#ፍቅር_ከፈላስፋ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሆቴል ፍለጋ ብዙም አራቅንም ..እዛው ዞር ብለን ዋቤ ሸበሌ ነበር የገባነው…እንደተቀመጥን ነው የምንበላውን በማዘዝ ወደጭቅጭቃችን የገባነው…እኔን ፍለጋ ይሄን ያህል መንገድ ይጓዛል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እርግጥ ነገሮችን በፍጥነት እንዲህ እንዲሆኑ አድርጌ ስልኬንም፤ አድራሻዬንም አጠፋፍቼ ከመስሪያ ቤቴ የጠፋውት አውቄ ነው …ለእሱ የማሰቢያ እና የመረጋጊያ ጊዜ እንዲያገኝ በማሰብ ….እንጂማ ስራዬን እሱ ስላለ መልቀቄ አይደለም..እንደዛማ አይታሰብም…ሰው በገዛ ግዛቱ ውስጥ በታነፀ ቤተመንግስት ሊነግስበት ያሰበውን ወንበር ሌላ ተቀናቃኝ ልቀቅ ስላለው በቀላሉ ይለቃል…አይ በፍፁም ይሄ የነገስታት ባህሪ አይደለም..እሱ በንግስናው ኃይል ተማምኖ ወግጂልኝ ቢለኝ እኔ በቀላሉ ምኞቱን ላሳካለት አልችልም..ምክንያቱም እኔም ከእሱ እኩል ኃይል ያለኝ ንግስት ስለሆንኩ…
‹‹እኔን ፍለጋ እንዲህ መባከንህ አስደስቶኛል››አልኩት
‹‹ጉረኛ አትሁኚ… ስለአንቺ አንዳንድ ነገር ሳጣራ ከበፊትም ጀመሮ በካምፓኒው አንቺን በተመለከተ ያለው ነገር ትክክል ስላልመሰለኝ ያንን ለማስተካከል ነው..የአንድ አዲስ መሪ ስራ የወደፊት የካምፓኒውን አካሄድ ማስተካከል ብቻ ሳይሆን ወደኃላም ተመልሶ በባለፍት መሪዎች አላግባብ የተሰሩ ስራዎች ካሉ ለእነዛ እርማት እንዲደረግ ማሰድረግም ጭምር ነው…
‹‹ስለመሪነት ጥሩ ግንዛቤ እያገኘህ ነው››
‹‹አዎ…አስተዳደግሽ፤ የቤተሰቦችሽ ሁኔታ እና የህይወት ገጠመኞችሽ የፈጠሩብሽ ተፅዕኖ እንዳለ ሆኖ ካምፓኒያችንም ላንቺ የሰጠው ቦታ ለህይወትሽ መበላሸት አንድ አስዋፅኦ እንዳበረከተ ተሰምቶኛል..እኔም ነገሩን በደነብ ሳላጣራ በእሳቱ ላይ ቤንዚል ጨመርኩበት››አለኝ እጆቹን እያፍተለተለ…አይገርማችሁም አንዳንድ ሰው ወደ ህይታችሁ ድንገት ከመንገድ ጎራ ብሎ ይገባና ገና በሁለት እግሩ እንኳን ተስተካክሎ ሳይቆም አፍርሼ ልስራችሁ ይላል፡፡
‹‹ያው ቸኩሎ መፍረድ የአንተ ብቻ ሳይሆን…የእኛ ኢትዬጵያውያን ዋና ችግር ነው.. ለወሬ ያለን ፍቅር ለራሳችን ካለን ፍቅር በብዙ እጥፍ ይበልጣል፡፡እንደህዝብ ብቻ ሳይሆን በከፍተኛ ደረጃ ተምረዋል በሚባሉት የህብረተሰብ ደረጃ ጨምር የ<critical thinking >ልምምድ የለንም… የሆነ ውሳኔ ላይ ከመድረሳችን በፊት የሰማነውን ወሬ ‹‹ለምን?›› ‹‹እንዴት?›› ‹‹የት?›› ‹‹ መቼ?›› ብለን በመጠየቅ የነገሩን ብልት በታትነን የማየት የምናደርገው ጥረት ለዜሮ የቀረበ ነው፡፡የሰማነውን ወሬ ወይም መረጃ በዚህ መጠን መመርመር ደግሞ የመረጃዎችን ጥራት ለመጨመር..እርግጠኝነቱን አስተማማኝ ለማድረግ እና እወነተኝነቱን በአስተማማኝ መንገድ ለማረጋገጥ ወሳኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እኛ ግን እንደዛ አናደርግም…በዛም ምክንያት ውሳኔያችን ቡዙ ግዜ የጥድፊያና በስህተት የተሞላ ነው››አልኩት… ከገባው ብዬ
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››አለኝ ኮራና ጀነን ብሎ
‹‹አየህ አሁንም ተሳሳትክ..ትክክል መሆኔን እንዴት በዚህ ቅፅበት ልታረጋግጥ ቻልክ….?››
ግራ ገባውና ‹‹ማለቴ….››ብሎ ሊያብራራልኝ ሲሞክር መልሼ ጣልቃ ገባውና
‹‹ግዴለም ብታስረዳኝም አታሳምነኝም..ይልቅ ህይወቴ እንደተበላሸ ስትናገር ነበር…እስቲ እንዴት እንዲያ ልታስብ እንደቻልክ አስረዳኝ..….?››
‹‹ይሄ ምን ማስረዳት ያስፈልገዋል…በዛ ነጥብ ዲግሪ ተመርቀሽ በትንሽ ደሞዝ በፀሀፊነት እየሰራሽ ነው..በቀደም አያትሽ ከሚሆን ሰው ጋር አግኝቼሻለው…ዛሬ ደግሞ ተራ የሽያጭ ሰራተኛ ሆነሽ መጽሀፍ ስትቸረችሪ ነው ያገኘውሽ…ህይወትሽ እርጋታ የሌለው ምስቅልቅሉ የወጣ ነው….ከዚህ በላይ የህይወት መበለሻሸት ከየት ይመጣል››በቃ በእሱ ቤት የእኔን ህይወት ብጥርጥር አድርጎ አጥንቶ ጨርሶል..
‹‹እውነት ግን ምንድነው ….?››ጠየቅኩት
ግራ ተጋባ‹‹….ምን አልሺኝ….?››
‹‹እውነት ምንድነው..….?››ፍጥጥ ብዬ ጥያቄዬን ደገምኩለት
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው….….?እውነት ሀቅ ነው…በትክክል የተተገበረ ወይም የተነገረ ክንውን ነው..በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እሱ ብቻማ አይደለም…እውነት እረቂቅ ነው..እውነት ጥልቅ ነው…የሰማህው ነገር ሁሉ እውነት ሊሆን አይችልም..ለምን ይመስልሀል እኔ እና አንተ አንድ አይነት ነገር ከአንድ ሰው በእኩል ሰዓት ብንሰማ የምንረዳበት መንገድ አንድ አይነት ሊሆን አይችልም…ምክንያም ሁለታችንም በየራሳችን አዕምሮ ተጠቅመን ነው ተርጉመን ነገሩን ለመገንዘብ የምንጥረው…..ስንተረጉም ደግሞ የበፊት የህይወት ልምዳችን..የምንከተለው የሀይማኖት አይዲኦሎጂ፤ ከተወለድንበት አካባቢ ማህበረሰብ የቀሰምነው ባህል፤ የራሳችን ፍላጎት…..እነዚህና ሌሎችም በአተረጋጎማችን ላይ የየራሳቸውን ስውር ተፅዕኖ ያሳድራብናል…… የሰማነው እውነት በግማሽ ይበረዛል ማለት ነው…ያየነውም እንደዛ..፡፡ሌላ ምሳሌ ልስጥህ የአንድ ወጣት ልጃገረድ ፎቶን ሶስት ወጣት ወንዶች ቢያዩት እና ከሳዕታት ቡኃላ ምን እንዳዩ ቢጠየቁ..አንድ የተቀሰረ አስጎሚዥ ጡቶች ያላት ወጣት ይልሀል…ሌላው የሚያምረ መቀመጫ ያላት ሞዴል መሆን የምትችል ወጣት ይልሀል…ሌላው ደግሞ የሚያምር ቁንጅና ያላት ግን ልቧ በሀዘን የተሰበረ፤የእኔ ያለችውን ነገር በመጠበቅ በናፍቆ እየተሰቃየች መሆኖን አይኖቾ ውስጥ ያጋቱት እናባዋ የሚመሰክሩ ፤ ግን ደግሞ ያልሸነፍ ባይነት እና የራስን ስሜት የመቆጣጠር ጥረት በፊቷ ላይ የሚነበብባት፤ከዕድሜዋ በላይ የምታውቅ ወጣት ነች ይላል፡፡አየህ ሶስቱንም አስተያየት ሰጪዎች አንድ አይነት ስዕል ከአንድ አይነት እርቀት ላይ አይተው የተረዱት ነገር የተለያየ ነው፡፡እውነቱ የማናኛቸው ነው…….?አየህ እውነት እንደሽንኩርት ነው ሚባለው ለዛ ነው…በላጥከው ቁጥር ሌላ አዲስ ነገር..አሁንም ስትልጠው ሌላ ሚስጥር…..አንዳንዴማ ማብቂያ ሁሉ ላይኖረው ይችላል….ጲላጦስ እኮ እኔ ማውቀው አለማወቄን ነው ያለውም አንድም ለዛ ነው….ያወቀ የመሰለው ሁሉ እሱ ገና ጀማሪ ተማሪ ነው….
‹‹ወይ አንቺ ልጅ…እያወራን የነበረውን ቁም ነገር እኮ አወሳስበሽ ድራሹን አጠፋሽው….››
‹‹አይ አሁን ያወራውት ነው ትክክለኛው ቁም ነገር….አየህ የእኔ ህይወት ብልሽትሽት ማለቱን ለመወሰን በአንድ ሰምንት ውስጥ ያየሀቸው ወይም የሰማሀቸው ቅንጭብጫቢ ታሪኮች ላንተ በቂዎች መሆናቸው አስገራሚ ነው››
‹‹እኛ ካምፓኒ በፀሀፊነት እንደምትሰሪ ማንም ተናገረው ማንም እውነት ነው…..በቢዝነስ ማነጅመንት ዲግሪ እንዳለሽም አንቺ እራስሽ አትክጂም…ሹገር ዳዲሽንም በአይኔ ነው ያየውት››
በዚህ ጊዜ ምግቡ ቀርቦልን እየበላን ነበር እያወራን ያለነው..ሁሉን ነገር ጨርሶ ሳያውቅ እንደአወቀ የሚያወራው ነገር ብሽቅ አደረገኝ ‹‹ሌላውን ተወው ….ሹገር ዳዲዬ መሆኑን በምን አረጋገጥክ…….?››
‹‹አይቼሻለው አልኩሽ እኮ..አንቺም አረጋግጠሽልኛል…››
‹‹ዋሽቼህ ቢሆንስ…….?››
‹‹በምን ምክንያት ትወሺኛለሽ ….?››
‹‹ላስቀናህ ፈልጌ››
ሳቁን ለቀቀው…
‹‹ምን ያስቅሀል….?››
‹‹ለምን ብዬ ቀናለው…አፈቅሬሽ ነበር እንዴ….?››
‹‹እኔ እንጃ… ሰው አንድ ሰውን ላይ ካለምክንያት ትኩረት ካደረገና ምክንያት እየፈለገ ጥዋትና ቀን የሚነጫነጭበት ከሆነ ያው በእኔ ግምት ፍቅር ነው ብዬ ነው የማስበው፡፡››
‹‹እንደ ህይወትሽ ለራስሽ ያለሽ ግምት የተዘበራረቀ ነው…አንዳዴ መሬት የሚወረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሰማይ ላይ ልንጠልጠል የሚል…›› አለኝ …በመበሳጨትና ስሜቱን ለመቆጣጠር በሚጥር የስሜት መደበላለቅ
‹‹እሺ ተሳስቼ ይሆናል..ለምን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሆቴል ፍለጋ ብዙም አራቅንም ..እዛው ዞር ብለን ዋቤ ሸበሌ ነበር የገባነው…እንደተቀመጥን ነው የምንበላውን በማዘዝ ወደጭቅጭቃችን የገባነው…እኔን ፍለጋ ይሄን ያህል መንገድ ይጓዛል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እርግጥ ነገሮችን በፍጥነት እንዲህ እንዲሆኑ አድርጌ ስልኬንም፤ አድራሻዬንም አጠፋፍቼ ከመስሪያ ቤቴ የጠፋውት አውቄ ነው …ለእሱ የማሰቢያ እና የመረጋጊያ ጊዜ እንዲያገኝ በማሰብ ….እንጂማ ስራዬን እሱ ስላለ መልቀቄ አይደለም..እንደዛማ አይታሰብም…ሰው በገዛ ግዛቱ ውስጥ በታነፀ ቤተመንግስት ሊነግስበት ያሰበውን ወንበር ሌላ ተቀናቃኝ ልቀቅ ስላለው በቀላሉ ይለቃል…አይ በፍፁም ይሄ የነገስታት ባህሪ አይደለም..እሱ በንግስናው ኃይል ተማምኖ ወግጂልኝ ቢለኝ እኔ በቀላሉ ምኞቱን ላሳካለት አልችልም..ምክንያቱም እኔም ከእሱ እኩል ኃይል ያለኝ ንግስት ስለሆንኩ…
‹‹እኔን ፍለጋ እንዲህ መባከንህ አስደስቶኛል››አልኩት
‹‹ጉረኛ አትሁኚ… ስለአንቺ አንዳንድ ነገር ሳጣራ ከበፊትም ጀመሮ በካምፓኒው አንቺን በተመለከተ ያለው ነገር ትክክል ስላልመሰለኝ ያንን ለማስተካከል ነው..የአንድ አዲስ መሪ ስራ የወደፊት የካምፓኒውን አካሄድ ማስተካከል ብቻ ሳይሆን ወደኃላም ተመልሶ በባለፍት መሪዎች አላግባብ የተሰሩ ስራዎች ካሉ ለእነዛ እርማት እንዲደረግ ማሰድረግም ጭምር ነው…
‹‹ስለመሪነት ጥሩ ግንዛቤ እያገኘህ ነው››
‹‹አዎ…አስተዳደግሽ፤ የቤተሰቦችሽ ሁኔታ እና የህይወት ገጠመኞችሽ የፈጠሩብሽ ተፅዕኖ እንዳለ ሆኖ ካምፓኒያችንም ላንቺ የሰጠው ቦታ ለህይወትሽ መበላሸት አንድ አስዋፅኦ እንዳበረከተ ተሰምቶኛል..እኔም ነገሩን በደነብ ሳላጣራ በእሳቱ ላይ ቤንዚል ጨመርኩበት››አለኝ እጆቹን እያፍተለተለ…አይገርማችሁም አንዳንድ ሰው ወደ ህይታችሁ ድንገት ከመንገድ ጎራ ብሎ ይገባና ገና በሁለት እግሩ እንኳን ተስተካክሎ ሳይቆም አፍርሼ ልስራችሁ ይላል፡፡
‹‹ያው ቸኩሎ መፍረድ የአንተ ብቻ ሳይሆን…የእኛ ኢትዬጵያውያን ዋና ችግር ነው.. ለወሬ ያለን ፍቅር ለራሳችን ካለን ፍቅር በብዙ እጥፍ ይበልጣል፡፡እንደህዝብ ብቻ ሳይሆን በከፍተኛ ደረጃ ተምረዋል በሚባሉት የህብረተሰብ ደረጃ ጨምር የ<critical thinking >ልምምድ የለንም… የሆነ ውሳኔ ላይ ከመድረሳችን በፊት የሰማነውን ወሬ ‹‹ለምን?›› ‹‹እንዴት?›› ‹‹የት?›› ‹‹ መቼ?›› ብለን በመጠየቅ የነገሩን ብልት በታትነን የማየት የምናደርገው ጥረት ለዜሮ የቀረበ ነው፡፡የሰማነውን ወሬ ወይም መረጃ በዚህ መጠን መመርመር ደግሞ የመረጃዎችን ጥራት ለመጨመር..እርግጠኝነቱን አስተማማኝ ለማድረግ እና እወነተኝነቱን በአስተማማኝ መንገድ ለማረጋገጥ ወሳኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እኛ ግን እንደዛ አናደርግም…በዛም ምክንያት ውሳኔያችን ቡዙ ግዜ የጥድፊያና በስህተት የተሞላ ነው››አልኩት… ከገባው ብዬ
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››አለኝ ኮራና ጀነን ብሎ
‹‹አየህ አሁንም ተሳሳትክ..ትክክል መሆኔን እንዴት በዚህ ቅፅበት ልታረጋግጥ ቻልክ….?››
ግራ ገባውና ‹‹ማለቴ….››ብሎ ሊያብራራልኝ ሲሞክር መልሼ ጣልቃ ገባውና
‹‹ግዴለም ብታስረዳኝም አታሳምነኝም..ይልቅ ህይወቴ እንደተበላሸ ስትናገር ነበር…እስቲ እንዴት እንዲያ ልታስብ እንደቻልክ አስረዳኝ..….?››
‹‹ይሄ ምን ማስረዳት ያስፈልገዋል…በዛ ነጥብ ዲግሪ ተመርቀሽ በትንሽ ደሞዝ በፀሀፊነት እየሰራሽ ነው..በቀደም አያትሽ ከሚሆን ሰው ጋር አግኝቼሻለው…ዛሬ ደግሞ ተራ የሽያጭ ሰራተኛ ሆነሽ መጽሀፍ ስትቸረችሪ ነው ያገኘውሽ…ህይወትሽ እርጋታ የሌለው ምስቅልቅሉ የወጣ ነው….ከዚህ በላይ የህይወት መበለሻሸት ከየት ይመጣል››በቃ በእሱ ቤት የእኔን ህይወት ብጥርጥር አድርጎ አጥንቶ ጨርሶል..
‹‹እውነት ግን ምንድነው ….?››ጠየቅኩት
ግራ ተጋባ‹‹….ምን አልሺኝ….?››
‹‹እውነት ምንድነው..….?››ፍጥጥ ብዬ ጥያቄዬን ደገምኩለት
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው….….?እውነት ሀቅ ነው…በትክክል የተተገበረ ወይም የተነገረ ክንውን ነው..በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እሱ ብቻማ አይደለም…እውነት እረቂቅ ነው..እውነት ጥልቅ ነው…የሰማህው ነገር ሁሉ እውነት ሊሆን አይችልም..ለምን ይመስልሀል እኔ እና አንተ አንድ አይነት ነገር ከአንድ ሰው በእኩል ሰዓት ብንሰማ የምንረዳበት መንገድ አንድ አይነት ሊሆን አይችልም…ምክንያም ሁለታችንም በየራሳችን አዕምሮ ተጠቅመን ነው ተርጉመን ነገሩን ለመገንዘብ የምንጥረው…..ስንተረጉም ደግሞ የበፊት የህይወት ልምዳችን..የምንከተለው የሀይማኖት አይዲኦሎጂ፤ ከተወለድንበት አካባቢ ማህበረሰብ የቀሰምነው ባህል፤ የራሳችን ፍላጎት…..እነዚህና ሌሎችም በአተረጋጎማችን ላይ የየራሳቸውን ስውር ተፅዕኖ ያሳድራብናል…… የሰማነው እውነት በግማሽ ይበረዛል ማለት ነው…ያየነውም እንደዛ..፡፡ሌላ ምሳሌ ልስጥህ የአንድ ወጣት ልጃገረድ ፎቶን ሶስት ወጣት ወንዶች ቢያዩት እና ከሳዕታት ቡኃላ ምን እንዳዩ ቢጠየቁ..አንድ የተቀሰረ አስጎሚዥ ጡቶች ያላት ወጣት ይልሀል…ሌላው የሚያምረ መቀመጫ ያላት ሞዴል መሆን የምትችል ወጣት ይልሀል…ሌላው ደግሞ የሚያምር ቁንጅና ያላት ግን ልቧ በሀዘን የተሰበረ፤የእኔ ያለችውን ነገር በመጠበቅ በናፍቆ እየተሰቃየች መሆኖን አይኖቾ ውስጥ ያጋቱት እናባዋ የሚመሰክሩ ፤ ግን ደግሞ ያልሸነፍ ባይነት እና የራስን ስሜት የመቆጣጠር ጥረት በፊቷ ላይ የሚነበብባት፤ከዕድሜዋ በላይ የምታውቅ ወጣት ነች ይላል፡፡አየህ ሶስቱንም አስተያየት ሰጪዎች አንድ አይነት ስዕል ከአንድ አይነት እርቀት ላይ አይተው የተረዱት ነገር የተለያየ ነው፡፡እውነቱ የማናኛቸው ነው…….?አየህ እውነት እንደሽንኩርት ነው ሚባለው ለዛ ነው…በላጥከው ቁጥር ሌላ አዲስ ነገር..አሁንም ስትልጠው ሌላ ሚስጥር…..አንዳንዴማ ማብቂያ ሁሉ ላይኖረው ይችላል….ጲላጦስ እኮ እኔ ማውቀው አለማወቄን ነው ያለውም አንድም ለዛ ነው….ያወቀ የመሰለው ሁሉ እሱ ገና ጀማሪ ተማሪ ነው….
‹‹ወይ አንቺ ልጅ…እያወራን የነበረውን ቁም ነገር እኮ አወሳስበሽ ድራሹን አጠፋሽው….››
‹‹አይ አሁን ያወራውት ነው ትክክለኛው ቁም ነገር….አየህ የእኔ ህይወት ብልሽትሽት ማለቱን ለመወሰን በአንድ ሰምንት ውስጥ ያየሀቸው ወይም የሰማሀቸው ቅንጭብጫቢ ታሪኮች ላንተ በቂዎች መሆናቸው አስገራሚ ነው››
‹‹እኛ ካምፓኒ በፀሀፊነት እንደምትሰሪ ማንም ተናገረው ማንም እውነት ነው…..በቢዝነስ ማነጅመንት ዲግሪ እንዳለሽም አንቺ እራስሽ አትክጂም…ሹገር ዳዲሽንም በአይኔ ነው ያየውት››
በዚህ ጊዜ ምግቡ ቀርቦልን እየበላን ነበር እያወራን ያለነው..ሁሉን ነገር ጨርሶ ሳያውቅ እንደአወቀ የሚያወራው ነገር ብሽቅ አደረገኝ ‹‹ሌላውን ተወው ….ሹገር ዳዲዬ መሆኑን በምን አረጋገጥክ…….?››
‹‹አይቼሻለው አልኩሽ እኮ..አንቺም አረጋግጠሽልኛል…››
‹‹ዋሽቼህ ቢሆንስ…….?››
‹‹በምን ምክንያት ትወሺኛለሽ ….?››
‹‹ላስቀናህ ፈልጌ››
ሳቁን ለቀቀው…
‹‹ምን ያስቅሀል….?››
‹‹ለምን ብዬ ቀናለው…አፈቅሬሽ ነበር እንዴ….?››
‹‹እኔ እንጃ… ሰው አንድ ሰውን ላይ ካለምክንያት ትኩረት ካደረገና ምክንያት እየፈለገ ጥዋትና ቀን የሚነጫነጭበት ከሆነ ያው በእኔ ግምት ፍቅር ነው ብዬ ነው የማስበው፡፡››
‹‹እንደ ህይወትሽ ለራስሽ ያለሽ ግምት የተዘበራረቀ ነው…አንዳዴ መሬት የሚወረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሰማይ ላይ ልንጠልጠል የሚል…›› አለኝ …በመበሳጨትና ስሜቱን ለመቆጣጠር በሚጥር የስሜት መደበላለቅ
‹‹እሺ ተሳስቼ ይሆናል..ለምን
👍1
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ከናንተ_መሐል_ጻድቅ_የሆነ
#መጀመርያዋን_ድንጋይ_ይወርውር
መጋቢት 8፣ 1998
በኮዚ ክለብ መስራት ከጀመርኩ እንድ ዓመት አልፎኛል፤ስጀምር አካባር አርብ፣ቅዳሜ እና እሁድን ብቻ ነበር
በክለቡ ውስጥ የምሰራው፡፡ይህን ያህል ጊዜ የቆየሁበት ሌላ ቤት የለም፡፡ጥሎብኝ በአንድ ቤት ለረጅም ጊዜ መቆየት አልችልም። ስልቹ ነኝ መሰለኝ።
ድሮም ቢሆን እዚህ ህይወት ውስጥ ሳልገባ ከአንድ ወንድ ጋር ሙጭጭ ማለት አይሆንልኝም ነበር፡፡ ወንዶች ቶሎ ይሰለቹኛል። በሕይወቴ መቀየር የምችለውን ነገር ሁሉ መቀየር ብችል ደስ ይለኛል፡፡ ጸጉሬን ደጋግሜ የምቆረጠውም ለዚህ ይመስለኛል፡፡ጓደኞቼ ግን የሚያምረውን ጸጉሬን ስቆርጠው ያበድኩ ይመስላቸዋል፡፡እንኳን ጸጉሬን ቁመቴንም እሰለቸዋለሁ፤
አንዳንድ ጊዜ ቁመቴን መቁረጥ እንደሚያምረኝ ማን በነገራቸው፡፡ ሰው እንደ ግመል ሜትር ከ 75 ሆኖ
ይፈጠራል በማርያም"ይህን ቁመትሽን ወይ ቁንጅና አልተወዳደርሸበት ወይ አውሮፕላን አላበረርሽበት"
ትለኛለች ራኪ፡፡ ብዙ ሀበሻ ወንዶች ከኔ ጋር መቆም ምቾት የማይሰጣቸውም ለዚሁ ነው:: ያነሱ ይመስላቸዋል፡፡ «ይህቺ ቆጥ እምስ» እያሉ ያሙኛል፡፡ ምን ላድርግ…ቁመቴን እኔ ኮትኩቼ አላሳደኩት፡፡
ኮዚ ክለብ ብዙም ሐበሻ ስለማያዘወትረው ተመችቶኛል፤ በዚያ ላይ አሪፍ ቢዝነስ አለ፤አሪፍ አሪፍ ሰዎች
ሚኒስትሮች ከስብሰባ በኃላ"ጌዳውን" ሲያምራቸው በጊዜ ከዚህ ቤት ይሰየማሉ፡፡ እንደ ሌሎች ቤቶች
ተደጋጋሚ እና አሰልቺ ፊቶች አይበዙም፡፡ ለምሳሌ በየምሸቱ አዳዲስ ተጋባዥ ዲጂዎች ይኖራሉ።
በየእለቱ ከአዳዲስ ደምበኞች ጋር እንደመውጣቴ የተለያዩ አገር ስጦታዎች ይመጡልኛል፡፡ ተመሳሳይ ፊት አይቼ አላውቅም፡፡ አዲሳባ ለአጭር ጊዜ ስብሰባ ወይም የስራ ጉብኝት የሚመጡ ሰዎች ናቸው ኮዚን በብዛት የሚያዘወትሩት፡፡
የሰዉ ዓመልም በኮዚ የዛኑ ያህል ለየቅል ነው፤ አንዳንዱ ጡትሽን እንደ ህጻን እየጠባሁ ልደር ይላል፤ሌላው ቂጥሽን ሌሊቱን ሙሉ ልንተራሰውና የፈለግሽውን ልከፈልሽ ይላል፡፡ የኔ መፍሳትአለመፍሳት
አያሳስበውም፡፡አንዳንዱ ሰው የቅንዝር ለሃጭ ጭንቅላቱን ሲጋርደው ሰው መሆኔንም ይረሳል መሰለኝ።
ተንበርከከን እንላስልሽ የሚሉኝ ብዙ ናቸው፡፡በተለይ አረቦች ጭንቅላታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረውት ማደር ይወዳሉ፡፡ ራኪ ይህን ጉዳይ ስነግራት « አረብ ነዳጅ ካላየ ያን ያህል የሴት ጭን ውስጥ አይደፋም፤ አስቆፍሪው» ትለኛለች፡፡ እሷ ጫወታ አያልቅባትም፡፡ ነዳጅ ቀርቶ አንድ ከርሳም አረብ እዚያው ትንፋሽ
አጥሮት ድብን ብሎ ሰበብ እንዳይሆንብኝ እንጂ ለኔስ ብዙም ከባድ አልነበረም፡፡ በኮዚ የማይገጥመኝ ጉድ የለም፤አንዳንድ ጊዜ የሚገርመኝ ነገር ከመብዛቱ የተነሳ መገረም ሁሉ አቆማለሁ፡፡ ግን ይኸው ለውጥ
ይመስለኛል እዚህ ያከረመኝ፡፡
የኮዚ ክለብ እለታዊ ፕሮግራም ተለዋዋጭ ነው፤ በብዛት ግን ምሽት
2፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ለስላሳ የጃዝ ሙዚቃ ይቀርባል፤ በዚህ ሰዓት የሚገቡት ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ናቸው ከሰሞኑ ደግሞ እትሌቶች መምጣት ጀምረዋል። አሁን ማን ይሙት በቀደም ስንት ሺ ሜትር ነው ሮጦ ወርቅ ያመጣው ባላገር ልጅ እንዴት ሆኖ ነው ጃዝ ሙዚቃ ገብቶት እዚህ ቤት ማዘውተር የጀመረው ይሄ አትሌት በመጣ ቁጥር ቶሎ ራኪ ጋር እንሰባሰባለን፡፡ በጣም ነው ሙድ የምትይዝበት፡፡ ለነገሩ እሱ ላይ በመቀለድ አፉን ያልፈታ የቤቱ ሰራተኛ የለም፡፡ ደግነቱ ዘወትር ምሽት የሚያዘው ወይ ሃይላንድ ግፋ ቢል
ሬድቡል መሆኑ በጀው እንጂ እንደሌላው ቀምቅሞ ቢለፋደድ ከሰው አፍ ይገባና ያርፈው ነበር፡፡ አትሌቱ አንድ ሳምንት በተከታታይ ይመጣና ከዚያ ለእንድ ለሁለት ወር ይጠፋል፡፡ ባለፈው ወር አምለሰትን ልጋብዝሽ ብሏት አብረው እየተጫወቱ ድንገት ዘሎ ለምን “ከዚህ ስራ አትወጪም… ምናምን ብሎ
ሊመከራት አልዳዳውም? ጌጃ! አምለሰትን እያወቃትም ማለት ነው "ሆድዬ! እንተ ሩጫ ስታቆም ነው
እኔ ይህን ስራ የማቆመው» ብላው አመዱን ቡን አደረገችው፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ እዚህ ቤት ሴት ጋብዞ አያውቅም፡፡ ብቻውን እዛች ዲጄው መስኮት ጥግ ተቀምጦ ይሄን ዉሃውን ይጋታል፡፡ የጌጃነቱ ጌጃነት እዚህ ቤት የስፖርት ቱታ ለብሶ ይወጣል፡፡ ንክር ባላገር!
ኮዚ ባር ከ5፡30 ጀምሮ ደግሞ ዲጀ ዲክ ከዕለቱ ተጋባዥ ዲጄ ጋር በመሆን በአለም ሙዚቃ ያምነሸንሹናል፡
ክልሱን ዲጄ ዲከን የማያውቀው የለም፡፡ በእንግሊዝኛው ኤፍ ኤም የራሱ የአየር ሰዓት ስላለው ብዙ የዲፕሎማት ሴት ልጆች እርሱን በአካል ለማየት ከዚሁ ሰዓት ጀምሮ ቤቱን ይሞሉታል፡፡ ከሱ ጋር ለማደር የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም፡፡ እሱ ሸክላውን ከሚያጫውትበት መስኮት ፊት ሆነው ቂጣቸውን እየቆሉ
ይደንሱለታል፡፡ እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፡፡ የፈለጋትን ሴት በፈቀደው ሰዓት ማግኘት እንደሚችል
አሳምሮ ያውቀዋል፡፡ ሲኮራ ይበልጥ ያምርበታል፡፡ ለነገሩ የሚያምር ሰውነት ነው ያለው፡፡ እኔ ግን ለምን
እንደሆነ እንጃ እንደ ወንድሜ እንጂ በሌላ ተመኝቼው አላውቅም፡፡ በጣም እንቀራረባለን፡፡ ቀልድ ጫወታ ስለሚችል ደስ ይለኛል፡፡
እኩለ ሌሊት አካባቢ ቢዝነስ እጀምራለሁ ፡አፍሪካውያን፣ አረቦች፣ አውሮፖውያንና አሜሪካውያ ከጥቂት ዲታ ኢትዮጵያዊያኑ ጋር ቤቷን በአንድ እግሯ ያቆሟታል፡፡ በእስካሁኑ ልምዱ እንደዚህ ቤት
የምናማር ሴቶችን ብቻ በብዛትና በጥራት የሚያቀርብ አላውቅም፡፡ ለነገሩ የኛም የሾርትና የአዳር ዋጋ በከተማዋ ሁሉ የማይቀመሰው ነው ይላሉ፡፡ ኮዚ እየሰሩ ሾርትና አዳር እየተልፈሰፈሰ በመጣው የብር ዋጋ መተመን የማይታሰብ ነው፤ ከ5:30 ጀምሮ ቋንቋው ሁሉ በዶላር ይሆናል፡፡ሪያል የምንቀበለው ራሱ አረብ ቂጣችንን እየላሰ ሲለማመጠን ብቻ ነው:: አንኳን ለዜጋ ለሀገር ልጆችም በዶላር ተምነን ነው የምቀበላቸው:: ከዚያ ዶላሩ ጠርቀም ሲልልን ኢትዮጵያ ሆቴል ጀርባ በሳምንት አንድ ጊዜ ሰኞ ሰኞ መንዝረነው እንመጣለን፡፡ ያ ሁሉ ዶላር የት እንደሚገባ በበኩሌ አይገባኝም፡፡ ለምን
ይሆን የማይበረከትልኝ? ለሁላችንም ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ የምናገኘው ብር በረከት ኖሮት አያውቅም፡፡ ሸሌን
ጌታ ረግሞታል፣ ንስሀ ግቡ” ትለናለች ሸሌዋ ጓደኛችን ትርሲት፡፡
በስካሁኑ ቆይታዬ በርካታ ዓለም አቀፍ ደንበኞችን አፍርቼአለሁ። ዜጋ ደንበኛ በማብዛቴ ጓደኞቼ "ኮፊ ሀናን" በሚል ቅጽል ስም ነው የማጠሩኝ።ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ኮፊ አናን ጋር አያይዞ ዲጄ ዲክ ነው መጀመሪያ ይህንን ቅፅል ስም ያወጣልኝ። በኮዚ እንደ ዲጄ ዲክ ተረበኛ ሰው የለም መቼለታ ስቱዲዮ ጠርቶኝ ተኪላ ከጋበዘኝ በኋላ "ሮዚ ቆንጆ ይሄ ፓስፖርት የመሰለ እምስሽን የስንት አገር ቪዛ ነው የምታስደበድቢው?" ብሎ ተረበኝ። "አንተ ክፉ" ብዬው እየሳኩ ወደ ደንበኛዬ ፋሩቅ
ሄድኩኝ፡፡ ፋሩቅ ግብጻዊ ኦርቶዶክስ አረብ ነው ቀልዱን በእንግሊዘኛ ተርጉሜ ነገርጉትና ሌሊቱን ሙሉ ሲስቅ አደረ፡፡ ቁላው በቆመበት ቁጥር ታድያ..Rozina may i have your passport please? wanna issue my visa....እያለ ተላጠብኝ፡፡
በእኔ በኩል ደንበኛን የማብዛቱ ቀመር አሁንም አልተለወጠም፤ ብዙ ደንበኛ የማፈራበት ምክንያት ብዙ የወንድ ሳይኮሎጂ ላይ የተጻፉ መጻሕፍትን በማንበቤ ይመስለኛል፡፡ ወንድ ሲፈጥረው ጉረኛ ነው። ጉራውን ሲቸረችር
ሳይሰለቹ እህ! ብሎ መስማት ዋናው ቁም ነገር ነው፡፡ ሁልጊዜም ወንዶች ከሌሎች ወንዶች የተለዩ አስደናቂና ስኬታማ እንደሆኑ እነግራቸዋለሁ፡፡ ወዲያው
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ከናንተ_መሐል_ጻድቅ_የሆነ
#መጀመርያዋን_ድንጋይ_ይወርውር
መጋቢት 8፣ 1998
በኮዚ ክለብ መስራት ከጀመርኩ እንድ ዓመት አልፎኛል፤ስጀምር አካባር አርብ፣ቅዳሜ እና እሁድን ብቻ ነበር
በክለቡ ውስጥ የምሰራው፡፡ይህን ያህል ጊዜ የቆየሁበት ሌላ ቤት የለም፡፡ጥሎብኝ በአንድ ቤት ለረጅም ጊዜ መቆየት አልችልም። ስልቹ ነኝ መሰለኝ።
ድሮም ቢሆን እዚህ ህይወት ውስጥ ሳልገባ ከአንድ ወንድ ጋር ሙጭጭ ማለት አይሆንልኝም ነበር፡፡ ወንዶች ቶሎ ይሰለቹኛል። በሕይወቴ መቀየር የምችለውን ነገር ሁሉ መቀየር ብችል ደስ ይለኛል፡፡ ጸጉሬን ደጋግሜ የምቆረጠውም ለዚህ ይመስለኛል፡፡ጓደኞቼ ግን የሚያምረውን ጸጉሬን ስቆርጠው ያበድኩ ይመስላቸዋል፡፡እንኳን ጸጉሬን ቁመቴንም እሰለቸዋለሁ፤
አንዳንድ ጊዜ ቁመቴን መቁረጥ እንደሚያምረኝ ማን በነገራቸው፡፡ ሰው እንደ ግመል ሜትር ከ 75 ሆኖ
ይፈጠራል በማርያም"ይህን ቁመትሽን ወይ ቁንጅና አልተወዳደርሸበት ወይ አውሮፕላን አላበረርሽበት"
ትለኛለች ራኪ፡፡ ብዙ ሀበሻ ወንዶች ከኔ ጋር መቆም ምቾት የማይሰጣቸውም ለዚሁ ነው:: ያነሱ ይመስላቸዋል፡፡ «ይህቺ ቆጥ እምስ» እያሉ ያሙኛል፡፡ ምን ላድርግ…ቁመቴን እኔ ኮትኩቼ አላሳደኩት፡፡
ኮዚ ክለብ ብዙም ሐበሻ ስለማያዘወትረው ተመችቶኛል፤ በዚያ ላይ አሪፍ ቢዝነስ አለ፤አሪፍ አሪፍ ሰዎች
ሚኒስትሮች ከስብሰባ በኃላ"ጌዳውን" ሲያምራቸው በጊዜ ከዚህ ቤት ይሰየማሉ፡፡ እንደ ሌሎች ቤቶች
ተደጋጋሚ እና አሰልቺ ፊቶች አይበዙም፡፡ ለምሳሌ በየምሸቱ አዳዲስ ተጋባዥ ዲጂዎች ይኖራሉ።
በየእለቱ ከአዳዲስ ደምበኞች ጋር እንደመውጣቴ የተለያዩ አገር ስጦታዎች ይመጡልኛል፡፡ ተመሳሳይ ፊት አይቼ አላውቅም፡፡ አዲሳባ ለአጭር ጊዜ ስብሰባ ወይም የስራ ጉብኝት የሚመጡ ሰዎች ናቸው ኮዚን በብዛት የሚያዘወትሩት፡፡
የሰዉ ዓመልም በኮዚ የዛኑ ያህል ለየቅል ነው፤ አንዳንዱ ጡትሽን እንደ ህጻን እየጠባሁ ልደር ይላል፤ሌላው ቂጥሽን ሌሊቱን ሙሉ ልንተራሰውና የፈለግሽውን ልከፈልሽ ይላል፡፡ የኔ መፍሳትአለመፍሳት
አያሳስበውም፡፡አንዳንዱ ሰው የቅንዝር ለሃጭ ጭንቅላቱን ሲጋርደው ሰው መሆኔንም ይረሳል መሰለኝ።
ተንበርከከን እንላስልሽ የሚሉኝ ብዙ ናቸው፡፡በተለይ አረቦች ጭንቅላታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረውት ማደር ይወዳሉ፡፡ ራኪ ይህን ጉዳይ ስነግራት « አረብ ነዳጅ ካላየ ያን ያህል የሴት ጭን ውስጥ አይደፋም፤ አስቆፍሪው» ትለኛለች፡፡ እሷ ጫወታ አያልቅባትም፡፡ ነዳጅ ቀርቶ አንድ ከርሳም አረብ እዚያው ትንፋሽ
አጥሮት ድብን ብሎ ሰበብ እንዳይሆንብኝ እንጂ ለኔስ ብዙም ከባድ አልነበረም፡፡ በኮዚ የማይገጥመኝ ጉድ የለም፤አንዳንድ ጊዜ የሚገርመኝ ነገር ከመብዛቱ የተነሳ መገረም ሁሉ አቆማለሁ፡፡ ግን ይኸው ለውጥ
ይመስለኛል እዚህ ያከረመኝ፡፡
የኮዚ ክለብ እለታዊ ፕሮግራም ተለዋዋጭ ነው፤ በብዛት ግን ምሽት
2፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ለስላሳ የጃዝ ሙዚቃ ይቀርባል፤ በዚህ ሰዓት የሚገቡት ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ናቸው ከሰሞኑ ደግሞ እትሌቶች መምጣት ጀምረዋል። አሁን ማን ይሙት በቀደም ስንት ሺ ሜትር ነው ሮጦ ወርቅ ያመጣው ባላገር ልጅ እንዴት ሆኖ ነው ጃዝ ሙዚቃ ገብቶት እዚህ ቤት ማዘውተር የጀመረው ይሄ አትሌት በመጣ ቁጥር ቶሎ ራኪ ጋር እንሰባሰባለን፡፡ በጣም ነው ሙድ የምትይዝበት፡፡ ለነገሩ እሱ ላይ በመቀለድ አፉን ያልፈታ የቤቱ ሰራተኛ የለም፡፡ ደግነቱ ዘወትር ምሽት የሚያዘው ወይ ሃይላንድ ግፋ ቢል
ሬድቡል መሆኑ በጀው እንጂ እንደሌላው ቀምቅሞ ቢለፋደድ ከሰው አፍ ይገባና ያርፈው ነበር፡፡ አትሌቱ አንድ ሳምንት በተከታታይ ይመጣና ከዚያ ለእንድ ለሁለት ወር ይጠፋል፡፡ ባለፈው ወር አምለሰትን ልጋብዝሽ ብሏት አብረው እየተጫወቱ ድንገት ዘሎ ለምን “ከዚህ ስራ አትወጪም… ምናምን ብሎ
ሊመከራት አልዳዳውም? ጌጃ! አምለሰትን እያወቃትም ማለት ነው "ሆድዬ! እንተ ሩጫ ስታቆም ነው
እኔ ይህን ስራ የማቆመው» ብላው አመዱን ቡን አደረገችው፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ እዚህ ቤት ሴት ጋብዞ አያውቅም፡፡ ብቻውን እዛች ዲጄው መስኮት ጥግ ተቀምጦ ይሄን ዉሃውን ይጋታል፡፡ የጌጃነቱ ጌጃነት እዚህ ቤት የስፖርት ቱታ ለብሶ ይወጣል፡፡ ንክር ባላገር!
ኮዚ ባር ከ5፡30 ጀምሮ ደግሞ ዲጀ ዲክ ከዕለቱ ተጋባዥ ዲጄ ጋር በመሆን በአለም ሙዚቃ ያምነሸንሹናል፡
ክልሱን ዲጄ ዲከን የማያውቀው የለም፡፡ በእንግሊዝኛው ኤፍ ኤም የራሱ የአየር ሰዓት ስላለው ብዙ የዲፕሎማት ሴት ልጆች እርሱን በአካል ለማየት ከዚሁ ሰዓት ጀምሮ ቤቱን ይሞሉታል፡፡ ከሱ ጋር ለማደር የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም፡፡ እሱ ሸክላውን ከሚያጫውትበት መስኮት ፊት ሆነው ቂጣቸውን እየቆሉ
ይደንሱለታል፡፡ እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፡፡ የፈለጋትን ሴት በፈቀደው ሰዓት ማግኘት እንደሚችል
አሳምሮ ያውቀዋል፡፡ ሲኮራ ይበልጥ ያምርበታል፡፡ ለነገሩ የሚያምር ሰውነት ነው ያለው፡፡ እኔ ግን ለምን
እንደሆነ እንጃ እንደ ወንድሜ እንጂ በሌላ ተመኝቼው አላውቅም፡፡ በጣም እንቀራረባለን፡፡ ቀልድ ጫወታ ስለሚችል ደስ ይለኛል፡፡
እኩለ ሌሊት አካባቢ ቢዝነስ እጀምራለሁ ፡አፍሪካውያን፣ አረቦች፣ አውሮፖውያንና አሜሪካውያ ከጥቂት ዲታ ኢትዮጵያዊያኑ ጋር ቤቷን በአንድ እግሯ ያቆሟታል፡፡ በእስካሁኑ ልምዱ እንደዚህ ቤት
የምናማር ሴቶችን ብቻ በብዛትና በጥራት የሚያቀርብ አላውቅም፡፡ ለነገሩ የኛም የሾርትና የአዳር ዋጋ በከተማዋ ሁሉ የማይቀመሰው ነው ይላሉ፡፡ ኮዚ እየሰሩ ሾርትና አዳር እየተልፈሰፈሰ በመጣው የብር ዋጋ መተመን የማይታሰብ ነው፤ ከ5:30 ጀምሮ ቋንቋው ሁሉ በዶላር ይሆናል፡፡ሪያል የምንቀበለው ራሱ አረብ ቂጣችንን እየላሰ ሲለማመጠን ብቻ ነው:: አንኳን ለዜጋ ለሀገር ልጆችም በዶላር ተምነን ነው የምቀበላቸው:: ከዚያ ዶላሩ ጠርቀም ሲልልን ኢትዮጵያ ሆቴል ጀርባ በሳምንት አንድ ጊዜ ሰኞ ሰኞ መንዝረነው እንመጣለን፡፡ ያ ሁሉ ዶላር የት እንደሚገባ በበኩሌ አይገባኝም፡፡ ለምን
ይሆን የማይበረከትልኝ? ለሁላችንም ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ የምናገኘው ብር በረከት ኖሮት አያውቅም፡፡ ሸሌን
ጌታ ረግሞታል፣ ንስሀ ግቡ” ትለናለች ሸሌዋ ጓደኛችን ትርሲት፡፡
በስካሁኑ ቆይታዬ በርካታ ዓለም አቀፍ ደንበኞችን አፍርቼአለሁ። ዜጋ ደንበኛ በማብዛቴ ጓደኞቼ "ኮፊ ሀናን" በሚል ቅጽል ስም ነው የማጠሩኝ።ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ኮፊ አናን ጋር አያይዞ ዲጄ ዲክ ነው መጀመሪያ ይህንን ቅፅል ስም ያወጣልኝ። በኮዚ እንደ ዲጄ ዲክ ተረበኛ ሰው የለም መቼለታ ስቱዲዮ ጠርቶኝ ተኪላ ከጋበዘኝ በኋላ "ሮዚ ቆንጆ ይሄ ፓስፖርት የመሰለ እምስሽን የስንት አገር ቪዛ ነው የምታስደበድቢው?" ብሎ ተረበኝ። "አንተ ክፉ" ብዬው እየሳኩ ወደ ደንበኛዬ ፋሩቅ
ሄድኩኝ፡፡ ፋሩቅ ግብጻዊ ኦርቶዶክስ አረብ ነው ቀልዱን በእንግሊዘኛ ተርጉሜ ነገርጉትና ሌሊቱን ሙሉ ሲስቅ አደረ፡፡ ቁላው በቆመበት ቁጥር ታድያ..Rozina may i have your passport please? wanna issue my visa....እያለ ተላጠብኝ፡፡
በእኔ በኩል ደንበኛን የማብዛቱ ቀመር አሁንም አልተለወጠም፤ ብዙ ደንበኛ የማፈራበት ምክንያት ብዙ የወንድ ሳይኮሎጂ ላይ የተጻፉ መጻሕፍትን በማንበቤ ይመስለኛል፡፡ ወንድ ሲፈጥረው ጉረኛ ነው። ጉራውን ሲቸረችር
ሳይሰለቹ እህ! ብሎ መስማት ዋናው ቁም ነገር ነው፡፡ ሁልጊዜም ወንዶች ከሌሎች ወንዶች የተለዩ አስደናቂና ስኬታማ እንደሆኑ እነግራቸዋለሁ፡፡ ወዲያው
👍6❤2
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#ሲሳይ_ራስታ
የመኪናን ፍቅር ደሜ ውስጥ እንዲዋሃድ ያደረገው ማነው ቢባል "ሲሳይ ራስታ" ነው። ጓደኛዬ ሲስ ሰዓሊ ነው፤ ፀጉሩ ድሬድ ነው፣ አንደበቱ ጣፋጭ ነው፣ አእምሮው አስተዋይ ነው፣ ምላሱ ተረበኛ ነው፤ እና ደግሞ ሆዱ የዋህ ነው። ሲስ የዓለምን ሕዝብ ሁሉ ይወዳል። ኢህአዴግን ግን አይወድም። ግርም ይለኛል።
ከወንዶች ጋር እስከዚህም ነው፣ ብዙ ወንዶችን አይቀርብም፣ እነሱም እንዲሁ። ቢያንስ እንደሚቀኑበት ግን አውቃለሁ። ዉሎና አዳሩ ከኛ ከሴቶች ጋር ነው። በተለይ ከኔና ከሸዊት ጋር እጅግ ከመላመዱ የተነሳ አንድ ክፍል ውስጥ አብሮን ቁጭ ብሎ ጡት መያዣችንን እንፈታለን። በኋላ ነው ድንግጥ የምንለው። እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፤ አይረበሽም። እንዲያውም «Ladies Don't worry
ስቱዲዮዬ ራቁት ሴት አጋድሜ ስስል ነው የማድረው relax! » ይለናል ድንገት ጡታችንን እንዳያይብን በመዳፋችን ስንሸፍን ካየ፣ ወይም ደግሞ የተጨነቅን ከመሰለው።
ከሲስ ጋር የሆነ ሰሞን ቅልጥ ያልን ጓደኛሞች ሆነን ነበር። የሚያውቁን ሰዎች ግን በሌላ ነገር ጠረጠሩን።
ስቱዲዮው ይዞኝ ይሄዳል፤ ከዚያ የማነበውን መጽሐፍ ይሰጠኝና እሱ ቡሩሹን ይዞ ከሐሳብ ጋር ይታገላል። ጋለሪ እራት ይጋብዘኛል፣ አሪፍ የአርት ኤግዚቢሽን ሲኖር ይወስደኛል ሺሻ ያስጨሰኛል. ከሊያንስ የጃዝ ሙዚቃ ያስኮመኩመኛል…ከሁሉም በላይ ደግሞ የማሊ ሙዚቃ እንዴት እንደምወድ
ስለሚያውቅ ታዋቂ የማሊ ዘፋኞች ኢትዮጵያ ሲመጡ ራሱ ወስዶ ያስተዋውቀኛል…።
በወር ቢያንስ አንድ ጊዜ እሱ ቤት ሄደን አንድ ከሰዓት አብረን እናሳልፋለን፤ አሪፍ አሪፍ መጽሐፍት
ይሰጠናል፤ ከአማርኛ ሁለታችንም የስብሐት አድናቂዎች ነን፡፡ ከእንግሊዝኛ ፓውሎ ኮሂሎን ይወዳል። ከስብሐት ጋር ሁልጊዜ ወስጄ አስተዋውቅሻለሁ ይለኛል፤ ግን ተሳክቶለት አያውቅም። ከሱ
ጋር ይተዋወቃሉ።ስለሱ መአት ቀልድ ነው የሚነግረኝ።ችግሩ ወሬ ቶሎ ነው የምረሳው።
አንድ ግዜ ስብሐት ታክሲ ተሳፈረ...."አለኝ
ወያላው ግን ብሽቅ ኾነበት። ሲለው አራተኛ ወንበር ላይ ሲያስቀምጠው፣ ሲለው ደግሞ ሼባው ተጠጋ እሰኪ ቅርብ ወራጅአለ!” እያለ ሲያንገላታው ጋሽ ስብሐት ነቀለ። ከዚያም ባለጌ ጣቱን አውጥቶ ወያላውን እንካ ይሄ ይግባልህ!” ይለዋል። ወያላው እንዴት በዚህ ጨርጫሳ ሽማግሌ እሰደባለሁ ብሎ
ስብሐትን ካልደበደብኩ አለ። ይህን ጊዜ ስብሐትን የሚያውቁ ተሳፋሪዎች ወያላውን… “አንተ እሱ እኮ
ስብሐት የሚባለው ደራሲ ነው፣ አታውቀውም እንዴ?” ይሉታል። ወያላው ስብሐትን በዴዜ ብዳታና እንዲሁ በብዙ የብልግና ቀልዶች በዝና ያውቀው ስለነበር ድንግጥ ብሎ… “አባባ ይቅርታ ስላላወቅኮት ነው እንዲያውም ጋቢና ይግቡ ይለዋል። ይሄኔ ስብሐት ምን ቢለው ጥሩ ነው?… "
ምን አለው?” አልኩ ተስገብግቤ
“በቃ እኔም ቅድም የሰካሁልህን ነቅዬልሀለሁ”
በሳቅ እሞታለሁ።
ሲስ ነፍሴ አወራሩ ሁሉ ስለሚያስቅ ሁሌም እንዳፍነከነከኝ ነው። ይህንኑ ቀልድ ከ10 ደቂቃ በኋላ ደግሞ ቢነግረኝ ልክ እንደ አዲስ እስቃለሁ።
ሮዝ!"
አቤት!"
".. ስብሐትን ብዙ ጊዜ አንደማገኘው ነግሬሻለሁ?”
"እኔንጃ መሰለኝ”
“እሱን የምንወድ ልጆች ሁልጊዜም ከጕልበቱ ሥር አንጠፋም። በተለይ እኔን “ጃን ትመስለኛለህ!”
ይለኝ ስለነበር እወደዋለሁ። እሱ ከራስ ተፈሪያንስ የባሰ የተቃጠለ የጃ አድናቂ ነው በነገራችን ላይ። ስለሳቸው አውርቶ አይጠግብም። እንዴ እኔና ተፌ ባሪያው ብሔራዊ ትያትር አካባቢ አንዲት ከርካሳ መፅሀፍት ቤት ቁጭ ብሎ ሊጋዜጣ ጽሑፍ ሲጽፍ አግኝተነው የነገረንን ቀልድ ልንገርሽ።
"ቀጥል የኔ ቆንጆ"
"..የሆነ የገጠር ሀይስኩል ቲቸር ነው ሊያስተምር ትምህርት ቤት ይሄዳል።ሚስቱን ቤት ትቶ ማለት ነው። ትምህርት ቤት ሲደርስ ዛሬ ቾክ ስላለቀ ትምህርት የለም!” ተባለ። ምንም ማድረግ ስላልቻለ ወደቤቱ ይመለሳል። ለካንስ ሚስቱ ወሲባም ነገር ናት። የሰፈራቸው ወጠምሻ ሲሸከሽካት አይደርስ መሰለሽ። እነሱ እቴ ስሜት ዉስጥ ሆነው ጭራሽ የአቶ ባልን መምጣት ሁሉ አላዩትም። ወጠምሻው ከላይ የቲቸሩ ሚስት ከታች ሆነው ይናጩልሻል።
ከዚያ ቲቸር ባል በንዴት ጦፈ።ጥርሱን ነክሶ ወደነሱ ተጠጋ ከዚያ ከላይ የነበረውን ወጠምሻ በርግጫ
ቂጡ ላይ ሊጨፈልቀው ብሎ ተወው።
ለምን እንደተወው ታዉቂያለሽ?”
"አላውቅም"
“ነገሩን ማባባስ ይሆናል ብሎ”
መጀመርያ ቀልዱ አልገባኝም ነበር። ቆይቶ ሲገባኝ ግን እንደ ጅል ዝም ብሎ መሳቅ ሆነ ስራዬ። ያን ቀልድ ከነገረኝ በኋላ ባለ ትዳር ከሚመስሉ ወንዶች ጋር ስወጣ ሁልጊዜም ይሄ ቀልድ ስለሚመጣብኝ ሳቅ ያመልጠኛል። ለሲስ ግን ይህን ነግሬው አላውቅም።
ሲስና እኔን ሰዎች ሲያዩን በሌላ ይጠረጥሩናል። አንድም ቀን ግን በጾታ ፈልጎኝ አያውቅም።እንዲያውም መንገድ ላይ አሪፍ ቂጥ ሲያይ እኔኑ ጎሸም አድርጎ- «ከልሚውማ ይሄን ስፖንዳ….አጃኢብ ይደልአ!? ይሄንን ሸራ ላይ ነበር መወጠር…» እያለ ይጎመዣል። ትንሽ ቅናት ቢጤ እየቆነጠጠኝም
ቢሆን እስቃለሁ።
ሲስ «ራቫ 4» አለችው። ከሚስላቸው ስዕሎች ቀጥሎ የሚወደው እሷን ነው። ከመኪናው ጋር እጅግ
ይሰደዳሉ። እጅግ ይተሳሰባሉ። ሲያይዋቸው የጫጉላ ሽርሽር ላይ ያሉ አዲስ ፍቅረኛሞች ነው የሚመስሉት። እሱ ደግሞ ድሬድ ስለሆነ መኪና ሲነዳ ያምርበታል። ይጣጣማሉ። በምድር ላይ አንድ ያለው ንብረት መኪናው ናት። ከዚያ ዉጭ የሚወዳቸው ስዕሎች ብቻ ናቸው ያሉት። እናቱንም አባቱንም በቀይ ሽብር አጥቷል። ዘመድ የሚባል ነገር የለውም። ዘመዱ መኪናው ናት።
"ራቫዋ እኮ ለሱ ካልሆነ ለማንም አትነሳም» እየተባለ ይቀለዳል።
በቁልፍ እኮ አይደለም፣ በቁላው ነው የሚያስነሳት” ትላለች ራኪ፤
እሱ መኪናዋን እንደሚንከባከባት ወላጆች ልጆቻቸውን ቢንከባከቡ ፣ እኛም ሸሌ አንሆንም ነበር ማርያምን የምሬን ነው!” ትላለች ሸዊት።
ሲስ እኮ ሴት አይበዳም፣ ራቫዋን ነው ፓርኪንግ ሎት እያስገባ አስፈንድዶ…» እያሉ ያሙታል የአሪዞና ጋርዶች፣
አኛ ጋር በንጹህ ጓደኝነት በመቀራረቡ የሚቀኑበት ወንዶች ብዙ ናቸው። እሱ ግን ግድ የለውም። በራሱ ዓለም የሚኖር እውነተኛ አርቲስት ነው።
ሜይ 5 ለዓለም የጋዜጣ ቀን ሲስ ራዲሰን ጋለሪ ውስጥ ኤግዚቢሽን አሳይቶ ነበር። ሁላችንንም ጋብዞን ነበር፤ ኾኖም ከኔ በስተቀር ማንም አልመጣለትም። ሸዊትም ራኪም ስዕል አይወዱም።
ወይም አይገባቸውም። በተለይ ከጣይቱ በኋላ እርም ብለዋል። የዛሬ ሦስት ወር አካባቢ ጣይቱ ስዕል ኤግዚቢሽን ሁላችንንም ጋብዞን ሰፍ ብለን ሄደን ምንም ሳይገባን ነበር የተመለስነው። በዚህ የተነሳ ሲስን ምድረ ሸሌ ስትሞልጨው ነው የከረመችው። «የማንም እብድ መደበርያ ነን እንዴ…» ይሉታል ከዚያ በኋላ ስዕል ሲጋብዛቸው። «እኔን የሚገርሙኝ የሚቸከቸኩት ሳይሆኑ በቁም ነገር የሚያዩቱ
ናቸው» ትላለች ሸዊት። በርግጥም የጣይቱ ቀን የአብስትራክት ስእል ብዙ ስለነበረ ሁላችንም ግራ ገብቶን ነበር።
ይሄ የራዲሰኑ ኤግዚቢሽን እንዳለቀ ሲስ ወደ ቦሌ ጫፍ ይዞኝ ሄደ፡፡ ካልዲስ ማክያቶ ልንጠጣ ነበር አካሄዳችን፡ እዚያ ስንደርስ ራቫውን የሚያቆምበት ፓርኪንግ ተቸገረ። ቦታ እስኪያገኝ ብሎ መኪና
ደርቦ ቆመ። አንድ ቀጭን ትራፊክ ማዶ ላይ ቆሞ ሲስ ደርቦ መቆሙን እያየ እንዳላየ አልፎት ሄደ።
“ሮዝ!እዪውማ ያንን ትራፊኪ…! አያሳዝንም? እነሱ ሲበሉ እሱን አስረውት አይመስልሽም? እቁብ አላስገባ
ብለውት ይሆናል ይሄኔ…ሮዝ ሙች ቀጭን ትራፊክ ሳይ አንጀቴ ይንሰፈሰፋል።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#ሲሳይ_ራስታ
የመኪናን ፍቅር ደሜ ውስጥ እንዲዋሃድ ያደረገው ማነው ቢባል "ሲሳይ ራስታ" ነው። ጓደኛዬ ሲስ ሰዓሊ ነው፤ ፀጉሩ ድሬድ ነው፣ አንደበቱ ጣፋጭ ነው፣ አእምሮው አስተዋይ ነው፣ ምላሱ ተረበኛ ነው፤ እና ደግሞ ሆዱ የዋህ ነው። ሲስ የዓለምን ሕዝብ ሁሉ ይወዳል። ኢህአዴግን ግን አይወድም። ግርም ይለኛል።
ከወንዶች ጋር እስከዚህም ነው፣ ብዙ ወንዶችን አይቀርብም፣ እነሱም እንዲሁ። ቢያንስ እንደሚቀኑበት ግን አውቃለሁ። ዉሎና አዳሩ ከኛ ከሴቶች ጋር ነው። በተለይ ከኔና ከሸዊት ጋር እጅግ ከመላመዱ የተነሳ አንድ ክፍል ውስጥ አብሮን ቁጭ ብሎ ጡት መያዣችንን እንፈታለን። በኋላ ነው ድንግጥ የምንለው። እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፤ አይረበሽም። እንዲያውም «Ladies Don't worry
ስቱዲዮዬ ራቁት ሴት አጋድሜ ስስል ነው የማድረው relax! » ይለናል ድንገት ጡታችንን እንዳያይብን በመዳፋችን ስንሸፍን ካየ፣ ወይም ደግሞ የተጨነቅን ከመሰለው።
ከሲስ ጋር የሆነ ሰሞን ቅልጥ ያልን ጓደኛሞች ሆነን ነበር። የሚያውቁን ሰዎች ግን በሌላ ነገር ጠረጠሩን።
ስቱዲዮው ይዞኝ ይሄዳል፤ ከዚያ የማነበውን መጽሐፍ ይሰጠኝና እሱ ቡሩሹን ይዞ ከሐሳብ ጋር ይታገላል። ጋለሪ እራት ይጋብዘኛል፣ አሪፍ የአርት ኤግዚቢሽን ሲኖር ይወስደኛል ሺሻ ያስጨሰኛል. ከሊያንስ የጃዝ ሙዚቃ ያስኮመኩመኛል…ከሁሉም በላይ ደግሞ የማሊ ሙዚቃ እንዴት እንደምወድ
ስለሚያውቅ ታዋቂ የማሊ ዘፋኞች ኢትዮጵያ ሲመጡ ራሱ ወስዶ ያስተዋውቀኛል…።
በወር ቢያንስ አንድ ጊዜ እሱ ቤት ሄደን አንድ ከሰዓት አብረን እናሳልፋለን፤ አሪፍ አሪፍ መጽሐፍት
ይሰጠናል፤ ከአማርኛ ሁለታችንም የስብሐት አድናቂዎች ነን፡፡ ከእንግሊዝኛ ፓውሎ ኮሂሎን ይወዳል። ከስብሐት ጋር ሁልጊዜ ወስጄ አስተዋውቅሻለሁ ይለኛል፤ ግን ተሳክቶለት አያውቅም። ከሱ
ጋር ይተዋወቃሉ።ስለሱ መአት ቀልድ ነው የሚነግረኝ።ችግሩ ወሬ ቶሎ ነው የምረሳው።
አንድ ግዜ ስብሐት ታክሲ ተሳፈረ...."አለኝ
ወያላው ግን ብሽቅ ኾነበት። ሲለው አራተኛ ወንበር ላይ ሲያስቀምጠው፣ ሲለው ደግሞ ሼባው ተጠጋ እሰኪ ቅርብ ወራጅአለ!” እያለ ሲያንገላታው ጋሽ ስብሐት ነቀለ። ከዚያም ባለጌ ጣቱን አውጥቶ ወያላውን እንካ ይሄ ይግባልህ!” ይለዋል። ወያላው እንዴት በዚህ ጨርጫሳ ሽማግሌ እሰደባለሁ ብሎ
ስብሐትን ካልደበደብኩ አለ። ይህን ጊዜ ስብሐትን የሚያውቁ ተሳፋሪዎች ወያላውን… “አንተ እሱ እኮ
ስብሐት የሚባለው ደራሲ ነው፣ አታውቀውም እንዴ?” ይሉታል። ወያላው ስብሐትን በዴዜ ብዳታና እንዲሁ በብዙ የብልግና ቀልዶች በዝና ያውቀው ስለነበር ድንግጥ ብሎ… “አባባ ይቅርታ ስላላወቅኮት ነው እንዲያውም ጋቢና ይግቡ ይለዋል። ይሄኔ ስብሐት ምን ቢለው ጥሩ ነው?… "
ምን አለው?” አልኩ ተስገብግቤ
“በቃ እኔም ቅድም የሰካሁልህን ነቅዬልሀለሁ”
በሳቅ እሞታለሁ።
ሲስ ነፍሴ አወራሩ ሁሉ ስለሚያስቅ ሁሌም እንዳፍነከነከኝ ነው። ይህንኑ ቀልድ ከ10 ደቂቃ በኋላ ደግሞ ቢነግረኝ ልክ እንደ አዲስ እስቃለሁ።
ሮዝ!"
አቤት!"
".. ስብሐትን ብዙ ጊዜ አንደማገኘው ነግሬሻለሁ?”
"እኔንጃ መሰለኝ”
“እሱን የምንወድ ልጆች ሁልጊዜም ከጕልበቱ ሥር አንጠፋም። በተለይ እኔን “ጃን ትመስለኛለህ!”
ይለኝ ስለነበር እወደዋለሁ። እሱ ከራስ ተፈሪያንስ የባሰ የተቃጠለ የጃ አድናቂ ነው በነገራችን ላይ። ስለሳቸው አውርቶ አይጠግብም። እንዴ እኔና ተፌ ባሪያው ብሔራዊ ትያትር አካባቢ አንዲት ከርካሳ መፅሀፍት ቤት ቁጭ ብሎ ሊጋዜጣ ጽሑፍ ሲጽፍ አግኝተነው የነገረንን ቀልድ ልንገርሽ።
"ቀጥል የኔ ቆንጆ"
"..የሆነ የገጠር ሀይስኩል ቲቸር ነው ሊያስተምር ትምህርት ቤት ይሄዳል።ሚስቱን ቤት ትቶ ማለት ነው። ትምህርት ቤት ሲደርስ ዛሬ ቾክ ስላለቀ ትምህርት የለም!” ተባለ። ምንም ማድረግ ስላልቻለ ወደቤቱ ይመለሳል። ለካንስ ሚስቱ ወሲባም ነገር ናት። የሰፈራቸው ወጠምሻ ሲሸከሽካት አይደርስ መሰለሽ። እነሱ እቴ ስሜት ዉስጥ ሆነው ጭራሽ የአቶ ባልን መምጣት ሁሉ አላዩትም። ወጠምሻው ከላይ የቲቸሩ ሚስት ከታች ሆነው ይናጩልሻል።
ከዚያ ቲቸር ባል በንዴት ጦፈ።ጥርሱን ነክሶ ወደነሱ ተጠጋ ከዚያ ከላይ የነበረውን ወጠምሻ በርግጫ
ቂጡ ላይ ሊጨፈልቀው ብሎ ተወው።
ለምን እንደተወው ታዉቂያለሽ?”
"አላውቅም"
“ነገሩን ማባባስ ይሆናል ብሎ”
መጀመርያ ቀልዱ አልገባኝም ነበር። ቆይቶ ሲገባኝ ግን እንደ ጅል ዝም ብሎ መሳቅ ሆነ ስራዬ። ያን ቀልድ ከነገረኝ በኋላ ባለ ትዳር ከሚመስሉ ወንዶች ጋር ስወጣ ሁልጊዜም ይሄ ቀልድ ስለሚመጣብኝ ሳቅ ያመልጠኛል። ለሲስ ግን ይህን ነግሬው አላውቅም።
ሲስና እኔን ሰዎች ሲያዩን በሌላ ይጠረጥሩናል። አንድም ቀን ግን በጾታ ፈልጎኝ አያውቅም።እንዲያውም መንገድ ላይ አሪፍ ቂጥ ሲያይ እኔኑ ጎሸም አድርጎ- «ከልሚውማ ይሄን ስፖንዳ….አጃኢብ ይደልአ!? ይሄንን ሸራ ላይ ነበር መወጠር…» እያለ ይጎመዣል። ትንሽ ቅናት ቢጤ እየቆነጠጠኝም
ቢሆን እስቃለሁ።
ሲስ «ራቫ 4» አለችው። ከሚስላቸው ስዕሎች ቀጥሎ የሚወደው እሷን ነው። ከመኪናው ጋር እጅግ
ይሰደዳሉ። እጅግ ይተሳሰባሉ። ሲያይዋቸው የጫጉላ ሽርሽር ላይ ያሉ አዲስ ፍቅረኛሞች ነው የሚመስሉት። እሱ ደግሞ ድሬድ ስለሆነ መኪና ሲነዳ ያምርበታል። ይጣጣማሉ። በምድር ላይ አንድ ያለው ንብረት መኪናው ናት። ከዚያ ዉጭ የሚወዳቸው ስዕሎች ብቻ ናቸው ያሉት። እናቱንም አባቱንም በቀይ ሽብር አጥቷል። ዘመድ የሚባል ነገር የለውም። ዘመዱ መኪናው ናት።
"ራቫዋ እኮ ለሱ ካልሆነ ለማንም አትነሳም» እየተባለ ይቀለዳል።
በቁልፍ እኮ አይደለም፣ በቁላው ነው የሚያስነሳት” ትላለች ራኪ፤
እሱ መኪናዋን እንደሚንከባከባት ወላጆች ልጆቻቸውን ቢንከባከቡ ፣ እኛም ሸሌ አንሆንም ነበር ማርያምን የምሬን ነው!” ትላለች ሸዊት።
ሲስ እኮ ሴት አይበዳም፣ ራቫዋን ነው ፓርኪንግ ሎት እያስገባ አስፈንድዶ…» እያሉ ያሙታል የአሪዞና ጋርዶች፣
አኛ ጋር በንጹህ ጓደኝነት በመቀራረቡ የሚቀኑበት ወንዶች ብዙ ናቸው። እሱ ግን ግድ የለውም። በራሱ ዓለም የሚኖር እውነተኛ አርቲስት ነው።
ሜይ 5 ለዓለም የጋዜጣ ቀን ሲስ ራዲሰን ጋለሪ ውስጥ ኤግዚቢሽን አሳይቶ ነበር። ሁላችንንም ጋብዞን ነበር፤ ኾኖም ከኔ በስተቀር ማንም አልመጣለትም። ሸዊትም ራኪም ስዕል አይወዱም።
ወይም አይገባቸውም። በተለይ ከጣይቱ በኋላ እርም ብለዋል። የዛሬ ሦስት ወር አካባቢ ጣይቱ ስዕል ኤግዚቢሽን ሁላችንንም ጋብዞን ሰፍ ብለን ሄደን ምንም ሳይገባን ነበር የተመለስነው። በዚህ የተነሳ ሲስን ምድረ ሸሌ ስትሞልጨው ነው የከረመችው። «የማንም እብድ መደበርያ ነን እንዴ…» ይሉታል ከዚያ በኋላ ስዕል ሲጋብዛቸው። «እኔን የሚገርሙኝ የሚቸከቸኩት ሳይሆኑ በቁም ነገር የሚያዩቱ
ናቸው» ትላለች ሸዊት። በርግጥም የጣይቱ ቀን የአብስትራክት ስእል ብዙ ስለነበረ ሁላችንም ግራ ገብቶን ነበር።
ይሄ የራዲሰኑ ኤግዚቢሽን እንዳለቀ ሲስ ወደ ቦሌ ጫፍ ይዞኝ ሄደ፡፡ ካልዲስ ማክያቶ ልንጠጣ ነበር አካሄዳችን፡ እዚያ ስንደርስ ራቫውን የሚያቆምበት ፓርኪንግ ተቸገረ። ቦታ እስኪያገኝ ብሎ መኪና
ደርቦ ቆመ። አንድ ቀጭን ትራፊክ ማዶ ላይ ቆሞ ሲስ ደርቦ መቆሙን እያየ እንዳላየ አልፎት ሄደ።
“ሮዝ!እዪውማ ያንን ትራፊኪ…! አያሳዝንም? እነሱ ሲበሉ እሱን አስረውት አይመስልሽም? እቁብ አላስገባ
ብለውት ይሆናል ይሄኔ…ሮዝ ሙች ቀጭን ትራፊክ ሳይ አንጀቴ ይንሰፈሰፋል።
👍6
#ቀላውጦ_ማስመለስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በእርግጥ እናቴ እሷ መሆኗን እስካወቅኩበት ቀን ድረስ እናትና አባቴ ሞተውብኝ ከሩቅ ሀገር አምጥተው የሚያሳድጉኝ ጥያቄ አልባ
ቀኖች የነበሩኝ ህፃን ነበርኩ:: አባባ የምለው አሳዳጊዬ እግዚአብሔርን በመፍራቱና በደግነቱ ትንሿ ያደግኩባት የገጠር ከተማ ድፍን ነዋሪ የመሰከረለት፣ ሚስቱ የምትኮራበት፣ ልጆቹ የሚመፃደቁበት፣ እኔን ጨምሮ ቤቱ የምንኖር አገልጋዮቹ የምንመካበት ሰው ነበር፡፡ በልጅነቴ ውስጥ ያለው አሳዳጊዬ ይህ ነው፡፡ የልጅነትን ቡረቃ ተሰናብቼ መብሰልና ህልም ማለም ስጀምር ለክብሩ እንጂ ለእኔ ግድ ከሌለው አያቴ ጋር ተዋወቅን፡፡በእርግጥ በቸርነታቸው ከሚያሳድጉኝ መልካም አሳዳጊዎቼን
ላሳዩኝ በጎነት በልቤ የማመሰግን፣ ለውለታቸው ክፍያ በአቅሜ
የማገለግል አገልጋያቸው እንጂ ለጎደለው
የማማርርበት መብትም ሆነ ይገባኛል የምለው አንዳች ያልነበረኝ ትንሽዬ ልጅ ነበርኩ። ቢቆጡኝ፣ ቢሰድቡኝ፣ ቢያንቋሽሹኝ ትምህርት፣ ቢሰድቡኝ ትምህርት እንድማር ሳይፈቅዱልኝ ከማንበብና መፃፍ የዘለለ ባላውቅም፣ እንደልጅ ለመጫወት ባይፈቅዱልኝ
መሄጃ የለሽ ወላጅ አልባ ህፃን ለሚያሳድጉ ደግ አሳዳጊዎቼልክ ነገር መሆኑ ነበር የሚገባኝ፡፡
በአስራ አራት ዓመቴ ገደማ ለአዲስ ዓመት መለወጫ በዓል ሁሉም ቤተሰብ ተሰብስቧል። አክስቴና እሷ ከአዲስ አበባ ነበር የመጡት:: ሴትነቴ ያበበበት ወቅት ነው።የሰፈራችን ጎረምሶች
በአጠገቤ ሲያልፉ ቂጤን ገፍተር፣ ያጎጠጎጠ ጡቴን ቆንጠር እያደረጉ ያሽኮረምሙኛል፡፡ አመሻሹን ከብቶች ከሜዳ ይዤ ስመለስ ችፍ ያለው የሰንሰል ተክል አጠገብ አዳነ ቆሟል። ጎትቶ
ወደራሱ አስጠጋኝ፡፡ የመጀመሪያ ጊዜው አይደለም:: ጡቴን እንዳስነካው ያባብለኛል። ብዙ አላስለምነውም:: ሲነካካኝ ደስ ስለሚለኝ እፈቅድለታለሁ።
"እረፍ አዳነ ቤት ሁሉም አሉ። እየጠበቁኝ ነው ልቀቀኝ" ብዬው ነበር አልሰማኝም። እንደሌላ ቀኑ አላባበለኝም:: ወደ ሰንሰሉ
ውስጥ ይዞኝ ገባ፡፡ ከላዬ የለበስኩትን ልብስ ወደ ላይ ሰብስቦ ጡቴን ሲነካካኝ የምከለክልበት አቅምም ምክንያትም ከዳኝ። ሳሩ ላይ አጋድሞኝ ጡቴን በአፉ ሙሉ እየጎረሰ ሲተፋው እያቃሰትኩ
ነበር። ድንገት አቁሞ ሲበረግግ የጨፈንኳቸውን ዓይኖቼን ገለጥኳቸው።ያየሁትን ደግሜ ላለማየት ዓይኖቼን ጨፈንኳቸው። መልሼ አጮልቄ አየሁ። ከተጋደምኩበት ሆኜ ሳየው ጋሼ (የአባባ ብቸኛ ወንድ ልጅ) ከሰማይ ላይ ተወርውሮ የተንጠለጠለ መስሎ ዓይኑን ጎልጎሎ አፍጥጦብናል። አዳነ ፓንቱ እስኪቀደድ እግሬ አውጪኝ ብሎ ሲሮጥ ጋሼ ማጅራቴን ጨምድዶ ይዞኝ ወደቤት ገባ። በቤቱ ጣራ ስር ያሉትን ሁሉ
በጩኸቱ ስብስቦ እንደ ክፉ ወንጀለኛ ፊትለፊታቸው አቆመኝ፡፡የት እንዳገኘኝ እና ምን ስሰራ እንደነበረ በሚዘገንን ፀያፍ ቃል ለሁሉም ተናግሮ እንዳበቃ ተራ በተራ የምላሳቸውን መርዝ ተፉት። እሷ ምንም አልተናገረችም።ዓይኖቿ ውስጥ የነበረው መፀየፍ ግን ከእነርሱ ስድብ በላይ ህመም ነበረው።የሚያውቁትን ስድብና ቁጣ ሁላ ጨርሰው ፀጥ ሲሉ ወደ ጎዳ ገባሁ።እሷም ሲጋራዋን ልታጨስ ወደ ውጪ ወጣች።ጋሼም ተከተላት።በጎሮ በር አድርጌ ወጣሁ።ልሰማቸው ፈልጌ ባይሆንም ሲጯጯሁ ይሰማኛል። የመደናቆራቸው መንስኤ እኔ መሆኔን ሳውቅ ጆሮዬን ጥዬ መስማት ጀመርኩ፡፡
እንቺ የወረወርሻትን ዲቃላ እድሜ ለአባቴ በይ አሳደግንልሽ፡፡ እሷ ይዛብን የምትመጣውን ዲቃላ ማን ሊሸከምልሽ ነው?ካንቺም ብሶ እንዳለማች ቆጥረሽ ዝም ትያታለሽ? ባንቺ ነው የወጣችው! ገና ቂጧን ሳትጠርግ በየሳሩ ትሸረሙጣለች፡፡ ከዚህ በኋላ እግሯን እየጠበቅኩ የከፈተችውን እግሯን አልገጥምም።ከፈለግሽ ወስደሽ የምታደርጊውን አድርጊያት:: " ከእውነታው እኩል የመረጣቸው ፀያፍ ቃላት አስደነገጡኝ፡፡ የሰማሁት
እውነት መሆኑን መቀበል አቃተኝ፡፡ እሷ አትመልስለትም።አጎቴ አንዴ እህቱን አንዴ እኔን እየሞለጨ ደቂቃዎች አለፉ፡፡
ደጋግሞ ከተናገረው እሷ እናቴ መሆኗን እና ለእነሱ ጥላኝ እንደሄደች ገባኝ፡፡
"እናቴ አንቺ ነሽ? አባባ አያቴ ነው?" አልኩኝ ተኮራርፈው ሳሎን እንደተቀመጡ ሁሉም ነብር እንዳየ ጥንቸል ዓይናቸው
ተጎልጉሎ ጆሮአቸው ቆመ።የመለሰልኝ የለም፡፡
ውጪ ያወራችሁትን እንዳለ ሰምቻለሁ::" አልኳቸው፡፡
እና የሰማሽ እንደው ምን ይሁን? እኔ እናትሽ አይደለሁም ስትለኝ እናቴ መሆኗን ስሰማ ተንሰራፍቶ የነበረውን
ብልጭታ ደስታ በተነችው:: አጠገቧ ተጠግቼ እጇን ስይዛት መንጭቃ ገፈተረችኝ፡፡ እናቴ መሆኗን ሳላውቅም በፊት ይዣት አውቃለሁ፡፡ እንደዚህ አስጠልቻት አይቻት አላውቅም፡፡ እነ አባባ ጋር የምትመጣው ከስንት
ዓመት አንዴ ቢሆንም የምትለብሳቸው ልብሶች፣ ሲጋራ አጫጫሷ፣ ቁመቷ፣ አካሄዷ...
ባየኋት ቁጥር እንደርሷ መሆን የምመኝላት ነበረች::ስትመጣ እንግዳ ሲመጣ እንደማደርገው እግሯን የማጥባት እኔ ነበርኩ፡፡ ከስንት ዓመት አንዴ ለአዲስ ዘመን መለወጫ ስትመጣ
አዲስ ልብስ እቤት ላለነው ሁሉ ስትገዛ ለእኔም ገዝታልኝ ታውቃለች:: እንደዛ ቀን በጥላቻ አመናጭቃኝ አታውቅም።
በእርግጥ የምትፈልገውን ነገር ልታዝዘኝ ካልሆነ በቀር በፍቅር ወይ በክብርም አናግራኝ ማወቋን አላስታውስም፡፡
በደስታ፣በተስፋ እና ግራ በመጋባት መሃል ዋለልኩ:: በጥያቄ መዓት ተበታተንኩ፡፡ ተራ በተራ አፍ አፌን ብለው አባረሩኝ፡፡
ዓይኗን እንኳን መልሼ ሳላየው ተመልሳ ወደ አዲስ አበባ ሄደች።
ባልገባኝ ምክንያት ከዚያን ቀን በኋላ ከአባባ በቀር ሁሉም ያመናጭቀኝ ጀመር። ለምን የስጋቸው ክፋይ መሆኔ
እንዳሳፈራቸው ግራ ተጋባሁ:: ምንስ ቢሆን ደግሞ የእኔ ጥፋት ምኑ ላይ ነው? ከቀናት በኋላ አባባን እያለቀስኩ እውነቱን
እንዲነግረኝ ጠየቅኩት። የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪ ሳለች ከሆነ ጎረምሳ ጋር ተጣልታ ከባድ ጉዳት ስላደረሰችበት አስር ወር ተፈርዶባት መታሰሯን ነገረኝ። ማንም የተፈጠረውን አያውቅም፡፡ ሊጠይቋት ሲመላለሱ ማናቸውንም ለማግኘት ፈቃደኛ አልነበረችም። ፍርዷን ጨርሳ ወደ ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ነበር ምጥ የጀመራት:: ማናቸውም ማርገዟን ሳያውቁ እቤት እንደደረሰች ወለደችኝ፡፡ አባቷ ወግ አጥባቂ እና
ክብሩን ወዳድ ስለነበረ ተዋረድኩ ብሎ ያዙዙኝ ልቀቁኝ አለ፡፡
(ይሄን ሲነግረኝ በቁጭት ነበር) አንዲትም ቀን አላደረችም፡፡ለማንም ምንም ሳትል ከነደሜ ጥላኝ ጠፋች:: ከቤተሰቦቿ ጋር
መልሳ ስትገናኝ አድጌ በእግሬ ድክ ድክ እል ነበር። ሁሉም በዲቃላነቴ ደስተኛ ስላልነበሩ እናቴ መሆኗን እንዳላውቅ
የሰጠችው ማስጠንቀቂያ ተስማማቸው:: አብዛኛዎቹ የቤት አገልጋዮች እንደሚጠሩት ከስሜ የማስከትለው የአባባን ስም ነው:: የእኔ መወለድ ሌላ ሴት እንድትሆን እንዳደረጋት አባባ ሲነግረኝ ለቤተሰቡም ሆነ ለእናቴ ክፉ እጣ እንደሆንኩ ደጋገመልኝ እናቴ እኔን ከመውለዷ በፊት ከወንድ ልጁ ይልቅ በራስ መተማመኗ የሚያስተማምነው፣ ጎበዝ ተማሪ ስለነበረች ቤት ተከራይቶላት ከተማ የሚያስተምራት መኩሪያው፣ ትልቅ
ቦታ ትደርስልኛለች ብሎ የሚመካበት የዓይኑ ማረፊያ፣ ማንም ደፋር ቀና ብሎ የማያያት ጉልበተኛ እና ደፋር እንደነበረች
በትካዜ ፊቱ ደብዝዞ አወራኝ፡፡ እኔን ከወለደች በኋላ ጠፍታ ስትመለስ የማያውቋት ሌላ ሴት ሆና መምጣቷን ጨመረልኝ፡፡
"አባባ አባቴ ማን ነው?" አልኩት:: ምናልባት አባቴ ልጁን በፍቅር ክንዱን ሊዘረጋልኝ ይችላል ብዬ እያሰብኩ፡፡
"አናውቀውም:: ከእርሷ ውጪ የሚያውቅ የለም:: ስለአንቺም ሆነ ስለአባትሽ ጥያቄ ሲነሳባት ጣረሞት እንዳየ ሰው
ትንፈራገጣለች::” አለኝ፡፡
አባባ ከነገረኝ ያልተሟላ ታሪክ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
በእርግጥ እናቴ እሷ መሆኗን እስካወቅኩበት ቀን ድረስ እናትና አባቴ ሞተውብኝ ከሩቅ ሀገር አምጥተው የሚያሳድጉኝ ጥያቄ አልባ
ቀኖች የነበሩኝ ህፃን ነበርኩ:: አባባ የምለው አሳዳጊዬ እግዚአብሔርን በመፍራቱና በደግነቱ ትንሿ ያደግኩባት የገጠር ከተማ ድፍን ነዋሪ የመሰከረለት፣ ሚስቱ የምትኮራበት፣ ልጆቹ የሚመፃደቁበት፣ እኔን ጨምሮ ቤቱ የምንኖር አገልጋዮቹ የምንመካበት ሰው ነበር፡፡ በልጅነቴ ውስጥ ያለው አሳዳጊዬ ይህ ነው፡፡ የልጅነትን ቡረቃ ተሰናብቼ መብሰልና ህልም ማለም ስጀምር ለክብሩ እንጂ ለእኔ ግድ ከሌለው አያቴ ጋር ተዋወቅን፡፡በእርግጥ በቸርነታቸው ከሚያሳድጉኝ መልካም አሳዳጊዎቼን
ላሳዩኝ በጎነት በልቤ የማመሰግን፣ ለውለታቸው ክፍያ በአቅሜ
የማገለግል አገልጋያቸው እንጂ ለጎደለው
የማማርርበት መብትም ሆነ ይገባኛል የምለው አንዳች ያልነበረኝ ትንሽዬ ልጅ ነበርኩ። ቢቆጡኝ፣ ቢሰድቡኝ፣ ቢያንቋሽሹኝ ትምህርት፣ ቢሰድቡኝ ትምህርት እንድማር ሳይፈቅዱልኝ ከማንበብና መፃፍ የዘለለ ባላውቅም፣ እንደልጅ ለመጫወት ባይፈቅዱልኝ
መሄጃ የለሽ ወላጅ አልባ ህፃን ለሚያሳድጉ ደግ አሳዳጊዎቼልክ ነገር መሆኑ ነበር የሚገባኝ፡፡
በአስራ አራት ዓመቴ ገደማ ለአዲስ ዓመት መለወጫ በዓል ሁሉም ቤተሰብ ተሰብስቧል። አክስቴና እሷ ከአዲስ አበባ ነበር የመጡት:: ሴትነቴ ያበበበት ወቅት ነው።የሰፈራችን ጎረምሶች
በአጠገቤ ሲያልፉ ቂጤን ገፍተር፣ ያጎጠጎጠ ጡቴን ቆንጠር እያደረጉ ያሽኮረምሙኛል፡፡ አመሻሹን ከብቶች ከሜዳ ይዤ ስመለስ ችፍ ያለው የሰንሰል ተክል አጠገብ አዳነ ቆሟል። ጎትቶ
ወደራሱ አስጠጋኝ፡፡ የመጀመሪያ ጊዜው አይደለም:: ጡቴን እንዳስነካው ያባብለኛል። ብዙ አላስለምነውም:: ሲነካካኝ ደስ ስለሚለኝ እፈቅድለታለሁ።
"እረፍ አዳነ ቤት ሁሉም አሉ። እየጠበቁኝ ነው ልቀቀኝ" ብዬው ነበር አልሰማኝም። እንደሌላ ቀኑ አላባበለኝም:: ወደ ሰንሰሉ
ውስጥ ይዞኝ ገባ፡፡ ከላዬ የለበስኩትን ልብስ ወደ ላይ ሰብስቦ ጡቴን ሲነካካኝ የምከለክልበት አቅምም ምክንያትም ከዳኝ። ሳሩ ላይ አጋድሞኝ ጡቴን በአፉ ሙሉ እየጎረሰ ሲተፋው እያቃሰትኩ
ነበር። ድንገት አቁሞ ሲበረግግ የጨፈንኳቸውን ዓይኖቼን ገለጥኳቸው።ያየሁትን ደግሜ ላለማየት ዓይኖቼን ጨፈንኳቸው። መልሼ አጮልቄ አየሁ። ከተጋደምኩበት ሆኜ ሳየው ጋሼ (የአባባ ብቸኛ ወንድ ልጅ) ከሰማይ ላይ ተወርውሮ የተንጠለጠለ መስሎ ዓይኑን ጎልጎሎ አፍጥጦብናል። አዳነ ፓንቱ እስኪቀደድ እግሬ አውጪኝ ብሎ ሲሮጥ ጋሼ ማጅራቴን ጨምድዶ ይዞኝ ወደቤት ገባ። በቤቱ ጣራ ስር ያሉትን ሁሉ
በጩኸቱ ስብስቦ እንደ ክፉ ወንጀለኛ ፊትለፊታቸው አቆመኝ፡፡የት እንዳገኘኝ እና ምን ስሰራ እንደነበረ በሚዘገንን ፀያፍ ቃል ለሁሉም ተናግሮ እንዳበቃ ተራ በተራ የምላሳቸውን መርዝ ተፉት። እሷ ምንም አልተናገረችም።ዓይኖቿ ውስጥ የነበረው መፀየፍ ግን ከእነርሱ ስድብ በላይ ህመም ነበረው።የሚያውቁትን ስድብና ቁጣ ሁላ ጨርሰው ፀጥ ሲሉ ወደ ጎዳ ገባሁ።እሷም ሲጋራዋን ልታጨስ ወደ ውጪ ወጣች።ጋሼም ተከተላት።በጎሮ በር አድርጌ ወጣሁ።ልሰማቸው ፈልጌ ባይሆንም ሲጯጯሁ ይሰማኛል። የመደናቆራቸው መንስኤ እኔ መሆኔን ሳውቅ ጆሮዬን ጥዬ መስማት ጀመርኩ፡፡
እንቺ የወረወርሻትን ዲቃላ እድሜ ለአባቴ በይ አሳደግንልሽ፡፡ እሷ ይዛብን የምትመጣውን ዲቃላ ማን ሊሸከምልሽ ነው?ካንቺም ብሶ እንዳለማች ቆጥረሽ ዝም ትያታለሽ? ባንቺ ነው የወጣችው! ገና ቂጧን ሳትጠርግ በየሳሩ ትሸረሙጣለች፡፡ ከዚህ በኋላ እግሯን እየጠበቅኩ የከፈተችውን እግሯን አልገጥምም።ከፈለግሽ ወስደሽ የምታደርጊውን አድርጊያት:: " ከእውነታው እኩል የመረጣቸው ፀያፍ ቃላት አስደነገጡኝ፡፡ የሰማሁት
እውነት መሆኑን መቀበል አቃተኝ፡፡ እሷ አትመልስለትም።አጎቴ አንዴ እህቱን አንዴ እኔን እየሞለጨ ደቂቃዎች አለፉ፡፡
ደጋግሞ ከተናገረው እሷ እናቴ መሆኗን እና ለእነሱ ጥላኝ እንደሄደች ገባኝ፡፡
"እናቴ አንቺ ነሽ? አባባ አያቴ ነው?" አልኩኝ ተኮራርፈው ሳሎን እንደተቀመጡ ሁሉም ነብር እንዳየ ጥንቸል ዓይናቸው
ተጎልጉሎ ጆሮአቸው ቆመ።የመለሰልኝ የለም፡፡
ውጪ ያወራችሁትን እንዳለ ሰምቻለሁ::" አልኳቸው፡፡
እና የሰማሽ እንደው ምን ይሁን? እኔ እናትሽ አይደለሁም ስትለኝ እናቴ መሆኗን ስሰማ ተንሰራፍቶ የነበረውን
ብልጭታ ደስታ በተነችው:: አጠገቧ ተጠግቼ እጇን ስይዛት መንጭቃ ገፈተረችኝ፡፡ እናቴ መሆኗን ሳላውቅም በፊት ይዣት አውቃለሁ፡፡ እንደዚህ አስጠልቻት አይቻት አላውቅም፡፡ እነ አባባ ጋር የምትመጣው ከስንት
ዓመት አንዴ ቢሆንም የምትለብሳቸው ልብሶች፣ ሲጋራ አጫጫሷ፣ ቁመቷ፣ አካሄዷ...
ባየኋት ቁጥር እንደርሷ መሆን የምመኝላት ነበረች::ስትመጣ እንግዳ ሲመጣ እንደማደርገው እግሯን የማጥባት እኔ ነበርኩ፡፡ ከስንት ዓመት አንዴ ለአዲስ ዘመን መለወጫ ስትመጣ
አዲስ ልብስ እቤት ላለነው ሁሉ ስትገዛ ለእኔም ገዝታልኝ ታውቃለች:: እንደዛ ቀን በጥላቻ አመናጭቃኝ አታውቅም።
በእርግጥ የምትፈልገውን ነገር ልታዝዘኝ ካልሆነ በቀር በፍቅር ወይ በክብርም አናግራኝ ማወቋን አላስታውስም፡፡
በደስታ፣በተስፋ እና ግራ በመጋባት መሃል ዋለልኩ:: በጥያቄ መዓት ተበታተንኩ፡፡ ተራ በተራ አፍ አፌን ብለው አባረሩኝ፡፡
ዓይኗን እንኳን መልሼ ሳላየው ተመልሳ ወደ አዲስ አበባ ሄደች።
ባልገባኝ ምክንያት ከዚያን ቀን በኋላ ከአባባ በቀር ሁሉም ያመናጭቀኝ ጀመር። ለምን የስጋቸው ክፋይ መሆኔ
እንዳሳፈራቸው ግራ ተጋባሁ:: ምንስ ቢሆን ደግሞ የእኔ ጥፋት ምኑ ላይ ነው? ከቀናት በኋላ አባባን እያለቀስኩ እውነቱን
እንዲነግረኝ ጠየቅኩት። የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪ ሳለች ከሆነ ጎረምሳ ጋር ተጣልታ ከባድ ጉዳት ስላደረሰችበት አስር ወር ተፈርዶባት መታሰሯን ነገረኝ። ማንም የተፈጠረውን አያውቅም፡፡ ሊጠይቋት ሲመላለሱ ማናቸውንም ለማግኘት ፈቃደኛ አልነበረችም። ፍርዷን ጨርሳ ወደ ቤት ስትመለስ መንገድ ላይ ነበር ምጥ የጀመራት:: ማናቸውም ማርገዟን ሳያውቁ እቤት እንደደረሰች ወለደችኝ፡፡ አባቷ ወግ አጥባቂ እና
ክብሩን ወዳድ ስለነበረ ተዋረድኩ ብሎ ያዙዙኝ ልቀቁኝ አለ፡፡
(ይሄን ሲነግረኝ በቁጭት ነበር) አንዲትም ቀን አላደረችም፡፡ለማንም ምንም ሳትል ከነደሜ ጥላኝ ጠፋች:: ከቤተሰቦቿ ጋር
መልሳ ስትገናኝ አድጌ በእግሬ ድክ ድክ እል ነበር። ሁሉም በዲቃላነቴ ደስተኛ ስላልነበሩ እናቴ መሆኗን እንዳላውቅ
የሰጠችው ማስጠንቀቂያ ተስማማቸው:: አብዛኛዎቹ የቤት አገልጋዮች እንደሚጠሩት ከስሜ የማስከትለው የአባባን ስም ነው:: የእኔ መወለድ ሌላ ሴት እንድትሆን እንዳደረጋት አባባ ሲነግረኝ ለቤተሰቡም ሆነ ለእናቴ ክፉ እጣ እንደሆንኩ ደጋገመልኝ እናቴ እኔን ከመውለዷ በፊት ከወንድ ልጁ ይልቅ በራስ መተማመኗ የሚያስተማምነው፣ ጎበዝ ተማሪ ስለነበረች ቤት ተከራይቶላት ከተማ የሚያስተምራት መኩሪያው፣ ትልቅ
ቦታ ትደርስልኛለች ብሎ የሚመካበት የዓይኑ ማረፊያ፣ ማንም ደፋር ቀና ብሎ የማያያት ጉልበተኛ እና ደፋር እንደነበረች
በትካዜ ፊቱ ደብዝዞ አወራኝ፡፡ እኔን ከወለደች በኋላ ጠፍታ ስትመለስ የማያውቋት ሌላ ሴት ሆና መምጣቷን ጨመረልኝ፡፡
"አባባ አባቴ ማን ነው?" አልኩት:: ምናልባት አባቴ ልጁን በፍቅር ክንዱን ሊዘረጋልኝ ይችላል ብዬ እያሰብኩ፡፡
"አናውቀውም:: ከእርሷ ውጪ የሚያውቅ የለም:: ስለአንቺም ሆነ ስለአባትሽ ጥያቄ ሲነሳባት ጣረሞት እንዳየ ሰው
ትንፈራገጣለች::” አለኝ፡፡
አባባ ከነገረኝ ያልተሟላ ታሪክ
👍2