ ካርዴ እርሶ ነበሩ ። ወደቤታችን ማለቴ ወደቃል ቤት ልወስዶት ለቀናት ለፍቼ ብዙ ብዙ ነገር አዘጋጅቼ ያማረች ክፍል አዘጋጅቼሎት ነበር...የምትንከባከቦትም ወጣት ነርስ ቀጥሬሎት ነበር..እናም ደግሞ እስከመጨረሻው ድረስ ልንከባከቧት አልሜና ወስኜ ነበር...ከአሁን በኃላ አስርና ሀያ አመት ይኖራሉ የሚል ግምት ነበረኝ...እና በዛ የጊዜ ርዝመት ውስጥ ቃል አንድ ቀን እርሷን ለማየት ሲል ብቻ ተመልሰሶ ሊመጣ ስለሚችል አንድ ላይ ሲያገኘን ይደሰታል..እናም ምን አልባት ዳግመኛ ጥሎኝ ለመሄድ ልቡ አሻፈረኝ ትላለች የሚል ምኞት ሰንቄ ነበር ...እንደው ያ ባይሆን እንኳን አንድ ቀን ተመልሶ ይመጣል እያልኩ ነፍሴን በተስፋ ሞልቼ ህይወቴን በጥበቃ ለማስቀጠል ወስኜ ነበረ...ግን ምን አልባት የልቤን ሀሳብ አማልዕክቱ ሰምተው መጥተው ሹክ ብለዎት መሠለኝ የሀሳቤ ተባባሪ ላለመሆን ሞተው ጠበቁኝ። ግድ የለም አሁን በሁሉ ነገር ተስፋ ቆርጬያለሁ...እሱን ለመጠበቅ ያለኝን እቅድም እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ..ግን ህይወቴን እንዴት እንደምቀጥል ምንም አላውቅም..?መቼ መሳቅና መቼ ደግሞ ማልቀስ እንዳለብኝ ግራ ገብቶኛል...በሉ ደህና ይሁኑ...አልፎ አልፎ ብቅ ብዬ አዬዎታለሁ።ቃልዬ አደራ ብሎኛል።
ልፍለፍዋን ጨርሳ ከመቃብሩ ድንጋይ ላይ ተነሳች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍114❤17👎1🔥1
💰🔮የ እናቴ ልጅ🔮💰
🎈💰ክፍል ሦስት💰🎈.
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
ከቤት ወጥቼ ሰፈር ውስጥ ከሚገኝ አንዲት አነስተኛ ሱቅ ጋር ቆምኩኝ ፣ የሱቁ ባለቤት ልጅ ፣በድሪያ ትባላለች ፣ ፈራ ተባ እያለች " ምን ልስጥህ "አለችኝ ዝምብዬ ሳያት ወደዋላዋ አፈግፍጋ ቆመች ልጅ ናት የቀድሞ በጥባጭነቴ እሷም ጋር ተፅህኖ ሳያሳርፍ አይቀርም "እ ብስኩት ስጪኝ ካፒችኖ አለሽ "አልኳት በጨዋ ደንብ "አለኝ "ብላ ሰጠችኝ ብሯን ከፍያት ፣ልሄድስል ከኛ ጊቢ እልፍ ብለው የሚኖሩ ሴት ቀስ እያሉ መጥተው ቆሙ እናም ወደኔ በመዞር "ናቲ እንዴት አደርክ "አሉኝ ከዚ በፊት አናግረውኝም ሆነ ስሜን ጠርተውኝ ስለማያውቁ ደንገጥ አልኩ በዝምታ ሳያቸው "ምነው ናታን የእግዜር ሰላምታ እኮ አይከለከልም "አሉ ለስለስ ብለው
"አይ እኔ ከዚበፊት አናግረውኝ ሰለማያውቁ ገርሞኝ ነው "አልኳቸው በግልፅ
"አሂሂሂ መቼስ ልባችን ቢፈልግስ በየት በኩል እናንተ ከሰው አትቀርቡ ፣ለነገሩ ችግሩ የእናንተም አይደለ እናታቹ ናት እንጂ እንዳትቀርቡ ያደረገች እናንተማ ያው ልጆች ናቹ የተመራችሁትን ነው "ብለው ሽሙጥ መሰል ነገር ተናገሩ ፣ዝምብዬ አየዋቸው እንደ እውነቱ ከሆነ እማማ ሸዋዬ ትልቅ ሰው ባይሆኑ በናቴ የመጣ ቱግ ባልኩ ነበር "እማማ እሺ አሁን ሰላም ይዋሉ "ብዬ መንገድ ልጀምር ስል "ቆይ ቆይ እንደው መጀመሪያ ለደናደርኩ ' ደና ይመስገን ነው መልሱ እእእ የሆነስ ሆነና እኔስ ድንገት ሳገኝህ በውስጤ የሚመላለስ ነገር ነበርና ስለ እናንተ ቤተሰብ ላናግርህ ነበር መቼም አንተ በክፉም ሆነበደግ ታገናኘን ነበር ፣"አሉ
እኚሴቲዮ እየተፈታተኑኝ ነው ግን ትህግስት ላድርግ ብዬ "እሺ ቶሎ ይበሉና ይንገሩኝ"አልኳቸው ወደበድርያ ሳይ የጨነቃት ይመስላል እጇን ታፍተለትላለች ድንቡሽቡሽ ቀይ ፊቷ ያሳዝናል ፣ወደ እማማ ሸዋዬ አተኮርኩ መልሼ
"እኔማ ምን መሰለህ መቼም እዝች ምድር ላይ በሕይወት ስትኖር ክፉ ደግ አለ እንዳማሩ ዘላለም አይኖርም ደስታም እንዳለ አዘን አለ ማገኘትም ማጣትም እንደዛው ፣ እና ከሰው ተለይቶ ምንም ነገር አይሆንም ምንድነው ሁልጊዜም ስለ እናንተ ሳስብ ምንም ብትሆኑ ለኔ ይጨንቀኛል ፣እነዚ ልጆች እናታቸው አንድ ነገር ብትሆን እድር የለ ምን የለ ከሰው አይግባቡ እላለው እንደው በሌላ ነገር አትይብኝ እና ሰው ነንና ነገ ምን እንደሚፈጠር አይታወቅም ናቲዬ አይለኛም ብትሆን አንተን ማናገር ለኔ ይቀለኛል ፣ እስኪ አንተ እናትህን እንደምንም ጨቅጭቀ የሰፈሩን እድር እንድትገባ አድርጋት ከሰው ቀስ በቀስ ትቀላቀል "አሉ መጀመሪያ ስላሟረቱብን ውስጤ ደስ ባይለውም የተናገሩት ነገር ከምር አሳሰበኝ ፣ እውነት አንድነገር ቢፈጠር አይበለውና ሆሆሆ እማማ ሸዋዬ ጭንቀት ፈጠሩብኝ
"እእእ እውነት ነው እማማ ልክ ነዎት አናግራታለው ለመልካም አሳቦት አመሰግናለው "ብያቸው ነገር ከመቀጠላቸው በፊት ፈጠን ብዬ ተራመድኩ
"ሰው ነው ብዬ ቀውስ..."ሲሉ ትንሿ በድሪያ ስትስቅ ሰማዋት "አንቺ ደሞ ጥርስሽ ይርገፍ ሻማ ስጪኝ አሁን "ብለው የውሸት እርግማን ሲያወርዱባት ፣ስትስቅ ሳልወድ በግድ ፈገግ እያልኩ ለራሴ የገዛውትን ካፒቺኖ ጨምድጄ እንደያዝኩ ሰፈሩን ለቅቄ ሌላቦታ ለመዋል ፈጠንኩ ፣ወይ እማዬ,,,,,..ኀ
እሷ እንደው ከማንም ጋር ምንም ነገር ለመነጋገር ፍላጎቱም ስሜቱም የላት እና እኔ ምን ማድረግ እችላለው ፣ በተለይ በአሁን ጊዜ ከወንድሜ አቤል በስተቀር ሰውም የላት እሱ ሁሉ ነገሯ ሆኗል አማካሪዋ መልህክተኛዋ አዛኟ ተንከባካቢዋ ...እኔን ማቅረብ በጭራሽ አትፈልግም ኧረ እሱም አልፈቀደልንም ፣አንዳንዴ እልም ብዬ ብጠፋስ እላለው እውነት ያን ያክል ለነሱ ችግር ከሆንኩ ።ሌላ ቦታ ሄጄ እራሴን ልፈትን ብዬ አስባለው የእናቴ በሚስጥር የተሞላ ሕይወት እና የታናሽ ወንድሜ እኔላይ ያለው ጥላቻ መጨመር እያሳሰበኝ መጥቷል ለምን ይሆን?,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
🎈💰ክፍል ሦስት💰🎈.
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
ከቤት ወጥቼ ሰፈር ውስጥ ከሚገኝ አንዲት አነስተኛ ሱቅ ጋር ቆምኩኝ ፣ የሱቁ ባለቤት ልጅ ፣በድሪያ ትባላለች ፣ ፈራ ተባ እያለች " ምን ልስጥህ "አለችኝ ዝምብዬ ሳያት ወደዋላዋ አፈግፍጋ ቆመች ልጅ ናት የቀድሞ በጥባጭነቴ እሷም ጋር ተፅህኖ ሳያሳርፍ አይቀርም "እ ብስኩት ስጪኝ ካፒችኖ አለሽ "አልኳት በጨዋ ደንብ "አለኝ "ብላ ሰጠችኝ ብሯን ከፍያት ፣ልሄድስል ከኛ ጊቢ እልፍ ብለው የሚኖሩ ሴት ቀስ እያሉ መጥተው ቆሙ እናም ወደኔ በመዞር "ናቲ እንዴት አደርክ "አሉኝ ከዚ በፊት አናግረውኝም ሆነ ስሜን ጠርተውኝ ስለማያውቁ ደንገጥ አልኩ በዝምታ ሳያቸው "ምነው ናታን የእግዜር ሰላምታ እኮ አይከለከልም "አሉ ለስለስ ብለው
"አይ እኔ ከዚበፊት አናግረውኝ ሰለማያውቁ ገርሞኝ ነው "አልኳቸው በግልፅ
"አሂሂሂ መቼስ ልባችን ቢፈልግስ በየት በኩል እናንተ ከሰው አትቀርቡ ፣ለነገሩ ችግሩ የእናንተም አይደለ እናታቹ ናት እንጂ እንዳትቀርቡ ያደረገች እናንተማ ያው ልጆች ናቹ የተመራችሁትን ነው "ብለው ሽሙጥ መሰል ነገር ተናገሩ ፣ዝምብዬ አየዋቸው እንደ እውነቱ ከሆነ እማማ ሸዋዬ ትልቅ ሰው ባይሆኑ በናቴ የመጣ ቱግ ባልኩ ነበር "እማማ እሺ አሁን ሰላም ይዋሉ "ብዬ መንገድ ልጀምር ስል "ቆይ ቆይ እንደው መጀመሪያ ለደናደርኩ ' ደና ይመስገን ነው መልሱ እእእ የሆነስ ሆነና እኔስ ድንገት ሳገኝህ በውስጤ የሚመላለስ ነገር ነበርና ስለ እናንተ ቤተሰብ ላናግርህ ነበር መቼም አንተ በክፉም ሆነበደግ ታገናኘን ነበር ፣"አሉ
እኚሴቲዮ እየተፈታተኑኝ ነው ግን ትህግስት ላድርግ ብዬ "እሺ ቶሎ ይበሉና ይንገሩኝ"አልኳቸው ወደበድርያ ሳይ የጨነቃት ይመስላል እጇን ታፍተለትላለች ድንቡሽቡሽ ቀይ ፊቷ ያሳዝናል ፣ወደ እማማ ሸዋዬ አተኮርኩ መልሼ
"እኔማ ምን መሰለህ መቼም እዝች ምድር ላይ በሕይወት ስትኖር ክፉ ደግ አለ እንዳማሩ ዘላለም አይኖርም ደስታም እንዳለ አዘን አለ ማገኘትም ማጣትም እንደዛው ፣ እና ከሰው ተለይቶ ምንም ነገር አይሆንም ምንድነው ሁልጊዜም ስለ እናንተ ሳስብ ምንም ብትሆኑ ለኔ ይጨንቀኛል ፣እነዚ ልጆች እናታቸው አንድ ነገር ብትሆን እድር የለ ምን የለ ከሰው አይግባቡ እላለው እንደው በሌላ ነገር አትይብኝ እና ሰው ነንና ነገ ምን እንደሚፈጠር አይታወቅም ናቲዬ አይለኛም ብትሆን አንተን ማናገር ለኔ ይቀለኛል ፣ እስኪ አንተ እናትህን እንደምንም ጨቅጭቀ የሰፈሩን እድር እንድትገባ አድርጋት ከሰው ቀስ በቀስ ትቀላቀል "አሉ መጀመሪያ ስላሟረቱብን ውስጤ ደስ ባይለውም የተናገሩት ነገር ከምር አሳሰበኝ ፣ እውነት አንድነገር ቢፈጠር አይበለውና ሆሆሆ እማማ ሸዋዬ ጭንቀት ፈጠሩብኝ
"እእእ እውነት ነው እማማ ልክ ነዎት አናግራታለው ለመልካም አሳቦት አመሰግናለው "ብያቸው ነገር ከመቀጠላቸው በፊት ፈጠን ብዬ ተራመድኩ
"ሰው ነው ብዬ ቀውስ..."ሲሉ ትንሿ በድሪያ ስትስቅ ሰማዋት "አንቺ ደሞ ጥርስሽ ይርገፍ ሻማ ስጪኝ አሁን "ብለው የውሸት እርግማን ሲያወርዱባት ፣ስትስቅ ሳልወድ በግድ ፈገግ እያልኩ ለራሴ የገዛውትን ካፒቺኖ ጨምድጄ እንደያዝኩ ሰፈሩን ለቅቄ ሌላቦታ ለመዋል ፈጠንኩ ፣ወይ እማዬ,,,,,..ኀ
እሷ እንደው ከማንም ጋር ምንም ነገር ለመነጋገር ፍላጎቱም ስሜቱም የላት እና እኔ ምን ማድረግ እችላለው ፣ በተለይ በአሁን ጊዜ ከወንድሜ አቤል በስተቀር ሰውም የላት እሱ ሁሉ ነገሯ ሆኗል አማካሪዋ መልህክተኛዋ አዛኟ ተንከባካቢዋ ...እኔን ማቅረብ በጭራሽ አትፈልግም ኧረ እሱም አልፈቀደልንም ፣አንዳንዴ እልም ብዬ ብጠፋስ እላለው እውነት ያን ያክል ለነሱ ችግር ከሆንኩ ።ሌላ ቦታ ሄጄ እራሴን ልፈትን ብዬ አስባለው የእናቴ በሚስጥር የተሞላ ሕይወት እና የታናሽ ወንድሜ እኔላይ ያለው ጥላቻ መጨመር እያሳሰበኝ መጥቷል ለምን ይሆን?,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍76❤13👎2👏2
🎈🔦የ እናቴ ልጅ🔦🎈
💰🔮ክፍል አራት🔮💰
🔦🔦🔦🔦🔦🔦🔦
አንድ ቀን በጣም ደካክሞኝ ስለነበረ ምንም አይነት መጠጥ ሳልጠጣ በጊዜ ወደቤት ገባው ፣ እናቴ ቡና አቀራርባ ቤቱን ሞቅ አድርጋው ነበር አቤል ከሷትይዩ ካለው ሶፋላይ ተቀምጦ የቡና ቁርስ ፈንድሻ እየዘገነ ወደ አፉ ይልካል የኔ መምጣት ግድም አልሰጠው እናቴ ግን ያልተለመደ ስለሆነባት አተኩራብኛለች ፣ ምንም ሳልናገር ሄጄ ከቴሌቪዠኑ አጠገብ ተቀመጥኩ የኳስ ነገር ስለማይሆንልኝ በቲቪ የሚተላለፈው ጨዋታ አይላይት ቢሆንም እራሴንአሳርፌ ማየት ጀመርኩ አቤል ምቾት የሰጠው አይመስልም ሲያጉረመርም ሰማውት እናቴ ደሞ ዝም እንዲል ምልክት ትሰጠዋለች ፣ ውስጤ ቢናደድም ታገስኩ ፣እንደው ይሄልጅ ከዕፃንነታችን ጀምሮ እንደ ታላቅ እነቴ ስወደው ስከላከልለት ኖሬ ያለው ድንገት ሲጎረምስ እኔላይ ያለው ጥላቻ እንዲ አብጦ ሊፈነዳ የደረሰው ፡በኔ አይለኝነት ነው ወይስ ሌላ ችግር አለ ብዬ እራሴን መጠየቄ አልቀረም ብቻ እንደፈለገ ፡ በጣም የሚገርማቹ እኔ የዚ የተንጣለለ ጊቢ ባለቤት ሁሉም ነገር ከየት ይምጣ ከየት የሚነግረኝ ሰው ባይኖርም ሁሉነገር የተሟላበት ቤት ባለቤት ኪኪኪ ውይ ባለቤት አልኩኝ የቆንጆዋ የቤቱ ባለቤት ልጅ እኔ ፡ በእልህ የቤቱን ምግብ አልበላም ብዬ ፡ አንድ የሚገነባ ዕንፃ ላይ የቀን ስራ ተቀጠርኩ ይኽው በዛ ምክንያት ነው ዛል ብዬ የመጣሁት ፡ከእናቴ የኪስ ገንዘብ ለመውሰድ ምን አቅለሰለሰኝ በዛላይ የአቤል ግልምጫ ፡እሱ እንደው ሁሉም የኔ ማለት ከጀመረ ቆየ እሷም የአይኗ ብሌን አድርጋዋለች ፡እናት ግን እንዲ ስታዳላ አይገርምም በርግጥ እኔ ጥፋት የለብኝም ማለት አልችልም ግን እኔን በፀባይ መክራ ከማስተካከል ውጪ ከነ ልጇ እኔ ላይ ማመፅ ተገቢ ነው ? ይሁን እስኪ ዞር ብዬ ወደ እናቴ አየው ትኩረቷን ሙሉ በሙሉ ወደ አቤል መልሳለች ትንሽ ቀናው ምን አለ ከዚ ፍቅር ቀንሳ ትንሽ በሰጠችኝ ፡አሁን እኮ ሁሉንም ነገር ትቼ ሰላማዊ ለመሆን እየጣርኩ ነው የበለጠ የእናቴን ፍቅር ባገኝ እበረታ ነበር ፡ የቀንስራው የመጀመሪያዬ በመሆኑ እጄ ባሬላ የያዝኩበት ውሃ ቋጥሯል ፊቴ አመድ መስሏል ሰውነቴ ዝሏል እናቴ ግን በጭራሽ ግድ አልሰጣትም በርግጥ ብዙም አላየችኝም ።አቤል እኔ ስገባ ያቆመውን ወሬ ነው መሰል ቀጠለላት ፈገግ ፈገግ እያለ የእናቴን ቱኩረት በቀላሉ ነበር የሚስበው "
"እማ ታውቂያለሽ ጋሼ ግዛው ግን ምላሳቸው ምንድነው የሚባለው ጤፍ ይቆላል"ብሎ አቤል ሲስቅ ፡ እናቴ አብራው ሳቀች
"ክፉ ደላላ ነው ምን ሲል ነው የኔን ቤት ያየው መቼም ያለምክንያት አናግሮህ የማያውቀውን ልጅ ስለቤት ሽያጭ አያወራህም "ስትል ሰማዋት ልቤ ደነገጠ ምን የቤት ሽያጭ ፡ሲያወሩ እኔ ካለው እንኳ አልቆጠሩኝም ፡ አቤል ነገሩን ለማለስለስ ቃላት ሲመርጥ ተሰማኝ
"ኧረ እማ ሰውዬውኩ ስለ እኛ ቤት እኮ ያነሳው ጉዳይ የለም ብቻ ቡና እየጠጣው ድንገት ነው መቶ የተቀላቀለው ፡ከዛ ነው እንግዲ የወይዘሮ ሸዋረገድን ቤት በሃያ ሚሊዮን ብር አሻሻጥኳት እያሉ ሲያወሩ የሰማውት ከዛ ወደኔ ዞረው የአበባ ልጅ አይደለህም እንዴ አሉኝ ነኝ አልኳቸው ፡ከዛ ያወንድምህ በወጣበት አንተ ወጣህ " አሉ ሲል እናቴ የኔን ስም እንዳይጠራ እጇን አፏላይ በማድረግ አስጠነቀቀች እኔ ትኩረቴ ቲቪ ላይ የሆነ አስመስዬ ንግግራቸውን ማድመጥ ጀመርኩ "እና እማዬ ሰውዬው ያቁኛል ብዬ እንኳ አልገመትኩም እና ምን አሉኝ መሰለሽ ከእናንተ ቤት እኮ በግማሽ ያንሳል ፡ይኽው በአንድጊዜ አብታም አደረኳት "አሉኝ ብሎ ፈገግታው ይብስ ጨመረ እናቴ"ዝም በለው ባክህ እሱ ለሷብሎ አይደለም ደላላ ለራሱ ጥቅም ነው የሚሰራው "አለችና እናቴ ቡናውን መቅዳት ጀመረች
"እሱስ እማ ባለፈው የማማ ሸዋረገድን ልጅ አይቼው ነበር የሆነች ሱቅ ተከፍቶለት የራሱን ስራ ነው የሚሰራው በዛላይ የቤት መኪናም ገዝቷል አይገርምሽም "አላት እናቴ መልስ ሳትሰጠው የቀዳችውን ቡና ማማሰል ጀመረች ቀስብዬ ወደ አቤል ስመለከት እየተቁነጠነጠ ነው ፡እንዴ ይሄ ነገር ምንድነው የአቤል ፍላጎት አሳሰበኝ ከመቼው ትልቅ ሰው ሆኖ ነው ስለቤት ሽያጭ የሚያወራት በውስጤ ይሄንን ነው መፍራት አልኩኝ እናቴ ወደኔ ዞራ
"ቡና ልቅዳልህ አለችኝ"
"እሺ ግን አልበላውም "አልኳት እየደበረኝ ፡ አቤል የሽሙጥ ሳቅ ሳቀ ፡እናቴ ከተቀመጠችበት ስትነሳ ፡አቤል "ተይ አትነሺ እማ እኔ እሰጠዋለው "ብሎ ወደ ክችን ገባ እናቴ እሺ ብላ ቁጭ አለች
አቤል ወዲያው ነው የተመለሰው ሰአኑላይ ግማሽ እንጀራ በአንድ አይነት ወጥ አድርጎ አምጥቶ አስቀመጠልኝና ከእናቴ አጠገብ በመቀመጥ ፡የቅድሙን ወሬ ድጋሚ እያሰማመረ ያወራት ጀመር እናቴ ወሬው የጣማት አልመሰለኝም በዝምታ ታዳምጣለች ፡ እኔ ይሄኔ ነው አቤል ፍፁም ሌላ ሰው የመሰለኝ ለእናቴአዘንኩላት በሙሉ ልቧ ነው የምትወደው የሷ ምርጡ እና ልዩ ልጇ ነው ****
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
💰🔮ክፍል አራት🔮💰
🔦🔦🔦🔦🔦🔦🔦
አንድ ቀን በጣም ደካክሞኝ ስለነበረ ምንም አይነት መጠጥ ሳልጠጣ በጊዜ ወደቤት ገባው ፣ እናቴ ቡና አቀራርባ ቤቱን ሞቅ አድርጋው ነበር አቤል ከሷትይዩ ካለው ሶፋላይ ተቀምጦ የቡና ቁርስ ፈንድሻ እየዘገነ ወደ አፉ ይልካል የኔ መምጣት ግድም አልሰጠው እናቴ ግን ያልተለመደ ስለሆነባት አተኩራብኛለች ፣ ምንም ሳልናገር ሄጄ ከቴሌቪዠኑ አጠገብ ተቀመጥኩ የኳስ ነገር ስለማይሆንልኝ በቲቪ የሚተላለፈው ጨዋታ አይላይት ቢሆንም እራሴንአሳርፌ ማየት ጀመርኩ አቤል ምቾት የሰጠው አይመስልም ሲያጉረመርም ሰማውት እናቴ ደሞ ዝም እንዲል ምልክት ትሰጠዋለች ፣ ውስጤ ቢናደድም ታገስኩ ፣እንደው ይሄልጅ ከዕፃንነታችን ጀምሮ እንደ ታላቅ እነቴ ስወደው ስከላከልለት ኖሬ ያለው ድንገት ሲጎረምስ እኔላይ ያለው ጥላቻ እንዲ አብጦ ሊፈነዳ የደረሰው ፡በኔ አይለኝነት ነው ወይስ ሌላ ችግር አለ ብዬ እራሴን መጠየቄ አልቀረም ብቻ እንደፈለገ ፡ በጣም የሚገርማቹ እኔ የዚ የተንጣለለ ጊቢ ባለቤት ሁሉም ነገር ከየት ይምጣ ከየት የሚነግረኝ ሰው ባይኖርም ሁሉነገር የተሟላበት ቤት ባለቤት ኪኪኪ ውይ ባለቤት አልኩኝ የቆንጆዋ የቤቱ ባለቤት ልጅ እኔ ፡ በእልህ የቤቱን ምግብ አልበላም ብዬ ፡ አንድ የሚገነባ ዕንፃ ላይ የቀን ስራ ተቀጠርኩ ይኽው በዛ ምክንያት ነው ዛል ብዬ የመጣሁት ፡ከእናቴ የኪስ ገንዘብ ለመውሰድ ምን አቅለሰለሰኝ በዛላይ የአቤል ግልምጫ ፡እሱ እንደው ሁሉም የኔ ማለት ከጀመረ ቆየ እሷም የአይኗ ብሌን አድርጋዋለች ፡እናት ግን እንዲ ስታዳላ አይገርምም በርግጥ እኔ ጥፋት የለብኝም ማለት አልችልም ግን እኔን በፀባይ መክራ ከማስተካከል ውጪ ከነ ልጇ እኔ ላይ ማመፅ ተገቢ ነው ? ይሁን እስኪ ዞር ብዬ ወደ እናቴ አየው ትኩረቷን ሙሉ በሙሉ ወደ አቤል መልሳለች ትንሽ ቀናው ምን አለ ከዚ ፍቅር ቀንሳ ትንሽ በሰጠችኝ ፡አሁን እኮ ሁሉንም ነገር ትቼ ሰላማዊ ለመሆን እየጣርኩ ነው የበለጠ የእናቴን ፍቅር ባገኝ እበረታ ነበር ፡ የቀንስራው የመጀመሪያዬ በመሆኑ እጄ ባሬላ የያዝኩበት ውሃ ቋጥሯል ፊቴ አመድ መስሏል ሰውነቴ ዝሏል እናቴ ግን በጭራሽ ግድ አልሰጣትም በርግጥ ብዙም አላየችኝም ።አቤል እኔ ስገባ ያቆመውን ወሬ ነው መሰል ቀጠለላት ፈገግ ፈገግ እያለ የእናቴን ቱኩረት በቀላሉ ነበር የሚስበው "
"እማ ታውቂያለሽ ጋሼ ግዛው ግን ምላሳቸው ምንድነው የሚባለው ጤፍ ይቆላል"ብሎ አቤል ሲስቅ ፡ እናቴ አብራው ሳቀች
"ክፉ ደላላ ነው ምን ሲል ነው የኔን ቤት ያየው መቼም ያለምክንያት አናግሮህ የማያውቀውን ልጅ ስለቤት ሽያጭ አያወራህም "ስትል ሰማዋት ልቤ ደነገጠ ምን የቤት ሽያጭ ፡ሲያወሩ እኔ ካለው እንኳ አልቆጠሩኝም ፡ አቤል ነገሩን ለማለስለስ ቃላት ሲመርጥ ተሰማኝ
"ኧረ እማ ሰውዬውኩ ስለ እኛ ቤት እኮ ያነሳው ጉዳይ የለም ብቻ ቡና እየጠጣው ድንገት ነው መቶ የተቀላቀለው ፡ከዛ ነው እንግዲ የወይዘሮ ሸዋረገድን ቤት በሃያ ሚሊዮን ብር አሻሻጥኳት እያሉ ሲያወሩ የሰማውት ከዛ ወደኔ ዞረው የአበባ ልጅ አይደለህም እንዴ አሉኝ ነኝ አልኳቸው ፡ከዛ ያወንድምህ በወጣበት አንተ ወጣህ " አሉ ሲል እናቴ የኔን ስም እንዳይጠራ እጇን አፏላይ በማድረግ አስጠነቀቀች እኔ ትኩረቴ ቲቪ ላይ የሆነ አስመስዬ ንግግራቸውን ማድመጥ ጀመርኩ "እና እማዬ ሰውዬው ያቁኛል ብዬ እንኳ አልገመትኩም እና ምን አሉኝ መሰለሽ ከእናንተ ቤት እኮ በግማሽ ያንሳል ፡ይኽው በአንድጊዜ አብታም አደረኳት "አሉኝ ብሎ ፈገግታው ይብስ ጨመረ እናቴ"ዝም በለው ባክህ እሱ ለሷብሎ አይደለም ደላላ ለራሱ ጥቅም ነው የሚሰራው "አለችና እናቴ ቡናውን መቅዳት ጀመረች
"እሱስ እማ ባለፈው የማማ ሸዋረገድን ልጅ አይቼው ነበር የሆነች ሱቅ ተከፍቶለት የራሱን ስራ ነው የሚሰራው በዛላይ የቤት መኪናም ገዝቷል አይገርምሽም "አላት እናቴ መልስ ሳትሰጠው የቀዳችውን ቡና ማማሰል ጀመረች ቀስብዬ ወደ አቤል ስመለከት እየተቁነጠነጠ ነው ፡እንዴ ይሄ ነገር ምንድነው የአቤል ፍላጎት አሳሰበኝ ከመቼው ትልቅ ሰው ሆኖ ነው ስለቤት ሽያጭ የሚያወራት በውስጤ ይሄንን ነው መፍራት አልኩኝ እናቴ ወደኔ ዞራ
"ቡና ልቅዳልህ አለችኝ"
"እሺ ግን አልበላውም "አልኳት እየደበረኝ ፡ አቤል የሽሙጥ ሳቅ ሳቀ ፡እናቴ ከተቀመጠችበት ስትነሳ ፡አቤል "ተይ አትነሺ እማ እኔ እሰጠዋለው "ብሎ ወደ ክችን ገባ እናቴ እሺ ብላ ቁጭ አለች
አቤል ወዲያው ነው የተመለሰው ሰአኑላይ ግማሽ እንጀራ በአንድ አይነት ወጥ አድርጎ አምጥቶ አስቀመጠልኝና ከእናቴ አጠገብ በመቀመጥ ፡የቅድሙን ወሬ ድጋሚ እያሰማመረ ያወራት ጀመር እናቴ ወሬው የጣማት አልመሰለኝም በዝምታ ታዳምጣለች ፡ እኔ ይሄኔ ነው አቤል ፍፁም ሌላ ሰው የመሰለኝ ለእናቴአዘንኩላት በሙሉ ልቧ ነው የምትወደው የሷ ምርጡ እና ልዩ ልጇ ነው ****
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍95😢8❤1👎1🔥1👏1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጎነኛው መቃብር ስር አንድ ሰው እንደሀውልት ተገትሮ ቆሟል...እዛ ያለ ይመስላል እንጂ በድኑ ብቻ እንዳለ ያስታውቃል። ሀዘኑ ሀዘኗን ቀሰበሰባት። ምኑ ይሆን የሞተበት"የማወቅ ጉጉት አደረባት።አንገቷን አሰገገችና ሀውልቱ ላይ የተፃፈውን ፁሁፍ አነበበች ወ/ሮ ቅድስት ሀምሳሉ 1980 ፡፡ 2015ዓ.ም ይላል።እድሜዋን በአእምሮዋ አሰላችው ።የሰውዬው እድሜ ገመተች ..አርባ አመት ቢሆነው ነው በቃ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ነች ስትል አሰበች።እንዲህ ካሠበች በኋላ ለሰውዬው ያላት ሀዘኔታ ጨመረ፡፡
ለማታውቀው ሰው በዚህ መጠን ሰታዝን ይሄ የመጀመሪያ ገጠመኞ ነው። ምን አልባት እሷ ገና ለገና ፍቅረኛ እንዲሆናት የፈለገችው ሰው ጥሏት ስለተሠወረ እንዲህ እንቅሽቅሽ ካለች እሱ ደግሞ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ለዘላለም ጥላው ሞታ ከምድር በታች አፈር ለብሳ ስትቀበር እንዴት ሊያዝን እንደሚችል አሰላችና ሰቀጠጣት...?ያው ለእሱ እያዘነች ቢመስላትም በተዘዋዋሪ ለራሷ እያዘነች ነው። ወደኋላ ተመለሰችና ለቃል አባት አምጥታ ሀውልቱ ላይ ካስቀመጥቻቸው አምስት የፅጌረዳ ዝንጣፊዎች መካከል ሁለቱን አነሳች ‹‹ይቅርታ በሚቀጥለው ስመጣ የእነዚህንም ፋንታ ይዤ መጣለሁ... ብድር ነው›› በማለት...ወደሰውዬው ሄደች.. አጠገቡ ቆመች...ከደቂቃዋች በኃላ ዞር ብሎ አያት አየችው. ።
ጎንበስ አለችና አበባውን በሀውልቱ መሀከል ላይ አስቀመጠችው...፡፡ይደሰታል ..ያመሰግነኛል ብላ ስትጠብቅ በቅፅበታዊ ንዴት አይኖቹን አጉረጠረጠባት... ፊቱ በአንዴ ደም ለበሰ...አይኑ ውስጥ የሚንቀለቀል ከገሀነም እሳት የረገፈ ፍም ነው ያየችው..በዚህ መጠን ሰው አስፈርቷትም አስደንግጧትም አያወቅም....፡፡ጎንበስ አለና ያስቀመጠችውን አበባች አነሳና ብጥቅጥቅ አድርጓ ቆራረጣቸው፤ ተበታትነው መሬት ከመርገፍ የዳኑትን ወደ አፍ ከቶ እያኘከና እየበጣጠቀ መትፍት ጀመረ…፡፡አንድ አምስት እርምጃ ወደ ኃላ ሸሸት አለችው...
‹‹እሷ አበባ ፈፅሞ አይገባትም.››."አሁን ይሄን መቃብር ብንከፍተው ስጋዋን እንዳለነው የምናገኘው..አፈር አይበላትም߹ ከበላትም ለአፈሩ አውዳሚ አሲድ ነው የምትሆንበት ፤ምስጦችም አይበሏትም ከበሏትም ሰውነታቸው ተመርዞ ያልቃሉ"አላትና ጥሏት ሄደ...በህይወቷ በሞተ ሰው ላይ ሲሰነዘር የሰማችው በጣም መራርና አስከፊው ወቀሳ ነው ፡፡በመሄዱ እፎይ አለች ..እዛ ከእሷና እሱ ውጭ ሰው በሌለበት የቀብር ስፍራ ሲጥ አድርጎ የሚገላግላት መስሏት በፍራቻ መንቀጥቀጥ ጀምራ ነበር ።አይ የሠው ልጅ ከደቂቃዎች በፊት ለመኖር ያላት ጉጉት ተሟጦ አልቋል ስትል ነበር ..አሁን ደግሞ ህይወቷ ላይ ጥቃት እንዳይደርስ እየሠጋች ነው።እራሷን አረጋጋችና ኩስ ኩስ እያለች ከኋላ ተከተለችው፡፡
ከመቃብር ቅጥር ጊቢ ወጥቶ አስፓልት ጠርዝ ላይ ሲደርስ እርምጃዋን ከእሱ እርምጃ ጋር ማስተካከል ቻለች....ዝም ብሎ መራመድን ቀጥሏል"ማኪያቶ ልጋብዝህ›› አለችው ..ሀሳብ ድንገት ነው የመጣላት፡፡
"አይ ማኪያቶ አልወድም...አሁን ጂን ነው ምጠጣው"
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው.. እንደውም እኔም እሱን ብጠጣ ጥሩ ይመስለኛል።››
"ጥሩ"
"መኪናዬን ግን ፊታችን ያለው ሆቴል ነው ያቆምኩት… እዛ ብንጠጣ ቅር ይልሀል..?."ዝም ብሎ አቅጣጫውን ወደነገረችው ሆቴል አስተካከለ።ያ ማለት በሀሳቧ መስማማቱን ማሳያ አድራጋ ወሰደችውና ተከተለችው፡፡እንደዛው ጎን ለጎን እየተራመዱ ምንም ሳያነጋገሩ ሆቴል ደረሱ.. በፅድ ተክሎች የተከበች ከለል ያለች ቦታ መርጠው ተቀመጡ የሚቀመጡበትንም ቦታ የመረጠችው እሷ ነች..)እሱ ለመጠጡ እንጂ ለቦታው ግድም ያለው አይመስልም፡፡
"ስለደረሰብህ ሀዘን በጣም አዝናለሁ››አለችው ፈራ ተባ እያለች፡፡
የእሷን አስተያየት ችላ አለና"አባትሽ ናቸው?"ሲል ጠየቃት…ደነገጠች
"ምን? ማን?"
"ቀብሩን ነው ያልኩሽ"
"እ...የእጮኛዬ አባት ናቸው...ማለቴ የፍቅረኛዬ... ማለቴ የማፈቀረው ልጅ አባት"
"በአንድ ፅኚ እንጂ..የምን መወነባበድ ነው?"
"ወድጄ ይመስልሀል"
"የት ነው"
"ማ ?"
"እሱ...የምታፈቅሪው ልጅ"
"ገዳም ገባ"
መልሷን ከሰማ በኃላ ያዝንልኝና ያፅናናኛል ብላ ስትጠብቅ
‹‹ተገላገለ" ብሎ እርፍ።
"እንዴት እንደዛ ልትል ቻልክ?"
"ያው አንድ ቀን ልቡን ሰብረሺው ስቃይ ውስጥ ከሚገባ እንዲ በደህናው ጊዜ ገዳም መግባቱ ይሻለዋል"
"እንዴት ልቡን ልሰበር እችላለሁ ከራሴ በላይ እኮ ነው የማፈቅረው"
"እዛ የተኛችው ማለት ቅድም አበባ የሠጠሻት ሴትም ከአመታት በፊት እንዲሁ አንቺ ያልሺውን ቃል መቁጠር ከምችለው ጊዜ በላይ ብላኝ ነበር"
"ታዲያ ምን ተፈጠረ?"
"ያው እንዳልኩሽ ነዋ የልብ መሠበር"
"ሁሉም ታሪኮች ፍፃሜያቸው እንደምታስበው አይደሉም"
"ናቸው..ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?"
"ጠይቀኝ"
"አሁን ጥሎሽ ገዳም ከገባው ልጅ በፊት ፍቅረኛ ነበረሽ"
"አዎ ነበረኝ"
"ታፈቅሪው ነበር?"
"በወቅቱ አዎ አፈቅረው ነበር"
"ጥሩ ...እንደምታፈቅሪውስ ነግረሽው አታውቂም"
"በወቅቱማ እንዴት አልነግረው ...ፍቅረኛዬ ነበር...እንደማፈቅረው ብዙ ጊዜ ነግሬው አውቃለሁ።"
"በቃ መልሴ ተመልሶልኛል"
ድንግርግሯ ወጣ ።ምን ለማለት እንደፈለገ ምንም አልገባትም።
‹‹የምኑ መልስ?"
"ያው መጨረሻውን አየሽው߹ ከዛ ፍቅረኛሽ ጋር አሁን አብረሽ የለሽም...የሌላ ወንድ ፍቅር ፍለጋ በየመቃብር ሀውልቱ ትዞሪያለሽ ߹ያ ፍቅረኛሽ ግን ምን እየተሠማው እንደሆነ ምን ያህል እንዳዘነ ?በምን ያህል መጠን እየናፈቅሽው እንደሆነ ?ምንም ትዝ ብሎሽ አያውቅም አይደል?።"
ለወንዶች ያለው ውግንናና ለሴቶች ያለው ጥላቻ ጠርዝ የወጣ ነው ብላ ስላሰበች አበሳጫት።
"ምን እያልክ ነው..?ቺት ስላረገብኝ እኮ ነው የተለያየነው"
"እ እንደዛ ነው?" አለና ጅኑን አንስቶ ተጋተው
‹‹ምነው? በቂ ምክንያት አይደለም?"
"ለወንድ አዎ .ለሴት ግን አይደለም"
"አልገባኝም?
"ሴት መጀመሪያውኑ ለመለየት አቀባብለ እየጠበቀች ካልሆነ በስተቀር ፍቅረኛዋ ችት ስላደረገባት ብቻ አታባርረውም"
ዝም አለች። ይሄ የአስፈሪው እንግዳ ሰው ንግግር ለሌሎች ሴቶች ይስራ አይስራ ባታውቅም እሷን በተመለከተ ዝንፈት የለበትም...እናም ገፍታ ልትከራከረው አቅም አላገኘችም።ለተወሰነ ደቂቆች በዝምታ እያሰላሠለች ጅኑን መሳብ ጀመረች።ድንዝዝ እንዲላት ፈልጋለች። ለዛሬም ቢሆን እንኳን ሁሉን ነገር መርሳት።
"እስቲ ስለራስህ ንገረኝ...ስለእሷ...አበሳጭታህ ስለሞተችው ሴት"
‹‹እርግጠኛ ነሽ መስማት ትፈልጊያሽ?››
‹‹አዎ በደንብ›› አለችና ለመስማት አቆብቆበች….አቀማመጧን አስተካከለች…ማውራት ጀመረ
‹‹የሶስት አመት ፍቅረኛና የአራት አመት ባለቤቴ ነች፡፡ከባለጉዳይ ጋር ስዳረቅ እና ከሀለቃዬ ጋር ስጨቃጨቅ ቆይቼ በድካም ውልቅልቅ ብዬ ወደ ቤቴ ስመጣ በገዛ አልጋዬ ላይ ከገዛ ጓደኛዬ ጋር ተኝታ ደረስኩ።ከመተኛቷ በላይ ያበሳጨኝ ከእኔ ጋር ስትተኛ ሰምቼው የማላውቀውን በደስታ የመቃተት ድምፅ መስማቴ ነው። የወሲብ ፊልም አክተሮች እራሱ እሷ እያለከለከች እንዳለው አያለከልኩም። ለማንኛውም በአፍላ ስሜት ነቅናቂ ሙዚቃ በታጀበ ተራክቦ ላይ እያሉ ደረስኩባቸው።
እሱ በመስኮት ዘሎ ፈረጠጠ..እሷን ያዝኳት..።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ጎነኛው መቃብር ስር አንድ ሰው እንደሀውልት ተገትሮ ቆሟል...እዛ ያለ ይመስላል እንጂ በድኑ ብቻ እንዳለ ያስታውቃል። ሀዘኑ ሀዘኗን ቀሰበሰባት። ምኑ ይሆን የሞተበት"የማወቅ ጉጉት አደረባት።አንገቷን አሰገገችና ሀውልቱ ላይ የተፃፈውን ፁሁፍ አነበበች ወ/ሮ ቅድስት ሀምሳሉ 1980 ፡፡ 2015ዓ.ም ይላል።እድሜዋን በአእምሮዋ አሰላችው ።የሰውዬው እድሜ ገመተች ..አርባ አመት ቢሆነው ነው በቃ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ነች ስትል አሰበች።እንዲህ ካሠበች በኋላ ለሰውዬው ያላት ሀዘኔታ ጨመረ፡፡
ለማታውቀው ሰው በዚህ መጠን ሰታዝን ይሄ የመጀመሪያ ገጠመኞ ነው። ምን አልባት እሷ ገና ለገና ፍቅረኛ እንዲሆናት የፈለገችው ሰው ጥሏት ስለተሠወረ እንዲህ እንቅሽቅሽ ካለች እሱ ደግሞ ፍቅረኛው ወይም ሚስቱ ለዘላለም ጥላው ሞታ ከምድር በታች አፈር ለብሳ ስትቀበር እንዴት ሊያዝን እንደሚችል አሰላችና ሰቀጠጣት...?ያው ለእሱ እያዘነች ቢመስላትም በተዘዋዋሪ ለራሷ እያዘነች ነው። ወደኋላ ተመለሰችና ለቃል አባት አምጥታ ሀውልቱ ላይ ካስቀመጥቻቸው አምስት የፅጌረዳ ዝንጣፊዎች መካከል ሁለቱን አነሳች ‹‹ይቅርታ በሚቀጥለው ስመጣ የእነዚህንም ፋንታ ይዤ መጣለሁ... ብድር ነው›› በማለት...ወደሰውዬው ሄደች.. አጠገቡ ቆመች...ከደቂቃዋች በኃላ ዞር ብሎ አያት አየችው. ።
ጎንበስ አለችና አበባውን በሀውልቱ መሀከል ላይ አስቀመጠችው...፡፡ይደሰታል ..ያመሰግነኛል ብላ ስትጠብቅ በቅፅበታዊ ንዴት አይኖቹን አጉረጠረጠባት... ፊቱ በአንዴ ደም ለበሰ...አይኑ ውስጥ የሚንቀለቀል ከገሀነም እሳት የረገፈ ፍም ነው ያየችው..በዚህ መጠን ሰው አስፈርቷትም አስደንግጧትም አያወቅም....፡፡ጎንበስ አለና ያስቀመጠችውን አበባች አነሳና ብጥቅጥቅ አድርጓ ቆራረጣቸው፤ ተበታትነው መሬት ከመርገፍ የዳኑትን ወደ አፍ ከቶ እያኘከና እየበጣጠቀ መትፍት ጀመረ…፡፡አንድ አምስት እርምጃ ወደ ኃላ ሸሸት አለችው...
‹‹እሷ አበባ ፈፅሞ አይገባትም.››."አሁን ይሄን መቃብር ብንከፍተው ስጋዋን እንዳለነው የምናገኘው..አፈር አይበላትም߹ ከበላትም ለአፈሩ አውዳሚ አሲድ ነው የምትሆንበት ፤ምስጦችም አይበሏትም ከበሏትም ሰውነታቸው ተመርዞ ያልቃሉ"አላትና ጥሏት ሄደ...በህይወቷ በሞተ ሰው ላይ ሲሰነዘር የሰማችው በጣም መራርና አስከፊው ወቀሳ ነው ፡፡በመሄዱ እፎይ አለች ..እዛ ከእሷና እሱ ውጭ ሰው በሌለበት የቀብር ስፍራ ሲጥ አድርጎ የሚገላግላት መስሏት በፍራቻ መንቀጥቀጥ ጀምራ ነበር ።አይ የሠው ልጅ ከደቂቃዎች በፊት ለመኖር ያላት ጉጉት ተሟጦ አልቋል ስትል ነበር ..አሁን ደግሞ ህይወቷ ላይ ጥቃት እንዳይደርስ እየሠጋች ነው።እራሷን አረጋጋችና ኩስ ኩስ እያለች ከኋላ ተከተለችው፡፡
ከመቃብር ቅጥር ጊቢ ወጥቶ አስፓልት ጠርዝ ላይ ሲደርስ እርምጃዋን ከእሱ እርምጃ ጋር ማስተካከል ቻለች....ዝም ብሎ መራመድን ቀጥሏል"ማኪያቶ ልጋብዝህ›› አለችው ..ሀሳብ ድንገት ነው የመጣላት፡፡
"አይ ማኪያቶ አልወድም...አሁን ጂን ነው ምጠጣው"
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው.. እንደውም እኔም እሱን ብጠጣ ጥሩ ይመስለኛል።››
"ጥሩ"
"መኪናዬን ግን ፊታችን ያለው ሆቴል ነው ያቆምኩት… እዛ ብንጠጣ ቅር ይልሀል..?."ዝም ብሎ አቅጣጫውን ወደነገረችው ሆቴል አስተካከለ።ያ ማለት በሀሳቧ መስማማቱን ማሳያ አድራጋ ወሰደችውና ተከተለችው፡፡እንደዛው ጎን ለጎን እየተራመዱ ምንም ሳያነጋገሩ ሆቴል ደረሱ.. በፅድ ተክሎች የተከበች ከለል ያለች ቦታ መርጠው ተቀመጡ የሚቀመጡበትንም ቦታ የመረጠችው እሷ ነች..)እሱ ለመጠጡ እንጂ ለቦታው ግድም ያለው አይመስልም፡፡
"ስለደረሰብህ ሀዘን በጣም አዝናለሁ››አለችው ፈራ ተባ እያለች፡፡
የእሷን አስተያየት ችላ አለና"አባትሽ ናቸው?"ሲል ጠየቃት…ደነገጠች
"ምን? ማን?"
"ቀብሩን ነው ያልኩሽ"
"እ...የእጮኛዬ አባት ናቸው...ማለቴ የፍቅረኛዬ... ማለቴ የማፈቀረው ልጅ አባት"
"በአንድ ፅኚ እንጂ..የምን መወነባበድ ነው?"
"ወድጄ ይመስልሀል"
"የት ነው"
"ማ ?"
"እሱ...የምታፈቅሪው ልጅ"
"ገዳም ገባ"
መልሷን ከሰማ በኃላ ያዝንልኝና ያፅናናኛል ብላ ስትጠብቅ
‹‹ተገላገለ" ብሎ እርፍ።
"እንዴት እንደዛ ልትል ቻልክ?"
"ያው አንድ ቀን ልቡን ሰብረሺው ስቃይ ውስጥ ከሚገባ እንዲ በደህናው ጊዜ ገዳም መግባቱ ይሻለዋል"
"እንዴት ልቡን ልሰበር እችላለሁ ከራሴ በላይ እኮ ነው የማፈቅረው"
"እዛ የተኛችው ማለት ቅድም አበባ የሠጠሻት ሴትም ከአመታት በፊት እንዲሁ አንቺ ያልሺውን ቃል መቁጠር ከምችለው ጊዜ በላይ ብላኝ ነበር"
"ታዲያ ምን ተፈጠረ?"
"ያው እንዳልኩሽ ነዋ የልብ መሠበር"
"ሁሉም ታሪኮች ፍፃሜያቸው እንደምታስበው አይደሉም"
"ናቸው..ቆይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?"
"ጠይቀኝ"
"አሁን ጥሎሽ ገዳም ከገባው ልጅ በፊት ፍቅረኛ ነበረሽ"
"አዎ ነበረኝ"
"ታፈቅሪው ነበር?"
"በወቅቱ አዎ አፈቅረው ነበር"
"ጥሩ ...እንደምታፈቅሪውስ ነግረሽው አታውቂም"
"በወቅቱማ እንዴት አልነግረው ...ፍቅረኛዬ ነበር...እንደማፈቅረው ብዙ ጊዜ ነግሬው አውቃለሁ።"
"በቃ መልሴ ተመልሶልኛል"
ድንግርግሯ ወጣ ።ምን ለማለት እንደፈለገ ምንም አልገባትም።
‹‹የምኑ መልስ?"
"ያው መጨረሻውን አየሽው߹ ከዛ ፍቅረኛሽ ጋር አሁን አብረሽ የለሽም...የሌላ ወንድ ፍቅር ፍለጋ በየመቃብር ሀውልቱ ትዞሪያለሽ ߹ያ ፍቅረኛሽ ግን ምን እየተሠማው እንደሆነ ምን ያህል እንዳዘነ ?በምን ያህል መጠን እየናፈቅሽው እንደሆነ ?ምንም ትዝ ብሎሽ አያውቅም አይደል?።"
ለወንዶች ያለው ውግንናና ለሴቶች ያለው ጥላቻ ጠርዝ የወጣ ነው ብላ ስላሰበች አበሳጫት።
"ምን እያልክ ነው..?ቺት ስላረገብኝ እኮ ነው የተለያየነው"
"እ እንደዛ ነው?" አለና ጅኑን አንስቶ ተጋተው
‹‹ምነው? በቂ ምክንያት አይደለም?"
"ለወንድ አዎ .ለሴት ግን አይደለም"
"አልገባኝም?
"ሴት መጀመሪያውኑ ለመለየት አቀባብለ እየጠበቀች ካልሆነ በስተቀር ፍቅረኛዋ ችት ስላደረገባት ብቻ አታባርረውም"
ዝም አለች። ይሄ የአስፈሪው እንግዳ ሰው ንግግር ለሌሎች ሴቶች ይስራ አይስራ ባታውቅም እሷን በተመለከተ ዝንፈት የለበትም...እናም ገፍታ ልትከራከረው አቅም አላገኘችም።ለተወሰነ ደቂቆች በዝምታ እያሰላሠለች ጅኑን መሳብ ጀመረች።ድንዝዝ እንዲላት ፈልጋለች። ለዛሬም ቢሆን እንኳን ሁሉን ነገር መርሳት።
"እስቲ ስለራስህ ንገረኝ...ስለእሷ...አበሳጭታህ ስለሞተችው ሴት"
‹‹እርግጠኛ ነሽ መስማት ትፈልጊያሽ?››
‹‹አዎ በደንብ›› አለችና ለመስማት አቆብቆበች….አቀማመጧን አስተካከለች…ማውራት ጀመረ
‹‹የሶስት አመት ፍቅረኛና የአራት አመት ባለቤቴ ነች፡፡ከባለጉዳይ ጋር ስዳረቅ እና ከሀለቃዬ ጋር ስጨቃጨቅ ቆይቼ በድካም ውልቅልቅ ብዬ ወደ ቤቴ ስመጣ በገዛ አልጋዬ ላይ ከገዛ ጓደኛዬ ጋር ተኝታ ደረስኩ።ከመተኛቷ በላይ ያበሳጨኝ ከእኔ ጋር ስትተኛ ሰምቼው የማላውቀውን በደስታ የመቃተት ድምፅ መስማቴ ነው። የወሲብ ፊልም አክተሮች እራሱ እሷ እያለከለከች እንዳለው አያለከልኩም። ለማንኛውም በአፍላ ስሜት ነቅናቂ ሙዚቃ በታጀበ ተራክቦ ላይ እያሉ ደረስኩባቸው።
እሱ በመስኮት ዘሎ ፈረጠጠ..እሷን ያዝኳት..።
👍84❤6😁2👏1
አንገቷን ፈጥርቄ ወዘዘዝኳት...ብርቱኳን እየሠነጠቁ ይገባበዙበት የነበረ ቢላዋ መሰለኝ ከአልጋው ጎን ካለ ጠረጰዛ ላይ አየሁ።አነሳሁት...።ልክ እንደፋሲካ ዶሮ አንገቷን በጥሼ ልጥለው ዝግጅ ሆንኩ።ግን ወዲያው ሀሳቤን ቀየርኩ።ምን አልባት እግዚያብሄር የዚህቺን ሴት ነፍስ ዛሬ ወደራሱ ሊወስድ ወስኖ እኔን እንደማስፈፀሚያ መሳሪያ እየተጠቀመብኝ ቢሆንስ...?የሚል ሀሳብ በምናቤ ተሠነቀረብኝ።ይቅርታ እጠይቀዋለሁ እንጂ በዚህ ጉዳይ ላይ ፈፅሞ እግዚያብሄርን ልተባበረው አልችልም። ወሰንኩ። ቢላዋውን ወለሉ ላይ ወረወርኩና እሷን ገፋታትሬ ከቤቴ አባረርኳት።
በታሪኩ ተመስጬ‹‹እሼ ከዛስ ምን ተፈጠረ…?አግኝተሀት አታውቅም ?››ስል ጠየቅኩት
<<ከወር ብኋላ...አገኘኋት ߹በተለመደ የዘወትር የስራ ላይ ገጠመኞች ድክም ብሎኝ እግሬን እየጎተትኩ ተዘግቶ ወደሚጠብቀኝ ቤት እያዘገምኩ ነው።በቤቴና በመስሪያ ቤቴ መካከል ያለውን ድልድይ መሻገር ስጀምር ድንገት አንድ ክስተት አይኔን ያዘኝ።የሆነች እንስት ወደጥልቁ ገደላማ ወንዝ እራሷን ወርውራ ለመሞት አቅዳ ይመስለኛል የድልድዩ የኮንክሪት መከለያ ላይ ወጥታ ትታያለች።አዎ ግምቴ ትክክል ነው እራሷን ለማጥፋት እየተዘጋጀች ነው።ላተርፋት ወሰንኩና እርምጃዬን ፈጠን አድርጌ ቀረብኳት...።ስጠጋት የማውቃት ሴት ነች።ከወር በፊት ከቤቴ ያባረርኮት የቀድሞ ሚስቴ ነበረች።ሀሳቤን ቀየርኩና እርምጃዬን ገታሁ።ፊቴን አዞርኩና ወደቤቴ መራመድ ጀመርኩ።ይህቺን ሴት እግዚያብሄር ሊወስዳት ስለፈለገ የራሱን መውሰጃ መንገድ ለሁለተኛ ጊዜ አዘጋጅቶላት ሳለ እኔ ምን ቤት ነኝ በውሳኔው ጣልቃ የምገበው...?አሁን እንደመሻቴ እሷን ከሞት ብታደጋት ዳግመኛ እግዚያብሄርን መፈታተን አይሆንብኝምን?አዎ ጣልቃ መግባት የለብኝም።"ቾቾቾ" የሚሌ የውሀ መንቦጫረቅ ድምፅ ከኃለዬ ሰማው... ውስጤ በሀዘን ስብርብር አለ..."ነፍስ ይማር ከማለት ውጭ ምን ማድረግ እችላለሁ?ምንም።
//
ከዛ በማግስቱ ከፖሊስ ጣቢያ ሬሳዋን ተረክቤ ቅድም ያየሽው ቦታ አምጥቼ ቀበርኮት..እና ይሄው በየሳምንቱ እየመጣሁ ለምን እንደዛ እንዳደረገቺኝ እጠይቃታለሁ…..ምንድነው ያጎደልኩብሽ….?መቼ ነው እንዲህ አንጀትሽን የሚበጥስ ስህተት የተሳሳትኩት…..? እያልኩ ጠይቃታለሁ.. እንደታዘብሺው መልስ የላትም
ታሪኩን ነግሯት ሲያበቃ ትንፍሽ አጥሯት ነበር?‹‹ለምንድነው ግን በድንገት ግራ የሚያጋብ ሰዎች ወደ ህይወቴ የሚገብቡት? ››
ከቦርሳዋ ብሮች አወጣችና ጠረጰዛ ላይ ወረወረች።
"ተነስ እንሂድ"
‹‹እንዴ ገና ጠጥቼ እኮ አልበቃኝም"
"አውቃለሁ...እቤትም ሰፈርም እንቀይር"
"ተይ አንቺ ልጅ እዚሁ ጥለሺኝ ሂጂ።"
"አይ ገና መገናኘታችን እኮ ነው...ደግሞ ሁለታችንም በአንድ አይነት በሽታ ነው እየተሠቃየን ያለነው.. በሽታችን ተመሣሣይ ከሆነ ደግሞ የምድንበትም የመድሀኒት አይነት ተመሳሳይ ነው የሚሆነው ...እና…››
"እና ምን?"
"እናማ ተነስና መድሀኒታችንን አብረን እንፈልግ"
ተስማማና ብርጭቆው ውስጥ የቀረችውን ጅን በአንድ ትንፋሽ በመጨለጥ በሀሳቧ ተስማምቶ ተነሳ።ተያይዘው መኪና ውስጥ ገቡ። የት ነው? ወዴት ነው ብሎ አልጠየቃትም…መኪና ውስጥ ከገቡ በኃላ ምንም አላወሩም..ዝም ብሎ በመስኮት አሻግሮ አይኖቹን ወደውጭ ልኮ በመንገድ ጠርዝና ከማዶ የሚከወኑ ነገሮችን እየታዘበ ነው፤‹‹ምን አልባትም በድኑ ብቻ ይሆናል አብሯት ያለው። " እንደፈለገ ይሁን ዋናው እንደእኔ የታመመ የእኔን ህመም የታመመ ሠው ከጎኔ መኖሩን ነው።››ስትል አሰበች፡፡ቀጥታ ወደ ራሷ ቤት ነው ይዛው የሄደችው ߹ወደእናቷ አይደለም?ወደቃል ቤትም አይደለም߹እናቷ ወደአዘጋጀችላት የራሷ አፓርታማ ነው።ለምን እንደዛ ለማድረግ እንደፈለገች አታውቅም...ብቻ ስሜቷ ነው ያዘዛት...።
///
…እቤት ደርሱና ከሆቴል ቴክአዌይ ያሰሩትን ምሳ ከበሉ በኃላ ጀምረዉ የነበርነውን መጠጥ ቀጠሉበት፡፡
ከአንድ ምናምን ሰዓት ትርኪ ምርኪ ወሬዋች ስያወሩ ከቆዩ በሃላ ድንገት ሰውዬው‹‹…እስኪ ገዳም የገባውን ሰውዬሽን ፎቶ አሳይኝ›› አላት
‹‹ለምን ፈለከው?››ጠየቀችው::
‹‹እንዲሁ….ምን ያህል ቆንጆ ቢሆን ነው እንዲህ ስብርብር ሰእስክትይ ያፈቀርሽው የሚለውን ለማወቅ ነው፡፡››አላት፡
ፈገግ አልችና‹‹…የእሱ ዋናው ውበቱ በውስጡ ߹ልቡ ላይ ነው ያለው….ያንን ደግሞ ፎቶ አያሳይም››በማለት ሞባይሏን ከጎኗ በማንሳት ከፍታ ፈልግ ፈልግ አድርጋ አንድ አብረው ሰልፊ የተነሳሱትን ፎቶ ሰጠችው››
ቀረብና ራቅ እያደረገ ደጋግሞ አየውና‹‹….እራሱ ነው››አለ፡፡
ግራ ገባት‹‹እራሱ ምን ?››
‹‹ፎቶውን የጠየቅኩሽ በጣም እየሰከርኩ ስሄድ ነገሮችን የማስታወስ ችሎታዬ ስለሚጨምር የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡››
‹‹ማለት ቃልዬን ታውቀዋለህ?››
‹‹አይ አላውቀውም..ግን እዛ ሰውዬ ቀብር ላይ ልክ ዛሬ ካአንቺ ጋር እንደተገጣጠምን ከእሱ ጋርም ሁለት ቀን ተገጣጥመናል፡፡››
‹‹ምን?እየቀለድክብኝ እንዳይሆን?››
‹‹አይ በፍፅም እኔ ቀልድ የምወድ ሰው አይደለሁም .››.አላት….ዥው አለባት…ከስካሩ ጋር የሰማችውን ዜና መቋቋም አልቻለችም፡፡
‹‹ቃል ገዳም ካልገባ ከእኔ እየሸሸና እየተደበቀ ነው፡፡እኔ የህይወቴን ትልቁን ቁማር ተበልቼያለሁ፡፡ ምርጥ ፍቅሬን ባል የሚሆነኝን ሰው አስይዤ ቁማር ተጫውቼያለሁ..እናም ተበልቼ እሱን በማስረከብ ባዶዬን ቀርቼያለሁ፡፡ አዎ ቃል ፊት ለፊት እኔ ጋር ቀርቦ ምርጫው እንዳልሆንኩና እንደማያፈቅረኝ መንገር ስለከበደው ተስፋ ቆርጬ ሌላ ህይወት እስክጀምር ተደብቆኝ እየጠበቀ ነው…አዎ አሁን የገባኝ ያ ነው፡፡ምን አልባትም ተጫውቼ ስለተበላሁት ቁማር ምስጢር አውቆ ተጠይፎኝም ሊሆን ይችላል፡፡ ›› ጭልምም አለባትና ሸርተት ብላ እዛው ሶፋ ላይ ተዘረጋጋች…..
‹‹…ተረጋጊ እንጂ …ማነሽ ቆንጆ ….አረ ተነሽ››የሰውዬው ድምፅ ትንሽ ትንሽ በሰመመን ውስጥ ይሰማታል፡…..
✨ተፈፀመ✨
በታሪኩ ተመስጬ‹‹እሼ ከዛስ ምን ተፈጠረ…?አግኝተሀት አታውቅም ?››ስል ጠየቅኩት
<<ከወር ብኋላ...አገኘኋት ߹በተለመደ የዘወትር የስራ ላይ ገጠመኞች ድክም ብሎኝ እግሬን እየጎተትኩ ተዘግቶ ወደሚጠብቀኝ ቤት እያዘገምኩ ነው።በቤቴና በመስሪያ ቤቴ መካከል ያለውን ድልድይ መሻገር ስጀምር ድንገት አንድ ክስተት አይኔን ያዘኝ።የሆነች እንስት ወደጥልቁ ገደላማ ወንዝ እራሷን ወርውራ ለመሞት አቅዳ ይመስለኛል የድልድዩ የኮንክሪት መከለያ ላይ ወጥታ ትታያለች።አዎ ግምቴ ትክክል ነው እራሷን ለማጥፋት እየተዘጋጀች ነው።ላተርፋት ወሰንኩና እርምጃዬን ፈጠን አድርጌ ቀረብኳት...።ስጠጋት የማውቃት ሴት ነች።ከወር በፊት ከቤቴ ያባረርኮት የቀድሞ ሚስቴ ነበረች።ሀሳቤን ቀየርኩና እርምጃዬን ገታሁ።ፊቴን አዞርኩና ወደቤቴ መራመድ ጀመርኩ።ይህቺን ሴት እግዚያብሄር ሊወስዳት ስለፈለገ የራሱን መውሰጃ መንገድ ለሁለተኛ ጊዜ አዘጋጅቶላት ሳለ እኔ ምን ቤት ነኝ በውሳኔው ጣልቃ የምገበው...?አሁን እንደመሻቴ እሷን ከሞት ብታደጋት ዳግመኛ እግዚያብሄርን መፈታተን አይሆንብኝምን?አዎ ጣልቃ መግባት የለብኝም።"ቾቾቾ" የሚሌ የውሀ መንቦጫረቅ ድምፅ ከኃለዬ ሰማው... ውስጤ በሀዘን ስብርብር አለ..."ነፍስ ይማር ከማለት ውጭ ምን ማድረግ እችላለሁ?ምንም።
//
ከዛ በማግስቱ ከፖሊስ ጣቢያ ሬሳዋን ተረክቤ ቅድም ያየሽው ቦታ አምጥቼ ቀበርኮት..እና ይሄው በየሳምንቱ እየመጣሁ ለምን እንደዛ እንዳደረገቺኝ እጠይቃታለሁ…..ምንድነው ያጎደልኩብሽ….?መቼ ነው እንዲህ አንጀትሽን የሚበጥስ ስህተት የተሳሳትኩት…..? እያልኩ ጠይቃታለሁ.. እንደታዘብሺው መልስ የላትም
ታሪኩን ነግሯት ሲያበቃ ትንፍሽ አጥሯት ነበር?‹‹ለምንድነው ግን በድንገት ግራ የሚያጋብ ሰዎች ወደ ህይወቴ የሚገብቡት? ››
ከቦርሳዋ ብሮች አወጣችና ጠረጰዛ ላይ ወረወረች።
"ተነስ እንሂድ"
‹‹እንዴ ገና ጠጥቼ እኮ አልበቃኝም"
"አውቃለሁ...እቤትም ሰፈርም እንቀይር"
"ተይ አንቺ ልጅ እዚሁ ጥለሺኝ ሂጂ።"
"አይ ገና መገናኘታችን እኮ ነው...ደግሞ ሁለታችንም በአንድ አይነት በሽታ ነው እየተሠቃየን ያለነው.. በሽታችን ተመሣሣይ ከሆነ ደግሞ የምድንበትም የመድሀኒት አይነት ተመሳሳይ ነው የሚሆነው ...እና…››
"እና ምን?"
"እናማ ተነስና መድሀኒታችንን አብረን እንፈልግ"
ተስማማና ብርጭቆው ውስጥ የቀረችውን ጅን በአንድ ትንፋሽ በመጨለጥ በሀሳቧ ተስማምቶ ተነሳ።ተያይዘው መኪና ውስጥ ገቡ። የት ነው? ወዴት ነው ብሎ አልጠየቃትም…መኪና ውስጥ ከገቡ በኃላ ምንም አላወሩም..ዝም ብሎ በመስኮት አሻግሮ አይኖቹን ወደውጭ ልኮ በመንገድ ጠርዝና ከማዶ የሚከወኑ ነገሮችን እየታዘበ ነው፤‹‹ምን አልባትም በድኑ ብቻ ይሆናል አብሯት ያለው። " እንደፈለገ ይሁን ዋናው እንደእኔ የታመመ የእኔን ህመም የታመመ ሠው ከጎኔ መኖሩን ነው።››ስትል አሰበች፡፡ቀጥታ ወደ ራሷ ቤት ነው ይዛው የሄደችው ߹ወደእናቷ አይደለም?ወደቃል ቤትም አይደለም߹እናቷ ወደአዘጋጀችላት የራሷ አፓርታማ ነው።ለምን እንደዛ ለማድረግ እንደፈለገች አታውቅም...ብቻ ስሜቷ ነው ያዘዛት...።
///
…እቤት ደርሱና ከሆቴል ቴክአዌይ ያሰሩትን ምሳ ከበሉ በኃላ ጀምረዉ የነበርነውን መጠጥ ቀጠሉበት፡፡
ከአንድ ምናምን ሰዓት ትርኪ ምርኪ ወሬዋች ስያወሩ ከቆዩ በሃላ ድንገት ሰውዬው‹‹…እስኪ ገዳም የገባውን ሰውዬሽን ፎቶ አሳይኝ›› አላት
‹‹ለምን ፈለከው?››ጠየቀችው::
‹‹እንዲሁ….ምን ያህል ቆንጆ ቢሆን ነው እንዲህ ስብርብር ሰእስክትይ ያፈቀርሽው የሚለውን ለማወቅ ነው፡፡››አላት፡
ፈገግ አልችና‹‹…የእሱ ዋናው ውበቱ በውስጡ ߹ልቡ ላይ ነው ያለው….ያንን ደግሞ ፎቶ አያሳይም››በማለት ሞባይሏን ከጎኗ በማንሳት ከፍታ ፈልግ ፈልግ አድርጋ አንድ አብረው ሰልፊ የተነሳሱትን ፎቶ ሰጠችው››
ቀረብና ራቅ እያደረገ ደጋግሞ አየውና‹‹….እራሱ ነው››አለ፡፡
ግራ ገባት‹‹እራሱ ምን ?››
‹‹ፎቶውን የጠየቅኩሽ በጣም እየሰከርኩ ስሄድ ነገሮችን የማስታወስ ችሎታዬ ስለሚጨምር የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡››
‹‹ማለት ቃልዬን ታውቀዋለህ?››
‹‹አይ አላውቀውም..ግን እዛ ሰውዬ ቀብር ላይ ልክ ዛሬ ካአንቺ ጋር እንደተገጣጠምን ከእሱ ጋርም ሁለት ቀን ተገጣጥመናል፡፡››
‹‹ምን?እየቀለድክብኝ እንዳይሆን?››
‹‹አይ በፍፅም እኔ ቀልድ የምወድ ሰው አይደለሁም .››.አላት….ዥው አለባት…ከስካሩ ጋር የሰማችውን ዜና መቋቋም አልቻለችም፡፡
‹‹ቃል ገዳም ካልገባ ከእኔ እየሸሸና እየተደበቀ ነው፡፡እኔ የህይወቴን ትልቁን ቁማር ተበልቼያለሁ፡፡ ምርጥ ፍቅሬን ባል የሚሆነኝን ሰው አስይዤ ቁማር ተጫውቼያለሁ..እናም ተበልቼ እሱን በማስረከብ ባዶዬን ቀርቼያለሁ፡፡ አዎ ቃል ፊት ለፊት እኔ ጋር ቀርቦ ምርጫው እንዳልሆንኩና እንደማያፈቅረኝ መንገር ስለከበደው ተስፋ ቆርጬ ሌላ ህይወት እስክጀምር ተደብቆኝ እየጠበቀ ነው…አዎ አሁን የገባኝ ያ ነው፡፡ምን አልባትም ተጫውቼ ስለተበላሁት ቁማር ምስጢር አውቆ ተጠይፎኝም ሊሆን ይችላል፡፡ ›› ጭልምም አለባትና ሸርተት ብላ እዛው ሶፋ ላይ ተዘረጋጋች…..
‹‹…ተረጋጊ እንጂ …ማነሽ ቆንጆ ….አረ ተነሽ››የሰውዬው ድምፅ ትንሽ ትንሽ በሰመመን ውስጥ ይሰማታል፡…..
✨ተፈፀመ✨
👍115👎57😢19🤔12😱7❤4🔥4🎉1
🔮🎈የ እናቴ ልጅ🎈🔮
💰🏮ክፍል አምስት🏮💰
🔦🔦🔦🏮🏮🔦🔦🔦
የቀንስራ ከጀመርኩ ቆየው ይኸው እንዳይለመድ የለም ለመድኩት ፡እንደበፊቱ ከመድከም ባለፈ አጠነከረኝ አይምሮይንም አሳምኜ ልክ እንደ ስፖርት በመውሰድ ሰጥ ለጥ ብዬ መስራት ጀመርኩ ፡ እናንተዬ ለካ ፡የነገሩ ክብደት ሳይሆን ኑሯችንን የሚያከብድብን የኛው የመቀበል ጉዳይ ነው ወሳኙ፡
ይኽው አምኜ በምሰራው ስራ ይበልጥ ጠንካራ ሆኛለው እንደበፊቱ መጠጣት መቃም ቀርቷል ግን ትንሽ የከበደኝ የሲጋራው ነገር ነው ጨርሶ ለማቆም አልቻልኩም በርግጥ መጠኑን ከበፊቱ ቀንሻለው ፡ በምግብ በኩል ሆድ ለቆብኛል አብዛኛው ገንዘቤ በምግብ ነው የሚያልቀው ፡እውነቴን ነው በዚ የኑሮ ውድነት መቆጠብ አይታሰብም ፡ምን አልባት ቆጥበህ ጫማ ትገዛ ይሆናል እንጂ ቆጥበህ ቤት አትገዛም ኪኪኪ እንኳን ታራ ስራ ሰርተኽ ደና ደሞዝ የሚከፈላቸው እንኳ እኔ ከምገዛው የተሻለ ጫማና ልብስ ቢገዙ እንጂ ሌላ ነገርማ እንጃ ፡
እኔ በገዛ ፍቃዴ ከእናቴ ጡረተኝነት ለመውጣት እየታገልኩ ነው ፡ አቤል ግን ከእናቴ ጋር እንደተጣበቀ ነው መርካቶም ስትሄድ መከተል ነው ቤት ውስጥም አብሮ መንጎዳጎድ ነው ለራሱ የሚሰጠው ጊዜ ያለ አይመስልም ፡ በተቻለው መጠን እየተንከባከባት ነው ፡የሚገርመኝ ደሞ ይህን እንድታውቅለት ይፈልጋል ፡እናቴን የግሉ አድርጎ ነው የቆጠራት ከኔጋ ለማውራት እድሉንም አይሰጣት ፡ እሷም ብትሆን ለሱ ያላት ነገር ከመንሰፍሰፍም በላይ ነው ፡ ,,,,,
ወቅቱ ዝናባማ ነበርና ብርዱም ውጪ የሚያስመሽ ስላልነበረ ትንሽ ጨለም ከማለቱ ነበር ወደቤቴ ለመግባት የሰፈሬን መንገድ የተያያዝኩት ፡በአካባቢው ላይ የሚጫወቱ ዕፃናትን ሳይ ኑ ግቡ የሚልም የለም እንዴ ፡ምነው የዚን ያክል ሰው ቸልተኛ ይሆናል ፡በርግጥ እንደኛ ሰፋፊ ጊቢ እና ትንሽ የሀብታም ልጅ የሚባሉ ልጆች የሉበትም ፡ ከትናንሽ ቤቶች ውስጥ የወጡ ልጆች ናቸው ቤታቸው አጥር ስለሌለው ሰፈር ውስጥ ከላይ ታች እያሉ ነው የሚጫወቱት ፡ቢሆንም ግን ሲመሽ ግቡ እና አጥኑ የሚል ወላጅ ከሌለ ለነገ ማንነታቸው ከባድ ነው ፡መብትና ግዴታቸውን የማያውቁ ልጆች ካደጉ በዋላ ልመልስህ ብትለው ፡ አትችለውም ፡ ስለነሱ እያሰብኩ አንዱ የሰፈራችን ቅያስ ጋር ስደርስ ጉድ አየው ምን አትሉም ወንድሜን ከሴት ጋር ሲነታረክ በዛላይ ዕፃን ልጅ ከተሸከመች ልጅ እግር ሴት ጋር ትንሽ ሸሸግ ብዬ አውቃት እንደሆን ለማረጋገጥ ሞከርኩ ጨርሶ አይቻት አላውቅም ፡ በጣም ተቆጥታ ነው የምታወራው ፡እሱደሞእየለመናት ነው ምንድነው ጉዳዩ,,,,,,,,,
,ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
💰🏮ክፍል አምስት🏮💰
🔦🔦🔦🏮🏮🔦🔦🔦
የቀንስራ ከጀመርኩ ቆየው ይኸው እንዳይለመድ የለም ለመድኩት ፡እንደበፊቱ ከመድከም ባለፈ አጠነከረኝ አይምሮይንም አሳምኜ ልክ እንደ ስፖርት በመውሰድ ሰጥ ለጥ ብዬ መስራት ጀመርኩ ፡ እናንተዬ ለካ ፡የነገሩ ክብደት ሳይሆን ኑሯችንን የሚያከብድብን የኛው የመቀበል ጉዳይ ነው ወሳኙ፡
ይኽው አምኜ በምሰራው ስራ ይበልጥ ጠንካራ ሆኛለው እንደበፊቱ መጠጣት መቃም ቀርቷል ግን ትንሽ የከበደኝ የሲጋራው ነገር ነው ጨርሶ ለማቆም አልቻልኩም በርግጥ መጠኑን ከበፊቱ ቀንሻለው ፡ በምግብ በኩል ሆድ ለቆብኛል አብዛኛው ገንዘቤ በምግብ ነው የሚያልቀው ፡እውነቴን ነው በዚ የኑሮ ውድነት መቆጠብ አይታሰብም ፡ምን አልባት ቆጥበህ ጫማ ትገዛ ይሆናል እንጂ ቆጥበህ ቤት አትገዛም ኪኪኪ እንኳን ታራ ስራ ሰርተኽ ደና ደሞዝ የሚከፈላቸው እንኳ እኔ ከምገዛው የተሻለ ጫማና ልብስ ቢገዙ እንጂ ሌላ ነገርማ እንጃ ፡
እኔ በገዛ ፍቃዴ ከእናቴ ጡረተኝነት ለመውጣት እየታገልኩ ነው ፡ አቤል ግን ከእናቴ ጋር እንደተጣበቀ ነው መርካቶም ስትሄድ መከተል ነው ቤት ውስጥም አብሮ መንጎዳጎድ ነው ለራሱ የሚሰጠው ጊዜ ያለ አይመስልም ፡ በተቻለው መጠን እየተንከባከባት ነው ፡የሚገርመኝ ደሞ ይህን እንድታውቅለት ይፈልጋል ፡እናቴን የግሉ አድርጎ ነው የቆጠራት ከኔጋ ለማውራት እድሉንም አይሰጣት ፡ እሷም ብትሆን ለሱ ያላት ነገር ከመንሰፍሰፍም በላይ ነው ፡ ,,,,,
ወቅቱ ዝናባማ ነበርና ብርዱም ውጪ የሚያስመሽ ስላልነበረ ትንሽ ጨለም ከማለቱ ነበር ወደቤቴ ለመግባት የሰፈሬን መንገድ የተያያዝኩት ፡በአካባቢው ላይ የሚጫወቱ ዕፃናትን ሳይ ኑ ግቡ የሚልም የለም እንዴ ፡ምነው የዚን ያክል ሰው ቸልተኛ ይሆናል ፡በርግጥ እንደኛ ሰፋፊ ጊቢ እና ትንሽ የሀብታም ልጅ የሚባሉ ልጆች የሉበትም ፡ ከትናንሽ ቤቶች ውስጥ የወጡ ልጆች ናቸው ቤታቸው አጥር ስለሌለው ሰፈር ውስጥ ከላይ ታች እያሉ ነው የሚጫወቱት ፡ቢሆንም ግን ሲመሽ ግቡ እና አጥኑ የሚል ወላጅ ከሌለ ለነገ ማንነታቸው ከባድ ነው ፡መብትና ግዴታቸውን የማያውቁ ልጆች ካደጉ በዋላ ልመልስህ ብትለው ፡ አትችለውም ፡ ስለነሱ እያሰብኩ አንዱ የሰፈራችን ቅያስ ጋር ስደርስ ጉድ አየው ምን አትሉም ወንድሜን ከሴት ጋር ሲነታረክ በዛላይ ዕፃን ልጅ ከተሸከመች ልጅ እግር ሴት ጋር ትንሽ ሸሸግ ብዬ አውቃት እንደሆን ለማረጋገጥ ሞከርኩ ጨርሶ አይቻት አላውቅም ፡ በጣም ተቆጥታ ነው የምታወራው ፡እሱደሞእየለመናት ነው ምንድነው ጉዳዩ,,,,,,,,,
,ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍77❤27🤔3
🔮🔦የ እናቴ ልጅ🔦🔮
💰🏮ክፍል ስድስት🏮💰
📣📣📣📣📣📣📣📣
ቤት ከገባው በጣም ቆየው አቤል ግን አልመጣም እናቴ በተደጋጋሚ ወጣ እያለች ትመለሳለች እንደጨነቃት ያስታውቃል ልጇ እንዲ ሲያመሽ የመጀመሪያው ነው ፡ እኔ ብሆን ባድርም ግድ የላት የኔ ነገር ድሮ ነው የበቃት እኔም ብሆን አዘኔታዋን አልፈልገውም ፡ምክንያቱም ለዚሁሉ መገፋት የኔም ድርሻ አለበት ፡ ፍቅሯን ፈልጌ አንዳንዴ ብወቅሳትም ፡ ስህተቱ የኔም መሆኑን ካመንኩ ቆይቻለው እና ዛሬ ላይ ዝቅ ብዬ እየሰራው እራሴን ለማስተካከል መወሰኔ ከዛ አንፃር ነው ,,,,,,,,,
እናቴ በጣም ሲብስባት ወደ እኔ ዞረች
"ስማ ከለሊቱ ስድስት ሰአት ሆኗል ወንድምህ አልገባም !አንተ ግን እዚ ተቀምጠሃል ትንሽ እንኳ አይጨንቅህም?!" ብላ አፈጠጠችብኝ
"ምን ማድረግ እችላለው ከመጠበቅ ውጪ ፡እኔና እሱ እንደው ከተራራቅን ቆይተናል ፡ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብ ከነማን ጋር ጓደኛ እንደሆነ አላውቅም ፡ ስለዚ አዲስ ያመጣው ባህሪም ካለ እንግዲ ከኔ ይበልጥ የሚቀርበው አንቺን ነው "ብያት ፊቴን ወደቲቪው መለስኩ
"ምን ማለት ነው ?!"ብላ ቱግ አለች
"እንዴ ካንቺ ጋር ቀን ላይ የተነጋገራችሁት ነገር ካለ አስታውሺ ፡ ወይም ጓደኛ ካለው ከነሱ ጋር የሚያከብረው ነገር ካለው ፡ አይታወቅም ትልቅ ልጅ ነው አንዳንዴ የሚያምረው ነገር ሊኖርም ይችላል"ብዬ ዝም ።እናቴ ልትመታኝ የፈለገች መሰለች ተጠግታኝ በቁጣ ስታየኝ ቆይታ
"እሱ እንዳንተ አይደለም ከአጠገቤ ተለይቶ አያውቅም ደጁን አያውቀውም ከመሸ ልጄን አውቀዋለው ይሄኔ አንድ ቦታ ተጨንቆ ነው የሚሆነው ወይኔ ልጄን ተነስ አሁን አፍህን መክፈትህን ትተህ ፍለጋ እንውጣ ፡ "ብላ ጎተተችኝ ፡ወይ እናቴ ምንአለ ከዚሁሉ ፍቅር ትንሽ ቀንሳ በሰጠችኝ ብዬ ተመኘው ፡
ወደ በሩ ስትጣደፍ ስስ ነገር መልበሷን ልብ አልኩ ለማንኛውም ብዬ ወደክፍሌ ገብቼ ወፈር ያለውን ጃኬቴን ያዝኩላት እና ቀድማኝ የጊቢውን በር ከፍታ እየወጣች "ፍጠን" አለችኝ የቤቱን በር እየዘጋው ፡ መጣው ከማለቴ እናቴ ስትጮኽ ሰማዋት ፡በፈጣሪ ሰውነቴ ለሁለት የተተረከከ ነበር የመሰለኝ ፡ እናንተ ድንጋጤ ለካ ያስሮጣል ከመቼው ፡እናቴ አጠገብ እንደደረስኩ እኔነኝ የማውቀው ፡እናቴ ደግማ ግን አልጮኽችም ፡አካባቢውን በጥንቃቄ እየቃኘች ከቆየች በዋላ በትልቅዬ ዘንቢል የተቀመጠ ነገር አነሳችና ወደግቢ ገብታ በሩን ዘጋች እኔ እንኳ ከጊቢ ውጪ መሆኔን የዘነጋች ነው የምትመስለው ፡
"እናቴ ኧረ በሩን ክፈቺልኝ"አልኳት ፡
"ናግባ ይሄ ምን ጉድ ነው!"ብላ በሩን ከፍታ አስገባችኝ ወደ ዘንቢሉ እየተጠጋው
"ምንድነው"አልኳት
"ዕፃን ልጅ ነው አይታይኽም "አለችኝ
"አአ አዎ አአ የውት"አልኩኝ በድንጋጤ ቃላቴን እየጎተትኩ ፡ ጉድ ፈላ አቤልን ዕፃን ልጅ ከታቀፈች ሴት ጋር አይቼው ነበር ይህን ለእናተሰ ብነግራት አታምነኝም ፡በቃ በታማኙ ልጇ የሚመጣባት ሰው አትፈልግም ፡ እናቴ ለአቤል ያላት ፍቅር ጥልቅ ነው ፡እንዲነው እንዲያነው ብሎ ለእናቴ መንገር ከበደኝ..
"ና ወደቤት ይዘነው እንግባ ማነው አምጥቶ የጣለብኝ ሆሆ ብለው ብለው የትም ሲልከሰከሱ ወልደው መጣያ ያድርጉኝ እኔ ከሰው አልቀርብ አልደርስባቸው ምን ፍለጋ ነው ሀብታም ናት ብለው ነው ፡እስኪ ከዚ ሁሉ ጊቢ የኔ በምን ታያቸው ፡ ልጄን ልፈልግ ወይስ የነሱን ዕፃን ላስተናግድ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ"እያለች እያጉረመረመች ከዘንቢል ውስጥ ድንገት ንቅት ብላ አይኗን የምታቁለጨልጭ ዕፃን አውጥታ ወደላይ በመያዝ "ውይ ጭካኔ ሴት ናት "ብላ ወደኔ ዞረች ፡እኔ አይምሮዬ ሁሉ አቤል ጋር ነው በቃ አቤል እሱ ቀርቶ ልጁን ልኮልናል ፡ የት ተደብቆ ይሆን ይህን ድራማ የፈጠረው ጉድ ነው አልኩ ፡ እናቴ ዕፃኗን ሶፋው ላይ አጋድማ ዘንቢል ውስጥ ጡጦ ይኖር እንደው ብላ ስትፈላልግ በዛውም አንድ ደብዳቤ አገኘች ደብዳቤውን ይዛ ወደኔ ስትዞር ፡የጊቢ በር ተንኳኳ ሁለታችንም ለአፍታ በድንጋጤ ተያየን ፡ከዛ እኔ እሮጥ ብዬ በር ከፈትኩ አቤል ነበር ምንም ነገር አልሆነም ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረኝ ይቅርታ የጓደኛዬ ልደት ነበር አለ ዝም አልኩ ።እናቴ አቤል መምጣቱን ስታይ እፎይ አለች ፡እና ወደ ዕፃኗ እያሳየች "ጉድ ሆንን እኮ አቡ ተመልከት የጣሉብንን "ስትለው እንደ አዲስ ተገረመ እኔ የፊቱ ገፅታ አስገረመኝ ምንም አልመሰለውም ከጉዳዩ ለመሸሽ እራሱን አሳምኖ እንደመጣ ገባኝ ፡እናቴ የያዘችውን ደብዳቤ ለማንበብ ተዘጋጀች ,,,,,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
💰🏮ክፍል ስድስት🏮💰
📣📣📣📣📣📣📣📣
ቤት ከገባው በጣም ቆየው አቤል ግን አልመጣም እናቴ በተደጋጋሚ ወጣ እያለች ትመለሳለች እንደጨነቃት ያስታውቃል ልጇ እንዲ ሲያመሽ የመጀመሪያው ነው ፡ እኔ ብሆን ባድርም ግድ የላት የኔ ነገር ድሮ ነው የበቃት እኔም ብሆን አዘኔታዋን አልፈልገውም ፡ምክንያቱም ለዚሁሉ መገፋት የኔም ድርሻ አለበት ፡ ፍቅሯን ፈልጌ አንዳንዴ ብወቅሳትም ፡ ስህተቱ የኔም መሆኑን ካመንኩ ቆይቻለው እና ዛሬ ላይ ዝቅ ብዬ እየሰራው እራሴን ለማስተካከል መወሰኔ ከዛ አንፃር ነው ,,,,,,,,,
እናቴ በጣም ሲብስባት ወደ እኔ ዞረች
"ስማ ከለሊቱ ስድስት ሰአት ሆኗል ወንድምህ አልገባም !አንተ ግን እዚ ተቀምጠሃል ትንሽ እንኳ አይጨንቅህም?!" ብላ አፈጠጠችብኝ
"ምን ማድረግ እችላለው ከመጠበቅ ውጪ ፡እኔና እሱ እንደው ከተራራቅን ቆይተናል ፡ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብ ከነማን ጋር ጓደኛ እንደሆነ አላውቅም ፡ ስለዚ አዲስ ያመጣው ባህሪም ካለ እንግዲ ከኔ ይበልጥ የሚቀርበው አንቺን ነው "ብያት ፊቴን ወደቲቪው መለስኩ
"ምን ማለት ነው ?!"ብላ ቱግ አለች
"እንዴ ካንቺ ጋር ቀን ላይ የተነጋገራችሁት ነገር ካለ አስታውሺ ፡ ወይም ጓደኛ ካለው ከነሱ ጋር የሚያከብረው ነገር ካለው ፡ አይታወቅም ትልቅ ልጅ ነው አንዳንዴ የሚያምረው ነገር ሊኖርም ይችላል"ብዬ ዝም ።እናቴ ልትመታኝ የፈለገች መሰለች ተጠግታኝ በቁጣ ስታየኝ ቆይታ
"እሱ እንዳንተ አይደለም ከአጠገቤ ተለይቶ አያውቅም ደጁን አያውቀውም ከመሸ ልጄን አውቀዋለው ይሄኔ አንድ ቦታ ተጨንቆ ነው የሚሆነው ወይኔ ልጄን ተነስ አሁን አፍህን መክፈትህን ትተህ ፍለጋ እንውጣ ፡ "ብላ ጎተተችኝ ፡ወይ እናቴ ምንአለ ከዚሁሉ ፍቅር ትንሽ ቀንሳ በሰጠችኝ ብዬ ተመኘው ፡
ወደ በሩ ስትጣደፍ ስስ ነገር መልበሷን ልብ አልኩ ለማንኛውም ብዬ ወደክፍሌ ገብቼ ወፈር ያለውን ጃኬቴን ያዝኩላት እና ቀድማኝ የጊቢውን በር ከፍታ እየወጣች "ፍጠን" አለችኝ የቤቱን በር እየዘጋው ፡ መጣው ከማለቴ እናቴ ስትጮኽ ሰማዋት ፡በፈጣሪ ሰውነቴ ለሁለት የተተረከከ ነበር የመሰለኝ ፡ እናንተ ድንጋጤ ለካ ያስሮጣል ከመቼው ፡እናቴ አጠገብ እንደደረስኩ እኔነኝ የማውቀው ፡እናቴ ደግማ ግን አልጮኽችም ፡አካባቢውን በጥንቃቄ እየቃኘች ከቆየች በዋላ በትልቅዬ ዘንቢል የተቀመጠ ነገር አነሳችና ወደግቢ ገብታ በሩን ዘጋች እኔ እንኳ ከጊቢ ውጪ መሆኔን የዘነጋች ነው የምትመስለው ፡
"እናቴ ኧረ በሩን ክፈቺልኝ"አልኳት ፡
"ናግባ ይሄ ምን ጉድ ነው!"ብላ በሩን ከፍታ አስገባችኝ ወደ ዘንቢሉ እየተጠጋው
"ምንድነው"አልኳት
"ዕፃን ልጅ ነው አይታይኽም "አለችኝ
"አአ አዎ አአ የውት"አልኩኝ በድንጋጤ ቃላቴን እየጎተትኩ ፡ ጉድ ፈላ አቤልን ዕፃን ልጅ ከታቀፈች ሴት ጋር አይቼው ነበር ይህን ለእናተሰ ብነግራት አታምነኝም ፡በቃ በታማኙ ልጇ የሚመጣባት ሰው አትፈልግም ፡ እናቴ ለአቤል ያላት ፍቅር ጥልቅ ነው ፡እንዲነው እንዲያነው ብሎ ለእናቴ መንገር ከበደኝ..
"ና ወደቤት ይዘነው እንግባ ማነው አምጥቶ የጣለብኝ ሆሆ ብለው ብለው የትም ሲልከሰከሱ ወልደው መጣያ ያድርጉኝ እኔ ከሰው አልቀርብ አልደርስባቸው ምን ፍለጋ ነው ሀብታም ናት ብለው ነው ፡እስኪ ከዚ ሁሉ ጊቢ የኔ በምን ታያቸው ፡ ልጄን ልፈልግ ወይስ የነሱን ዕፃን ላስተናግድ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ"እያለች እያጉረመረመች ከዘንቢል ውስጥ ድንገት ንቅት ብላ አይኗን የምታቁለጨልጭ ዕፃን አውጥታ ወደላይ በመያዝ "ውይ ጭካኔ ሴት ናት "ብላ ወደኔ ዞረች ፡እኔ አይምሮዬ ሁሉ አቤል ጋር ነው በቃ አቤል እሱ ቀርቶ ልጁን ልኮልናል ፡ የት ተደብቆ ይሆን ይህን ድራማ የፈጠረው ጉድ ነው አልኩ ፡ እናቴ ዕፃኗን ሶፋው ላይ አጋድማ ዘንቢል ውስጥ ጡጦ ይኖር እንደው ብላ ስትፈላልግ በዛውም አንድ ደብዳቤ አገኘች ደብዳቤውን ይዛ ወደኔ ስትዞር ፡የጊቢ በር ተንኳኳ ሁለታችንም ለአፍታ በድንጋጤ ተያየን ፡ከዛ እኔ እሮጥ ብዬ በር ከፈትኩ አቤል ነበር ምንም ነገር አልሆነም ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረኝ ይቅርታ የጓደኛዬ ልደት ነበር አለ ዝም አልኩ ።እናቴ አቤል መምጣቱን ስታይ እፎይ አለች ፡እና ወደ ዕፃኗ እያሳየች "ጉድ ሆንን እኮ አቡ ተመልከት የጣሉብንን "ስትለው እንደ አዲስ ተገረመ እኔ የፊቱ ገፅታ አስገረመኝ ምንም አልመሰለውም ከጉዳዩ ለመሸሽ እራሱን አሳምኖ እንደመጣ ገባኝ ፡እናቴ የያዘችውን ደብዳቤ ለማንበብ ተዘጋጀች ,,,,,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍82❤10😁2🔥1
🎈🔮የእናቴ ልጅ🎈🔮
ክፍል ሰባት💰💰
🔮🎈🔮🎈🔮🎈🔮
በሕይወቴ ውስጥ እንደዛን ቀን የማይነጋ ለሊት አይቼም አላውቅ ፡እናቴ የተፃፈውን ደብዳቤ እጆቿ እየተንቀጠቀጡ ስትገላልጠው ፡ የወረቀቱ ድምፅ በራሱ ሽብርን ለቀቀብኝ ፡ አቤል ተረጋግቶ ወደ እናታችን ተጠግቶ ቆመ ፡ ለራሴ በቃ ለሚመጣበት ነገር ሁሉ ተዘጋጅቷል ማለት ነው ፡በይሆንማ ኖሮ ጉዱን ከቤት ውስጥ አምጥቶ እንዲ ግድ የለሽ አይሆንም ስል አሰብኩ ፡ግን እኔ የሱ ሁኔታ ብዙም አላሳሰበኝም ከዛ ይልቅ እናቴ በጣም የምታምነውን ልጇን ማጣቷን ስታውቅ የሚሰማት መሰበር ነው ያስጨነቀኝ ፡ እናቴ ደብዳቤውን ማንበብ ስትጀምር ይበልጥ ተንቀጠቀጠች ፊቷ ተለዋወጠ ፡ ጉድ ፈላ አልኩኝ ፡በቃ አቤልን ከማነቋ በፊት አንድ ነገር ለመፍጠር ተዘጋጀው ፡እሱን ካጠገቧ አርቄ ነገሮችን ለማረጋጋት...
"እናቴ ደና ነሽ"ብዬ ስጠጋት ደብዳቤውን ጥላ በሕይወቴ አይቼ የማላውቀውን ጥፊ አሳረፈችብኝ፡በድንጋጤ ወደዋላ ተመለስኩ ፡ እንዴ የእናት ጥፊ እንደዚ ያማል እንዴ ? እንጃ ... አፍንጫዬ አካባቢ እርጥበት ተሰማኝ በእጄ ጠርጌ ሳይ ደምቻለው ፡ምንድነው ጉዱ የወንድሜን ንዴት እኔ ላይ እየተወጣችብኝ መሰለኝ ፡ ወንድሜ ደሞ ይባስ ብሎ ከሷ አራቀኝ እና እንዳልጠጋት አስጠነቀቀኝ ፡ በዚ ጊዜ ዕፃኗ ለቅሶዋን አሰማች ፡ሁሉም ነገር ድንግርግር አለብኝ የአፍንጫዬን ስር በጥፊ የበጠሰችኝ ይመስል ደሙ አልቆም አለኝ ፡ እናቴ የዕፃኗን ጩኽት ላለመስማት ሁለቱንም ጆሮዎቿን በመሸፈን
"ዲቃላኽን ይዘኽልኝ ውጣ አንተ አሰዳቢ"ብላ አንቧረቀችብኝ ፡ ማን እኔ ጉድ ነው እንዴት ነው ነገሩ ልጅቷ የኔ እንደሆነች ነው እንዴ የምታስበው ፡ በፍጥነት የጣለችውን ወረቀት አንስቼ አነበብኩት፡"ለናታኒየም ሚጡ ነኝ አዝናለው ልጅህን የማሳድግበት ምንም አቅም የለኝም የፈለከውን አድርገህ እኔን መከራ ውስጥ ከተህ መተኛት ካማረህ ተሳስተሃል ሳልፈልግ የሰጠኸኝን ዘር ልኬልሃለው እንደፈለክ ማድረግ ትችላለህ ቻዎ"እኔ አላምንም ለረጅም ደቂቃ አፌን ከፍቼ አቤልን ማየት ጀመርኩ ፡ ወንድሜ በኔ ላይ አላከከው በትክክል የሱ አሳብ መሆኑን አውቄሃለው ፡ምን ቢጠላኝ የዚን ያክል ግን በኔላይ ያምፃል ብዬ አላሰብኩም እናቴን ለማስረዳት አስቤ ደግሜ ተጠጋዋት ፡ በፍፁም ጥላቻ ተሞልታ ጣቷን ቀስራ
"ዲቃላህን ይዘህ ውጣ አሁኑኑ"አለችኝ ፡አስተያየቷ ስብርብር አደረገኝ ፡በተራዬ እኔ መንቀጥቀጥ ጀመርኩ ፡ ሕይወቴ ይበልጥ ሲመሰቃቀል ታየኝ ፡አቤል እናቴ ደግፎ እያስቀመጣት ማፅናናት ጀመረ ፡ ግራ ገባኝ እውነት ይሄ የ እናቴ ልጅ ወንድሜ ነው ፡ እስኪ ምን ብበድለው ነው እንዲ የሚያደርገኝ እኔ ላይ ከሚያላክክ ፡ምን አለ ተጥላ ነው ያገኘዋት ቢል ፡ ፍፁም ጤንነቱን ተጠራጠርኩ ፡የምታምነውን እና የምትሳሳለትን እናቱን ፡እንዴት ይዋሻታል ፡ ጠጋ አልኩትና
"አቤል ወጣ ብለን እናውራ"አልኩት ፡
"ከኔጋር የምታወራው ነገር የለም ፡እሷ የምትልህን አድርግ አለኝ አፉን ሞልቶ።ተስፋ ቆረጥኩ ፡ወደበሩ አየው ከምሯን በዚ በለሊት ዕፃን አሲዛ ልታባርረኝ ነው እናቴ ለዛውም ባልወለድኩት ልጅ ይሄን ማመን ከበደኝ ፡ዕፃኗ ለቅሶዋን አላቆም አለች ፡
"ስማ እማዬን አልሰማሃትም ልጅህን ይዘሃት ውጣ"አለኝ አቤል አይኑን በጨው አጥቦ
"እናቴ እሱ ድሮም አይወደኝም እቺ ልጅ ግን....."
"ምን እቺ ልጅምን የኔ አይደለችም ልትል ነው እናትየው በፃፈችው ደብዳቤ አረጋገጠችልን እኮ"አለ አቤል፡እናቴ ድጋሚ በንቀት እያየቺኝ ወደበሩ አሳየቺኝ ከኔጋ ለማውራት ፍላጎት አጥታለች ፡ተስፋ ቆረጥኩ ፡ዕፃኗን አንስቼ አቀፍኳት በጣም ዕፃን ናት የት ነው በዚ ለሊት ይዣት የምሄደው ፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የጎርምስና ጀግንነቴ ተፈተነ አይኖቼ ዕንባ አቀረሩ ፡በዘምቢሉ ውስጥ ተጎዝጉዘው ከነበሩት ወፈር ያለውን ፎጣ ሸፋፍኛት ፡ ወደበሩ ተራመድኩ ፡ እናቴ
"ስማ ዛሬ ለሊት ይለፍልህ ነገር ግን እኔ ከመነሳቴ በፊት ቤቱን ለቀ ጥፋልኝ "አለች እናቴ አሳዘነችኝ ከፊት ከዋላዋ ተኩላው ልጇ በፍቅር ሰበብ ሰቅዞ ይዟታል ምንም የምትመረምረውም ነገር የላት ፡ ,,,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
ክፍል ሰባት💰💰
🔮🎈🔮🎈🔮🎈🔮
በሕይወቴ ውስጥ እንደዛን ቀን የማይነጋ ለሊት አይቼም አላውቅ ፡እናቴ የተፃፈውን ደብዳቤ እጆቿ እየተንቀጠቀጡ ስትገላልጠው ፡ የወረቀቱ ድምፅ በራሱ ሽብርን ለቀቀብኝ ፡ አቤል ተረጋግቶ ወደ እናታችን ተጠግቶ ቆመ ፡ ለራሴ በቃ ለሚመጣበት ነገር ሁሉ ተዘጋጅቷል ማለት ነው ፡በይሆንማ ኖሮ ጉዱን ከቤት ውስጥ አምጥቶ እንዲ ግድ የለሽ አይሆንም ስል አሰብኩ ፡ግን እኔ የሱ ሁኔታ ብዙም አላሳሰበኝም ከዛ ይልቅ እናቴ በጣም የምታምነውን ልጇን ማጣቷን ስታውቅ የሚሰማት መሰበር ነው ያስጨነቀኝ ፡ እናቴ ደብዳቤውን ማንበብ ስትጀምር ይበልጥ ተንቀጠቀጠች ፊቷ ተለዋወጠ ፡ ጉድ ፈላ አልኩኝ ፡በቃ አቤልን ከማነቋ በፊት አንድ ነገር ለመፍጠር ተዘጋጀው ፡እሱን ካጠገቧ አርቄ ነገሮችን ለማረጋጋት...
"እናቴ ደና ነሽ"ብዬ ስጠጋት ደብዳቤውን ጥላ በሕይወቴ አይቼ የማላውቀውን ጥፊ አሳረፈችብኝ፡በድንጋጤ ወደዋላ ተመለስኩ ፡ እንዴ የእናት ጥፊ እንደዚ ያማል እንዴ ? እንጃ ... አፍንጫዬ አካባቢ እርጥበት ተሰማኝ በእጄ ጠርጌ ሳይ ደምቻለው ፡ምንድነው ጉዱ የወንድሜን ንዴት እኔ ላይ እየተወጣችብኝ መሰለኝ ፡ ወንድሜ ደሞ ይባስ ብሎ ከሷ አራቀኝ እና እንዳልጠጋት አስጠነቀቀኝ ፡ በዚ ጊዜ ዕፃኗ ለቅሶዋን አሰማች ፡ሁሉም ነገር ድንግርግር አለብኝ የአፍንጫዬን ስር በጥፊ የበጠሰችኝ ይመስል ደሙ አልቆም አለኝ ፡ እናቴ የዕፃኗን ጩኽት ላለመስማት ሁለቱንም ጆሮዎቿን በመሸፈን
"ዲቃላኽን ይዘኽልኝ ውጣ አንተ አሰዳቢ"ብላ አንቧረቀችብኝ ፡ ማን እኔ ጉድ ነው እንዴት ነው ነገሩ ልጅቷ የኔ እንደሆነች ነው እንዴ የምታስበው ፡ በፍጥነት የጣለችውን ወረቀት አንስቼ አነበብኩት፡"ለናታኒየም ሚጡ ነኝ አዝናለው ልጅህን የማሳድግበት ምንም አቅም የለኝም የፈለከውን አድርገህ እኔን መከራ ውስጥ ከተህ መተኛት ካማረህ ተሳስተሃል ሳልፈልግ የሰጠኸኝን ዘር ልኬልሃለው እንደፈለክ ማድረግ ትችላለህ ቻዎ"እኔ አላምንም ለረጅም ደቂቃ አፌን ከፍቼ አቤልን ማየት ጀመርኩ ፡ ወንድሜ በኔ ላይ አላከከው በትክክል የሱ አሳብ መሆኑን አውቄሃለው ፡ምን ቢጠላኝ የዚን ያክል ግን በኔላይ ያምፃል ብዬ አላሰብኩም እናቴን ለማስረዳት አስቤ ደግሜ ተጠጋዋት ፡ በፍፁም ጥላቻ ተሞልታ ጣቷን ቀስራ
"ዲቃላህን ይዘህ ውጣ አሁኑኑ"አለችኝ ፡አስተያየቷ ስብርብር አደረገኝ ፡በተራዬ እኔ መንቀጥቀጥ ጀመርኩ ፡ ሕይወቴ ይበልጥ ሲመሰቃቀል ታየኝ ፡አቤል እናቴ ደግፎ እያስቀመጣት ማፅናናት ጀመረ ፡ ግራ ገባኝ እውነት ይሄ የ እናቴ ልጅ ወንድሜ ነው ፡ እስኪ ምን ብበድለው ነው እንዲ የሚያደርገኝ እኔ ላይ ከሚያላክክ ፡ምን አለ ተጥላ ነው ያገኘዋት ቢል ፡ ፍፁም ጤንነቱን ተጠራጠርኩ ፡የምታምነውን እና የምትሳሳለትን እናቱን ፡እንዴት ይዋሻታል ፡ ጠጋ አልኩትና
"አቤል ወጣ ብለን እናውራ"አልኩት ፡
"ከኔጋር የምታወራው ነገር የለም ፡እሷ የምትልህን አድርግ አለኝ አፉን ሞልቶ።ተስፋ ቆረጥኩ ፡ወደበሩ አየው ከምሯን በዚ በለሊት ዕፃን አሲዛ ልታባርረኝ ነው እናቴ ለዛውም ባልወለድኩት ልጅ ይሄን ማመን ከበደኝ ፡ዕፃኗ ለቅሶዋን አላቆም አለች ፡
"ስማ እማዬን አልሰማሃትም ልጅህን ይዘሃት ውጣ"አለኝ አቤል አይኑን በጨው አጥቦ
"እናቴ እሱ ድሮም አይወደኝም እቺ ልጅ ግን....."
"ምን እቺ ልጅምን የኔ አይደለችም ልትል ነው እናትየው በፃፈችው ደብዳቤ አረጋገጠችልን እኮ"አለ አቤል፡እናቴ ድጋሚ በንቀት እያየቺኝ ወደበሩ አሳየቺኝ ከኔጋ ለማውራት ፍላጎት አጥታለች ፡ተስፋ ቆረጥኩ ፡ዕፃኗን አንስቼ አቀፍኳት በጣም ዕፃን ናት የት ነው በዚ ለሊት ይዣት የምሄደው ፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የጎርምስና ጀግንነቴ ተፈተነ አይኖቼ ዕንባ አቀረሩ ፡በዘምቢሉ ውስጥ ተጎዝጉዘው ከነበሩት ወፈር ያለውን ፎጣ ሸፋፍኛት ፡ ወደበሩ ተራመድኩ ፡ እናቴ
"ስማ ዛሬ ለሊት ይለፍልህ ነገር ግን እኔ ከመነሳቴ በፊት ቤቱን ለቀ ጥፋልኝ "አለች እናቴ አሳዘነችኝ ከፊት ከዋላዋ ተኩላው ልጇ በፍቅር ሰበብ ሰቅዞ ይዟታል ምንም የምትመረምረውም ነገር የላት ፡ ,,,,,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍82😢21❤13🤔5👏2
👉👉የእናቴ ልጅ👉👉
ክፍል ስምንት
🔮🎈🔮🏮🎈🔮🎈
ለካንስ የሰው ልጅ አንዴ ውሸትን መለማመድ ከጀመረ እንደ እውነት ነውና የሚቆጥረው ፡ ሌላው ቀርቶ ሰው ሲዋሽ ፊቱ ላይ የሚገለፅ አንዳች እንቅስቃሴ አለ ይባላል ኖኖ ግን እሱ የሚሰራው ድንገት ተቸግሮ የሚዋሽ ሰው ሲሆን ብቻ ነው ፡ እንጂ ሆነ ብሎ ውሸትን መጠጊያው አድርጎ የሚኖረው ላይ አይደለም በጣም የሚገርመኝ ደሞ ሰውየው እራሱ ውሸቱን እስከማመን የሚደርስበት ነገር ነው ፡ እውነት ለመናገር የወንድሜን ያላንዳች የገፅታ መለዋወጥ ፡ሁሉንም ነገር በኔላይ ማላከኩ ትልቅ ፍራቻን ፈጥሮብኛል ፡ፍራቻዬ ለራሴ ብቻም አይደለም ፡ ለሱም ለእናቴም ጭምር ነው ፡ምክንያቱም ይህን ልምድ ድንገት ያገኘው አይመስለኝመሰ እየተለማመደው ነው የመጣው ፡በዚ አይነት እናቴ በኔላይ ጥላቻ እንዲያድርባት ሰርቷል ማለት ነው ፡ እናቴ በበፊቱ እረባሽነቴ ብቻ ሳይሆን እሱ ፈጥሮ በሚነግራት ነገር ነው ልትጠላኝ የቻለችው ብዬ ደመደምኩ ፡ ይሄ ባህሪ ደሞ ፡ለቤተሰባችን ብቻ ሳይሆን አልፎ ወጥቶ የቀረቡትን በሙሉ ሊያሳዝን እንደሚችል ተሰማኝ ፡ከባድ ነገር ነው ፡
👉ዕፃኗን ታቅፌ መኝታ ክፍሌ ገብቼ ዘጋው ፡ እናቴ እርግማኗን ስታዥጎደጉድብኝ ይሰማኛል ፡በቃ እናቴን መከራከሬ እንደማያዋጣኝ ተገነዘብኩ ፡ምንም ያክል እውነት ብናገር የአቤልን ውሸት መደምሰስ እና የእናቴን ቀልብ መመለስ እንደማልችል ገብቶኛል ፡ ከኔ ይልቅ የታማኙ ለስላሳ ልጇ ቃላት ልቧን ይሞላዋል ፡አይለኛና ጉልበተኛ አልሸነፍ ባይ ብሆንም ፡ይሄ ነገር እናቴ ላይ እና ወንድሜላይ ሲሆን አይሰራልኝም ፡ በተለይ እናቴ የቱንም ያክል ብትጠላኝ ፡ እሷላይ መጨከን የሚችል አንጀት የለኝም ፡ እንኳንስ አንድ ነገር ሆና አይቼ ቀርቶ ፡መንገድ ላይ እንኳ ከሷ ዕድሜ የምትቀርብ ሴቴ አንዳች ችግር ገጥሟት ካየው ውስጤ ስፍስፍ ነው የሚልብኝ ፡ ወንድሜ በዚመጠን ቢጎዳኝም እሱላይ እጄን ማንሳት ይከብደኛል ፡እንደው በጩኽት እንኳ ሳናግረው እናቴ ስለምትከፋ ለሷ ስል ነገሮችን የምተው ነኝ ፡
ዕፄኗ አልጋዬ ላይ ፍልስስ ብላ አንቀላፍታለች ፡ጠጋ ብዬ ሳያት በአንድ ጎን ባለው ጉንጯ ላይ ፈገግ ያለች ትመስላለች ፡ ይሄን ፈገግታ አውቀዋለው አቤል ነው ወደጎን ፈገግ የሚለው ልጅ እያለን በጣም ነበር የምወድለት ፡ ቅላቷ ልክ እንደ እናታችን ነው እኔም ሆንኩ አቤል ጠይም ነን ፡ ሁለታችንም መልከመልካም ፡ብንሆንም ፡ አቋምን በተመለከተ እንግዴ እኔ ረዘም ያልኩኗ የተስተካከለ አቋም ነው ያለኝ ፡ አቤል ወፈርፈር በማለቱ ቁመቱ ባያሳጣውም ከጊዜ በዋላ የመጣበት ውፍረት ትንሽ የቀነሰበት ነገር አለ ፡ እናታችን ቆጆ ናት ዕድሜዋ ወደ አርባ አምስት ነው ነገር ግን አሁንም ከፈለገች ፡ የምትወደውን ወደ ሕይወቷ ማምጣት የሚችል አቋም ላይ ናት ፡
የዕፃኗ መልክ ግን ከፈገግታዋ በቀር እኛ ቤት አይደለም ፡ የማላውቃትን እናቷን ቁንጅና ሳትወርስ አትቀርም ፡በጣም ታሳሳለች ፡ ገና ናት ከሶስት እና ከአራት ወር አታልፍም ፡ ምስኪን ከማይረቡ ሁለት መናጢዎች ተወልዳ ፡በእናቷ እቅፍ ውስጥ መሆን ሲገባት ፡ ምንም በማያውቀው እብዱ ነን ታኒየም ላይ ተጥላለች ፡ ለሊቱን ሙሉ ሳስብ ነበር እንዴት ነው የማደርጋት ፡ እኔም አንዱ ጥግ ወስጄ ጥያት ሕይወቴን ልቀጥል ፡ ወይስ እዚሁ ቤት ጥያት ልጥፋ፡ ወይስ አዝያት እያባበልኩ ፡ልመና ልውጣ ፡ ግራ ገባኝ ፡ እንቅልፍ እሚባል ባይኔ ሳይዞር ነው ያደርኩት ፡ ከለሊቱ አስራ አንድ ሰአት አካባቢ ፡የክፍሌ በር ተንኳኳ ደንግጬ ተነስቼ ከፈትኩ ፡ አቤል ነበር ኮስተር እንዳለ
"እስካሁን እዚ ነህ ከመነሳቷ በፊት ዲቃላህን ይዘህ አትሄድም "አለ ፡ማመን አቃተኝ
"የኔ ልጅ እንደሆነች ታስባለህ ?"አልኩት በጩኽት እኔ እንደሱ ቀስብሎ ማውራት አልችልም ለዛም ነው ሰው የማይረዳኝ
"ስለሱ አይመለከተኝም እናቴ ያለችህን ሰምተሃል እሷ ከመነሳቷ በፊት ከዚ ብትሄድ ይሻላል"አለኝ ግድ ሳይሰጠው
"ለምን ዲሄንሄ አናስመረምርም "
"ገንዘብ ካለህ አስመርምራ "አለኝ አይኑን እንደማርገብገብ ብሎ ስለዚ ጉዳይ ያሰበበት አይመስልም
"እሱ ወደፊት የማይቀር ነው እኔ ምንም እንዳላረኩ አውቃለው እናቴ እንድታምነኝ ስል ግን ተመልሼ መጥቼ ማስመርመሬ አይቀርም እንዳትረሳ ፡እኔ እንኳን ላስወልድ ቀርቶ የሴት ልጅ ከንፈር በቅጡም ስሜ አላውቅ "አልኩት ፡በጣም ሳቀ መልሶ አፉን እጁ ላይ በመጫን ወደክፍሉ ገባ ። ጭንቅላቴን ይዤ አሳብ እንዲመጣልኝ ወተወትኩ ፡ድፍን አለብኝ ፡ ወደ ዕፃኗ ተጠግቼ ቆምኩ ከእንቅልፏ ነቅታ አይኖቿ ይንከራተታሉ ፡ እልህ ያወኝ ፡ማንንም አልለማመጥም የሆንነውን እንሆናለን በቃ ፡ መንጃ ፍቃድ አወጣለው ብዬ ያስቀመጥኩት ጥቂተሰ ብር ነበረኝ እሱንአውጥቼ ያዝኩ ወፈር ያሉ ልቅሶቼን በሻንጣ ከተትኩ እናቷ የላከችውን የዕፃኗን በቁጥር ያልበዛ ልብስ ያዝኩና በፎጣ ጥቅልል አድርጌያት ተነስቼ ፡ወደበሩ አመራው እናቴ እንዳትሰማ በጥንቃቄ ነበር የምጓዘው ከግቢው ስወጣ አቤል ተከትሎኝ ኖሮ በፍጥነት ለዘላለሙ ይመስል በሩን ዘጋብኝ ጨለማው ገና አልገፈፈም ፡አምላኬን አንድ ነገር ለመንኩ እባክህ እናቴን ከዚ መሰሪ ልጅ ጠብቃት ፡ ,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
ክፍል ስምንት
🔮🎈🔮🏮🎈🔮🎈
ለካንስ የሰው ልጅ አንዴ ውሸትን መለማመድ ከጀመረ እንደ እውነት ነውና የሚቆጥረው ፡ ሌላው ቀርቶ ሰው ሲዋሽ ፊቱ ላይ የሚገለፅ አንዳች እንቅስቃሴ አለ ይባላል ኖኖ ግን እሱ የሚሰራው ድንገት ተቸግሮ የሚዋሽ ሰው ሲሆን ብቻ ነው ፡ እንጂ ሆነ ብሎ ውሸትን መጠጊያው አድርጎ የሚኖረው ላይ አይደለም በጣም የሚገርመኝ ደሞ ሰውየው እራሱ ውሸቱን እስከማመን የሚደርስበት ነገር ነው ፡ እውነት ለመናገር የወንድሜን ያላንዳች የገፅታ መለዋወጥ ፡ሁሉንም ነገር በኔላይ ማላከኩ ትልቅ ፍራቻን ፈጥሮብኛል ፡ፍራቻዬ ለራሴ ብቻም አይደለም ፡ ለሱም ለእናቴም ጭምር ነው ፡ምክንያቱም ይህን ልምድ ድንገት ያገኘው አይመስለኝመሰ እየተለማመደው ነው የመጣው ፡በዚ አይነት እናቴ በኔላይ ጥላቻ እንዲያድርባት ሰርቷል ማለት ነው ፡ እናቴ በበፊቱ እረባሽነቴ ብቻ ሳይሆን እሱ ፈጥሮ በሚነግራት ነገር ነው ልትጠላኝ የቻለችው ብዬ ደመደምኩ ፡ ይሄ ባህሪ ደሞ ፡ለቤተሰባችን ብቻ ሳይሆን አልፎ ወጥቶ የቀረቡትን በሙሉ ሊያሳዝን እንደሚችል ተሰማኝ ፡ከባድ ነገር ነው ፡
👉ዕፃኗን ታቅፌ መኝታ ክፍሌ ገብቼ ዘጋው ፡ እናቴ እርግማኗን ስታዥጎደጉድብኝ ይሰማኛል ፡በቃ እናቴን መከራከሬ እንደማያዋጣኝ ተገነዘብኩ ፡ምንም ያክል እውነት ብናገር የአቤልን ውሸት መደምሰስ እና የእናቴን ቀልብ መመለስ እንደማልችል ገብቶኛል ፡ ከኔ ይልቅ የታማኙ ለስላሳ ልጇ ቃላት ልቧን ይሞላዋል ፡አይለኛና ጉልበተኛ አልሸነፍ ባይ ብሆንም ፡ይሄ ነገር እናቴ ላይ እና ወንድሜላይ ሲሆን አይሰራልኝም ፡ በተለይ እናቴ የቱንም ያክል ብትጠላኝ ፡ እሷላይ መጨከን የሚችል አንጀት የለኝም ፡ እንኳንስ አንድ ነገር ሆና አይቼ ቀርቶ ፡መንገድ ላይ እንኳ ከሷ ዕድሜ የምትቀርብ ሴቴ አንዳች ችግር ገጥሟት ካየው ውስጤ ስፍስፍ ነው የሚልብኝ ፡ ወንድሜ በዚመጠን ቢጎዳኝም እሱላይ እጄን ማንሳት ይከብደኛል ፡እንደው በጩኽት እንኳ ሳናግረው እናቴ ስለምትከፋ ለሷ ስል ነገሮችን የምተው ነኝ ፡
ዕፄኗ አልጋዬ ላይ ፍልስስ ብላ አንቀላፍታለች ፡ጠጋ ብዬ ሳያት በአንድ ጎን ባለው ጉንጯ ላይ ፈገግ ያለች ትመስላለች ፡ ይሄን ፈገግታ አውቀዋለው አቤል ነው ወደጎን ፈገግ የሚለው ልጅ እያለን በጣም ነበር የምወድለት ፡ ቅላቷ ልክ እንደ እናታችን ነው እኔም ሆንኩ አቤል ጠይም ነን ፡ ሁለታችንም መልከመልካም ፡ብንሆንም ፡ አቋምን በተመለከተ እንግዴ እኔ ረዘም ያልኩኗ የተስተካከለ አቋም ነው ያለኝ ፡ አቤል ወፈርፈር በማለቱ ቁመቱ ባያሳጣውም ከጊዜ በዋላ የመጣበት ውፍረት ትንሽ የቀነሰበት ነገር አለ ፡ እናታችን ቆጆ ናት ዕድሜዋ ወደ አርባ አምስት ነው ነገር ግን አሁንም ከፈለገች ፡ የምትወደውን ወደ ሕይወቷ ማምጣት የሚችል አቋም ላይ ናት ፡
የዕፃኗ መልክ ግን ከፈገግታዋ በቀር እኛ ቤት አይደለም ፡ የማላውቃትን እናቷን ቁንጅና ሳትወርስ አትቀርም ፡በጣም ታሳሳለች ፡ ገና ናት ከሶስት እና ከአራት ወር አታልፍም ፡ ምስኪን ከማይረቡ ሁለት መናጢዎች ተወልዳ ፡በእናቷ እቅፍ ውስጥ መሆን ሲገባት ፡ ምንም በማያውቀው እብዱ ነን ታኒየም ላይ ተጥላለች ፡ ለሊቱን ሙሉ ሳስብ ነበር እንዴት ነው የማደርጋት ፡ እኔም አንዱ ጥግ ወስጄ ጥያት ሕይወቴን ልቀጥል ፡ ወይስ እዚሁ ቤት ጥያት ልጥፋ፡ ወይስ አዝያት እያባበልኩ ፡ልመና ልውጣ ፡ ግራ ገባኝ ፡ እንቅልፍ እሚባል ባይኔ ሳይዞር ነው ያደርኩት ፡ ከለሊቱ አስራ አንድ ሰአት አካባቢ ፡የክፍሌ በር ተንኳኳ ደንግጬ ተነስቼ ከፈትኩ ፡ አቤል ነበር ኮስተር እንዳለ
"እስካሁን እዚ ነህ ከመነሳቷ በፊት ዲቃላህን ይዘህ አትሄድም "አለ ፡ማመን አቃተኝ
"የኔ ልጅ እንደሆነች ታስባለህ ?"አልኩት በጩኽት እኔ እንደሱ ቀስብሎ ማውራት አልችልም ለዛም ነው ሰው የማይረዳኝ
"ስለሱ አይመለከተኝም እናቴ ያለችህን ሰምተሃል እሷ ከመነሳቷ በፊት ከዚ ብትሄድ ይሻላል"አለኝ ግድ ሳይሰጠው
"ለምን ዲሄንሄ አናስመረምርም "
"ገንዘብ ካለህ አስመርምራ "አለኝ አይኑን እንደማርገብገብ ብሎ ስለዚ ጉዳይ ያሰበበት አይመስልም
"እሱ ወደፊት የማይቀር ነው እኔ ምንም እንዳላረኩ አውቃለው እናቴ እንድታምነኝ ስል ግን ተመልሼ መጥቼ ማስመርመሬ አይቀርም እንዳትረሳ ፡እኔ እንኳን ላስወልድ ቀርቶ የሴት ልጅ ከንፈር በቅጡም ስሜ አላውቅ "አልኩት ፡በጣም ሳቀ መልሶ አፉን እጁ ላይ በመጫን ወደክፍሉ ገባ ። ጭንቅላቴን ይዤ አሳብ እንዲመጣልኝ ወተወትኩ ፡ድፍን አለብኝ ፡ ወደ ዕፃኗ ተጠግቼ ቆምኩ ከእንቅልፏ ነቅታ አይኖቿ ይንከራተታሉ ፡ እልህ ያወኝ ፡ማንንም አልለማመጥም የሆንነውን እንሆናለን በቃ ፡ መንጃ ፍቃድ አወጣለው ብዬ ያስቀመጥኩት ጥቂተሰ ብር ነበረኝ እሱንአውጥቼ ያዝኩ ወፈር ያሉ ልቅሶቼን በሻንጣ ከተትኩ እናቷ የላከችውን የዕፃኗን በቁጥር ያልበዛ ልብስ ያዝኩና በፎጣ ጥቅልል አድርጌያት ተነስቼ ፡ወደበሩ አመራው እናቴ እንዳትሰማ በጥንቃቄ ነበር የምጓዘው ከግቢው ስወጣ አቤል ተከትሎኝ ኖሮ በፍጥነት ለዘላለሙ ይመስል በሩን ዘጋብኝ ጨለማው ገና አልገፈፈም ፡አምላኬን አንድ ነገር ለመንኩ እባክህ እናቴን ከዚ መሰሪ ልጅ ጠብቃት ፡ ,,,,
ደራሲ unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍81❤25👏3😁2
💰🔮የ እናቴ ልጅ🔮💰
👉👉ክፍል ዘጠኝ👉👉
🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈
አንዳንዴ ወዴት እንደምትሄድ ሳታውቅ፡ ግን እግርህ መራመዱ አይገርምህም ? በቃ አንተ መድረሻህን አላሳወከውም ፡እሱ ግን ይንቀሳቀሳል ፡ እግራችን አመፀኛ ሆኖ 'የት እንደምንሄድ ካልነገርከኝ ካልወሰንክ አልንቀሳቀስም 'ቢል ኖሮ ምን ይውጠን ነበር ? በእርግጠኝነት ብዙ ሆቻችን አንድ ቦታ ተዘፍዝፈን እንቀር ነበር😂 ጥሩ እነቱ እግር አልሄድ አይል ፡ የት እንደምሄድ ሳላውቅ ዕፃን ልጅና ሻንጣ ተሸክሜ የሌሊቱን ብርድ ቻል አድርጌ ጉዞዬን ቀጠልኩ ፡ ሰፈራችን ውስጥ አንድም ነብስ አለመንቃቱ ጠቀመኝ ማንም አላየኝም ሌላው ቀርቶ ውሾቹ እንኳ እንቅልፍ ጥሏቸው ጥግጥጉን ተረፍርፈዋል ፡ ተመስገን አይለኛና ተፈሪ በሆንኩበት ሰፈር ልጅ ታቅፌ በለሊት ብታይ ፡እናቶቹ የቡና ማጣጫ ፣ አባቶቹ የመጠጥቤት ውሎ ማድመቂያ ፣ጎረምሶቹ የጫት ቤት ሙድ መያዣ ነበረ የሚያደርጉኝ ፡
ከሰፈራችን ለቅቄ ስወጣ እፎይ አልኩ ፡ የመስቀል አደባባይን አስባልት ይዤ ወደፊት ተራመድኩ ፡ያው ሰፈራችን ከኢግዝብሽን ማህከል ጀርባ እንደመሆኑ መጠን ፡ በለሊት ወደ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የሚሄድ ሰው አይታጣም እና ጠንቀቅ ማለቱን አልዘነጋሁትም ፡ አልፎ አልፎ ነጠላ የለበሱ እናቶች ባጠገቤ እልፍ ሲሉ እራሴን ሰብሰብ አደርጋለው ፡ ይህ ሁኔታዬ ለራሴ አሳዘነኝ ፡እራስህን በሌላ ሰው መነፅር አይተህ ለራስህ አዝነህ አታውቅም ? አዎ በቃ እንደዛ ....በእስጢፋኖስ በኩል ሳልፍ ቆም ብዬ ተሳለምኩና ፀሎት አደረኩ ' ቅዱስ እስጢፋኖስ ከአምላኬ ጋር አስታርቀኝ ፈጣሪዬ ፈተናዬን ይቀንስልኝ ዘንድ እርዳኝ 'አልኩ አንድም ቀን ፀልዬ ስለማላውቅ ምን እንደምል ፣እንዴት እንደሚለመንም አላውቅ ፡ግን በራሴ መንገድ ለፈጣሪዬ እንዲደርስልኝ ዕንባ ዘለላዎችን በለሊት አንጠባጠብኩ ፡ የታቀፍኳትን ዕፃን አየዋት የሰላም እንቅልፍ ላይ ነች ፡ በዚ በዚ አድናቂዋ ነኝ አንዴም አላለቀሰች ፡ እኔን ማስጨነቅ አለመፈለጓ ጥሩ ነው ፡ ምን አልባት ፈጣሪዬ በዚ እየረዳኝ ይሆናል ተመስገን ማለትን በዚ አጋጣሚ ተማርኩ ...
👉ለካ ላይችል አይሰጥም የሚሉት እናቶቻችን ወደው አይደለም ፡የአለምን አዙሪት ትችለዋለህ ስቃዩ ከብዶ አልቻልኩም ብትልም ችለህ ቆመ ትራመዳለ ፣ርሃብ አልችልም ብትል ብቸኝነት አልችልም፣ ከሰው መለየት አልችልም ሰው ማስቸገር አልችልበትም ብትል ፡ ምንም አታመጣም እስትንፋስህ እስካለች ፡አለመቻልን እራሱ ትችለዋለ ......
ከማማ ጋር ጎዳና ከወጣን ሰነባበትን ፡ ቤት ንብረት ያለው ሰው ብቻ አይደለም ለካ የሚያስጠጋህ ፡እነሱንማ አየናቸው ከንፈር ከመምጠጥ በዘለለ ምንም አይፈይዱልህም ፡ ካላቸው ሚሊዮን ብሮች መሃል አስር ብር ሰጥተው ላንተ ባደረጉት ነገር አካብደው ፅድቅ የሚጠብቁ ስንቶቹ መሰሉህ ፡አንድ ስንዝር ሕይወትህን የማይቀይር ሳንቲሞች ሰጥተው ፡ለምን አትሰራም ብለው የምክር አገልግሎት የሚሰጡህ በቱ የሚሉ ቁጠራቸው ፡ ከእነሱ በተሻለ መጠጊያ የሰጠችኝ እትዬ ባዩሽ ምስጋና ይድረሳት ፡ኮልፌ ላስቲክ ወጥራ ነው የምትኖረው ፡ ብዙ ነገር ያየች ናት ፡የኑሮ አጋጣሚ ባዶ እጇን አስቀርቶ ጎዳና ያወጣት ፡ ፊቷ እንደ ከሰል ቢጠቁርም ልቧ የነፃ ፡ አዛኝ ፡ የነበረኝን ገንዘብ በሁለት ወር ውስጥ ለክራይ እና ለሚበላ ለማማ ወተት ስገዛ ጨርሼ መግቢያው ጠፍቶኝ ስንከራተት ውዬ ደክሜ ድልድይ ስር ቁጭ ብዬ ሳዛጋ ነበር ያገኘችኝ ዕድሜዋ ልክ እንደ እናቴ ነው አርባዎቹ ውስጥ ፡ አጠገቤ መጥታ ስትቆም እብድ መስላኝ ነበር ፡በዋላ ስረዳት ለካንስ አሳዝኛት ኖሯል ፡ ስላለውበት ሁኔታ ጠየቀችኝ ነገርኳት ዕፃኗን ግን የራሴናት ነው ያልኳት ፡ከዚ በዋላማ የማንም ልትሆን አትችልም ፡ ከዛ ነው እንግዲ ወደቤቴ ና ብላኝ የወሰደችኝ ፡መጀመሪያ የእውነት ቤት መስሎኝ ነበር በዋላ ግን የላስቲኳን ቤት ሳይ ቀፈፈኝ እንዴት በዚ መጠን ወርጄ እገኛለው ብዬ ተናነቀኝ ፡ ግን ምን አማራጭ አለኝ ምንም የስቃዬ መጀመሪያ ሊጀምር ነው አልኩ ፡ ባዩሽ ግን ሁሉም ደና ይሆንልሃል አለችኝ ለጊዜው እዚ እረፍ የጨካኞቹን ቤት አከራዮች ሆድ የምትሞላበት አቅም ላይ አይደለም ያለኽው ከጠበበንም ሰፋ እናደርገዋለን ፡ አለችኝ አዘን ብሶቴን ዋጥ አድርጌ ይሁን አልኩ ፡ ለጊዜው ነው እንጂ ማማንማ እዚ እንድታድግ አላደርግም ፡ ብዬ ወሰንኩ
ከባዩሽ ጋር በጣም እየተለማመድን ስንመጣ የዋህ ልቧ ይገርመኝ ጀመረ ያገኘችውን ሁሉ እኛን ለማስደሰት ብላ ይዛ ትመጣለች ደግ ነች ፡ ይሄ ደግነቷ እንዳምናት አደረገኝና ፡በቃ ማማን እሷ ጋር እያስቀመጥኩ ለምን አልሰራም ብዬ ወሰንኩ እና ስራ መስራት ከባዩሽጋር ተስማምቼ መንቀሳቀስ ጀመርኩ ኮልፌ አካባቢ ሰፊዎች አሉ እና ለነሱ ጣቃ ከመኪና ላይ ማውረድ መጫን በቃ ያገኘውትን ነገር ሰራው ፡ ጎዳና ላይ ወጥቶ ላስቲክ ቤት ከመኖር የከፋ ነገር አለ እንዴ ሂሉኝታ ደና ሰንብት አልኩ ፡ጉልበቴን ተጠቀምኩት ፡ ገንዘብ አገኝ ጀመር ፡ እና ገንዘብ ሳገኝ የመጀመሪያ እቅዴ ማማንና ባዩሽን ከላስኪቱ ቤት ማላቀቅ ነበር እናም ተሳክቶልኝ አነስተኛ ቤት ተከራይተን ገባን ፡ ባዩሽ ትንሽ አስቸግራኝ ነበር እኔ ግን አንቺ ማለት የእናቴ ምትክ ነሽ አንቺ በሕይወቴ ውስጥ ቦታ አለሽ ስለዚ መቼም ትቼሽ አልሄድም አልኳት በመጨረሻ ተስማማች ፡ ኑሮ ተጀመረ ፡ አንድቀን ባዩሽ እንዲ አቸኝ
"እኔ የምልህ ናቲ እንደው የዝህች ልጅ እናት በቃ ዝም ነው የምትባለው ?ምን ልባት እኮ ወደ እናትህ ቤት ተመልሳ መጥታ ልጄን ብላ ጠይቃ ይሆናል ፡መቼም ሴት ልጅ እንዴት እንዳማጠች ስታውቅ ሁሉን ትረሳለች ማለት ከባድ ነው "አለችኝ
"ባያ ዝም በይኝ እሷ በጭራሽ አትመጣም አረብ አገር ሳትሄድ አትቀርም "አልኳት ውሸት ቀላቅዬ ፡እንዴት ብዬ ወንድሜ አላኮብኝ ነው ብዬ አወራለው ለሰሚውም ግራ ነው
"አይ እንደው እኮ ብትመጣ አንዴ እንኳ ጥሩ ነበር ፡የልደት ቀኗን እንኳ አታውቀውም "ስትለኝ በጣም ተገረምኩ ፡እውነት ለመናገር ትዝ ብሎኝም አያውቅ ነበረ ከችግር ለመውጣት ከመፍጨርጨር በቀር
"ባክሽ አንዱን ቀን ማክበር ነው የሦስት ወር ነበረች እሱን አስልቼ ማክበር ነውኪኪኪኪ እንደውም ለምን በሃያ ሰባት አናከብርላትም በቃ የመዳኒዓለምን ቀን ያዢውና ሁለተኛ ዐመቷን እናከብርላታለን"አልኳት ባዩሽ ወይ አንተ ልጅ ብላ ሳቀች "ሌላው ክትባት ወስዳ አታውቅም አይደል በቅርቡ አኪም ሊያያት ይገባል"ብላ አከለች ፡ወይጉድ ማማዬ በዛ መሰሪ ወንድሜ የተነሳ ስንት ነገር ቀርቶባታል ,,,,,,,,,,
ደራሲ Unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👉👉ክፍል ዘጠኝ👉👉
🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈
አንዳንዴ ወዴት እንደምትሄድ ሳታውቅ፡ ግን እግርህ መራመዱ አይገርምህም ? በቃ አንተ መድረሻህን አላሳወከውም ፡እሱ ግን ይንቀሳቀሳል ፡ እግራችን አመፀኛ ሆኖ 'የት እንደምንሄድ ካልነገርከኝ ካልወሰንክ አልንቀሳቀስም 'ቢል ኖሮ ምን ይውጠን ነበር ? በእርግጠኝነት ብዙ ሆቻችን አንድ ቦታ ተዘፍዝፈን እንቀር ነበር😂 ጥሩ እነቱ እግር አልሄድ አይል ፡ የት እንደምሄድ ሳላውቅ ዕፃን ልጅና ሻንጣ ተሸክሜ የሌሊቱን ብርድ ቻል አድርጌ ጉዞዬን ቀጠልኩ ፡ ሰፈራችን ውስጥ አንድም ነብስ አለመንቃቱ ጠቀመኝ ማንም አላየኝም ሌላው ቀርቶ ውሾቹ እንኳ እንቅልፍ ጥሏቸው ጥግጥጉን ተረፍርፈዋል ፡ ተመስገን አይለኛና ተፈሪ በሆንኩበት ሰፈር ልጅ ታቅፌ በለሊት ብታይ ፡እናቶቹ የቡና ማጣጫ ፣ አባቶቹ የመጠጥቤት ውሎ ማድመቂያ ፣ጎረምሶቹ የጫት ቤት ሙድ መያዣ ነበረ የሚያደርጉኝ ፡
ከሰፈራችን ለቅቄ ስወጣ እፎይ አልኩ ፡ የመስቀል አደባባይን አስባልት ይዤ ወደፊት ተራመድኩ ፡ያው ሰፈራችን ከኢግዝብሽን ማህከል ጀርባ እንደመሆኑ መጠን ፡ በለሊት ወደ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን የሚሄድ ሰው አይታጣም እና ጠንቀቅ ማለቱን አልዘነጋሁትም ፡ አልፎ አልፎ ነጠላ የለበሱ እናቶች ባጠገቤ እልፍ ሲሉ እራሴን ሰብሰብ አደርጋለው ፡ ይህ ሁኔታዬ ለራሴ አሳዘነኝ ፡እራስህን በሌላ ሰው መነፅር አይተህ ለራስህ አዝነህ አታውቅም ? አዎ በቃ እንደዛ ....በእስጢፋኖስ በኩል ሳልፍ ቆም ብዬ ተሳለምኩና ፀሎት አደረኩ ' ቅዱስ እስጢፋኖስ ከአምላኬ ጋር አስታርቀኝ ፈጣሪዬ ፈተናዬን ይቀንስልኝ ዘንድ እርዳኝ 'አልኩ አንድም ቀን ፀልዬ ስለማላውቅ ምን እንደምል ፣እንዴት እንደሚለመንም አላውቅ ፡ግን በራሴ መንገድ ለፈጣሪዬ እንዲደርስልኝ ዕንባ ዘለላዎችን በለሊት አንጠባጠብኩ ፡ የታቀፍኳትን ዕፃን አየዋት የሰላም እንቅልፍ ላይ ነች ፡ በዚ በዚ አድናቂዋ ነኝ አንዴም አላለቀሰች ፡ እኔን ማስጨነቅ አለመፈለጓ ጥሩ ነው ፡ ምን አልባት ፈጣሪዬ በዚ እየረዳኝ ይሆናል ተመስገን ማለትን በዚ አጋጣሚ ተማርኩ ...
👉ለካ ላይችል አይሰጥም የሚሉት እናቶቻችን ወደው አይደለም ፡የአለምን አዙሪት ትችለዋለህ ስቃዩ ከብዶ አልቻልኩም ብትልም ችለህ ቆመ ትራመዳለ ፣ርሃብ አልችልም ብትል ብቸኝነት አልችልም፣ ከሰው መለየት አልችልም ሰው ማስቸገር አልችልበትም ብትል ፡ ምንም አታመጣም እስትንፋስህ እስካለች ፡አለመቻልን እራሱ ትችለዋለ ......
ከማማ ጋር ጎዳና ከወጣን ሰነባበትን ፡ ቤት ንብረት ያለው ሰው ብቻ አይደለም ለካ የሚያስጠጋህ ፡እነሱንማ አየናቸው ከንፈር ከመምጠጥ በዘለለ ምንም አይፈይዱልህም ፡ ካላቸው ሚሊዮን ብሮች መሃል አስር ብር ሰጥተው ላንተ ባደረጉት ነገር አካብደው ፅድቅ የሚጠብቁ ስንቶቹ መሰሉህ ፡አንድ ስንዝር ሕይወትህን የማይቀይር ሳንቲሞች ሰጥተው ፡ለምን አትሰራም ብለው የምክር አገልግሎት የሚሰጡህ በቱ የሚሉ ቁጠራቸው ፡ ከእነሱ በተሻለ መጠጊያ የሰጠችኝ እትዬ ባዩሽ ምስጋና ይድረሳት ፡ኮልፌ ላስቲክ ወጥራ ነው የምትኖረው ፡ ብዙ ነገር ያየች ናት ፡የኑሮ አጋጣሚ ባዶ እጇን አስቀርቶ ጎዳና ያወጣት ፡ ፊቷ እንደ ከሰል ቢጠቁርም ልቧ የነፃ ፡ አዛኝ ፡ የነበረኝን ገንዘብ በሁለት ወር ውስጥ ለክራይ እና ለሚበላ ለማማ ወተት ስገዛ ጨርሼ መግቢያው ጠፍቶኝ ስንከራተት ውዬ ደክሜ ድልድይ ስር ቁጭ ብዬ ሳዛጋ ነበር ያገኘችኝ ዕድሜዋ ልክ እንደ እናቴ ነው አርባዎቹ ውስጥ ፡ አጠገቤ መጥታ ስትቆም እብድ መስላኝ ነበር ፡በዋላ ስረዳት ለካንስ አሳዝኛት ኖሯል ፡ ስላለውበት ሁኔታ ጠየቀችኝ ነገርኳት ዕፃኗን ግን የራሴናት ነው ያልኳት ፡ከዚ በዋላማ የማንም ልትሆን አትችልም ፡ ከዛ ነው እንግዲ ወደቤቴ ና ብላኝ የወሰደችኝ ፡መጀመሪያ የእውነት ቤት መስሎኝ ነበር በዋላ ግን የላስቲኳን ቤት ሳይ ቀፈፈኝ እንዴት በዚ መጠን ወርጄ እገኛለው ብዬ ተናነቀኝ ፡ ግን ምን አማራጭ አለኝ ምንም የስቃዬ መጀመሪያ ሊጀምር ነው አልኩ ፡ ባዩሽ ግን ሁሉም ደና ይሆንልሃል አለችኝ ለጊዜው እዚ እረፍ የጨካኞቹን ቤት አከራዮች ሆድ የምትሞላበት አቅም ላይ አይደለም ያለኽው ከጠበበንም ሰፋ እናደርገዋለን ፡ አለችኝ አዘን ብሶቴን ዋጥ አድርጌ ይሁን አልኩ ፡ ለጊዜው ነው እንጂ ማማንማ እዚ እንድታድግ አላደርግም ፡ ብዬ ወሰንኩ
ከባዩሽ ጋር በጣም እየተለማመድን ስንመጣ የዋህ ልቧ ይገርመኝ ጀመረ ያገኘችውን ሁሉ እኛን ለማስደሰት ብላ ይዛ ትመጣለች ደግ ነች ፡ ይሄ ደግነቷ እንዳምናት አደረገኝና ፡በቃ ማማን እሷ ጋር እያስቀመጥኩ ለምን አልሰራም ብዬ ወሰንኩ እና ስራ መስራት ከባዩሽጋር ተስማምቼ መንቀሳቀስ ጀመርኩ ኮልፌ አካባቢ ሰፊዎች አሉ እና ለነሱ ጣቃ ከመኪና ላይ ማውረድ መጫን በቃ ያገኘውትን ነገር ሰራው ፡ ጎዳና ላይ ወጥቶ ላስቲክ ቤት ከመኖር የከፋ ነገር አለ እንዴ ሂሉኝታ ደና ሰንብት አልኩ ፡ጉልበቴን ተጠቀምኩት ፡ ገንዘብ አገኝ ጀመር ፡ እና ገንዘብ ሳገኝ የመጀመሪያ እቅዴ ማማንና ባዩሽን ከላስኪቱ ቤት ማላቀቅ ነበር እናም ተሳክቶልኝ አነስተኛ ቤት ተከራይተን ገባን ፡ ባዩሽ ትንሽ አስቸግራኝ ነበር እኔ ግን አንቺ ማለት የእናቴ ምትክ ነሽ አንቺ በሕይወቴ ውስጥ ቦታ አለሽ ስለዚ መቼም ትቼሽ አልሄድም አልኳት በመጨረሻ ተስማማች ፡ ኑሮ ተጀመረ ፡ አንድቀን ባዩሽ እንዲ አቸኝ
"እኔ የምልህ ናቲ እንደው የዝህች ልጅ እናት በቃ ዝም ነው የምትባለው ?ምን ልባት እኮ ወደ እናትህ ቤት ተመልሳ መጥታ ልጄን ብላ ጠይቃ ይሆናል ፡መቼም ሴት ልጅ እንዴት እንዳማጠች ስታውቅ ሁሉን ትረሳለች ማለት ከባድ ነው "አለችኝ
"ባያ ዝም በይኝ እሷ በጭራሽ አትመጣም አረብ አገር ሳትሄድ አትቀርም "አልኳት ውሸት ቀላቅዬ ፡እንዴት ብዬ ወንድሜ አላኮብኝ ነው ብዬ አወራለው ለሰሚውም ግራ ነው
"አይ እንደው እኮ ብትመጣ አንዴ እንኳ ጥሩ ነበር ፡የልደት ቀኗን እንኳ አታውቀውም "ስትለኝ በጣም ተገረምኩ ፡እውነት ለመናገር ትዝ ብሎኝም አያውቅ ነበረ ከችግር ለመውጣት ከመፍጨርጨር በቀር
"ባክሽ አንዱን ቀን ማክበር ነው የሦስት ወር ነበረች እሱን አስልቼ ማክበር ነውኪኪኪኪ እንደውም ለምን በሃያ ሰባት አናከብርላትም በቃ የመዳኒዓለምን ቀን ያዢውና ሁለተኛ ዐመቷን እናከብርላታለን"አልኳት ባዩሽ ወይ አንተ ልጅ ብላ ሳቀች "ሌላው ክትባት ወስዳ አታውቅም አይደል በቅርቡ አኪም ሊያያት ይገባል"ብላ አከለች ፡ወይጉድ ማማዬ በዛ መሰሪ ወንድሜ የተነሳ ስንት ነገር ቀርቶባታል ,,,,,,,,,,
ደራሲ Unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍111❤17🥰7👏3
👉🔮 የ እናቴ ልጅ🔮👉
🔮🎈ክፍል አስር🎈🔮
👉👉👉👉👉👉👉👉
ይገርማል እንደ ቀልድ ቀን ቀንን እየተካ አመታት ይቆጠራሉ !! ዕፃናት ያድጋሉ ወጣቶች ጎልማሳ ይሆናሉ ጎልማሶች ያረጃሉ አዳዲስ ሕይወት ይመጣል የቆየውም ያልፋል ፡ ለሁሉም ወር ተራ ነው ፡
👉ዛሬ ለማማዬ ሁለተኛ አመቷን አከበርንላት ፡እኔና ባዩሽ ብቻ በትንሿ የክራይ ቤታችን !!ሁለት ቁጥር ሻማ ሳበራ ፡ ድንገት የባነንኩ ይመስል ያሳለፍኩት ምስቅልቅል ከፊቴ መጥቶ ተደቀነ ፡ የወንድሜ ጭካኔ የእናቴ ጥላቻ አሁን እንደተደረገ ይታየኝ ጀመር ፡ እንደ አዲስ አንገበገበኝ ያምሽት፡ እናቴ እሩሩ ልብ ቢኖራት ኖሮ ጨክና አትተወኝም ነበር ይቅር ትለኝ ነበር ፡ ለሊቱ ከመንጋቱ በፊት ዲቃላህን ይዘህልኝ ጥፋ በጭራሽ እንዳላይህ የሚለው የእናቴ የቁጣ ቃል ዳግም አይምሮዬላይ ተንጫጫብኝ ፡የአቤል ያፈጠጠ ውሸት እና ማስመሰል ሁሉም ተመላለሰብኝ ፡በጣም ተከዝኩ ፡ .....
ባዩሽ ነበረች ያባነነችኝ "አንተ ምን ሆነሃል ሻማውን ጎትታ ልትጥለው ነበር እኮ "አለችኝ
"ውይ የሆነ አሳብ ውስጥ ገብቼ እኮ "አልኳት
"ምንድነው እሱ ናቲዬ ስራቦታ ችግር አለ እንዴ?"አለችኝ እያሳሰባት ፡
"አይ ስለ ስራ አይደለም እንደው እናቴ ትዝ ብላኝ ...."ብዬ ቀእንጥልጥል ተውኩት
"እንደው ናቲዬ ካመጣህው አይቀር እንደው እኔም ብሆን እያስብኩልህ ነው እስከመቼ ነው ከእናትህ ተደብቀህ ልጅ የምታሳድገው በጣም ያሳስባል?!"አለች
"አይ አይ ተደብቄ አይደለም እሷ ናት በለሊት ከነ ዕፃን ልጅ ያባረረችኝ ምንም እርህራሄ አነበራትም ይህን ያደረገችው ለክብሯ በማሰብ ነበር የኔ ነገር ምንም አላስጨነቃትም ፡ በዛላይ የኔ ..."ብዬ ዝም አልኩ
"ያንተ ምን?"
"ተይው በቃ እንደው ስሜታዊ ሆኜ ነው"አልኳትና ዝም ብዬ አየዋት ፡እስከዛሬ ትክክለኛውን ሚስጥሬን አልነገርኳትም ፡
"ንገረኝ ነገርን በውስጥ መያዝ ጥሩ አይደለም ፡"አለችኝ
"አይ እንደው ነገሩ ትንሽ የሚከብድ ነው ፡በእርግጥ እንደሞኝ ካላየሺኝ የደበኩሽን ሚስጥር ዛሬ እነግርሻለው ፡"
"ናቲዬ አንተን እንደሞኝ ላይ በጭራሽ አንተ እኮ ሰው ያደረከኝ ሰው ነህ ፡ "አለችኝ ዕንባ ባዘሉ አይኖቿ እያየችኝ
"እነግርሻለው ግን ያለማቋረጥ ስሚኝ እና ደሞ የምነግርሽ ነገር ለማመን ቢከብድም እውነት ነው "አልኳት ፡አንገቷን ነቅንቃ በጉጉት ጆሮዋን አቅንታ ታዳምጠኝ ጀመር ፡ባዩሽ የኔንና የወንድሜን አስተዳደግ ከመጀመሪያ ጀምሮ ስነግራት ፡ፈገግ እያለች አንዴም ኮስተር እያለች ተከታተለችኝ ፡ በመጨረሻም የአቤልን ለውጥና ፡ በድንንገት የልጅ አባት መሆንና ፡ በኔላይ ያለምንም አፍረት እንዳላከከብኝ ፡እናቴም ይህን አምና መቀበሏንና ፡ሁለቱም ተጋግዘው ከቤት እንዳስወጡኝ ስነግራት ፊቷ በአንዴ ተለዋወጠ ፡ሰውነቷ የተንቀጠቀጠ መሰለ ፡በመገረም እንደ አዲስ ሰው ታየኝ ጀመር ፡ ዝምብዬ የምትለኝን ለመስማት ስጠባበቅ ድንገት ከተቀመጠችበት ተነስታ "እውነትም ሞኝ ነህ የሞኝ ሞኝ ፡እንዴት ባልወለድከው ልጅ የኔናት ብለህ ትሰቃያለህ ፡እንዴት እንዲ እንዲያደርግህ ትፈቅድለታለህ እንዴት ፡ እሺ የሆነስ ሆነና ተመልሰህ ሄደህ እናትህን ማሳመን አልነበረብህም ፡ እንደዛ በዚች ዕፃን ልጅ የተነሳ እንደሴት አዝለህ ወተት እያፈላህ የተሰቃየኽው ባላረከው ነገር ነው ፡ያሳዝናል ፡ "ብላ ወቀሳም አዘኔታም ያለበት ጩኽት ጮኽችብኝ
ግራገባኝ ነገሩ ከኔ በቀር ለማንም አይገባውም ማለት ነው እኔ እኮ ስለ እናቴ ነው ይህን የምከፍለው እሷ ከኔ ይልቅ ለአቤል ቦታ አላት ያ ስሜት እንደተጠበቀ ካልኖረ የምታብድ ነው የሚመስለኝ ,,,,,, አይኔን ጨፍኜ ነገሮችን እንደ አዲስ ለማየት ሞከርኩ.......
ደራሲ Unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
🔮🎈ክፍል አስር🎈🔮
👉👉👉👉👉👉👉👉
ይገርማል እንደ ቀልድ ቀን ቀንን እየተካ አመታት ይቆጠራሉ !! ዕፃናት ያድጋሉ ወጣቶች ጎልማሳ ይሆናሉ ጎልማሶች ያረጃሉ አዳዲስ ሕይወት ይመጣል የቆየውም ያልፋል ፡ ለሁሉም ወር ተራ ነው ፡
👉ዛሬ ለማማዬ ሁለተኛ አመቷን አከበርንላት ፡እኔና ባዩሽ ብቻ በትንሿ የክራይ ቤታችን !!ሁለት ቁጥር ሻማ ሳበራ ፡ ድንገት የባነንኩ ይመስል ያሳለፍኩት ምስቅልቅል ከፊቴ መጥቶ ተደቀነ ፡ የወንድሜ ጭካኔ የእናቴ ጥላቻ አሁን እንደተደረገ ይታየኝ ጀመር ፡ እንደ አዲስ አንገበገበኝ ያምሽት፡ እናቴ እሩሩ ልብ ቢኖራት ኖሮ ጨክና አትተወኝም ነበር ይቅር ትለኝ ነበር ፡ ለሊቱ ከመንጋቱ በፊት ዲቃላህን ይዘህልኝ ጥፋ በጭራሽ እንዳላይህ የሚለው የእናቴ የቁጣ ቃል ዳግም አይምሮዬላይ ተንጫጫብኝ ፡የአቤል ያፈጠጠ ውሸት እና ማስመሰል ሁሉም ተመላለሰብኝ ፡በጣም ተከዝኩ ፡ .....
ባዩሽ ነበረች ያባነነችኝ "አንተ ምን ሆነሃል ሻማውን ጎትታ ልትጥለው ነበር እኮ "አለችኝ
"ውይ የሆነ አሳብ ውስጥ ገብቼ እኮ "አልኳት
"ምንድነው እሱ ናቲዬ ስራቦታ ችግር አለ እንዴ?"አለችኝ እያሳሰባት ፡
"አይ ስለ ስራ አይደለም እንደው እናቴ ትዝ ብላኝ ...."ብዬ ቀእንጥልጥል ተውኩት
"እንደው ናቲዬ ካመጣህው አይቀር እንደው እኔም ብሆን እያስብኩልህ ነው እስከመቼ ነው ከእናትህ ተደብቀህ ልጅ የምታሳድገው በጣም ያሳስባል?!"አለች
"አይ አይ ተደብቄ አይደለም እሷ ናት በለሊት ከነ ዕፃን ልጅ ያባረረችኝ ምንም እርህራሄ አነበራትም ይህን ያደረገችው ለክብሯ በማሰብ ነበር የኔ ነገር ምንም አላስጨነቃትም ፡ በዛላይ የኔ ..."ብዬ ዝም አልኩ
"ያንተ ምን?"
"ተይው በቃ እንደው ስሜታዊ ሆኜ ነው"አልኳትና ዝም ብዬ አየዋት ፡እስከዛሬ ትክክለኛውን ሚስጥሬን አልነገርኳትም ፡
"ንገረኝ ነገርን በውስጥ መያዝ ጥሩ አይደለም ፡"አለችኝ
"አይ እንደው ነገሩ ትንሽ የሚከብድ ነው ፡በእርግጥ እንደሞኝ ካላየሺኝ የደበኩሽን ሚስጥር ዛሬ እነግርሻለው ፡"
"ናቲዬ አንተን እንደሞኝ ላይ በጭራሽ አንተ እኮ ሰው ያደረከኝ ሰው ነህ ፡ "አለችኝ ዕንባ ባዘሉ አይኖቿ እያየችኝ
"እነግርሻለው ግን ያለማቋረጥ ስሚኝ እና ደሞ የምነግርሽ ነገር ለማመን ቢከብድም እውነት ነው "አልኳት ፡አንገቷን ነቅንቃ በጉጉት ጆሮዋን አቅንታ ታዳምጠኝ ጀመር ፡ባዩሽ የኔንና የወንድሜን አስተዳደግ ከመጀመሪያ ጀምሮ ስነግራት ፡ፈገግ እያለች አንዴም ኮስተር እያለች ተከታተለችኝ ፡ በመጨረሻም የአቤልን ለውጥና ፡ በድንንገት የልጅ አባት መሆንና ፡ በኔላይ ያለምንም አፍረት እንዳላከከብኝ ፡እናቴም ይህን አምና መቀበሏንና ፡ሁለቱም ተጋግዘው ከቤት እንዳስወጡኝ ስነግራት ፊቷ በአንዴ ተለዋወጠ ፡ሰውነቷ የተንቀጠቀጠ መሰለ ፡በመገረም እንደ አዲስ ሰው ታየኝ ጀመር ፡ ዝምብዬ የምትለኝን ለመስማት ስጠባበቅ ድንገት ከተቀመጠችበት ተነስታ "እውነትም ሞኝ ነህ የሞኝ ሞኝ ፡እንዴት ባልወለድከው ልጅ የኔናት ብለህ ትሰቃያለህ ፡እንዴት እንዲ እንዲያደርግህ ትፈቅድለታለህ እንዴት ፡ እሺ የሆነስ ሆነና ተመልሰህ ሄደህ እናትህን ማሳመን አልነበረብህም ፡ እንደዛ በዚች ዕፃን ልጅ የተነሳ እንደሴት አዝለህ ወተት እያፈላህ የተሰቃየኽው ባላረከው ነገር ነው ፡ያሳዝናል ፡ "ብላ ወቀሳም አዘኔታም ያለበት ጩኽት ጮኽችብኝ
ግራገባኝ ነገሩ ከኔ በቀር ለማንም አይገባውም ማለት ነው እኔ እኮ ስለ እናቴ ነው ይህን የምከፍለው እሷ ከኔ ይልቅ ለአቤል ቦታ አላት ያ ስሜት እንደተጠበቀ ካልኖረ የምታብድ ነው የሚመስለኝ ,,,,,, አይኔን ጨፍኜ ነገሮችን እንደ አዲስ ለማየት ሞከርኩ.......
ደራሲ Unknown
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
👍118❤24🥰5🔥4