አትሮኖስ
286K subscribers
120 photos
3 videos
41 files
570 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
🏮💰የ እናቴ ልጅ💰🏮
🔮ክፍል አስራ አራት🔮
🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈
ቤት ውስጥ ተቀምጦ እናቴን ማየቱ አባባኝ ፊትለፊቷ ደጋግሞ ማልቀሱ ደካማነቴን እያሳየው እሷን ማስጨነቅ መሰለኝ ፡እና ተነስቼ ወደደጅ ወጣው ፡ ሴትየዋ ተከተለችኝ ፡ "ወዴት ትሄድ ነው እባክህ ጥለኽን አትሂድ  "አለችኝ ዝምብያት ሄጄ ከጊቢውጪ ባገኘዋት ድንጋይላይ ተቀመጥኩ"ኧረ ከመሬቱ አትቀመጥ ወንበር ላምጣልህማ "አለች
"አልፈልግም ወደውስጥ ግቢ ፡ አየር እንዲነካኝ ብቻ ነው የምፈልገው"  አልኳት እሺ ብላኝ እንደገባች ፡ወንድልጅ ተደብቆ የሚያለቅሳትን ተቅሶ  ስለ እናቴ አስነካውት ፡ አቤት ዕንባ ፡ ካደኩ ጀምሮ በምኑም በምኑም የተጠራቀመው ወረደ ለጉድ ፡የእናቴ ቁመናዋ ከስንት ጊዜ አንዴ የማየው የነበር የሳሳ ፈገግታዋ ፡ ውበቷ ፣ ግርማ ሞገስ የተላበሰው ቁጣዋ ፡እየመጣ ከፊቴ ይታየኛል ፡  ማነው የሰው ሸነፋት ፡ ማንን ነው በር ላይ ያናገረችው  ስለምን ጉዳይ ይሆን ፡ጭንቅላቴ በጥያቄ ተሞላ ፡  ለዚ ምላሽ መቼም አቤል ጋር መኖር አለበት ፡  ያለሱ  ማንም ሊያውቅ አይችልም ፡ እያልኩ ከራሴ ጋር እያወራው ቆየው  ፡
"ልጄ እባክህ ግባና እህል ከአፍህ አድርግ ?ብርዱም ከደጅ የሚያስቀምጥ አይደለም !በዛላይ እናትህ አይኗ ከበሩ አልነቀል ብሏል ፡ይኽው የተለየ እንቅስቃሴም እያየውባታ ነው ፡ ድጋሚ ጥለሃትም እንድትሄድ አትፈለግ ፡ ምን አልባች ከዚ ከሆንክ ጤናዋ በቅርቡ ይስተካከል ይሆናል ፡ማን ያውቃል የበሽታዋ መንስህ አንተኑ ማጣቷ ቢሆንስ ?!"አለችኝ እንዳልሄድ እየተማፀነችኝ ። ተመልሼ ቤት ገባው አዘኔን ተቆጣጥሬ ወደ እናቴ ቀረብ አልኩ አይኖቿ ፊቴ ላይ ተንከራተቱ ፡ ከፊለፊቷ ተንበረከኩ  አይኖቿ አሳዘኑኝ እያየዋት መቆየት ቢያቅተኝ ጭንቅላቴን ጉልበቷ ላይ ድፍት አደረኩት ፡  የፈለከውን ያክል ጀግና ብትሆን እናትህ ፊት ልጅ ነህ በቃ ፡ እጇ ጭንቅላቴ ላይ በቀስታ ሲያርፍ ተሰማኝ ፡ እናም ጣቶቿ ለመንቀሳቀስ ሲሞክሩ ። ሴትዮዋ ደግማ እልልል አለች ፡ በውስጤ እቺ ሴትዮ ልታሳብደኝ ነው ፡በየሰአቱ እልልልል ካለች  አስቸጋሪ ነው መቼም
"ናቲዬ እያትማ እጆቿም ተንቀሳቀሱ ፡ ኧረ ታምር ነው በሽታዋ አንተ መሆንህን መች አወቅንና " አለች   እሷን ችላብዬ የእናቴን ጉልበት መሳም ጀመርኩ  እሷም በተሻለ ጭንቅላቴን ታሻሸኝ ጀመር እመኘው የነበረውን ፍቅራን በትንሹ ሳይሆን ባላት አቅም ልትሰጠኝ እየሞከረች መሆኑ ተሰማኝ ፡ 'እናቴ '
👉እንደምንም መሸ ሁለቴ ከጊቢ ውጪ ወጥቼ ዞር ዞር ብዬ መጣው ፡ ሴትዮዋ በወጣው ቁጥር ትማፀነኛለች ፡ እንዳልሄድ ፡ እኔ ዛሬ የትም የመሄድ ፍላጎት የለኝም ፡ የምፈልገው አቤል እቤት ከመግባቱ በፊት እኔን ማግኘት አለበት ብዬ ነው ፡ አንድም የሰፈር ሰው እስካሁን ልብ አላለኝም ፡  ከምሽቱ ሁለት ሰአት ተኩል አካባቢ ፡ ስልክ ተደወለልኝ ፡ ባዩሽ ነበረች ወይኔ ማማዬን በእናቴ ተወጥሬ እረሳዋት ፡  ስልኬን አንስቼ ስርበተበት ፡እናቴ አይኖቿ ወደኔ ተንከራተቱ
"ሄሎ በዩ ቀየውብሽ አይደል "
"ምነው ናቲዬ በሰላምም ነው እስከአሁን ሳትደውልልኝ "አለችኝ
"ሰላም ነኝ በዩ ትንሽ እናቴ እንደጠበቅኩት አላገኘዋትም እእ እናቴ  በቃ  ነገ እነግርሻለው ፡ማማዬ ተኛችልሽ "ስል የእናቴ አይኖች ተርገበገቡ
"አዎ ተኝታለች አባ አባቢ እያለች በር በሩን ስታይ ቆይታ ይኽው አሁን እንቅልፍ ጣላት "አለችኝ
"ይሁን በቃ ለዛሬ እንደምንም ታገሺ እባክሽ ማማዬን ጠብቂልኝ ፡ "አልኳት እንቅልፋም መሆኗን ባውቅም ትኩረት እንድታረግ ካሳሰብኳት ምን አልባት ትሻላለች ብዬ
"በቃ ልታድር ነው ?"
"አዎ ግድ ነው ከዚ በዋላም ወደ ቤቴ መመለሴ አይቀርም በዩ እናቴን የመንከባከብ የመጠበቅ አላፊነት አለብኝ ግድ ነው "አልኳት ባዩሽ ቅር ባለው ድምፅ"እሺ እናወራለን  "ብላ ተሰናብታኝ ስልኩ ተዘጋ
"ናቲዬ እንደው ስለ አንተ ከቤት አወጣጥ ተነግሮኛል ፡ እንደው በጣም ነበር ያዘንኩት ፡ እናንተ ለቁጥር አልበዛቹ አንዲት ዕፃን በቤቱውስጥ ብትኖር ችግር አልነበረውም ፡እውነት ለመናገር እናትህን ያገኘዋት ጊዜ ነበር ስላንተ ተፀፅታ የነገረችኝ ፡ በንዴት ውስጥ ሆኜ ልጄን አቀረርኩት ለያውምከህፃን ልጅጋ እንዴት ሆኖ ይሆን እያልኩ መብከንከን ሆኗል ስራ አለችኝ ፡እኔም ባደረገችው ነገር ወቀስኳት ፡  እሷም ያጠፋውትን ለማስተካከል ፈልጌው ነበር ፖሊስ ጣቢያ ሁሉአመልክቼ ነበር ግን ሁሉን ነገር ዘጋግቶ ነው የጠፋብኝ ፡ ስልኩ እንኳ አይሰራም ፡ አለችኝ ፡ አቤልም እንደፈለገህ ነግሮኛል ፡  "አለችኝ
"ስምሽ ማነበር ያልሽኝ "አልኳት
"ኧራ ስም ምን ያደርግልሃል አክስቴ ብለህ ጥራኝ አቤልም እንደዛ ነው የሚጠራኝ እንደው አሁን አሁን አንዲት ሴት ፀባዩን ቀየረችብን እንጂ አክስት ብሎ ነበር የሚጠራኝ በዪ ሰሞን ግን  በስሜ  ለዛውም ማነሽ ደግነሽ ነው የሚለኝ እንደው ምን አጥፍቼበት እንደው አልገባኝ ብሏል ፡ ግን ስጠረጥር ልጅቱ ናት እንዲ ያደረገችው ፡ እንደው ልብስም በላይዋ ላይ አልቀመጥ ያላት መሳይ እኮ ናት እኔማ ስትር ያለይ ብትሆን በወግ ብንድረው ክብሩ ለኛም አይደል ፡ብቻ ልጅቱ መልክ ሳያንሳት እርቃን የምትሄድ ሆነችብን እና ነው ፡ ሳስበው እሷን ስላልወደድንለት ነው ። እዚ እንኳ ስትመጣ የኔስ ይቅር ዘውድዬ እናት ናት በዛላይ ታማለች አትናገር ነገር ፡ሸፈንፈን ብላ ብትመጣስ ፡ "አለች ደግነሽ እውነትም እንደስሟ ደግ ሳትሆን አትቀርም
"አልገባኝም እዚ ቤት ድረስ ሴት ይዞ ይመጣል ?"ብዬ አበድኩ
"አዬ እስኪ ተወኝ አንተው! ለያውም በማታ አዳሯን ነዋ እናትህ ከበሽታዋ የማታገግመው በሱም ሳይሆን አይቀርም ፡ልጅቱም አታፍር  አቤልም ወዷት ነው መሰል እሷን ነው የሚሰማው ፡"አለች በቁጭት ።ይሄን ስሰማ ይበልጥ አበድኩ ተነስቼ አየር ልቀበል ብዬ ወጣው ።ወጥቼ መሬቱን በእልህ እረገጥኩት በዚ ስሜት ውስጥ ሆኜ ወደፊት ተራመድኩ ሰፈሩ ጭር ብሏል የሐምሌ ዝናብ ሰውን ሁሉ በጊዜ ነው ያስገባው እኔ ብርዱ ተረስቶኝ ንዴት አሟሙቆኛል ፡
ከርቀት ላዳ መኪና ስትመጣ ትታየኛለች  የከድር ሱቅ ጋር ሁለት ጎረምሶች ሲጋራ እያጨሱ ያወራሉ ፡ተተኪ አያጣም ሰፈሩ ። ላዳዋ ድንገት ቆመችና ሁለት ሰዎች ወረዱ ወንድና ሴት ናቸው እየተሳደቡ ነበር ሹፌሩን ፡ በብልግና ስድብ ሞልጯቸው ሲሄድ በግልፅ ታዩኝ አቤል ነው ሴት ይዞ አክስቴ ደግነሽ እንዳለችው ነው ይኽው በአይኔ አየውት ፡ በቃ የድሮ እብደቴ ጀማመረኝ ልጅቷን ፡ አንድ ጥፊ ሳቀምሳት ጮሃ ካጠገቤ ሸሸች አቤልን በግላጭ አገኘውት ፡በጠረባ ከመሬት ደባለኩት ፡ደጋግሜ ረገጥኩት ምኑን እንደመታውትእንኳ አላውቅም ፡ተኝቶ የምሰነዝረውን መቀበል እና'ስለወንድልጅ ኧረረረኡኡኡ' ሲል ባሰብኝ የልጅቷ ጩኽት ሰው ሰቀሰበ ፡ ጎረምሶቹ ሊይዙኝ ሞከሩ አቃትኳቸው ፡እኔ ፀብ ውስጥ ስገባ የሚያገዘኝ አለ መሰለኝ በስውር በቀላሉ ሊያቆሙኝ አልቻሉም ፡ በዚጊዜ ደላላው ጋሼ ግዛው "እንዴ ከየት መጥቶ ነው ወንድሙ እኮ ነው ናታኒየም አይደልእንዴ "አሉ የሰፈር ሰው ሁሉ ሲያዩኝ ተደናገጡ ፡ ልክ ሲበርድልኝ ሁለቱን ጎረምሶች ያዙትና እቤት አስገቡልኝ ብዬ ፡ ከፊት ከፊት ወደቤት ቀድሜ አቸው ገባው የሰፈርተኞቻችን ድምፅ ጆሮዬ ውስጥ ያቃጭላል 'ከየት መጣ ደሞ አርፈነው ነበረ 'እትዬ ወርቄ' ኧረምኑን አውቄ አሁን እናቱ ፖራላይዝ ሆናለይ ማን ሊያስቆመው ነው 'እትዬ የዛብ' ጭራሽ ወንድሙን እንዲ ካደረገ ነገ ለኛ መፍራት ነው' እማማ አብረኽት ። ብቻ ወንዱም ሴቱም ሲወርዱብኝ ይሰማኛል እኔ ግን አቤልን በመደብደቤ የተጠራቀመ
👍7312😁1
እልሄን ያወጣው መሰለኝ ይሄ ግን ስለ እናቴ ነው...


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️
33👍17🥰2👏1
#ይሄው_ነው

አንድ ቤት አድሰው

በፎቶ እጀባ

ሺህ ቤት ያፈርሳሉ

ከካሜራው ጀርባ

🔘ኢዛና🔘
😢101👍24
🔮🏮የ እናቴ ልጀ🏮🔮
🔦ክፍል አስራ አምስት🔦
🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈
አንዳንዴ ሰፈር ውስጥ እንዲ መፈራቴን ሳስበው ይገርመኛል ፡ ሴቱም ወንዱም ከፊለፊት ሲያየኝ ከመንገዴ ዞር ብለው ነበር የሚሄዱት ፡  እነሱ ድንገት የሚነሳብኝ ነው የሚመስላቸው ኪኪኪ ፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ማንንም ሳይነካኝ አልነካም ፡  አለመነካት ስል አንዳንድ ሰው አለመነካት የሚመስለው  ፡እራሱን ብቻ ነው ፡  እንደዛ ግን አይደለም  ሌሎች ሰወችን የሚያስጨንቁ ፡ አቅማቸውን ተማምነው ችግር የሚፈጥሩ ፡ ስንቶች አሉ በየሰፈሩ እኔ ከነሱ ጋር ስደባደብ ትክክለኛ ነገር ያደረኩ ነው የሚመስለኝ ፡  ለዚ ሁለታዬ እንደውም ሊያመሰግኑኝ ይገባል ፡በወቅቱ የስንቷን ሞባይል ስልክ ነው ያስመለስኩት ፡ ፖሊስ ይወጣው የሚለኝ ካለ ያስቀኛል ፡  ........ፖሊስ እኔ የማውቀውን ጉራንጉር የት ያውቀውና እንዲሁም አንድ ጊዜ ላፕቶፕ ከአንድ ጎረምሳልጅ ተዘርፎ ፡ ፖሊሱ እራሱ እንድረዳው ጠይቆኛል ፡  በጣም ውስብስብ ያለበትን ነገር ፈትቼለታለው ፡  ምክንያቱም ሰፈር ውስጥ ብቻ ሳይሆን አካባቢያችን ላይ ማን ምን እንደሆነ ጠንቅቄ ነበር የማውቀው ፡  ያኔ ማለቴ ነው ።እንግዲ በሁለት አመቴ ስመለስ የተቀየረ ነገር ካለ እናያለን ,,,,,,,,,,,,,,,
👉አቤልን ይዘውልኝ የገቡት ጎረምሶች ግቢውስጥ ሲደርሱ የት እናርገው አሉኝ ፡ ፊታቸው ላይ ፍርሃት ያየው መሰለኝ ፡ ከዚ በፊት አይቻቸው አላውቅም
"አምጡት ወደዚያ ክፍል "አልኳቸው ጊቢው ወስጥ በመደዳ ከተሰራው ሰርቢስ ቤት አንዱን እያሳየዋቸው በዚመሃል አክስቴ ደግነሽ ወጥታ እሪታዋን አቀለጠችው ፡በፍጥነት ሄጄ አፏን ጥርቅም አድርጌ ይዤ"ዝም በይ እናቴ እንዳትረበሽ  "አልኳት ወዲያው ዝም አለች እና "አቤል ምን ሆኖ ነው ?ማጅራት መቺ መታው ? አይይይ እንደው ምን ይሻላል ?ተርፏል ወይስ እንዴት ነው ?ለምን አኪም ጋር አንወስደውም ? ለምንድነው ከዚያ ክፍል የምትከቱት ?"እያለች የማያባራ ጥያቄዋን እያከታተለች  ተከታተለችን
"ብዙ ጥያቄዎች አሉሽ መልሱን በዋላ እሺ አክስቴ "አልኳት ፡የሰርፒስ ቤቷን ከፈትኳት በውስጡ ምንም ነገር አልያዘም አንድ ጥግ ላይ ብቻ የቆየ ምንጣፍ አለ እሱን ዘርግቼ እሰዚ ላይ ተውት አልኳቸው ፡እርስ በእርስ ተያዩና እንዳልኳቸው አደረጉና ፡ ቆሙ
"በቃ አመሰግናለው መሄድ ትችላላቹ "አልኳቸው
"እሺ ናቲ ስትፈልገን አለን ስልክ መለዋወጥ እንችላለን አለኝ ጠቆር ያለው ልጅ እሺ ብዬ ስልኬን ሰጠውት ፡
"ዘኪ እባላለው እሲ ደሞ ቶማስ ፡ "
"እሺ አመሰግናለው ትንሽ ስላስቸገረ ልቀጣው ፈልጌ ነው ፡ እሺ ያን ያክል አልጎዳውም ፡ ይሄ ስለ እናቴ ነው "አልኳቸው
"ያለምክንያት ምንም እንደማታረግ እናውቃለን "አለኝ ቶማስ የተባለው
"የት ሰፈር ናቹ "
"የታች ሰፈር ልጆች ነን "
"እሺ በቃ ሂዱ እንገናኛለን "
"አብሽር ጣጣ የለውም "ብለውኝ ተከታትለው ወጡ ፡አቤል መጠጡ ነው መሰል ዝግት አድርጎታል ጎንበስ ብዬ ሳየው ጭንቅላቱን ብቻ  ይወዘውዛል ፡ተናደድኩበት ፡ሆነብሎ ዝም እንዳለ ገብቶኛል ፡እሱ በዝምታ ነው ሰውን የሚጎዳው ፡
"ስማ ማንነቴን አውቀሃል ሆነ ብለህ የተጎዳህ አታስመስል ቀና ብለህ እየኝ "ብዬ ደነፋውበት
"ተወኝ"ብሎ መሬቱላይ ጥቅልል ብሎ ተኛ
"አልተውህም ለምን እንደማልተውህ ታውቃለህ ፡ ስለ እናቴ ነው! ስለእኔማ በደል አልተናገርኩህም ነበር ቤቱንም ጥዬልህ ወጥቼ ነበር ፡ አንተ ግን አላረፍክም አብዝታ የምትወድህን እናቴንም ጎዳሃት ፡ ማንም የላትም ብለህ አላማህ ምንም ይሁን ምን አይመለከተኝም ነገርግን እናቴ እንዲ ለመሆኗ ምክንያት አንተ እንደምትሆን እርግጠኛ ነኝ ፡ምን አድርገሃት ነው ፡ ተናገር "አልኩትና እጁን እስኪያመው ጨምቄ ያዝኩት ፡ያን ያክል አሞት ሳይሆን ሆነብሎ ጮኽ ፡ስለተናደድኩ በቦክስ ነረትኩት ባሰበት ፡ አክስቴ አነስተኛ ፍራሽና ብርድልብስ ይዛ እየተጠደፈች መጥታ ገባችና"ተው ናቲ ይሞትብሃል ምን አድርጎ ነው ፡ ተው ልጄ እንዲ አትጨክን "አለችኝ አቤልን እየከለለች
"አይ ማውራት አለበት እናቴ በምን ምክንያት ነው እንዲ የሆነችው ይናገር አለበለዚያ ያውቀኛል እንደማላቆም "አልኩት
"እኔ ምን አውቅልሃለው የትም ከርመህ መጥተህ ይህን ጥያቄ ስትጠይቅ አታፍርም ፡ምን እንዳሳለፍን ተውቃለህ "ብሎ ጮኽ አክስቴ ደግነሽ ዞር እንድትል ነገርኳት እምቢ አለች
"አንተ የትም ከርመህ የምትለው እኔን ነው አፍ አለህ በማን ምክንያት ነው የሄድኩት እንዲ ስትል አታፍርም መቼ ነው የምትታረመው"ብዬ ጮውኩ
"ናቲዬ ቆይማ እባክህ ነገ ታወራላቹ ትንሽም ሳይቀምስ አይቀርም በጤናው ይሻላል ፡በዛላይ እናትህ የሰማችው ድምፅ ስላለ በርበሩን በስጋት እያየች ነው "አለች አክስቴ ደግነሽ
"እኮ ስለሷ ነው እኮ ጥያቄዬ ማነው እንዲ ያደረጋት በሩን ስትከፍት በወቅቱ ማነው ያናገራት ፡ ማወቅ አለብኝ ፡እሱ ደሞ እንደሚያውቅ እርግጠኛ ነኝ ፡"አልኩአት ፡አቤል ለመነሳት ተፍጨረጨረ እናም
"በኔ ምክንያት አይደለም ባንተ ምክንያት ነው እንዲ የሆነችው "ብሎ ጮኽ
"ምን እንዴት እባክህ አስረዳኝ እስኪ አብረሃት ያለኽው አንተ "አልኩት ድርቀቱ እየገረመኝ
"በሩን ስትከፍት አንዲት ሴት አገኘቻት ከዛ ,,,,,"ከዛ ብሎ ዝም አለ
"ከዛ ምን?ማናት ያቺ ሴት ?"ባዩሽን ገለል አድርጌ አፋጥጬ ያዝኩት የፈራኝ መሰለ ተጨነቀ
"እእኔ ቶሎ መድረስ ነበረብኝ ግን እኔ ከመድረሴ በፊት ስትዝትብኝ የነበረውን ነገር ነገረቻት !"ብሎ ማልቀስ ጀመረ
"ግልፅ አድርገው እስኪ ምኑን ነው የነገረቻት ማናት እሷ"አልኩት ይበልጥ እየተጠጋውት
"ሚጣ ናት የዕፃኗ እናት  የተስማማንበትን ነገር አፍርሳ ፡ ለእናቴ መጥታ ነገረቻት ፡የዕፃኗ አባት አቤል ነው ፡ ያኛውን ልጅሽን ያለ አጢያቱ ነው የቀጣሽው ፡ አሁን የምፈልገው ልጄን እንድትሰጡኝ ነው አለቻት ፡ ይህን ስትላት ወደቀች እራሷን ስታ በቃ" ከማለቱ አክስቴ ጮኽች"ውይ ውይ የቤቴ ጉድ ዕፃኗ የአቤል ናት ፡ውይ ውይ ዘውድዬ ጉድሽ አላልቅ አለ ፡አዬ መከራሽ "እያለች ወደ እህቷ ፈጠነች ፡እኔና አቤል ተፋጠጥን,,,,,,,,,,,,,

ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍15318👏7😢7🔥6😁5
🔍🏮የ እናቴ ልጅ🏮🔍
🎈ክፍል አስራ ስድስት🎈
🔮🔮🔮🔮🔮🔮🔮🔮
ሰዎች ስለ ሽንፈታቸው ይሁን ስለጥፋታቸው ተፀፅተው የሚያለቅሱት የማይገባህ ጊዜ አለ ፡ እንደው የትኛው ምክንያት እንዳስለቀሳቸው ግራ ያጋባህና ለማባበል ያስቸግርሃል!በእርግጥ እኔ ወንድሜን የማባበል ስሜት ላይ አልነበርኩም፡ ነገሩ ሁሉ ገርምኝ እንጂ .....
.....ስለምኑ ነው አቤል ሚያለቅሰው እናቴን ዋሽቶ አሳምኖ እኔን ከቤት ስላሶጣኝ ?......ነው ወይስ እስከዛሬ ድረስ ፡እውነተኛ ሆኖ ተከብሮ ከኖረበት የእናቴ አይምሮ ውስጥ ተፈንግሎ ስለሚጣል ፡ ተጨንቆ ? ..... ወይስ የኔ የወንድሙ ያለስራዬ መከሰስ እና የእናቴ መጨረሻ አሳዝኖት ተፀፅቶ ?....
...እንጃ አይመስለኝም አቤልን ድሮ የማይበትን መነፅር ቀይሬሀለው ምንም ቢቅለሰለስ ፡እሱን ማመን ይከብደኛል ።
     እሱ ስቅስቅ ብሎ እያለቀሰ ጭንቅላቱን በተደጋጋሚ ሲመታ ፡አንገቴን አቀርቅሬ የማስበው ስለ እናቴ ሆነ ምስኪን እናቴ እኔ ላይ ያለጥፋቴ መፍረዷ ክፉኛ አስደንግጧት መቋቋም ሳትችል ቀርታ ስትወድቅ ታየኝ ፡ በእርግጠኝነት ያቺ ልጅ መ'ታ በተናገረችው ብቻ አደለም እናቴ በፀፀት የወደቀችው ፡ከዛ በፊት በአቤል ውሸቶች እኔን ታደርገኝ የነበረው ነገር ሁሉ ፡ በአንዴ መጥተው ነው የታዩዋት ፡ ለዛም ነው ስታየኝ እንደዛ የሆነችው ፡
     ወደ አቤል ጠጋ ብዬ ቆምኩ ፡ቀና ብሎ አየኝ
"አንተ የማትረባ አሁን ይሄን የአዞ ዕንባህን ትተህ ፡ንገረኝ እስኪ ፡ምን አይነት አኪም ጋር ብትወስዳት ነው እስካሁን ምንም ለውጥ ያላሳየችው ?ወይስ ለአኪሞቹ ከፍለህ እንዲ እንድትሆን አስደርገህ ነው ፡"አልኩት አፍጥጬ እያየውት፡ አቤል አይኑን አርገበገበ እና  "እኔ?  ለምን እንደዛ አደርጋለው?  እናቴ እኮ ናት !  የዛን ያክል ጨካኝ እሆንባታለው እንዴ  ሚጣ ናት እናቴን እንድዋሽ ያደረገችኝ እንጂ ታውቃለህ ለእናቴ ምን ያክል የቀረብኩ መሆኔን ያንን ሁሉ ውሸት ግግም ብዬ የዋሸውት እናቴ እንዳትጠላኝ በማሰብ ነበረ ግን ምን ያደርጋል ያቺ የማትረባ መጥታ ረበሸች "ብሎ እንደዕፃን ማልቀሱን ቀጠለ
"እ   አትለኝም በጣም አሳዘንከኝ ! አንተ ደደብ እራስ ወዳድ ፡ሚጣ የምትላት መጥታ ባትረብሽህ ፡ምንም እንዳልተፈጠረ ፡እናቴን ከእኔ ነጥለህ በውሸትህ አጥረሃት ልትኖር ነበረ አይደል?እ  እንደዛ ነበር አሳብህ ?" ውስጤ ተቃጠለ ፡ ለእናቴአዘንኩ እንደው ምን አይነት ልጅ ነው ያፈራችው ፡ ሕይወትን በራሱ ዙሪያ ብቻ አጥብቦ የሚያይ ስለሌላው ደንታ የሌለው፡
"እንደዛ አደለም አንድ ቀን አንተን መፈለጌ እኮ አይቀርም "ብሎኝ እርፍ ።ይበልጥ አበሳጨኝ
"ዕፃኗንስ ስለሷ ምንም አላሰብክም? ነው ወይስ እኔ ያንተ አይነት ልብ ኖሮኝ ከመንገድ የጣልኳት መስሎህ ነው ?"አልኩት
"አይ ያው እኔ.....እባክህ ተወኝ?ልትገድለኝ ካሰብክ አድርገው አታስጨንቀኝ !"ብሎ ጮኽ ፡
"አትጩህ አንተ አስመሳይ ፡እንደውም የዚህን ያክል አንተን ማውራት አይጠበቅብኝም ፡ ከዚ ቀን ጀምሮ ከዚ ክፍል አትወጣም ፡ የኔ እስረኛ ነህ ፡ እዚው ትውላለህ እዝችው ታድራለህ ፡ አንዳች ነገር እፈጥራለው ብትል ፡ሰባብሬ አስቀምጥሃለው ፡ ተውቀኛለህ ሰው ስጠላ ምን ላደርግ እንደምችል"እልኩና እዛው ቁጭ ባለበት በርግጫ ብዬ ወደዋላው አስተኛውት ፡
"እረ በማዬ የዚህን ያክል አትጨክንብኝ ወንድምህ እኮ ነኝ ፡ አቤል ነኝ የእናትህ ልጅ ነኝ አጥፍቻለው ይቅር በለኝ በቃ "ብሎ አልቅሶ ለመነኝ
"ገደል ግባ ተፀፅተህ እንዳልሆነ ይገባኛል ፡ትቀጣለህ ፡ቅጣትህን ደሞ ማግኘት ያለብህ ከኔነው ፡በገዛ ልጅህ የተነሳ እንቅልፍ ላጣውባቸው ለእያንዳንዱ ለሊት አስከፍልሃለው ፡ "ብዬው ወጥቼ በሩን ከዋላ ስቀረቅረው ፡ እየጮኽ ለመነኝ አልሰማ ስለው ዛቻም ጨመረበት ፡ዝምብዬው ወደ ትልቁቤት ገባው ....
👉እናቴ ዌልቸሩላይ እንደተቀመጠች ነው ፡አክስቴ ደግነሽ ፡ለእናቴ ታወራለች እናቴ በዝምታ ውስጥ ነበረች ስገባ በጥያቄ አስተዋለችኝ ፡ ጠጋ ብያት ረጅም ፀጉሯን ደባበስኩት  ፀጉሯ በሁለት አመት ውስጥ ተለውጧል ድብን ያለ ጥቁርነቱን ትቶ ነጣ ያለ ቅልቅል ሆኗል ፡ ፊቷ ገርጥቷል ውበቷ ቀንሷል ፡ጎንበስ ብዬ ግንባሯን ስስማት በረጅሙ ተነፈሰች ፡ ዝቅ ብዬ ወለሉ ላይ ተቀመጥኩ ፡  አይኖቼን ፈልጋ በጥያቄ አስተዋለችኝ ፡ መልስ ባትሰጠኝም እውነቱን ልንገራት ብዬ ፡አቤልን ሰርፒስ ቤት እንደቆለፍኩበት ነገርኳት ፡ አይኗን ከማርገብገብ ውጪ ፡የፊት ለውጥ አላየውባትም ፡ ምን ላደርግ እንዳሰብኩ ነገርኳት ፡ በጣም እንደማልጎዳው ነገር ግን ቅጣቱን እስኪጨርስ ድረስ ማንም እንዳያስቆመኝ ፡አስጠነቀኩ ፡ማስጠንቀቂያው ደግነሽንም እንደሚመለከት ፡ተናገርኩ አክስቴ ደግነሽ ከቃሌ እንደማትወጣ ተናገረች ፡ እናቴ አንገቷን ስትነቀንቅ አይታ አክስቴ ደግነሽ እልልልልልል አለች ፡ የአክስቴ እልልታ ፡ግን ከባድ ነው በዚ አይነት  ቤታችን በውጪ ሰዎች እልልልታ ጊቢ መባሉ አይቀርም ....
   ማታላይ ለአክስቴም ሆነ ለእናቴ ስለ ማማ ነግሬአቸው ትቻት የመጣውት ባዩሽ ከተባለች መልካም ካደረገችልኝ  እና አብራኝ ከምትኖር ሴት ጋር መሆኑን ነገሬአቸው እዚ ከእኛጋር ብትኖር ብዬ አስፈቅጄ በአሳቤ በመስማማታቸው ፡ በጠዋት ተነስቼ ፡ወደ ኮልፌ በረርኩ ማማዬን እና ባዩሽን ላመጣ ፡ አሁን ላይ ብዙ አላፊነት እላዬላይ እንደሚጫን ተሰማኝ በዛላይ እናቴ እንዲ ሆና ከባድ ነው .........


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍66🥰84
🔮🎈የ እናቴ ልጅ🎈🔮
💰ክፍል አስራ ሰባት💰
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
በጠዋት ተነስተህ የአዲስ አበባን እሩጫ ስታይ ፡በየት በኩል ነው ንፋስ ገብቶ ቀና እንዳትል ያደረጋት ያስብልሃል ፡ እግረኛው በእግሩ ባለመኪናው............  ትራን ስበፖርት ለመያዝ የሚጣደፉት............. ፡ወከባው ለጉድ ነው ፡ሁሉም በየ አቅጣጫው ኑሮን ለማሸነፍ !!! ፡ዳይ ወደስራ... ተከራይ በሚበዛባት ከተማ፡ በልቶ የማደርን ጥያቄ ለሟሟላት ፡ መልፋት የግድ ነው ።መቼም አሁን ላይ አንድ ስራ የሙጥኝ ብለህ ቀርቶ ፡የተለያየም ገቢ ቢኖርህ ፡ ቤትና መኪና ለመግዛት እቆጥባለው ብትል ፡ የማይቻል ነው ፡  ' የአዲስ አባ ነዋሪ ከምትሰራው ላይ ቆጥበህ  ቤት ግዛ ቤት ጥሩ ነው ማረፊያካለህ ሌላው ይደረሳል ብትለው ' መልሱ የሚሆነው 'ፅድቁ ቀርቶ በቅጡ በኮነነኝ 'የምትለዋን የድሮ ተረት ነው የሚያመጣው ።ልክ ነው እውነት አሁንላይ ከቤት ክራይ ተርፎ ፣በየቀኑ ከሚጨምረው የአስቤዛ ዋጋ ተርፎ በየት በኩል ሊቆጠብ ነው ?  እንደው የተሻለ እሰራለው ትንሽዬ ንግድ አለችኝ የሚለው ሰው እንኳ አዲስ አባ ውስጥ ቀርቶ ዳርዳሩን  ወጣብዬ ቤት ልግዛ ብትል ሚሊሆኖች ይጠሩብሃል ' ሲጀመር በርትተህ ከቆጠብክ ነው ፡ እና አንተ የሚያዋጣህ ፡ያለችህን እንኳ እንዳታጣ ፡ በተቻለህ መጠን ገንዘብ ቆጥበህ ከማስቀመጥ ይልቅ ፡ የወሩ ወጪህ ባግባቡ እንዲሄድልህ ፡እራስህን መቆጠብ ነው ያለብህ ፡ፍላጎቶችህን መቀነስ  ለምሳሌ__
መጠጣት ማቆም
ሰው ካልጋበዝኩ ብሎ አጉል መፍጨርጨር ማቆም
አማረኝ ብሎ ትላልቅ ምግቤት ገብቶ ማዘዝ  "
የማታገባትን ሴት እየቀጠሩ መጋበዝ ማቆም......
ብቻ የወር ገቢህን በአግባብ ለመጠቀም ፡ እራስህ መቆጠብ አለብህ ፡ አዲስ አባ ውስጥ  !አዲስ አባ ውስጥ ኪኪኪኪኪ.........
👉የአዲሳባን ማብቂያ የሌለው እሩጫ እየታዘብኩ ፡ በስንት ልፋት ታክሲ አግኝቼ ነው ልጄንና ባዩሽን ይዤ ወደቤት የተመለስኩት ፡ ባዩሽ አሳቡን ስነግራት ፡የሆሸክም ከላይዋላይ የወረደ ያህል ነው የሆነችው ፡ለነገሩ እውነቷን ነው ካለኔ ማን አላት ፡እኔ ከመምጣቴ በፊት የኖረችውን ሕይወት እሷም ሁሌም ፡ስታነሳው ያንገሸግሻታል ፡ዳግም ወደዛ የመመለሱ ነገር የሞት ሞት ነው ፡  ለዚ ነው እናቴ ሰርፒስ ቤት ውስጥ እንድትኖር እንደምትፈቅድላት ስነግራት ፡ ለእናትህ የፈለገችውን ያክል እሆንላታለው ፡ብቻ ዳግም ጎዳና አትተወኝ ያለችኝ ይህን ስትል ፡ወደ እራሴ አስጠግቼ አቀፍኳት ፡ ባዩሽ ማለት እንደ እናቴ ነበረች ፡በሁለት አመትውስጥ ፡ያፈራዋት ደጋፊዬ ፡እንደት መንገድ ጥያት እሄዳለው ።
👉ኮንትራት መኪና አስመጥቼ እቃችንን ሰብስበን ማማን ይዘን ወደ እናቴ ቤት ተመለስን ፡ ቤት ስንገባ አክስቴ ደግነሽ የተለመደ እልልልልልታዋን አቀለጠችው ፡ ደግነሽ እልልልታዋ ባይኖር በሕይወት የምትቆይ አትመስልም ሆሆሆ ፡ ባዩሽን እና ማማን ይዤእናቴ ጋር ቀረብኩ እናቴ ዕፃኗን ስታይ አይኖቿ በዕንባ ተሞሉ ፡እና በድንገት ድምፅ አወጣች ፡
"አአምላኬ.."ስትል ለማመን ከብዶኝ ተንበረከክ ፡ እውነት አንድ አመት ሙሉ ሳትናገር ነው የቆየችው ፡ከሆነ ታምር ነው አልኩ በውስጤ ፡ አጠገባችን አክስቴ ደግነሽ አለመኖሯ ጠቀመን በእልልልታ ማማን ታስደነግጣት ነበር ፡ጥሩ እነቱ ፡ ያመጣነውን እቃ ወደ አንደኛው ሰርፒስ ቤት እያስገባችው ነበር
"እማ ተናገርሽ እኮ "አልኳት በጉጉት እያየዋት፡ አይኖቿን ወደኔ መልሳ ፡እንደምንም አፏን አላቀቀችው
እና "ደደና ሆና ለው  እዚ ካ ካለህ"አለችኝ ፡ማመን አልቻልኩም እናቴ በጣም አስፈልጌያት ነበር ለካ በአንድ ጊዜ ልቤውስጥ ያስቀመጥኩት ቅሬታ ተበትኖ አቀፍኳት ፡ ለውጧ አስደሰተኝ ተነስቼ ማማን ወደሷ አቀረብኳት ፡ማማ ሰው መቅረብ ችግር የለባትም ወደእናቴ ተጠግታ በሚጢጢ እጇ የእናቴን እጆች ያዘች እና "ኢማማ ነና ነሽ "አለቻት እናቴ አለቀሰች ፡የማማን እጅ ያዝ ለማድረግ ሞከረች ቀስ እያለ ተሳካላት ልትስማት እንደፈለገች ስለገባኝ ከፍ አደረኩላት ፡ማማ እራሷ እናቴን አቅፋ ሳመቻት ፡የእናቴ የፀፀት ለቅሶ ተባባሰ ፡እናም እንደበፊቱ ድምፅ አልባ አልነበረም ፡ ባዩሽ አንጀቷ ስላልቻለ ፡ደግነሽን ላግዝ በሚል እያለቀሰች ተነስታ ወጣች ፡ ባዩሽ እንደወጣች አክስቴ ደግነሽ ጥድፍ እያለች ገባች ፡"እህቴ እውነት ድምፅ አወጣች እልልልልልልልል ለፈጣሪ ምን ይሳነዋል  እልልልልልል የእ ናቴ ልጅ አንድያዬ የኔ ልህልት ፡ላንቺ ይህ አይገባም ነበር ፡ ሁሌ እንደተጎዳሽ ይሁና ፡ይሄንስ ማን አየበት ፡ "አለች ደረቷን መታ መታ እያረገች ፡ ማማ የእናቴን ፊት ትስማለች ትዳብሳለች እናቴ አንዳንድ ቃላት ትናገራለችእንደ ማጫወት ደስታዬ ልክ አጣ ፡  ወደ ደግነሽ ዞሬ ለአቤል የሚሆን ቁርስ እንድትሰጠኝ  ነገርኳት ፡እሺ ብላኝ ሄደች
የዛ የመጣችው ምግብ ብዛቱ ግን አስገረመኝ
"ምንድነው ይሄ ሁሉ "
"እንደው ከማታ ጀምሮም አልበላ ብዬ ነው ፡"አለች
"ጭራሽ አጥግበሽ እንዲፈነጭ አድርጊዋ "አልኳት ቢሆንም ግን ፡ይዤለት ወደ ሰርፒስ ቤቱ ሄድኩ ፡ከዋላዬ ፡የአክስቴ ደግነሽ እልልልልታ ተሰማኝ ፡አሁን ደሞ ምንድነው ብዬ ዞሬ አየዋት ፡ወደ ትልቁ ቤት ገብታለች ከነ እልልልልልልታዋ......


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍7421👏16👎1
👉🏮የ እናቴ ልጅ🏮👉
🔮ክፍል አስራ ስምንት🔮
💰🎈💰🎈💰🎈💰🎈
የራሴ ነው የምትለው ሰው ፡ በተለያየ አጋጣሚ ሲያሳዝንህ ፡  ቻል አድርገህ ታልፋለህ ፡ እሱ አንተላይ የሚያደርስብህን ነገር ፡ባለማወቅህ ሳይሆን ፡ምን አልባት ዝምታዬ  የራሱን ድርጊት አሳይቶ ፡ ነገላይ ተፀፅቶ እንዲተወኝ ያደርገዋል ብለህ ይሆናል ፡
   ነገር ግን ከስንት አንዱ መሰለህ ፡ እንደዛ የሚያስበው ፡ ይልቅ ዝምታህን ካለማወቅ ቆጥሮ በበደሉ የሚገፋበት ስንት ሰው አለ! ስትተውለት የማይተውልህ ፡ የተንኮል ድርጊቱን ንቀህ ካጠገቡ ዞር ስትል የሚዞርብህ ፡  ሳይፈልግህ የሚፈልግህ መሳይ፣ ሳይወድህ የሚከተልህ ፣ተወኝ በቃ ስትለው የማይተውህ ፣ አስመሳይ ቤተሰብ አሰመሳይ ጓደኛ አታጣም በሕይወት ውስጥ!!
👉አቤልን ይገባዋል ብዬ ባሰብኩት ልክ ቀጥቼ ፡ ለቅቄዋለው ፡ ነገርግን አይኖቹ ውስጥ አንዳች የተንኮል ቅኔ ይታየኛል ፡ የሆነ አጋጣሚ ጠብቆ ሊፈታ የታሰረ ቅኔ !  እናቴ በሚገርም ፍጥነት ለውጥ አሳይታለች  የኔ መምጣት ጠንክራ እንድትቆም አድርጓታል ፡ መናገር ችላለች በትንሹም ቢሆን መንቀሳቀስ ጀምራለች ፡ ዕድሜ ለማማ ፡አጠገቧ ሆና ፡ስታስለፈልፋት ነው የምትውለው ፡ በዛላይ የአክስቴ ደግነሽና ፡የባዩሽ አብረዋት መኖር ፡ በፊት ከነበረባት ድብርት ያላቀቃት ይመስላል ፡
እስካሁን ድረስ ግን ከአቤል ጋር ስትነጋገር ሰምቻት አላውቅም ፡በሱላይ የወቀሳም ሆነ የምስጋና ቃል አላወጣችም ፡ብቻ እሱ ሲገባ ፡ትኩረቷን እንዳይስብ የማታደርገው ነገር እንደሌለ አስተውያለው ፡  ወይ ከእኛ ጋር ወሬ ትጀምራለች ፡አለዛ ከማማ ጋር መጫወት ትቀጥላለች ፡እንጂ ለአቤል የደና አመሻቹ ሰላምታ ምላሽ ሰጥታ አታውቅም ፡ አቤልን እራሴ ከፈጠርኩለት እስር በፈታውት ጊዜ እናቴ እግርስር ወድቆ የይቅርታ አይነቱን ሁሉ ቢያዥጎደጉድባትም ፡መልስ አልሰጠችውም ፡ዕንባውን አይታ አልራራችለትም ፡  እነደግነሽ በቃ ይቅር በይው ቢሏትም ቃል አልተነፈሰችም ፡  እኔም ያቅሜን በቃ ተይ ብላት ፡ እራሷ መልሳ ፡እኔን እንድተው አስጠነቀቀችኝ ፡እንግዲ ስለልጇ ባህሪ የምታውቀው እሷ ናትና በራሷ መንገድ ታስተካክለው ብዬ እኔም ተውኳት ፡ ደስ ያለኝ ቤታችን ፡በሰው መሙላቱ ከዚ በፊት የነበረው ጭርታ የለም ፡አክስቴ ደግነሽ አስቂኝ ናት የአገርቤቱን ወሬ እያወራች ፈታ ታረጋቸዋለች ፡ ከተማላይ ስለገጠማት ነገርም እያነሳች ፡ሳቅ ትፈጥራለች ፡ ባዩሽም በሕይወቷ ስላሳለፈችው ፡ነገር የማያልቅ ትረካ አላት ፡ማማም አዳዲስ አስቂኝ ቃላት አላት ፡እኔም ስራ ውዬ ነውና የምመጣው ፡ስገባ የምለው አላጣም ፡  አቤል ፡ ሶፋላይ ተቀምጦ እሪሞት ይዞ ፡ ቻናል መቀያየሩን ከኔ ተረክቦታል ፡ እኔ ያሳለፍኩትን እያሳለፈ ነው ፡  እናቴን ሁሉን እንድትተውለት ስጠይቃት ፡'አንተ ዝም በል እኔ ያበላሸውትን እንዴት እንደማስተካክለው አውቃለው ፡እና ደሞ ብቻችንን ስንሆን የምነግርህ ነገር አለኝ 'አለችኝ  እሺ አልኳት እነግርሃለው ላለችኝ ነገር ግን ጓጓው ፡ አንድ ሚስጢር አላት እንደውም ብዙ፣ለምሳሌ ስለ አባታችን አናውቅም ፣ ስለ መተዳደሪያችን አናውቅም እስክናድግ ድረስ ምንም ሳይጎልብን ኖረናል ያለስራ ፡ገንዘቡ ከየት ነው የሚመጣው፣ !!ብቻ ብዙ ጥያቄ አለኝ ያልተመለሰ.....
👉ቅዳሜ ለት ነው በጠዋቱ ቤታችን ሞቅ ደመቅ ብሏል የአዲስ አመት መግቢያም ስለነበር የሆነ ደስስ የሚል ነገር አለው ፡ አክስቴ ደግነሽ ቁርስ እያቀራረበች ታንጎራጉራለች ማማ እናቴ ላይ ተቀምጣ ትጫወታለች ፡ባዩሽ ቡና ለማፍላት ፡ጉድጉድ ትላለች ፡አቤል ከእናቴ ትይዩ ካለው ሶፋ ተቀምጦ ፡እናቴንና የገዛልጁን ፡ያያል ፡አስተያየቱ ውስጥ ቅናት ያለ ይመስላል በእናቴ ይሁን በማማ አልገባኝም ፡ ምን አልባት ይሄ ሁሉ ፍቅር የኔነበር ብሎ ይሆን እንጃ የገዛ ወንድሜ ፡አይገባኝም!
    እኔ ግን በቤታችን የማየው ግርግር ደስታን ፈጥሮልኛል ፡ ሰው ያለሰው ምኑ ያምራል! ከተንኮል ከክፋት የራቀ ስብስብ ቢበዛ ምንኛ ደስ ይላል።
ቁርስ ቀርቦ መመገብ ስንጀምር ስልኬ ጮኽ ፡ ላነሳው ስል አክስቴ ደግነሽ
"እህል ንጉስ ነው "አለችኝ
"ኧረ የስራ ስልክ ይሆናል "አልኳት እንድትተወኝ
"ነገርኩ እንግዲ ፡የት ይሄድብህ ነው ዋላ ትደውላለህ ኧረ"አለች እየተከራከረች ጠርቶ ጠርቶ ዘጋ እናቴ ወደኔ ፈገግ ብላ አይታኝ ጠቀሰችኝ ፡ፈገግ ብዬ በሽሙጥ ወደ አክስቴ ደግነሽ አሳየዋት ፡እና እኩል ሳቅን
"አህ እናትናልጅ በኔ ማሾፍ ጀመራቹ "ብላ እሷም ሳቀች ፡አቤል ደስ ያለው አይመስልም የሚጠጣበትን ብርጭቆ ሆነ ብሎ አስጮኽው
ስልኩ በድጋሚ ጠራ ፡ወደ ደግነሽ አየው ፡
"እሺ መቼስ ያለ ነገር አይደጋገምም ፡ አንሳዋ መቼስ"
"እሺ "ብዬ ላነሳ ስል "አንሳ ና አውራ እንጂ ተነሳ አልኩ እንዴ እዚሁ አውራ ኦራ ምን ሆኗል!"
ወይ አክስቴ ብዬ ፡ስልኩን አየሁት ቁጥሩን አላውቀውም ግን ደስ የሚል ቁጥር አንድ አይነት የሆነ በቃል ለመያዝ የማያስቸግር ።አንስቼ ሄሎ አልኩ ፡ከዛ ወገን ትንሽ ዝምታ ነገሰ  ደግሜ
"ሄሉ "አልኩ ፡ከዛ ወገን ደስ የሚል የሚስረቀረቅ የሴት ድምፅ መጣ የሆነ ቦታ አውቀዋለው
"ናታኒየም "አለች እንዴ ስሜ እንዴት እንደጣፈጠኝ 😂
"አዎ ማን ልበል "አልኩ ግን አውቄያት ነበር መኪና ያሳፈረችኝ ልጅ እንዴ ስልኬን ተቀብላኝ ግን ደውላልኝ አታውቅም ፡ እኔም ለነገሩ ትኩረት የምሰጥበት ጊዜላይ አልነበርኩም
"ብሌን ነኝ የሰፈርህ ልጅ ፡ስልክ ተለዋውጠን ነበር እረሳኽኝ እንዴ "አለች
"እእእ አስታወስኩሽ እንዴ ስልክ ቁጥሬን ምን አድርገሽው ነው እስከዛሬ ሳትደውዪ "አልኩ እየተሽኮረመምኩ
"ልክ ነህ መወቀስ አለብኝ ኪኪኪ ግን ለስራ ጉዳይ እራቅ ብዬ ነበር እና ወከባውስጥ ሆኜ ማለት ነገሮችን ለማስተካከል አሳቤን መሰብሰብ አልቻልኩም  ኪኪኪ እና እንዴት ነህ አንተ"አለችኝ ፡
"እኔ ደና ነኝ ያው በትርፍ ጊዜሽ ስላሰብሽኝ አመሰግናለው "አልኳት
"ኧረ በናትህ ብዙ አትነጫነጭ ኪኪኪ አስተካክላለው ከአሁን በዋላ "አለችኝ ፡ ከሴት ልጅ ጋር እንዲ ሌላ ስሜት ውስጥ ገብቼ አውርቼ አላውቅም ስለዚ የሌለ አይናፋርነት ታየብኝ ፡በተለይ የአክስቴ ደግነሽ አስተያየት
"እሺ እና ሰላም ነሽ "
"ደና ነኝ እእ ስራ ከሌለብህ አሁን ላገኝህ እችላለው ፡ ከሰፈር ወጣ እያልኩ ነው "አለችኝ
"አአሁን?"አልኩ እንደመንተባተብ ብዬ
"አዎ ምነው ችግር አለ"
"አይ የለም "
"በቃ አሁን ውጣ  "አለች ትህዛዝም ይመስላል
"እሺ እወጣለው ፡እየደረስሽ ነው"
"ደቂቃ ይፈጃል ብለህ ነው በርህ ላይ ጠብቀኝ በዛው ነው የማልፈው "አለችኝ
"እሺ "ብዬ ወዲያው መነሳሳት ስጀምር ፡እናቴ በምልክት ወደሷ እንድቀርብ ነገረችኝ እሺ ብዬ ቀረብኳት ፡"እራስህን ጠብቅ ፡ ማንኛውንም ሰው ቢሆን አይኖችህን ገልጠ ህይ ፡ ዳግም አንተን ማጣት አልፈልግም አደራ"
"እማዬ አንዲት ሴት እኮ ናት አትጨነቂ "አልኳት እና ሁሉንም መልካም ቀን ብዬ ልቤ ድው ድው እያለች ወጣው ፡ እንደወጣው ነበር ብሌንን ከነመኪናዋ ያገኘዋት ፡ ሳያት የውበቷ ግርማ እግሬን አኮለታተፈብኝ ፡ሆሆሆ እግር ይኮለታተፋል እንዴዴዴ..........


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍11252🤔6🥰2😁2
🎈🔮የ እናቴ ልጅ🔮🎈
💰ክፍል አስራ ዘጠኝ💰
🏮🏮🏮🏮🏮🏮🏮
ብሌን ነፃ ሴት ናት አሳቧን እንደ ልቧ ነው የምትገልፀው ፡ለእንደኔ አይነቱ ከዚ በፊት ምንም አይነት ግንኙነት ውስጥ ገብቶ ለማያውቅ ፡ ወንድ ከበድ ትላለች ፡ አነጋገሯ ውበት አለው ከነ ድምጿ ፡ቃላቶቿን ተከትለው፡ፊቷላይ የሚገለፁት ፡ የገፅታ መቀያየሮች ፡ በራሳቸው  ልብን ከፍ ዝቅ ያደርጋሉ ፡'በቃ ለራሴ ናቲዬ ተበላሽ ያለ መሳሪያ ልትማረኪነው ፡ ጎትታ አምጥታ እግሯ ስር ልትደፋሽ ነው !'
እሷ ውለገብ አስተሳሰብ ነው ያላት በምንም አይነት እርህስ ላይ ማውራት ትችላለች ፡ ወሬዎቿ የመንደር አይነት አይደሉም  ስለወቅታዊ ያገራችን ሁኔታ ፡ስለ አለማቀፍ ፡ እንቅስቃሴዎች ፡ ስለ ከፍታ ስለ ስለ ወሬ አላት ... እኔ እራሴን በሷ ቦታ ገምግሜ ይሄን ሁሉ ያላወኩት የት ሄጄ ነው እስከማለት ደረስኩ ፡  ጭንቅላቴን ፈተሽኩት ፡  ከሷ አንፃር ሳየው ገና ይቀረዋል ፡እኔ ከቤተሰቤና ከሰፈሬ ያለፈ እውቀት አለኝ ለማለት አልደፍርም ፡የኔ እውቀት ያለው ይልቅ መዝናኛው ላይ ነው በተለይ ስፖርት ነክ ኳስ ጨዋታ በጣም እወዳለው ፡ ስለሱ ተንትን ብባል ከጥግ እስከጥግ ልሄድ እችላለው ፡ ከዛ በተረፈ ግን ዜና እንኳ ሲያጋጥመኝ ቻናል ስቀይር ነው የምገኘው ፡ ይኽው ዛሬ ጉድለቴን አየውበት ፡ የማወራበት እርዕስ ኬየት ላምጣ ፡ ከማዳመጥ ውጪ ፡ ቢያንስ የማወራው ነገር ቢኖረኝ ፡አይናፋርነቴን ፡ በወሬ እሸፍነው ነበር ፡  ከየት ይምጣ በዝምታ አንገቴን እየነቀነኩ ማዳመጥ ሆነ ...........
"ናቲ አዳማጭ መሆንህን ወድጄዋለው  ነገር ግን አሳብህን መስማትም አለብኝ ! አይደል እንዴ ?"አለችኝ ፈገግ ብላ  ልቤ ተንፈራፈረብኝ
"አአይ አንቺ ስታወሪ ደስ ይላል ፡ማለቴ.."አመለጠኝ
"ኪኪኪ እሺ በነገራችን ላይ በጣም ተገርሜብሃለው ፡ያ የሰፈራችን አርደኛ ፡እንዲሁም እረባሽ ልጅ እዚ አጠገቤ ተረጋግቶ ተቀምጦ ስለፈልፍ እየሰማኝ ነው ደስ ይላል ይሄን ለውጥ ሳላደንቅ አላልፍም"አለች አንድ ተለቅ ያለ እሬስቶራንት አጠገብ መኪናዋን እያቆመች ፡ በቃ ሁሉንም ነገር በራሷ መንገድ ነው ያምታደርገው የት መሄድ እንደምፈልግ አልጠየቀችኝም ይሁን እስኪ አልኩት ለራሴ
ወደውስጥ ስንገባ አስተናጋጁ ያቃታል መሰለኝ ተንሰፍስፎ ፡ተቀበላት አመስግና ወደ አንድ ጥግ እየመራች ወስዳ ፡እንድቀመጥ ጋብዛ ተቀመጠች ፡የወንድነት ድርሻዬን የተቀማው መሰለኝ ፡
"ናቲ ምን ትወስዳለ "
"አንቺ የምትወስጂውን ሁሉ"አልኳት እረጅም ሳቅ ሳቀች ፡የልብ ምቴ ከፍ አለ ይሄ ነገር እንዴት ነው ለሽንፈቴ የተላከነው እንዴ 
"ናቲዬ አባባልህን ወድጄዋለው ነገርግን እኔ የምወስደው ሁሉ ላይስማማህ ይችላል "
"አይ አይመስለኝም ፡ የግድ ሊስማማኝ ይገባል"አልኳት ቢያንስ ወሬ ባልችል ቀልዱን ልሞክር
"እሺ እኔ አዛለው ምንም አይነት ተቃውሞ ማቅረብ አይቻልም "ብላ ለጥሪ ትንሽ ከበድ የሚሉ ቃላቶችን ለአስተናጋጁ ነገረችውና ፡ወደኔ መለስ አለች ፡
"እና ናቲ ሕይወት እንዴት ይዛሃለች "አለችኝ
"በቀኝና በግራ እጇ ወገቤን ሰቅዛ "አልኳት
"እውነት ኪኪኪኪኪኪ አንተልጅ ስበላ ትን ስለሚለኝ ቀልድህን በልኩ አድርገው"አለችኝ
"ከምር ስለ ኑሮ እንዳጠይቂኝ ፡ከጠየቅሺኝ ግን እንደኔ አኗኗር ሳይሆን እንደማህበረሰቡ ይሆናል መልሴ ፡እኔጋር ስላልጎደለ ፡ሌላው ጋር አልጎደለም ማለት አይደለምና ፡ እኔ ተመቻችቼ ተኝቼ ባድር  ከቤቴ ስወጣ ብዙ ተመቻችቶ ያላደረ ፈገግታ የሌለው ሰው ማየቴ አይቀርም እና ሳላስበው ስሜቱ ይጋባብኛል ፡ እና የአንድ ስው በልቶ ማደር ሕይወትን አያስውባትም ምክንያቱም ፡ ጠግበሽ ስትወጪ ብዙ ያልበሉ ሰወች ጋር ነው የምትገናኚው ፡ እና ስሜታቹ አንድ ላይሆን ይችላል ፡  ያንቺን ደስታ ሊበክልብሽ ፡ ሳቅሽን ሊገድብብሽ ፡  ቀንሽን ሊቀማሽ ይችላል "አልኳት
ሆሆሆሆሆ ከትልቅ ሰው ጋር መዋል አወራው እንዴ አልኩት ለራሴ
"በርግጥ ልክ ነህ የአገራችን ሁኔታ ከለትለት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን አልክድም ፡ ነገርግን መቀየር የምትችለው ነገር ካለ ለመቀየር መሞከር ነው ካልሆነ ግን ቢያንስ አንተ የራስህን ድርሻ መወጣት መቻል ይሻላል ፡ለምሳሌ ፡እጅ እግር ማሰቢያ አይምሮ ለሰጠህ ጌታ ክብሩ ይስፋ ፡ እና እሱ ሙሉ አድርጎ የሰጠንን ማንነት መጠቀም አለብን ሙሉ አካል ሰጥቶን እኮ ከኑሮ ጋር መታገል የማንፈልግ ፡እጆቻችንን ለልመና እና ለስርቆት የምንዘረጋም ፡አለን እኮ ፡ ይሄ ፈጣሪን ማሳጣት ነው ፡   በእርግጥ በተለያየ አደጋ ምክንያት በተከሰተ ችግር ፡በጎዳናላይ የወጡ ብዙ አሉ ፡እንደ አጠቃላይ ደሞ በድርቁም በጦርነቱም የተፈናቀሉ አሉ የእነሱን ችግር እንደግለሰብ ላትፈታው ትችላለህ እና መንግስት የራሱን አላፊነት እንዲወጣ ግፊት ታደርጋለ ፡ መንግስት ሲተኛ እንዲነቃ ፡አሳብ ትሰጣለህ ፡ከዛውጪ ግን ያንተድርሻ ደሞ ለሌላው መድረስ ባትችል እንኳ ከቤተሰብ ድጎማ ወጥተ እራስህን ለመቻል መፍጨርጨር ፡ትልቅ አስተዋፆአለው ፡ ሁሉም ጤናማ ሰው በንፁ ሰርቶ እራሱን ከቻለ አስቀኽዋል ፡"ብላ ወደዋላዋ ለጠጥ ብላ ተቀመጠች አይኖቼ የተሳሳተ ቦታ አረፉ እና ለቅፅበት ተርገበገቡ
ይህቺልጅ ግን ተልካብኝ ነው እንዴ እያንዳንዱ ሁኔታዋ ፡ለምንድነው ስሜቴን ቆንጠጥ የሚያደረገኝ ፡
አስተናጋጁ መጥቶ ያዘዝነውን ሽር ጉድ እያለ ሲያስቀምጥ ልብ ብዬ አየውት ፡ አሳዘነኝ በእርግጠኝነት ብሌንን ይወዳታል ፡እናም ብዙ ጊዜ አስተናግዷታል መሰል ፡አይኑን ከሷላይ አይነቅልም ፡ብሌን ደሞ ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላል ትኩረቷ እኔ ላይ ነው ፡ እንግዲ እሷ እንደነገረችኝ ከሆነ እረጅም ጊዜ ሰፈር ውስጥ ታውቀኛለች ለሷ አዲሷ አይደለውም በኔላይ ፍላጎት ይኖራራት ይሆናል ፡ ያከሆነ ደሞ ለኔ ይቀልልኛል ፡ ብዬ አሰብኩ
"ናቲዬ ብላ አልወደድከውም"
"ኧረ እንደፈራውት አይደለም ቆንጆ ነው "
"ለምግብ ቆንጆ ነው ይባላል እንዴ ?። ሆሆሆ ይጣፍጣል ነው የሚባለው "ብላኝ ሳቀች
"እሺ ይጣፍጣል ፡መቼም በዚው ከቀጠልን ፡ብዙ ነገር መማሬ አይቀርም "አልኳት
"እኔ በበኩሌ በዚሁለመቀጠል ነው ያሰብኩት ከኔ ለመሸሽ ምን አማራጭ አለህ "አለች ቆፍጠን ብላ
"ክክክክ ምንም "
"አጭር መልስ ወድጄዋለው "ብላ አይኖቼን አልፋ ወደውስጤ በሚገባ አስተያየት አየቺኝ ፡ በቃ ከዚች ልጅ ማንም አያስጥለኝም አልቆልኛል .....


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍120😁1110👏2
💘👉የእናቴ ልጅ👉💘
💰🏮ክፍል ሃያ🏮💰
🎈🔍🎈🔍🎈🔍🎈
ከብሌን ጋር እረጅም የሚባል ሰአት ነው ያሳለፍነው ፡ምንም የማይሰለች ደስ የሚል ፡ ከዚበፊት አንድቦታ መቀመጥ አልወድም ነበር ፡ ከሷጋር ሆኜ ግን ሰአቱ መሄዱ እንኳ አልታወቀኝም ፡ ብሌን እራሷ የምትነበብ መፀሐፍ ናት ፡ ፈጣሪ ሁሉን ነገር ማለት ይቻላል የሰጣት አንድ ነገር ግን አልክድም በጣም የበዛ ግልፅነት ታበዛለች ፡ አሳብን ለማውራት ከሰው ጋር ለመግባባት ድብቅነት ባያዋጣም ፡ ሁሉን ነገር ፊትለፊት መናገር ግን ይጎዳል ብዬ አስባለው ፡ ምክንያቱም ሁሉም ሰው ስሜታችንን በኩል አይን አይቶ ላይረዳን ይችላል ።
ፈጣሪም እኮ ቢሆን የውስጣችን አሳብ ሁሉ ተገልጦ እንዲታይ ቢፈልግ ፡ ኖሮ እርስ በህርስ አይምሮ አችንን  እንድንነባበብ ያደርግ ነበር ፡ ነገርግን ያን አላደረገም ከመናገራችን በፊት እውስጥ ይዘነው ማለት አለብኝወይስ የለብኝም ብለን አስበን አስተካክለን እንድናወራ ስለፈለገ ይመስለኛል ፡ የውስጣችንን አሳብ እንድንተዋወቅ ያላደረገው ፡
አንድሰው አናዶህ  'አፈር አባቱ ይብላ 'ብሎ አይምሮህ ሲናገር ይህን አውጥቶ አፍህ ቢያስተላልፍ ፡ ከማንም ጋር አትኗኗርም ፡  አንዳንድ ሰዎች አሉ  በግልፅ ፍላጎታቸውን የሚያወሩ ፡ ያግልፅነታቸው ሌላው ሰውጋር እንደነውር የሚቆጠርባቸው ፡ ብሌን ከዛ የምትመደብ ይመስለኛል ፡  ከተሳሳትክ  በሒሉኝታ የምታልፈው ነገር የለም ፊትለፊት ትነግርሃለች ፡ አንተ እንዲነህ ፡ እንደዚ ማድረግ ያስደስተኛል ይሄንን ነገር እፈልጋለው ፡ማለት አይከብዳትም ፡ ማለት ያለባትን ያለገደብ ትላለች ፡  እኔ ደሞ በዛ መልኩ አላደኩም ፡ምንም እንኳ ተደባዳቢ እና አስቸጋሪ ብሆንም ፡ አሳቤን  ለመግለፅ የሚከብደኝ አይነት ሰው ነኝ ፡ እናቴ ስታሳድገኝ  ከስር ስሬ እየተከተለች  አይባልም ፡ሁለተኛ እንዲ እንዳትል ፡ አዋቂ ፊት ግትር አትበል  ስረሃትህን ያዝ ፡ ነውር ነው እያለች ነው ፡ የብሌንን አይነት ግልፅነት ለመልመድ ፡ጊዜ የሚጠይቀኝ ይመስለኛል ፡ ከባድ ነው ። ወደቤት እየሸኘችኝ
"በቃ በጊዜ ልትከተት ነው ?"አለችኝ
"አዎ አንቺ የምሄድበት አለኝ አልሽ አይደል ስለዚ ወደ ቤት ልመለስ "አልኳት አሻግሬ በመኪናው መስታወት እያየው
"ወንድልጅ በጊዜ ቤት ሲገባ ሴቶች ይጨነቃሉ ኪኪኪ"
"አሃ ለምን እንደውም ደስ ነው እንጂ የሚላቸው "
"አይ አይምሰልህ ፡ዝምብለህ ቤት በጊዜ ስትገባ ፡እያንዳንዷን ነገራቸውን እየተከታተልክ ፡አሳብ መስጠትህ አይቀርም ፡ ጓዳ ስትገባ ልግባ ልትል ትችላለህ ፡  ሳሎን ተቀምጠህ ቲቪ ከፍተህ አሳቧን ልሰርቃት ትችላለህ ፡ ወይም ደሞ በጊዜ ስትገባ ስራ ተበላሽቶበት ይሆን ፡ብላ ስለ ኑሯቸው ታስባለች ፡ብዙ ብዙ ነገር"
"እና ማምሸት አለባቹ እያልሽ ነው?"
"እንደዛ ሳይሆን ፡ትንሽ አለ አይደል መሸት ብታደርጉት ይመረጣል ኪኪኪኪኪ አንድ ሰአት አካባቢ ፡ ለመነፋፈቅም ይጠቅማል "
"እሺ እኔ የምልሽ ግሮሰሪ አለሽ እንዴ?"አልኳት
"ምን ኪኪኪኪኪኪ"ሳቋን አረዘመችው
"ማለት ወንዶች በጊዜ ሲገቡ ኪሳራ የሚገባው የንግድ ዘርፍ በዋናነት ባለመጠጥ ቤት ነው ብዬ ነው ሆሆሆ"አልኳት ፡የአሳሳቋ ሁኔታ ልቤን ሳብ አድርጎኝ ድንገት ተላፋት የሚል ሰሜት ተሰማኝ እጄ ያልሆነ ቦታ ሊሄድምንም አልቀረውም
"እሺ ይሄ ጨዋታ ተሳክቶልሃል ፡ እኔ የምልህ ግን  ከዚ በፊት የምታፈቅራት ሴት ነበረችህ "ድንገተኛ ጥያቄ አስደነገጠችኝ ፡
"እም....አይ"አልኳት የብሌን ግልፅነት ይከብደኛል
"በእውነት ምንም ምንም ፍቅረኛ ኖሮህ አያውቅም?"
"አዎ"አልኳት
"ከምርህን ከሆነ ጥሩ እሺ እና ታዲያ  ለመጀመሪያ ጊዜ ያወጣሃት ሴት ምን ትመስላለች ወፍራም ናት ቀጭን ለፍላፊ ናት ዝምተኛ  የሰፈር ልጅ ናት ወይስ?"ብሌን በፈገግታ ቀለል አድርጋ የምትጠይቀኝ ጥያቄ ለኔ ምን ያክል ነውር ነው እንዴ እኔ እንደሷ በግልፅነት አላደኩም
"ምንም ፍቅረኛ አልነበረኝም አልኩሽ እኮ"አልኩአት አፈር ብዬ
"ኪኪኪኪ አታስቀኝ ፍቅረኛ ባይኖርህም ፡ከሴት ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ትቆያለህ ግን ማለት አይደለም ፡ምክንያቱም አብዛኛው ወንዶች የምትፈልጉት በፍቅር መያዝ ሳይሆን ፡ በወሲብ መጦዝ ነው ፡ ለዛም ነው ከአንዷ ጭን ወደ አንዷ ስትገላበጡ የምትገኙት "አለች ይህን ስትል ግን ፊቷላይ የመቀየር ነገር ያየው መሰለኝ ፡
"ኧረ ተይ አትሳደቢ ፡እንዴዴዴ"አልኩ የወሬው እርህስ አልተመቸኝም 
"እሺ ግልፁን ንገረኛ "
"ይጠቅምሻል?
"አዎ ስለ አንተ ማወቅ እፈልጋለው "
"በቃ ምንም የለም!"አልኳት መኪናዋን አቁማ ትክ ብላ አየችኝ ፡ስታየኝ አይናፋርነቴ ጀመረኝ 
"ምንም ሴት አውጥቼ አላውቅም ልትለኝ ነው እስካሁን ፡"አለች በመገረም
"አዎ ምነው የዚን አክል ደነቀሽ ገና ሃያ አምስት አመቴ ነው አላረጀው ፡  "አልኳት አይኗን ለመሸሽ እየሞከርኩ
"አይኖቼን እያየህ ንገረኝ "
"እውነቴን ነው ሁኔታዎች በራሳቸው እንደዚ አይነት ነገር ውስጥ እንድገባ የሚፈቅዱልኝም አልነበሩም በዛላይ ፡ከአይለኝነቴ እና ከሱሴ ውጪ ምንም ነገር ትኩረቴን ስቦት አያውቅም ፡ይቅርታ ከዘገየው እንዴዴዴ"አልኩኝ አይኖቿን እያየው በመገረም አተኩራ ስታየኝ ፡ሰውነቴ ሁሉ በማላውቀው ፍላጎት ነደደ ፡ አይኗን መንቀል አልቻለችም ፡
"እና ቨርጂን ነሃ ኪኪኪ ካካካ ሂሂሂሂ"የሳቋ አይነት በዛብኝ ፡ በውስጤ ልሁና ታዲያ ብርቅነው እንዴ ወንድ ስለሆንኩ ከማልፈልገው ሁሉ ጋር መጋደምአለብኝ እንዴ ወንድልጅ ክብር የለውም ማነው ያለው ፡ 
"በእውነት አንተልጅ ትለያለህ ፡ከድሮም ጀምሮ የሆነ ለየት ያለ ነገር እንዳለ ይሰማኝ ነበር እና የተለየ ምቾት እየተሰማኝ ነው "አለች እራሷን ዘና እያደረገች
"ጥሩ ነው ስለኔ ያለሽ ምልከታ ተመችቶኛል ፡"አልኳት
"ናቲዬ ሙት ልዩ ነህ ኪኪኪ አይለኛ ግን እራሱን ከሴሰኝነት የሚጠብቅ ወንድ "
"አመሰግናለው ፡ አንቺም ልዩ ነሽ በጣም ግልፅነት ታበዣለሽ "አልኳት ሳቀችና
"ልመደው እንግዲ ይሄ ማንነቴ ወይ ያቀራርበናል ወይም አይታወቅም ፡"አለችና ተከዘች ፡
"ኧረ እንዳላስረፍድብሽ ከቀጠሮሽ ቦታ "አልኳት
"እሺ ናቲዬ እም ነገ እሁድ ነው  ከአስር ሰአት በዋላ ባገኝህ ደስ ይለኛል ፡ "
"እንደዋወላለና"አልኳትና ለመውረድ የመኪናውን በር ልከፍተው ስዞር ጉንጬ ላይ ለስላሳ እሳት ሲወርድ ተሰማኝ ፡ ይሄ 🔥 ሳት ጉንጬን አቋርጦ በሰራ አከላቴ  ተሰራጨ ስሜቱ የሚወደድ ነበር እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ያረፈብኝ  ፡ዞሬ አየዋት  ደግማ ልትስመኝ የተዘጋጀች መሰለኝ ፡ ፈራው ከደገመችኝ ፊትለፊቷ ተቃጥዬ አመድ የምሆንመሰለኝ እንዲ ከመሆኑ በፊት ብዬ በቅጡ ቻዎ ሳልላት ከመኪናው ወርጄ ፡ ሳታጠፋኝ ከአጠገቧ ሄድኩ ፡እየፈጠንኩ ስሄድ ትላክስ አደረገችልኝ ዞሬ ሳያት እጇን አውለበለበችልኝ አፀፋውን መለስኩ ፡እየሳቀች መሰለኝ ፡ ትሳቅ ምን አለባት ......


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍15835🔥7
🎈💰የእናቴ ልጅ💰🎈
💰ክፍል ሃያ አንድ 💰
🏮💰🏮💰🏮💰🏮
መቼም ሕይወት ትቀጥላለች አረረም መረረም አማረም እስካለህ ድረስ ቢደላህም ባይደላህም ይዛህ ወደፊት ትቀጥላለች ። በአቋምህና በመልክህ ላይ ለውጥ እያሳየች ልጅነትህን ወደ ወጣትነት ወጣትነትህ ወደ ጎልማሳነት ጎልማሳነትህን ወደ እርጅና እየቀየረች እስትንፋስህ እስኪያበቃ ይዛህ ትጓዛለች ፡በቃ ስራዋ ይኽው ነው።
እናቴ የሕይወት ትርጉም በቅርቡ የገባት ይመስል ፡ፍፁም ከማቀው ባህሪዋ ተቀይራለች ዛሬላይ። በጣም ታወራለች ትስቃለች ፡ታሪክ ለመስማት ትጓጓለች ፡ ጨዋታ ያስደስታታል ብቸኝነቷ በእህቷ ደግነሽና ፡ በኔ ባለውለታ ባዩሽ ተቀርፏል ፡ በኔም ደስተኛ ነች አቤልን የምትቀጣበት መንገድ በግልፅ ባይታየኝም ፡አቤል የነበረበት ትህቢት እየቀነሰ መጥቷል ፡  እኔን ባያናግረኝም ፡ከማማጋር ቀረብ ቀረብ ማለት መጀመሩን አይቻለው ፡  ሕይወት እንግዲ እንዲናት የማያልፍ የሚመስሉ ቀኖችን ይዛ ታልፍና ሌላ የምናስብበት ጉዳይ ይዛ ትመጣለች ፡
🏮እናቴ ልትነግረኝ የፈለገችው ነገር እንዳለ ፡አሳውቃኝ ለብቻችንን ግቢ ውስጥ ወንበር አውጥታ ተቀምጠናል ፍፁም ሰላማዊ ፊት ነበረ የማይባት
"እናቴ መስማት ያለብኝን ሁሉ ያለገደብ አውሪኝ ክፉም ሆነ ደግ እሰማሻለው ባንቺላይ ምንም አይነት ቅሬታ አላሰማም ምክንያቱም እናቴ ነሽ "አልኳት በማበረታታት ጉንጬን በእጇ ነካ አድርጋኝ ፈገግ አለች ከየት እንደምትጀምር ግራ የገባት ትመስላለች
"ናቲዬ ከቤተሰቦቼ ማለትም ከእናትና አባቴ የተጣላውት በትዳር ምክንያት ነው  እናትና አባቴ የወለዱት ሁለት ልጆች ብቻ ነው እኔንና ታናሽ እህቴ ደግነሽን ሌላ ማንም የላቸውም ፡ የገጠሩ ኑሯችን እስከዚህም ነበረ ፡ አባቴ እኔ እንደወንድ ስለምሰራ ይወደኝ ነበረ ከአጠገቡ ለይቶኝ አያውቅም ፡እና ሁሌም አንቺ ጎበዝና በዛላይ ቆንጆ ልጄ ነሽ ፡ወደፊት በክብር ነው የምድርሽ ለታወቀሰው ተንከባክቦ ለሚያኖርሽ ይለኝ ነበር ፡ እና ጊዜው እየተቀየረ እኔም እየተቀየርኩ ስመጣ ፡ አባቴን እኔን ለማግባት የሚጠይቀው በዛ ፡እሱ ግን አንድ በአካባቢያችን የተከበረ እና ደና ኑሮ ያለው ሰው ቀልቡን ሳበው ፡ስለዚህም ለዛ የተከበረሰው ቀል ገባ ፡ በዚ አጋጣሚ ግን አንድ ባለ አብት አንድ ብሮጀክት ለመስራት ብሎ ወደ አካባቢ አችን መጣ ከዛ ነገሮች ተቀየሩ ያሰው እኔ ላይ አይኑን ጣለ ፡ ወደ ቤታችንም በሰበብ ጎራ ማለት አበዛ የከተማ ሰው ስለሆነ እናቴ እየፈራች ታስጠነቅቀኝ ጀመር እኔ ግን አነጋገሩ አለባበሱ ሳበኝ ሲጠጋኝ የሚሸተኝ የሽቶ ጠረን በራሱ ደስ ይለኝ ነበር ከኔ እጥፍ የሚሆን ዕድሜ ቢኖረውም ፡እንደ እኩያ ነበር የሚያወራኝ እና አልቻልኩም ከሱ ፍቅር ያዘኝ ፡ተደብቄ ነይ ያለኝ ቦታ አገኘው ነበር ፡በዚ አጋጣሚ የማላውቀውን ደስ የሚል ዓለም አሳየኝ ለመጀመሪያ ጊዜ የሴትነቱ ትርጉም እንዲገባኝ አደረገ ፡እኔ ማግባት ማለት ልጅወልዶ ከባልጋ መኖር ነበር የሚመስለኝ ፡ግን ከዛ የበለጠ በፍቅር ዓለም ውስጥ ጣፋጭ ነገርም አለ እንድል አደረገኝ ፡ ከቤተሰቤ ተደብቄ እራሴን አሳልፌ ለዛ በለ ሀብት ሰጠው ። ያ በለሀብት ብሮጀክቱን አጥንቶ ቢጨርስም እሱም ከኔ መራቅ ስላልፈለገ በየጊዜው ከከተማ ወደገጠር ይመላለስ ነበር ፡ አባቴ ደሞ ቃል ለገባለት ሰው ሊድረኝ ሽርጉድ እያለነው ፡ በመጨረሻ ግን የፈራውት ነገር ተከሰተ አረገዝኩ በጣም ነበር የፈራውት ፡ከዛ ጉዳዩን ለሱ ነገርኩት ፡ እሱ ምንም ሳይመስለው ደስታውን ገለፀልኝ እኔ ያለትዳር ማርገዝ ነውር ነው አልኩ እሱ አይ እኔ አገባሻለው ሽማግሌ እልካለው አለኝ ፡እንዳለውም ወደ አባቴ ሽማግሌ ላከ ፡አባቴ ግን ቃሌን የሰጠውት ሰው አለ በዚ ሁኔታ ከባለ ሀብቱጋር አንድሁለት ሲባባሉ በመጨረሻ ልጅህን ያለኔ ማንም አያገባትም ምክንያቱም እርጉዝ ናት አለው ከዛ አባቴ አበደ እኔንም ባለሀብቱንም ካልገደልኩ ሲል ባለሀብቱ እንዴት ተደፈርኩ አለ ከሱም ብሶ ፡ እና ይለይለት ብሎ እኔን ይዞኝ ጠፋ እና ባህርዳር አመጣኝ ጥሩ ኑሮ ነው ያለው  ግን ዘመድ የሚባል ነገር የለውም አንድ ነው በቃ ያደገው ማደጎ ቤት መሆኑን እና ከዛ በትህምህርት እድል አግኝቶ ውጪ እንደቆየ የሀብቱም ምንጭ እዛ የሰራው ስራ መሆኑን ነው የነገረኝ ፡ከዛ በቃ አብሬው መኖር ጀመርኩ ነገርግን ለምን እንደው አላውቅም ሁሌም በጠባቂ ነበር የሚንቀሳቀሰው ፡እናም የመጀመሪያልጅ ወለድኩለት በጣም ነበር የተደሰተው ፡ይሄልጅ ካሁኑያስታውቃል እንደኔ ቆፍጣና ነው የሚሆነው ይል ነበር አንተ በጣም ነበር የምትወራጨው ያንን እያየ ይመስለኛል ፡ ቀጥሎ ሌላ ልጅ ደገምኩ ተከታታይ ስለሆነብኝ ድካሙ አለቀቀኝም በዛላይ የቤተሰቤ ናፍቆት አሰቃየኝ አባቴ ጋር ተደብቄ ደብዳቤ ላኩ ከአሁን በዋላ ልጄ አይደለሽም አንድ ልጅ ነው ያለኝ እሷም ደግነሽ ናት ብሎ መለሰልኝ ፡ ትንሽ ጊዜ ወሰድኩ እናንተ መራመድ ስትጀምሩልኝ አባቴ ይራራልኛል ብዬ ሞግዚትና አንድ የባለቤቴን ጠባቂ ስንታየው ይባላል ይዣቸው ገባው አባቴ ጋር አባቴ ገና ሲያየኝ አበደብኝ አይንሽን እንዳላይ ሳልገልሽ ጥፊ አለኝ እናቴ ትራራለች ብል ብሳ ተገኘች አዋረድሽኝ አለች ደግነሽ ብቻ ናት ስታለቅስልኝ የነበረችው ፡ ከዛ ስንታየው በቃ ሌላ ችግር ሳይመጣ እንሂድ አለኝ ፡በቃ ተነስቼ  ወጣው በቃ ከዛንጊዜ በዋላ እናቴንም አባቴንም አላየዋቸውም ፡ደግነሽ  ፈልጋ ያገኘችኝ በስንታየው አማካኝነት ነው ብዙ ፈልጋ አጥታኝ ስንታየውን ባጋጣሚ ገጠር ገብቶ ገበያውስጥ አግኝታው ነው አድራሻዬን የነገራት ይኽው እዚ ስትመጣ ነው የእናትና አባቴን መሞት ያረዳችኝ ፡ እነሱም ቂም ቋጥረው አልቀሩም ይቅር ብለውሻል አለችኝ ግን ያማል ፡  ልጄ ናቲዬ አባትህ  ግዛው  ሀብታም ቢሆንም ችግር አያጣውም ፡እሱ ክፉ ያልሆነው እኔ ላይ ብቻ ነው ከተበሳጨብህ ምንም ከማድረግ አይመለስም ብዙ ሰው ጎድቷል በዚም ጠላት አፍርቷል እና ከጊዜ በዋላ የተለያየ ዛቻ ይደርሰው ጀመረ ፡ አንድቀን ከእንቅልፌ በጠዋት ቀስቅሶኝ ተነሽ በጊዜ አዲስ አበባ መግባት አለብን አለኝ ለምን ስለው በቃ እዛ ስትደርሺ እነግርሻለው አለኝ እማውቀው ነገር የለኝም እሺ ከማለት ውጪ ።አዲሳባ ስንደርስ ወደመገናኛ አካባቢ ወስዶ አንድ ትልቅ ጊቢ አስገባኝ ምንድነው ስለው ከአሁን በዋላ እዚ ነው የምትኖሪው ይሄ ቤትሽ ነው የራስሽ እና ደሞ ማንንም ማመን የለብሽም እኔን ችግርውስጥ ስላስገቡኝ አንቺን ያጠፉሻል እኔን ለመጉዳት አደራ ልጆቼን ይዘሽ ተደብቀሽ ተቀመጪ ለማንም ልብሽን እንዳትከፍቺ ማንንም ማመን የለብሽም ብሎ የባንክ ኢሳብ ከፍቶልኝ ሰጠኝ በጣም ብዙ ገንዘብ ነበረበት ይሄ ሁሉ ስለው ምንም አይነት ጥያቄ አትጠይቂ ፡ ይሄ የልጆቼ ማሳደጊያ ነው አለኝ ከዛ በማላውቀው ከተማ ብቻዬን ትቶኝ ተመለሰ ፡ ከዛ በዋላ ሳላየው ቆየ ስልክ የለ ደብዳቤ በቃ ብቻዬን ከናንተጋር አንድ ጊቢ ውስጥ ተዘግቼ ፡ ከዛ ጊዜው እየገፋ ሲሄድ ባንክቤት ስመላለስ የሚያውቀኝ የባንኩ ማናጀር እንዲያማክረኝ አወራውት ያለኝ ገንዘብ ብዙ ነው ግን ወጪ ብቻ ነው የሚሆነው ስለዚ አሳብ እንዲሰጠኝ ስጠይቀው ሌላ ቤት ስለመግዛት አማከረኝ እሺብዬ አሁን የምንኖርበትን ቤት ገዝቼ ገባዋ የመገናኛውን ቤት አከራይቼ ለመተዳደሪያችን አደረኩት ።እናም በየወሩ የት እየጠፋሽ ነው የምትመጪው ላልከው የክራይገንዘብ ለመቀበል ነው ከአባት የማመሰግነው ነገር ቢኖር ባዶጄን አልተወኝም ፡ነገር ግን ከዛን ቀን በዋላ የት እንደገባ አላውቅም ፡አይለኝነቱን አትንኩኝ ባይነቱን አውቃለው ገሎ ይጥፋ ይሙት ይዳን የማውቀው ነገር የለኝም
👍7410😁2👏1🤔1
፡ ስለምበሳጭ ነው አባታቹ ሞቷል የምላቹ በትክክል ምን እንደሆነ አላውቅም ፡ስንታየው ግን ሰው ገሎ ከኢትዮጲያ ውጪ ሳይወጣ አይቀርም ብሎኛል በቅርቡ ፡ግን እንጃ "ብላ አሳቧን ተናግራ ጨረሰች በረጅሙ ስትተነፍስ የኔ አሳብ ደሞ ጀመረ ስለ አባቴ ምን ሆኖ ይሆን ። 


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍56👎41😁1
💰🎈የእናቴ ልጅ🎈💰
🏮ክፍል ሃያ ሁለት🏮
💰💰💰💰💰💰💰💰
እናቴ  ይዛ የቆየችውን ሚስጢሯን ሁሉ ስለነገረችኝ ከእሷው እኩል ነው እፎይ ያልኩት እሷላይ ያለኝ ጥያቄ ሁሉ ተመልሶልኛል ፡ ነገርግን አዲስ አሳብ ደሞ ተተክቷል ያባቴ ጉዳይ ፡ አባቴን የገለፀችበት መንገድ ብዙም ውበት ባይኖረውም ፡ እሱን በሕይወት ባገኘው ብዬ ተመኘው ፡ ምንገጥሞት ይሆን የት ሄዶ ይሆን ፡ገለውት ይሆን እያልኩ ፡ ማሰቤ አልቀረም ፡ ለእናቴም ብንፈልገውስ ብያት ነበር እሱ የማይሆን ነው እሱ በሕይወት ካለ በፍፁም እኛን ፈልጎ አያጣንም ምክንያቱም እንኳን እኛን ሆነ ብሎ የሚደበቀውን ጠላቱን እንኳ ፈልፍሎ የሚያወጣ ሰው ነው ብላ አሳቤን ውድቅ አደረገችብኝ እናም እኔ ስለአባቴ መሞት በከፊል ይሆናል ብዬ አመንኩ ........
💰በጠዋት ተነስቼ ጊቢውስጥ እሮጥ እሮጥ እያልኩ ስፖርት እየሰራው ነበር ላለመረበሽ ብጠነቀቅም ፡እናቴ ግን ሰምታኝ ነው መሰል ቱታዋን አድርጋ መጣች ሳኩባት ደሞ እንዴት ነው የሚያምርባት ይሄ ቱታ መቼም ለመዝናናት ነው የሚሆነው ነጭ ከመሆኑ ሰውነቷ ላይ ስትር ማለቱ  እናቴ አልመሰለችኝም ፡ሁላ በዚ ቱታ ስፖርት አያዋጣም አልኩ ለራሴ ፡አጠገቤ ሮጥ እሮጥ እንደማለት ስትል ቀልድ እንደነገሩት ሰው ፍርፍር ብዬ መሳቅ ጀመር ከአለባበሷ ጋር አሯሯጧ ያስቃል "ኧረ እናቴ ምንድነው ማበረታቻ ነው ወይስ ከምርሽን ነው"አልኳት መሮጤን ሳላቋርጥ
"እንዴ ምን ችግር አለው ስፖርት ለጤንነት "ብላ ሳቀች ፡
"ግን እኮ አይን በሚያጠፋ ነጭ ቱታ አይሆንም አታበላሺው ወጣ ስንል ታደርጊዋለሽ "አልኳት
"እ ኪኪኪኪ ስለሌለኝ እኮ ነው ስፈልግ ይሄንን ነው ያገኘውት በተቻለኝ መጠን እንግዲ መሬት አልቀመጥም "ብላ ሳቀች እና ትንሽ ዱብ ዱብ አለች አብራኝ ትንፋሿ ቁርጥ ቂርጥ እያለ ማውራት ሲከለክላት ቆም አለች  ሰውነቷን እንድታላቅቅ እና ለዛሬ እንዲበቃት ነገርኳት ሳያት ግን ዋና አላማዋ እስፖርት መስራት አልመሰለኝም ።ትንሽ ጠበቀችኝና እኔንም አስቆመችኝ እና ጊቢ ውስጥ ካለው አንድአግዳሚ ወንበር ላይ ሄደን ተቀመጥን
"ናቲዬ አንድ ማስተካከል ያለብኝ ጉዳይ አለ እና ጊዜው ደሞ ደርሷል "አለችኝ
"ምንድነው እናቴ አብረን እናስተካክለዋለን ብቻሽን ከአሁን በዋላ አትቸገሪም ማድረግ ያለብኝን ሁሉ ለእናቴ ያለ ገደብ አደርጋለው " አልኳት
"ምን መሰለ ወደፊት ምን እንደሚፈጠር አይታወቅም ፡እና ስለመገናኛው ቤታችን ነገሬህ የለ ይህንን የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ እንደእውነቱ ከሆነ በፊት ላይ ወንድምህ ትክክለኛ አስተዋይ ነገሮችን መቆጣጠር የሚችል ይመስለኝ ነበርና ለሱ ነበር ያንን ቤት ያሰብኩት ነገር ግን አሁን እሱን አሳቤን ትቼዋለው ቅጣቱንም ያገኛል ፡ እና ምን ልልህ ነው መሰለህ ቤቱን ባንተ ስም ማዘዋወር እፈልጋለው ይህንን ስናደርግ ደሞ ማንም እንዲያውቅ አልፈልግም እሺ ፡ወደፊት ትዳር ስትሂዝ ያለምንም የቤት አሳብ እንድትኖር እፈልጋለው ላደረገንህ ነገር ሁሉ መካሻዬ ነው በእርግጥ ዞሮ ዞሮ ያው ለእናንተ ነበር "አለችኝ እጄን ያዝ አድርጋ
"እናቴ ግን አቤል ..."ከማለቴ አቋርጣኝ
"አቤል ማለትህን አቁም እሱን መስተካከል የኔ ፈንታ ነው እሱ የሰራኝን መስማት ከፈለክ  እንግዲ ስማ ፡ አንተ በሌለህበት ጊዜ ቤቴን በቁሜ ሊያሸጠኝ ያላረገው ጥረት የለም ፡ከዚ ከማነው ...ጋሽ ግዛው ከተባለ ሰው ጋር ለዛውም ቤት ድረስ እያመጣው ፡ አይሆንም በማለቴ እንዴት እንደተቀየረብኝ ፡ከዛእንግዲ ያቺ የማማ እናት መጥታ ጉዴን ስትነግረኝ በድንጋጤ እንደዛ ሆንኩኝ እሱ ግን ሁኔታዬ ሳያሳስበው አሳቡ ቤቱ ላይ በመሆኑ ደና አኪም እንኳ አንዳያየኝ ቤት ዘግቶ ትድናለች እያለ አፍኖኝ ነበር  የቤቱን ካርታ ያልፈለገበት ቦታ አልነበረም እንደማልናገር እያወቀ አስሬ ጠይቆኛል በግዴታ ሊያስፈርመኝ አስቦ ነበር ፡እሱ እንደማይሳካለት ሲያውቅ እኔን ተስፋ አሳጥቶ እንድሞትለት በማሰብ ሴት ቤቴድረስ እያመጠ አይኔ እያየ ያሳድር ነበር ።እንደውም ደግነሽ ባትኖር አንቆ ይገለኝ ነበር ብዬ ነው ማስበው አሁንም አስተያየቱን አልወደውም ፡ብቻ ልጄን የቱጋር ስህተት ሰርቼእንዳጣውት አላውቅም አንተ ግን ተጠንቀቅልኝ አደራህን እንዲ ባይባልም እንኳ የእናትህ ልጅ ቢሆንም እንኳ ተጠንቀቀው አደራ ወንድምህን ውደደው ነገርግን ባህሪው ከባድ ነው እሱን ተጠንቀቅ  ከኔ የሚበልጥ ወዳጅ የለውም እናቱ ነኝ ግን ለኔም አይመለስም ፡ስለዚ እኔ አንድ ያሰብኩለት ነገር አለ እሱን አስተካክዬ ከአገር እንዲወጣ አደርገዋለው እስከዛው እራስህን ጠብቅ "አለችኝ ኡፍፍፍፍ ይጨንቃል ወንድሜ ቤቱን በላይዋላይ ስለመሸጥ መደራደር ምን አይነት የገንዘብ ፍቅር ነው የገባበት ፡ከባድ ነው ፡ከእናቴ ጋር ስናወራ ቆየን ስለወደፊቱ ስንመካከር  ስለ እኔም ስትጠይቀኝ ስለ አዲሷ ጓደኛዬ ብሌን ነገርኳት እሷም ሴትልጅን እንዴት መያዝ እንዳለበኝ ስታስረዳኝ ቆየች እነደግነሽ ተነስተው ቁርስ ለመስራት ተፍ ተፍ ሲሉ ማማም ተነስታ ወደኛ መጥታ መጫወት ጀመረች ።አቤል እናቴ የነገረችኝ ነገር ውስጤ ቢቀመጥም ፡አሁን ላይ ያለበት ሁኔታ ግን እንደዛ አይመስልም እሱም እንደተነሳ ሁላችንንም በፍቅር ነው ሰላም ያለን ፡በእርግጥ መች እንደሚናደድ አያስታውቅም ።
በራችን መጥሪያው ሲጮህ በር ሊከፍት በፍጥነት ሲሄድ እናቴ ተስፋ በቆረጠ አተያይ ከዋላው ስትመለከተው ጨነቀኝ በዚመጠን እናቴ አቤል ላይ ትሆናለች ብዬ አላውቅም በጣም ጎድቷታል
"ምን ፈለክ "ብሎ አቤል ሲጮህ እናቴ ወደኔ አየች ተነስቼ ወደበሩ ሄድኩኝ ስደርስ አንድ አባት እየለመኑ ነው ሲያዩኝ ደነገጡ ለሁለት አንድ ነገር የምናረጋቸው ይምሰላቸው እንጃ
"ምንድነው የምትጮህባቸው ስለ እግዚያብሄር የሚልስው በዚ መልኩ ነው እንዴ የምታስተናግደው ኑ ግቡ "አልኳቸው አቤል ጨሰ ሽማግሌው ተርበተበቱ
"ማንንም ግቡ የማለት መብት ያለህ ነው የሚመስልህ "አለኝ ተናዶ
"ድጋሚ መልስ ብትሰጠኝ ከመሬት ነው የማደባልቅህ እሺ ደነዝ አቀመ ደካማ ናቸው ምን ያረጉኛል ብለህ ነው እርቧቸው ይሆናል "አልኩት እና አስገብቼ ጥግላይ አስቀመጥኳቸው አቤል እየተነጫነጨ ሄደ
እናቴ መጥታ ሽማግሌውን እያየች "እንዴ አባባ እርሶ ኖት ለልጄ ይቅርታ ያድርጉለት  ስላላወቀ ነው ደግነሽ ቁርስ ታመጣሎታለች "ብላ ጠቀሰችኝ
"ምንድነው እማዬ ታውቋቸዋላቹ እንዴ "ብዬ ጠየኳት
"ያው እዚ አልፎ አልፎ ይመጣሉ በልመና ነው የሚተዳደሩት አስፖልቱ ጫፍ ላይ ላስቲክ ወጥረው ነው የሚኖሩት ፡እንደውም አንዴ ዝናብ ላስቲካቸውን አፍርሶባቸው ኑ እኔጋር ብላቸው ደግነሽ ብትለምናቸው እሺ አላሉም የሚገባኝን ኑሮ ነው የምኖረው አሉን አቤል ደሞ ጠልቷቸው ሊሞት ነው "አለችኝ ደግነሽ ምግብ በሰአን ጠቅጥቃ መጥታ ሰጠቻቸው ሽማግሌው በዛ ሲሏት ደግነሽ በፌስታሉ እንዲይዙትም ጭምር ነው ፡ዋላ ይበሉታል ብላ ወደስራዋ ተመለሰች ።ሽማግሌው አመሰገኑ ፡አንድ እየጎረሱ እኔን ቀስ ብለው አየት ያደርጉኛል እኔ ደሞ አጠገባቸው ቆሜ በማዘን እያየዋቸው ነው ለምን እንደው አላውቅም አንጀቴን በሉኝ ሽቁጥቁጥ ማለታቸው እረዘም ያለው ቁመናቸው ወደፊት ማዘንበሉ የለበሱት ስስ ቲሸርት የአጥንታቸው መቆጠር ፊታቸውን ሊሸፍነው በተቃረበው ጢማቸው ውስጥ ደከም ያለችው አይናቸው በቃ አሳዛኝ ፍጥረት ናቸው  ምስኪን አልኩ ።የጊቢ አችን በር ሲንኳኳ እዛው ስለነበርኩ ከፍቼ ወጣው አንድ ትንሽ ልጅ ነው ሲያየኝ እጁን ወደ ቆመ መኪና አመላክቶኝ እሮጠ  
👍729🥰3👏2😁1🤔1
🎈የብሌን መኪና ከቤታችን ፊት ለፊት ቆሟል ጥድፍ ጥድፍ እያልኩ ተጠጋዋት የመኪናዋን በር ከፍታ አስገባችኝ ስገባ ያየሚያስደነግጠኝ ፊቷ ቀረበኝ
"አንተ የመጨረሻ የምታናድድ ልጅ "አለችኝ
"ምን አደረኩ "አልኳት
"ለምንድነው ስልክ የምትዘጋው በጣም ነው የተበሳጨውብህ ግን ሳይህ እረሳውልህ "ብላ ጉንጬን ሳመችኝ ኡፍፍፍፍ እሳቷን ለቃ ምንም እንዳልተፈጠረ ነው የምትሆነው
"ቻርጅ ጨርሶ ይሆናል "አልኳትና ጉንጬን ዳበስኩ
"እና ቻርጅ ማድረግ ነው እኔ መጥቼ ላርግልህ እንዴ"
"አይ እኔ አደርገዋለው"
"አድርገዋ ታዲያ"ብላ ተጠጋችኝ
"ተይ በቃ አታስጨንቂኝ እንዴ ማታ ኳስእያየው ስለነበር እረስቼው ነው ያደርኩት"አልኳት እኔን ማሳፈር ደስ ይላታል ፡
"ኪኪኪኪ ደስስስ ይለኛል አንተን ማስጨነቅ ፡አሁንማ ይሄንን ሁኔታህን ለምጄው ነው መሰል ከጠዋት እስከማታ ነው የማስብህ "
"ስራ የለሽም ማለት ነው"
"ስራዬ አንተ ሆነሃል ከልቤ ነው እየወደድኩህ ነው መሰል"
"አሂሂሂ ያዋከቡት ነገር ሆኖ በጊዜ እንዳታባርሪኝ "
"እንዳትባረር ከፈለክ ፀባይ ይኑርክ ፡አሁን ለምን ቁርስ አብረን አንበላም "
"አይ ቤት እየጠበቁኝ ነው በዛላይ ሻወር አልወሰድኩም  በዋላ እንገናኝ "አልኳት
ዝምብላ አየችኝ አስተያየቷ አንዳች ነገር የፈለገሰው ይመስላል ስሜት አለው
"ምነው "አልኳት
"ይሄን ሰውነት ያለ ጨርቅ ሳልኩት እናም በቃ......."ብላ ዝም አለች
"አንቺ ልጅ ግን እኔ ማለት ያለብኝን ሁሉ አንቺ ካልሺው እኔ ምን ልል ነው  ግልፅነትሽ በዛብኝ"አልኳት እያፈርኩ
"አንተ ማለት አይጠበቅብህም በታማኝነት ድርጊቱላይ ተሳተፍ ፡ አሁን አንድ ቦታ ብንሄድ በጣም ነበር ደስስስ የሚለኝ ግን ያው በቃ እንዳልክ በዋላ ላግኝህ ስልክህን እንዳትዘጋው ደሞ"አለችኝ
"እሺ አደራ ግን ይሄ የምታሯሩጭኝን ነገር በልኩ አድርጊው "አልኳት ፈገግ እያልኩ
"እጠነቀቃለው "ብላ ጠጋ አለችኝ እናም ሳላስበው ከንፈሬን ምጥጥጥ አድርጋ ሳመችኝ ፡ሰማይ ምድሩ ሲዞር ይሰማኛል ፀሐይ ሙቀቷን እንዳለ ከላይ የለቀቀችብኝ መሰለኝ ኧረ ደግነሽም እልልልልልልልልልልል ያለች መሰለኝ ,,,,

ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍9717🥰8🤩3
#ህያብ


#ክፍል_አንድ


#ድርሰት_ኤርሚ

ከቤት ስወጣ ማንም ያየኝ የለም ለነገሩ ማን ሊያየኝ ይችላል... እንደሚሰበር እንቁላል የሚንከባከቡኝን ሁሉ አጥቻለው..... እየሄድኩ ነው....መነሻዬን አስታውሳለሁ መድረሻዬን ግን እንጃ.....

ማሰብና ማስታወስ ቢደክመኝም አይምሮዬ ወደማልፈልገው ጊዜ ሽምጥ ጋለበ.... ወደዛ የሁሉም ነገር ጅማሬ የመከራዬ ሀ ወደሆነው ጊዜ....

በአንድ አነስተኛ የገጠር ከተማ ውስጥ ከእናቴ ጋር ነበር የምኖረው። አባቴን ገና በልጅነቴ ነው በካንሰር በሽታ ያጣሁት። የልጅነት ጊዜዬን እንደማንኛውም ልጅ በጨዋታ እና በሳቅ ነው ያሳለፍኩት። ምንም እንኳን በቤታችን ብዙ የጎደሉ ነገሮች ቢኖሩም እናቴ ለኔ ደስታ አብዝታ ትደክማለች።

ፓስቲ እና ጠላ በመሸጥ ለኔም ሆነ ለሷ የሚያስፈልጉንን ነገሮች ታሟላለች። ሁል ጊዜም ባይሆንም ችግር እና ረሀብ አልፎ አልፎ ቤታችንን ያንኳኳል፤
እናቴን ሲያማት.....
.....
በዛን ሰዓት ምን እንደሆነ ባይገባኝም እናቴን አልፎ አልፎ ከበድ ባለ ሁኔታ ያማት ነበር። አንዴ አሟት ከተኛች ሳምንት እና ከዛ በላይ ያስተኛታል። ሀኪም ቤት እንድትሄድ ደጋግሜ ብጨቀጭቃትም የሁል ጊዜም መልሷ አይሆንም ነው፤ ብያት ብያት እምቢ ስትለኝ በሚያማት ሰዓት ከአጠገቧ ሳልለይ እንከባከባት ነበር።
....
ከእለታት በአንዱ ቀን ከትምህርት ቤት ስመለስ በራችንን ተዘግቶ አገኘሁት.... እናቴ በዚህ ሰዓት የጠላ ጣሳዎቿን ደርድራ ፓስቲዋን በርንዳ ላይ እየጠበሰች መገኘት ነበረባት....
.....
በሩን ከፍቼ ወደ ውስጥ ስገባ የሽቦ አልጋዋ ላይ እጥፍጥፍ ብላ ተኝታ አገኘኋት

"እማ ምን ሆነሽ ነው አመመሽ እንዴ?' እጄን ግንባሯ ላይ አድርጌ ትኩሳቷን አየሁ.... በጣም ግላለች

'እማዬ አተኩሶሻል እኮ እባክሽ ዛሬ እምቢ አትበይኝ ሆስፒታል እንሂድ' ከወገቧ ቀና ለማለት ስትሞክር አገዝኳትና ትራሱን ከጀርባዋ አስደገፍኳት....
.....
"አይሆንም ልጄ.... ደግሞ ልሂድ ብልስ በምን ገንዘብ .... ይልቅ መድሀኒት አልቆብኛል ሂጂና ግዢልኝ፤ ይህን ወረቀት ስታሳያቸው ይሰጡሻል...." የሆነች ትንሽዬ ወረቀት ከእጅ ቦርሳዋ ውስጥ አውጥታ ከብር ጋር ሰጠችኝ....
......
..
" በይ ታዲያ መጀመሪያ መክሰስሽን ብይና ነው የምትሄጂው" እሺ ብያት ዩኒፎርሜን ቀይሬ ምግብ አቀረብኩና እምቢ ብትለኝም በግድ እያጎረስኳት ትንሽ አብራኝ በላች።
....
....
ከተማችን ያለው አንድ የመንግስት ፋርማሲ ብቻ ነው። እሱም ለሰፈራችን ራቅ ስለሚል በሩጫ መሄድ ይጠበቅብኛል። የእናቴን ጉንጭ ስሜና ቶሎ እንደምመለስ ነግሪያት እየሮጥኩ ከቤት ወጣሁ
....
....
ነፋሻማው አየር ቀሚሴን ወደላይ እያነሳው እኔም እንዳይገልጠኝ ለመከላከል እየሞከርኩ እየሮጥኩ እያለ አንድ ሰው ስሜን የጠራኝ መሰለኝ። ድጋሚ
" ሚጣ" አለኝ ማነው የጠራኝ ብዬ ዞር ስል ሸክም ከአጠገቡ ያስቀመጠ ጎረምሳ ልጅ እጁን አውለበለበልኝ። አቅጣጫዬን ቀይሬ በፍጥነት አጠገቡ ደረስኩና
' አቤት የሚያሸክምህ አጥተህ ነው አልኩት' ከሁኔታው ሳየው ምኑም የኛን ከተማ ሰው አይመስልም ምናልባት ከሌላ ቦታ ለስራ መጥቶ ይሆናል ብዬ መላ ምቴን አስቀመጥኩ።
...
...
ያልገባኝን ፈገግታ ከለገሰኝ በኋላ "አዎ ሚጣዬ እስኪ አሸክሚኝ" አለኝ።
'የምችለው አይመስለኝም ግን እሺ ልሞክር' አልኩትና ጎነበስ ብዬ ሸክሙን ያዝ አደርኩና ቀና ብዬ አየሁት የማይገባኝን አስተያዬት እያየኝ ነው።
'ምነው መሸከም አትፈልግም እኔ እቸኩላለሁ ለእናቴ መድኃኒቱን መግዛት አለብኝ' አልኩት ቆጣ ብዬ

"አይ እንደዛ አይደለም ይሄን አንቺም ለማሸከም ይከብድሻል እኔም እንጃ የምችለው አይመስለኝም... ውስጥ አነስ ያለ ሌላ ሸክም አለ እንደውም እሱን አሸክሚኝ አይዞሽ አትቆይም" ምላሼን ሳይጠብቅ ፊቱን አዙሮ በጭቃ እየተሰራ ወዳለ ጅምር ቤት ገባ። ዘግዬት ብዬ ተከተልኩትና ወደ ውስጥ ስገባ ዘሎ በጥፊ ደረገመብኝ። ተንደርድሬ መሬቱ ላይ ተደፋሁ.... ለመጮህ አፌን እንደከፈትኩ ፀጉሬን ይዞ አፌ ውስጥ ጨርቅ ጠቀጠቀብኝ።
.....
በመንፈራገጥ እና በድብደባ በዛለ ሰውነቴ ላይ ከላዬ ሆኖ በስሜት ይጨፍራል....
......
ከባድ የሆነ የህመም ስሜት ይሰማኛል........
ቀስ በቀስ በእንባ የራሰው አይኔ መከደን ጀመረ......
ከላዬ ላይ ያለው ሰው ምስል ወደ ብዙ ሰውነት ተቀየረ.......
ከዛ ደግሞ ድብዝዝ እያለ መጣ...... በስተመጨረሻም ድርግም ብሎ ጠፋ...

ጨለማ

ከምን ያክል ሰዓት በኋላ እንደሆነ አላውቅም.... ራሴን እዛ ጅምር የጭቃ ቤት ውስጥ ተኝቼ አገኘሁት። እንደምንም እየተንገዳገድኩ ከቤቱ ውስጥ ወጣሁ... ልብሴ በደም ተነክሯል፣ የሚሰማኝ የህመም ጥዝጣዜ ራሴን ሊያስተኝ ደርሷል ግን እንደምንም ተቋቁሜ ለመራመድ ሞከርኩ።
.....
ብርሀን ለጨለማ ቦታዋን ብታስረክብም ደማቋ የምሽት ጨረቃ አካባቢውን በብርሀን ሞልታዋለች....

በቀስታ እየተራመድኩ ወደ መንገዱ ወጣሁ። አሁንም ደሜ አልቆመም በቀስታ ከጭኔ ላይ ሲወርድ ይሰማኛል። ከሩቅ ነጠላ ለብሶ የሚመጣ ሰው አየሁ አንደበቴን ከፍቼ ለመጣራት መከርኩ ግን በምጥ የወጡት ቃላቶች እንኳን ለሌላ ለኔም የሚሰሙ አልነበሩም።

ያለኝ አማራጭ ወደሚመጣበት አቅጣጫ ተራምጄ እንዲያየኝ ማድረግ ነው። እየቀረብኩት ስመጣ ቄስ እንደሆኑ ተረዳሁ.... አጠገባቸው ለመድረስ ትንሽ ሲቀረኝ ጉልበቴ ተብረከረከ፣ አቅሜ ተሟጠጠ፣ አጠገቤ መጥተው ያዙኝና

" ምነው የኔ ልጅ ችግር አለ ምን ሆነሽ ነው?" ድምፃቸው ከሩቅ የሆነ ያክል ይሰማኛል ። ልቤን ስልብ የሚያደርግ ህመም ተሰማኝ ከዛ በኋላ አላስታውስም
......
"ልጄ የኔ ስስት.... ምን አድርገውብኝ ነው? እባክሽ ተነሽ ሚጣዬ ተነሽልኝ..... የኔ ብቸኛ ልጅ... ያላንቺ ማን አለኝ.... ትተሽኝ እንዳትሄጂ.... ተስፋዬ.... ነገን የማይብሽ.... " አይኔን ሳልገልጥ የሰማኋቸው የእናቴ በሳግና በለቅሶ የታጀቡ ቃላቶች ናቸው... ከዛ ከባዱ ጨለማ ይውጠኛል።
ትንሽ ትንሽ ዙሪያዬ እየተፈጠረ ያለውን ነገር ባውቅም አይኔን ለመክፈት ወሰድ መለስ የሚያደርገኝን ጨለማ እና የተጫነኝ ከባድ ነገር መታገል ግድ ሆኖብኛል።
.....
"አሁንስ አልነቃችም አይደል" አለ የሆነ ጎርናና ድምፅ

" አልነቃችም ኢንስፔክተር ልጄን እንደዚህ ያደረገውን ሰው አገኛችሁት?" እማዬ ናት

" አይ... ወይዘሮ ወይንሸት አላገኘነውም እሱን ለመያዝ የልጆት ቃል ያስፈልገናል" የበር መዘጋት ድምፅ ተሰማኝ እኔም ወደዛው ጨለማ የሄድኩ መሰለኝ.... እንቅልፍ
....

ዛሬ የተሻለ ጥንካሬ ይሰማኛል። ልክ አይኔን ስግልጥ እናቴን አጠገቤ አየኋት የአልጋውን ጠርዝ ተደግፋ እንቅልፍ ወስዷታል። እጄን አንቀሳቅሼ ፊቷን ስዳስሳት ተነሳች... ወዲያው እልልታዋን አቀለጠችው።

"ልጄ ነቃሽልኝ የኔ ስስት.... ተመስገን ልጄ ነቃች" ዶክተሩ ምርመራ እስከሚያደርግልኝ ውጪ እንድትቆይና ነገራትና አንዳንድ ህክምናዎች ካደረገልኝ በኋላ

"ፖሊስ መጥቶ ቃልሽን ይወስዳል... እንደዚ ያደረገሽ አውሬ እንዲያዝ ከፈለግሽ ምንም ሳትፈሪ ሁሉንም ለመናገር ሞክሪ.... ደግሞ አይዞሽ በሚያስፈልግሽ ሁሉ ከአጠገብሽ አለን..." ብሎኝ ክፍሉን ለቆ እንደወጣ ሁለት ፖሊሶች ተከታትለው ገቡ።
....
ከ አንድ ወር በኋላ
የሰፈር ሰው ሰምቶ ስለነበር ግማሹ ሲያዝን ግማሹ ደግሞ የራሱን መላምት ማስቀመጥ ጀመረ።
"ፈልጋ ነው እንጂ ሳትፈልግ ማን ሊነካት..." በነገር የምትታወቀው ብርቄ
👍736👎2😢2🤔1
"ኧረ ተይ እንደዚህማ አትበይ እናቷ እኮ መድሀኒት ቤት ልካት ስትሄድ አግኝቷት ነው አሉ" የእናቴ ጓደኛ አየለች

"ኡኡቴ እና ምን ልትልልሽ ኖሯል ልጄ ከኔ ተደብቃ ወንድ ፍለጋ ሄደች ትበልልሽ እናቷ እኮ ነች። ደግሞስ ከመች ጀምሮ ነው ሚጣን መድሀኒት ማስገዛት የጀመረችው...."

ከዚህም የባሱ ብዙ ሽሙጥና ስድቦችን በተቃራኒውም ብዙ አይዞሽ በርቺ የሚሉ ቃላቶችን እሰማለሁ። ለኔ ግን ከአስር አይዞሽ አንድ ምናባሽ ልቤን ያርደው ነበር። ጭምትና በትንሽ ነገር የምበረግግ ፈሪ ሆንኩ።

እኔ እምቢ ብልም በእናቴ ጉትጎታ ወደትምህርት ቤት ሄድኩ። እዛም የባሰው ነገር ጠበቀኝ አንድም ሊቀርበኝ የሚፈልግ ልጅ የለም ሁለም ራቅ ራቅ ብለው በዩኒፎርማቸው ኮሌታ አፋቸውን ሸፍነው ይንሾካሾካሉ።

ሁሉም ነገር ሊያሳብደኝ ደረሰ የሚያውቁኝ እንደማያውቁኝ ሲሆኑብኝ ጓደኞቼ እኔን ለመቅረብ ሲፈሩ ማየት አሳመመኝ። ምንም ሳልል ቦርሳዬን ይዤ ከትምህርት ቤት ወጣሁ። አረማመዴ ሁላ የእልህ ነበር። ቤት ስደርስ እማዬን አሻሮ እየቆላች አገኘኋት...

" ከዚህ ከተማ አስወጪኝ... እማ ለምን እልም ያለ ገጠር አይሆንም ሄጄ የከብት እረኛም ቢሆን እሆናለሁ ብቻ ከዚህ አርቂኝ ' እግሯ ላይ ተደፍቼ እየተንሰቀሰኩ ለመንኳት

"ችግርሽ ሳይገባኝ ቀርቶ መሰለሽ እኔም ወሬው ሰልችቶኛል የኛ ሰፈር ሰው እንኳን ይቺን አግኝቶ.... እህ.. መች አጣሁት... ግን የፖሊሶቹ ምርመራ አልቆ ያን እርኩስ ሰው ታስሮ ሳላይ ከዚህ ንቅንቅ አልልም። ያኔ እውነቱ ሲታወቅ አንቺም ቢሆን አንገትሽን ቀና አድርገሽ ትሄጃለሽ" እንባዬን ጠራርጋ እና አባብላ ብዙ መከረችኝ ምክሮቿም ብርታት ሆኑኝ።

ምንም እንኳን በተኛሁበት መበርገጌ የምጥ እንቅልፍ መተኛቴ ባይቀርልኝም የሰፈሩ ሰው ግን ቀስ በቀስ ወሬውን እየረሳው ጓደኞቼም " ነይ እንጫወት" እያሉ መምጣት ጀመሩ።

ትምህርት ቤትም ተማሪዎቹ እንደድሯቸው ሆኑልኝ እኔ ግን እንደድሮዬ መሆን አቃተኝ ትምህርት ስማር በሀሳብ ጭልጥ ብዬ እሄዳለሁ... ወንድ አስተማሪ ሲገባልን እሱም ልክ እንደዛ ሰው አውሬ እንደሆነ አስብና እጠላዋለሁ ከመምህሩ እኩል የሚያስተምረውም ትምህርት ያስጠላኛል። እንዳዛ እንደዛ እያለ የእናቷ " ሚጣ" እኔ 'ህያብ በዛብህ' ከማንነቴ ተፈናቅዬ እንዳልነበርኩ ሆንኩ። ሰው ሲያየኝ እንደበፊቱ ብመስልም ውስጤ የተረበሸ ከተማ ሆነ።
....
ከአራት ወር የፓሊሶች ምርመራ እና ድካም በኋላ ውጤቱ ፍሬ አልባ መሆኑን ለእናቴ ነገሯት.... ደፋሪዬ ደብዛውም የለም። እኔ በነገርኳቸው ትንሽ ምልክት ብቻ እሱን ለማግኘት መሞከር እንደሚከብዳቸው ስለገባኝ አላዘንኩባቸውም።
...

ከእለታት በአንደኛው እሁድ
ፀጉሬን ከታጠብኩ በኋላ ገላዬን ልታጠብ የበርሜል ጉራጅ ላይ ቁጭ ብዬ ሙቅ ውኋዬን እስከምታመጣ እናቴን እየጠበኩ ነው። ውሃው መጣና እኔ ከፊቴ እናቴ ደግሞ ከጀርባዬ እያጠበችኝ
"እስኪ እጅሽን ዞር አድርጊ አሁን በዚህ ጭራሮ እጅሽ አሽተሽው ነው የሚጠራው..." ሁሌም እናቴ ከፊት ለፊቴ ልታጥበኝ ስትል የምትለው ነገር ነው። ልማዴ ስለሆነ እኔም አልቃወማትም እጄን ከፍ አድርጌላት እያጠበችኝ ድንገት የያዘችውን ውሃ የያዘ ጆግ ለቀቀችው። በርሜል ውስጥ ስለወደቀ ከስር ያለው ውሃ ተፈናጥሮ አለበሰኝ።

'እንዴ እማ ምን ሆነሽ ነው ታጥቤ ታጥቤ' ተነጫነጭኩና ጆጉን አንስቼ ውሃ ልቀዳ ስል

"ቆይ ቆይ ቆይ እስኪ አንዴ ቁሚ" አለችኝ። ቀና ብዬ ሳያት ደንግጣለች

'እማዬ ምን ሆነሻል' አልኳት

"ወሬውን ትተሽ ያልኩሽን አድርጊ" ብላኝ እየተርበተበተች እጄን ይዛ አቆመችኝና ፍጥጥ ብላ ሆድ ሆዴን ካዬች በኋላ

"ልጄ" አለችኝ በሚያሳዝን ቅላፄ

'ወዬ እማ ለምን ነው እንደዚህ የምታይኝ'

"ሆድሽ" ጎንበስ ብዬ አየሁት እኔንም አስደነገጠኝ

'አብጦ ነው እማ? ወይስ እንደ ምንትዋብ ቁዝር ልሆን ነው' አልኳት። ቀጫጫዋ እና ሆዷ ቁዝር ያለውን የክፍላችንን ልጅ ምንትዋብን አስታውሼ ማንም ምንትዋብ ብሎ የሚጠራት የለም ሁሉም "ቁዝር" ነው የሚሏት። እኔም እንደሷ ቁዝር እየተባልኩ የተማሪዎች መሳለቂያ ልሆን ነው.... ወይኔ... ከሄድኩበት ሀሳብ እናቴ ልብሴን እላዬ ላይ ስታሳርፈው ተመለስኩ

'እንዴ እማ በደንብ ሳልታጠብ' እንዳልሰማ ዝም ብላ አለበሰሽኝና እየተጣደፈች ወደቤት ገባች። ተከትያት ገባሁ ነጠላዋን ለበሰችና እኔንም አነስ ያለች ፎጣ አለበሰችኝ

'ወዴት ልንሄድ ነው እማዬ'

"ሀኪም ቤት"

'ሳልታመም'

"አይ ታመሻል" እጄን ይዛኝ ስትሄድ በዝምታ ተከተልኳት
....
እናቴ ቁጭ ብላ እንባዋን ታዥጎደጉደዋለች። እኔ በድንጋጤ ደርቄ ምን ማሰብ እና መናገር እንዳለብኝ ግራ ገብቶኝ ቆሚያለሁ። ድንገት የሆነ ሀሳብ መጣልኝና ከቆምኩበት ኮሊደር ላይ ሳላንኳኳ የዶክተሩ ቢሮ ገባሁ።

"አቤት ህያብ" አለኝ ዶክተሩ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ካየኝ በኋላ

'ማስወረድ እፈልጋለሁ' አልኩት

"ምን" የሚል ድምፅ ስምቼ ስዞር እናቴ ከኋላዬ ቆማለች።

ይቀጥላል
👍714
🎈💰የእናቴ ልጅ💰🎈
🏮ክፍል ሃያ ሦስት🏮
⚫️⚫️⚫️⚫️⚫️⚫️⚫️
ወደ ጊቢ ስገባ ሸማግሌው የሚበሉትን ጨርሰው ውሃ ሲጠጡ አገኘዋቸው። እናቴም እነደግነሽም ወደውስጥ ገብተው ነበር ፡አቤል ብቻ በረንዳው ላይ ቁጭ ብሎ ሰውዬው አንዳች ነገር ያነሱ ይመስል ይከታተላቸዋል የአቤል ሁኔታ ገረመኝ አሁን እኚ ሽማግሌ ምኔን ይነኩኛል ብሎ ነው ጠምዶ የያዛቸው ለራሳቸው የያዙትን ብርጭቆ እንኳ በቅጡ ወደአፋቸው ለማድረስ የተቸገሩ ነው የሚመስሉት ።
  አቤልን ችላ ብዬ ወደ ሽማግሌው ተጠግቼ ቁጭ አልኩ ደንገጥ አሉ ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኜ ፈገግ አልኩ እናም የሚንቀጠቀጠው እጃቸው ላይ ያለውን ብርጭቆ ተቀብዬ መሬት አስቀመጥኩት ።
"አአመሰግናለው ልልጄ "አሉኝ
"ኧረ አባት አይጨነቁ "አልኳቸው በተቀደደ ቲሸርታቸው ውስጥ የሚታሁኝ አጥንቶቻቸው የተሸበሸበው ቆዳቸው ብዙ ስቃዮችን እንዳሳለፉ ይናገራሉ
"እሺ ልጄ አሁን በልቼ ጨርሻለው ልሂድ መሰለኝ "አሉ
"አይ ቆይ ቆይ ትንሽ ከኔ ጋር ይጫወታሉ "አልኳቸው
"አይ ልጄ ስለምን ልንጫወት ነው"አሉ ፈራ ተባ ብለው
"እዚ በተደጋጋሚ ይመጣሉ እንዴ ሁሉም ሰው ያውቆሆታል ከኔ በቀር"አልኳቸው
"እእ አዎ አልፎ አልፎ ርሃብ ሲጠናብኝ እዚ እመጣለው እናትህ ደግ ሴት ናት "አሉ አዘን ብለው
"አዎ እናቴ ደግ ናት "አልኳቸው እንዳቀረቀሩ ዝም አሉ
"ስሞት ማነው "አልኳቸው
"አበራ አበራ አይሉ እባላለው "አሉ
"ደስ የሚል ስም ነው አበራ አይሉ ደስ ይላል"አልኳቸው ።ዝም አሉ በጣም የጨነቃቸው ይመስላሉ የበታችነት ስሜት ሳይሰማቸው አይቀርም
"አባት በማንኛውም ሰአት ወደዚ ቤት መምጣት ይችላሉ ምንም ነገር እንዳያሳስቦት ፡ ከፈለጉ ደሞ እርሶ እሺ ይበሉኝ እንጂ እዚ እኛጋር አትክልተኛ ሆነው እንዲሰሩ እናቴን ላሳምንሎት እችላለው "አልኳቸው ።ይሄን ስላቸው አሻግረው ወደ አቤል አየት አደረጉ
"ምነው አልፈለጉም "አልኳቸው
"አይ ይቅርብኝ ያለውበትን ሁኔታ ለምጄዋለው አታስብ "አሉ
"በቃ አሳቦትን ከቀየሩ በማንኛውም ጊዜ ይጠይቁኝ "አልኳቸው ።እሺ በሚል እራሳቸውን ነቀነቁልኝ ለምን እንደው አብሬ አቸው መቆየት ፈልጌ ነበር እሳቸው ግን ተጣደፉ ።ይሁን ብዬ አሰናበትኳቸውና ወደ ትልቁ ቤት ሄድኩ አቤል ሽማግሌው እንደወጡ ካረጋገጠ በዋላ ወደውስጥ ገብቷል ስገባ ቁርሰሸ ቀርቦ ቡናው ተጥዶ ሞቅ ሞቅ ብሏል ። ይሄ የቤተሰብ ስብስብ ይመቸኛል ደስስስ የሚል ስሜት ይሰጠኛልም።
🎈ሕይወት እኔንና ቤተሰቤን በፍቅር ይዛን ወደፊት መጓዛን ቀጥላለች ።እናቴ ደግነሽ ባዩሽ ማማ አቤልን ጨምሮ ሁላችንም ሰላማዊ በሆነው ትልቁ ቤታችን በደስታ እያሳለፍን ቀናቶች ተቆጠሩ ። የኔ የደስታ ምንጭም ጨምሯል በብሌን ግልፅና ያልተገደበ የፍቅር አዙሪት ምክንያት።  የብሌንን ፍቅር ብፈራውም እስካሁን የፈራውት አልደረሰም። ያልተለመደው ግልፅነቷ የኔንም ድብቅነት ገላልፆ ፊለፊት አውጥቶ ከማሳየት በስተቀር አልተጎዳውም ። እንደዛተችው ጥላኛለች እቅፏ ውስጥ ፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የሴትልጅ ገላ እንዳውቅ ስሜቱንም እንዳጣጥም አድርጋኛለች ፡ በፍቅር ጠብ አድርጋኛለች ። እናም በዚ ደስተኛ ነኝ ዙሪያዬን የሚያስብልኝ ሰው ነው የከበበኝ ማለት እችላለው ፡ አቤልም ደና የሆነ ይመስላል  እናቴም አቤልን ወደ ውጭ ለመላክ ያሰበችው አሳብ ሊሳካላት ተቃርቧል ፡ መጀመሪያላይ እሱም አቅማምቶ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ግን ፍቃደኛ ሆኗል  በተለይ የሚሄድበት ሀገር ሲዊዲን ነው ሲባል እዛ ያስቀመጠው ነገር ያለ ይመስል ደስ ብሎታል ፡ እኔ ግን በአቤል መሄድ እርግጠኛ መሆን ከብዶኛል ፡የሚሄድም ከሆነ ደርሶ የሚመለስ ነው የሚመስለኝ  አቤል እኮ ነው። ተቀብሎ መኖር የለመደ እጁ ለስራ ይሰለጥናል ማለት ከበደኝ ።
እናቴ ደሞ የመጀመሪያ ስራዋ አቤልን ከእኛ ማራቅ የሆነ ይመስል በገንዘብም ላይታች በማለትም እየበረታች ነው ። እሷ አሁንም ድረስ አቤል ላይ ያላትን አቋም አልቀየረችም እሱን ማመን ከብዷታል ከእኛጋር በቆየ ቁጥር አንዳች ዱብዳ እንደሚያወርድ ነው የምታስበው  እኛ ሽማግሌ እንኳ ሲመጡ ሁሌም አቤል እንደተቆጣ ነው እሷ ደሞ ስለ አቤል ሆና ይቅርታ እንደጠየቀች ነው ። ይሄ በራሱ እንኳ እንድትፈራው አድርጓታል ፡ሁሌም እኔን ወንድምህ ነው ውደደው ነገርግን እየተጠነቀከው ትለኛለች ።
🎈ከቀናቶች በዋላ የአቤል የውጪ ፕሮሰስ ጉዳይ ተሳካና የሚሄድበት ቀን ተቆረጠ እናቴ ትልቅ እፎይታ ሆነላት የሚያስፈልጉትን ነገር ሁሉ አዘጋጀች  ባዩሽና አክስቴ ደግነሽም ዳቦ ቆሎ በርበሬ ሲያዘጋጁ ከረሙ ።ብሌን እራሱ አልቀረችም ስለ እኔ ብላ ስዊዲን አገር ከሚኖሩ ጓደኞቿ ጋር ተደዋውላ ነገሮችን በማመቻቸት   የበኩሏን ስትወጣ።  እኔ ግን በጣም ቅር ብሎኛል አቤል ምን ሊሆን ነው እዛ ሄዶ ስራ ሰርቶ አያውቅ በሰው አገር ሲቸገር ሲያዝን እየታየኝ ጨነቀኝ ።
🎈የማይቀር ነገር ሆነ እና ይኽው ልንሸኘው ተዘጋጀን   እንደነገ ሊሄድ ማታ ላይ ተሰባስበን የመጨረሻ ምሽት እያሳለፍን ነው ሁላችንም ዘና ልናረገው ሞከርን እሱ ግን ምንም አይነት የስሜት ለውጥ ሳያሳይ ቆይቶ ነበር ወደ ምሽት አራት ሰአት አካባቢ ግን የስሜት ለውጥ ይታይበት ጀመር ምን አልባት ሰአቱ ሲደርስ ተረብሾ ይሆናል ብዬ ነበር ፡ እናቴ በትኩረት ትከታተለዋለች ፡ አቤል መቁነጥነጥ ጀመረ ፡አሁንም አሁንም ወደውጪ እየወጣ ይመለሳል ፡ በመጨረሻ ስልክ ተደውሎለት ወጣ ፡ደግነሽ ተከተለው ብላኝ ነበር ልከተለው ስንቀሳቀስ እናቴ ተመለስ አለችኝ እሱም ሰው አግኝቼ እመለሳለው አታስቡ ብሎን ፈጠን አለ እርስ በእርስ ተያየን ። እናቴ በቤት ውስጥ ወዲ ወዲያ እያለች ታስባለች እኔም እስኪመጣ ተጨነኩ ፡  ለምን ድነው ተጣድፎ የወጣው የሁላችንም አሳብ እሱው ጋር ሆነ,,,,,,,


ደራሲ Unknown

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍10416🔥4😁3🤔3
#ህያብ


#ክፍል_ሁለት


#ድርሰት_ኤርሚ

"አቤት ህያብ" አለኝ ዶክተሩ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ካየኝ በኋላ

'ማስወረድ እፈልጋለሁ' አልኩት

"ምን" የሚል ድምፅ ሰምቼ ስዞር እናቴ ከኋላዬ ቆማለች።

"ምንድነው የምታወሪው እ... ማን ፈቅዶልሽ ነው የምታስወርጂው.... ምን ስልጣንስ ኖሮሽ ነው የእግዜርን ፍጡር የምትገይው......" ወደኔ የበለጠ እየተጠጋች የቁጣ ናዳ አወረደችብኝ። እናቴ በአካባቢው እያለች ከአንደበቴ ይህንን ቃል ማውጣት አልነበረብኝም።
.......
ከውርጃ ጋር ተያይዞ በጣም መጥፎ ትዝታ አለባት። ልጅ እያለሁ ትርሲት የምትባል የዘመዳችን ልጅ አብራን ትኖር ነበር። ታናሽም ታላቅም ስለሌለኝ እንደ እህቴ ነበር የማያት እሷም ሲበዛ ታቀብጠኝ ነበር። በትምህርቷ በጣም ጎበዝ ነበረች። ታዲያ ከጊዜ በኋላ ውጤቷ እያሽቆለቆለ መጣ። መምህሮቿ ቤታችን ድረስ መጥተው እናቴን አናገሯት እማዬ ደነገጠች..... ትርሱ ከሄደችበት ስትመለስ ቁጭ አድርጋ አወራቻት መከረቻት ግን ለውጥ አልነበረውም የባሰ ትምህርት ቤት እያለች ሌላ ቦታ እንደምትውል ተደረሰባት.... እናቴ ይህን ስትሰማ በጣም ተቆጣቻት።
......
የሆነኛው ቀን ላይ መልዕክተኛ መጥቶ ትርሲት ታማ ሆስፒታል መግባቷን ነገሩን እናቴ እየሮጠች ሄደች። ወደቤት ይዛ የተመለሰችው ግን አስከሬን ነበር።
.......
ትንሽ ካደኩ በኋላ እናቴን ጠይቄ እንደተረዳሁት ከሆነ ትርሲት ከአንድ የከተማችን ነጋዴ ጋር የፍቅር ግንኙነት ትጀምራለች። ሁሉ ነገሯን ትታ ነበር ክንፍ ያለችለት .... ግንኙነታቸው በሱ ጎትጓችነት ወደ አልጋ ላይ ጨዋታ ይሸጋገራል.... በዚህ መሀልም ትርሲት አረገዘች። ማርገዟን ስታውቅ ሁሉንም ነገር ዘርዝራ ለጓደኛዋ ከነገረቻት በኋላ ምክሯን ጠየቀቻት
"ስለሚወድሽ ያገባሻል እንዳረገዝሽለት ንገሪው" አለቻት።

በማግስቱ ወደ ፊት የሚኖራቸውን የደስታ ህይወት እያሰበች በፈገግታ የደመቀ ፊቷን ይዛ ወደ ነጋዴው ፍቅረኛዋ ጋ ሄደች። እንዳረገዘችለት ስትነግረው

" ከማናባሽ አርግዘሽ መጥተሽ ነው አረገዝኩልህ የምትይው" አላት።
ከሱ ውጪ ወንድ እንደማታውቅ ያውቃል ግን ሊሰማት አልፈለገም። ትርሲት ለሱ የሆነ ሰዓት ላይ ተጠቅሞባት እንደሚጥላት እቃ ነበረች።
አይንሽን ማዬት አልፈልግም ከነ ዲቃላሽ ገደል ግቢ ብሎ አባረራት..... ለሳምንታት ተስፋ ሳይቆርጡ እሷም ጓደኛዋም ለመኑት.... ጭራሽ አይኑን ወደ ጓደኛዋ ማዞር ጀመረ ነገሩ ሲገባቸው እሱን እርግፍ አድርገው ትተው ሌላ መፍትሄ መፈለግ ጀመሩ እናም ማስወረድ በሚለው ተስማሙ። የትርሲት ጓደኛ ቤተሰቦቿ ወደገጠሩ ስለሚርቁ ቤት ተከራይተውላት ነው ትምህርቷን የምትማረው.... እናም ለእቅዳቸው ተስማሚ የሷ ቤት ስለሆነ ትርሲት እማዬን ለፈተና ለማጥናት ጓደኛዬ ጋር ልደር ብላ አስፈቀደቻት። እማዬም ምናልባት አብረው ሲያጠኑ ውጤቷ ይሻሻላል ብላ ስላሰበች አልተቃወመቻትም።
.......
ጓደኛዋ ቤተሰቦቿ ካሉበት ገጠር ለውርጃ ይጠቀሙታል ያለችውን መድኃኒት ሰጠቻት እናም ግጥም አድርጋ ጠጣችው። ለትንሽ ጊዜ ሁሉም ሰላም ነበር ሌሊት ላይ ግን ከበድ ባለ ሁኔታ ደም ይፈሳት ጀመር። ልጁ እየወረደ ነው ብለው ስላሰቡ የሚሆነውን በዝምታ ጠበቁ..... ከሰአታት በኋላ ግን ትርሲት እየደከመች መጣች። ጓደኛዋ የአከራዮቿን ቤት አንኳኩታ እርዳታ ጠየቀች እናም ወደ ሆስፒታል ተወሰደች ግን አርፍደው ነበር። ትርሲት ብዙም ሳትቆይ አሸለበች ።

አይደለም እኔ ልጇ ማንም ላሶርድ ቢላት ኡ ኡ እንደምትል አላጣሁትም ግን.......

"እማዬ በዘመናዊ መንገድ እኮ ነው በሀኪም" አልኳት

"አይሆንም ብያለሁ አይሆንም..." ጮኸችብኝ.... ንግግራችንን ሲሰማ የነበረው ዶክተር ተነስቶ አጠገባችን መጣና አረጋግቶ ወንበር ላይ ካስቀመጠን በኋላ

"ህያብ ከማስወረድ ውጪ ሌላ አማራጭ የለም ብለሽ ታስቢያለሽ" አለኝ።

"አዎ ዶክተር መማር እፈልጋለሁ በዛ ላይ የሰው መሳቂያ ነው የምሆነው.... ማንም ተደፍራ ወለደች የሚለኝ የለም...." ንግግሬን ሳግ አቋረጠኝ

"እርሶስ ወይዘሮ ወይንሸት ምን ይላሉ"

"እኔ ቆሜ እያለሁ ልጄን ለሞት አሳልፌ አልሰጣትም በፍፁም አይሆንም" እርግጠኝነት በተሞላበት መንፈስ ተናገረች።
......
"እኔም የእናንተን ሀሳብ ልስማ ብዬ እንጂ ፅንሱ ሶስት ወር አልፎታል በዛ ላይ ልጅ ነሽ ከማስወረዱ ብትወልጂው ይሻላል ለሱም ቢሆን እድሜሽ ገና ስለሆነ ያላቋረጠ የህክምና ድጋፍ ያስፈልግሻል......" ይሄን እና የመሳሰሉትን ሲያወራ እናቴ 'እህ' እያለች አንገቷን እየነቀነቀች ትሰማዋለች።

ትቻቸው በሀሳብ ነጎድኩ ከዛስ አልኩ ለራሴ...... ከዛስ ትምህርቴ ሊቀር..... የሰፈር ሰው መጠቋቆሚያ ልሆን...... ከዛስ እ...... የወደፊት እጣ ፋንታዬስ.... እዚሁ የተወለድኩበት ሀገር በናቴ እግር ተተክቼ ፓስቲ እና ጠላ ስሸጥ ልጄን ለማሳደግ ደፋ ቀና ስል በህሊናዬ ሳልኩ።
....
"አይሆንም" አልኩ ቃል አውጥቼ.... ያልኩት መልሶ አስደነገጠኝ

"ምኑ ነው የማይሆነው ሚጣዬ.... ዶክተር ያለውን ሰምተሻል አይደል እንደዛ እናደርጋ...." ዶክተር! ዶክተር ምንድነው ያለው?...... ምንም ይበል ምን አገባኝ። ዶክተር እኮ ህልሙ ይሁንም አይሁንም ዶክተር ሆኗል አይደል.... ደግሞ እሱ ምን አለበት በሰው ቁስል ላይ እንጨት መስደድ ለሱ ቀላል ነው.... "ውለጂው" አለ አይደል? መውለዴ የሚያሳጣኝ ነገር ግን ግድም አይሰጠው.... ይቺ የአስራ ሶስት አመት ልጅ ከምታስወርድ ትውለድ ሲል ይቺ የአስራ ሶስት አመቷ ህያብ ህልሟን ትቅበረው ማለቱ እንደሆነ አልገባውም።

''ወለድኩ ማለት ህልሜ ሁላ ይቀበራል" አልኩት የመጨረሻ እድሌን ልሞክር ብዬ

"አንቺ ከምትቀበሪ ህልምሽ ቢቀበር አይሻልም" አለችኝ እናቴ.... ምንም ሳልናገር ቢሮውን ለቅቄ ወጣሁና ወደቤት መንገድ ጀመርኩ እማዬ ከኋላዬ ደረሰችብኝ። ምንም ሳንነጋገር ጎን ለጎን ትንሽ ከሄድን በኋላ

"እስኪ ሚጣዬ ሆድሽን ሸፈን አድርጊው" ብላ የለበስኩትን ፎጣ ስባ ሆዴን አለበሰችው.....
..........
እና ሁሉም ነገር እንደዚህ ሊቀጥል ነው? አይሆንም! እናቴም እኔም አንገታችንን ከምንደፋ የሆነ ሀሳብ በውስጤ መጣልኝ። እንደማደርገው እርግጠኛ ሆንኩ.....

ይቀጥላል
👍577👎3🥰2
⚫️🎈የእናቴ ልጅ🎈⚫️
🎈ክፍል ሃያ አራት🎈
⚫️🎈⚫️🎈⚫️🎈⚫️
አንዳንድ ጊዜ አለ ልብህ አስቀድሞ አንዳች አደጋ እንደመጣ እና አስቀድመህ እንድትጠነቀቅ  የሚያሳስብህ ጊዜ ። ጭንቅ ጭንቅ ይልሃል፣ ፍርሃት ይወርሃል፣ ያቁነጠንጥሃል ፣ ብቻ እንዲ አይነት አጋጣሚ አለ ።
አቤል ከወጣ ጀምሮ አይምሮዬ አላረፈም ማን ይሆን የጠራው ፣ምን ሊፈጠር ይሆን እያልኩ ማሰቤን አልተውኩም ። እናቴ ከነደግነሽ ጋር እየተጫወተች አልፎ አልፎ ወደኔ አየት ታደርጋለች  በግንባሬ ወደ ውጭ ባሳያትም ኮስተር እያለች አርፈህ ተቀመጥ አይነት ምልክት ትሰጠኛለች ፡  ባዩሽ እላዩዋላይ እንደተጣበቀች እንቅልፍ የጣላትን ማማን ፀጉር እያሻሸች በደግነሽ ወሬ ተመስጣ ታዳምጣለች ፡  እኔ ግን የጫወታቸው እርዕስ እንኳ ምን እንደው በቅጡ አላዳመጥኩም ፡ ከረጅም ቆይታ በዋላ ስልኬ እሪ ብላ ስትጮህ እንዴት ከቂጤ ብድግ እንዳልኩ ፡እንዲ ደንግጬ አላውቅም ። እናቴ የኔ ድንጋጤ ተጋብቶባት
"ውይ ናቲዬ ልጄ እኔ ልደንግጥ "አለች የሷ ድንጋጤ እራሱ እያሳበቀባት ። ስልኬን ከጩኽቷ ለመገላገል አነሳዋት "ሃሉ "አልኩኝ ። በስልኩ ውስጥ የሚንሾካሸክ ድምፅ መጣ
"ናታኒየም ነህ"አለኝ
"አዎ ነኝ ማን ልበል "አልኩት የልቤን ምት ለመቆጣጠር እየሞከርኩ
"እኔን አታውቀኝም እባክህ መምጣት ትችላለህ ወንድምህን ይዘውታል  "አለኝ ። አይኖቼ ፈጠጡ
"መጣው ስልኩን እንዳትዘጋው "አልኩት ፡የማላውቀውን ሰው ። ይህን ያደረኩት እናቴን ላለማስጨነቅ ነበር  ሁሉም ወደኔ ሲያፈጡ ።
"ተረጋጉ የአቤልን መሄድ ድንገት የሰማ ጓደኛው ነው እኔንም ስለሚያውቀኝ ፡ወቀሳ ሊያቀርብልኝ ነው ለማንኛውም መጣው በሩ ላይ እየጠበቀኝ ነው እንደውም አቤልን በዛውም ይዘነው እንመለሳለን አታስቡ "ብያቸው ወጣው እናቴ ለማመን የተቸገረች ይመስላል በቀላሉ የምትሸወድአደለችም በእርግጥ ።
ከግቢ እንደወጣው ያልተዘጋውን ስልኬን ወደጆሮዬ አስጠግቼ "እሺ ማነህ አንተ ተናገር አሁን ከቤት ወጥቻለው  በግልፅ ምንድነው የሆነው "አልኩት ማነው እንዲ የተዳፈረኝ እኔ እኮ ናታኒየም ግዛው ነኝ ፡እንዴት ወንድሜን ይይዙታል ለዛውም በዚ ቀን እንዴት በንዴት ጦፍኩ
"እኔ ማንነታቸውን አላወቅኩም እኔና አቤል ተገናኝተን ነበር ሰላም ብሎኝ እንዳለፈ ጩኽት ሰማው ወደዋላዬ ስመለስ ሦስት ሰዎች ናቸው ይዘው ሲያዋክቡት አየው  በጣም ስለደነገጥኩ ጥጌን ይዤ ዝም አልኩ "አለ የሚያወራውን ለመመርመር ጊዜ አልነበረኝም እንዳለ ጭንቅላቴ ወንድሜጋር ነው አንድ ነገር ከመሆኑ በፊት ልደርስለት ብቻ ነው ያሰብኩት
"እና ወዴት ነው የወሰዱት በጋሽ ከድር ሱቅ በኩል ወደታች እየገፈታተሩ ነው የወሰዱት በፍቃደኝነት እየሄደ ስላልሆነ ልትደርስባቸው ትችላለህ ፍጠን እኔም  እዛው አካባቢ ነኝ "አለኝ ።ልቤ ፍጠን በሚል ምቱን ጨመረ ደሞ ለክፋቱ የመንገድ መብራት ጠፍቷል ፡ እየተወለካከፍኩ እሮጥኩ  ። ስሮጥ ከዋላዬ ሰው የተከተለኝ መሰለኝ እና ለአፍታ ዞር አልኩ ስዞር ቀስብሎ የሚራመድ ተለቅያለሰው ያየው መሰለኝ ።ችላ ብያቸው እሮጥኩ በስልክ የተጠቆምኩቀት አካባቢ ደረስኩ ጨለማው ከማየሉ ውጪ ምንም ነገር አይታይም  ። እጠብቅሃለው ያለው በስልክ ያናገረኝም ሰው የለም ፡ ነር ግን በጨለማው ውስጥ ዝምብዬ እሮጥኩ ወንድሜን በደስታው ቀን ምን ሊያደርጉብኝ ነው ። እያልኩ  ብዙ ከደከምኩ በዋላ ለምን ስልክ አልደውልም ብዬ ስልኬን ከኪሴ ለማውጣት ቆም አልኩ ። በዛው ቅስበት አንዳች ነገር አናቴ ላይ አረፈ ምቱ አይለኛ ስለነቀረ መቋቋም አልቻልኩም ተንገዳግጄ መሬት ላይ አረፍኩ ፡ ከተኛውበት ሆኜ ለማየት ሞከርኩ ፡ሁለት ወጣቶች ናቸው በግልፅ አልታዩኝም ፡ ጠጋ ብለው ። ካዩኝ በዋላ በቃ በትክክል መጨረስህን እርግጠኛ ሆነህ ደውልልኝ እኔ መሄድ አለብኝ ፡ አለው አንደኛው እየተንሾካሸከ ቢሆንም ድምፁ አልጠፋኝም ፡ መናገር ግን አቃተኝ ዕንባዬ ወረደ አለቀስኩ ከምር .......


,ደራሲ Unknown


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍93😢285👏3🔥1🤔1
#ህያብ


#ክፍል_ሶስት


#ድርስት_ኤርሚ

እና ሁሉም ነገር እንደዚህ ሊቀጥል ነው? አይሆንም! እናቴም እኔም አንገታችንን ከምንደፋ የሆነ ሀሳብ በውስጤ መጣልኝ። እንደማደርገው እርግጠኛ ሆንኩ....
ቤት እንደደረስን ቁጭ አድርጋ የምክር ናዳ አወረደችብኝ ግን አንዱንም ከልቤ ሆኜ አልሰማኋትም..... እንዴት እንደማደርገው እቅድ እያወጣሁ ነበር።

ሁሌም ማክሰኞ ቀን እናቴ ገበያ ትሄዳለች። ያሰብኩትን ለማድረግ ከዚህ ቀን ውጪ የተመቸ እንደሌለ አውቃለሁ ስለዚህ ማክሰኞን መጠበቅ አለብኝ።
....
የምጥ ቀን እሁድ አለፈና ሰኞ መጣ.... ብርድ ልብሴን ክንብንብ ብዬ የተኛሁ መሰልኩ። እማዬ ቤት ውስጥ ውዲህ ወዲያ ስትል እንቅስቃሴዋ ይሰማኛል። አጠገቤ መጣችና
"አንቺ ሚጣ.... ሚጣዬ..... ሚጣ" ብላ ጠራችኝ። ባልሰማ ዝም ብያት የተኛሁ እንዲመስል ጣርኩ ምክንያቱም ከዚህ በኋላ ትምህርት ቤት መሄድ በጓደኞቼ እና በሌሎች ተማሪዎች መዋረድ አልፈልግም።

እኛ ላለንበት ማህበረሰብ ይሄ ከባድ ነገር ነው። መደፈሬን የሚያውቀው ሳይቀር
"የወይንሸት ልጅ ዲቃላ አረገዘች.... ድሮም ሴት ያሳደገው" ብለው እኔን ብቻ ሳይሆን ብርቱዋን እናቴንም ጭምር ነው የሚሰብሩብኝ

"አንቺ ሚጣ... ተነሽ እንቅልፍ እንዳልወሰደሽ አውቃለሁ..." አለችኝ። ምንም ማምለጫ የለኝም ፊቴን ቀስ ብዬ ገለጥኩና አጠገቤ የቆመችውን ድንቅ ሴት ከታች ወደላይ አየኋት..... እምዬን.... እናቴን። ጎንበስ ብላ በስስት እያየችኝ ነው። ከተኛሁበት ቀና ብዬ ቁጭ እንዳልኩ አጠገቤ መጣችና ጥምጥም ብላ አቀፈችኝ።

"ልጄ የኔ ስስት.... አለሜ እኮ አንቺ ብቻ ነሽ.... በዚህ እድሜሽ እንደዚ ስብር አትበይብኝ። ምን ያክል እንደሚያም ካንቺ በላይ ይገባኛል። ህመምሽ ካንቺ የበለጠ እኔን ያመኛል። ነገር ግን ቁጭ ብለን በእንባ እና ያለፈውን መራር ጊዜ በማሰብ ነጋችንን አናጨልመውም ልጄ ትማሪያለሽ ልክ እንደምትመኝው ዶክተር ትሆኛለሽ..."

"እማ እኔ ትምህርት ቤት አልሄድም" እንባዬ ከአይኔ ክልብስ አለ። እየተንሰቀሰኩ አለቅስ ጀመር።
"አይ እንግዲህ የምን ለቅሶ ነው" አለችኝ ቆጣ ብላ ይሄን ቁጣዋን አውቀዋለው ምናባሽ.... የታባሽ..... የሚባለው አይነት ቁጣ አይደለም። ቃሏ እና ፊቷ ላይ "መፍትሄ አለው" ከሚል መልዕክት ጋር ነው የምትናገረው። ለቅሶዬን አቁሜ የምትለውን ለመስማት ተመቻቸሁ።

"ልብ ብለሽ ስሚኝ የኔ ልጅ...."
በሚገባኝ ቋንቋ አስረዳችኝ።

ሙሉ ለሙሉ ነው ሀሳቤን ያስቀየረችኝ የኔ እቅድ የነበረው ገበያ ስትሄድልኝ የገዛሁትን የአይጥ መርዝ ጠጥቼ ይህችን አለም መሰናበት ነበር። ንቁዋ እናቴ ግን እቅዴን ሁሉ ቀድማ ደረሰችበት። አዲሱን እቅዷን ከነገረችኝ በኋላ እንዲህ አለችኝ።

" ያቀድሽውን ሁሉ ደርሼበታለሁ ሚጣ.... መርዝ ልትጠጭ ነበር አይደል" ክው ብዬ ነው የደነገጥኩት
........

"እንዴት ሆኖ ከኔና ባለሱቁ ውጪ እኮ መግዛቴን የሚያውቅ አልነበረም" አልኳት ምን ያክል እንደምትደነግጥና ልታዝንብኝ እንደምትችል እያሰብኩ... ፊት ለፊቴ ያለችው ሴት ግን ፍፁም መረጋጋት ነው የሚታይባት

"ባለሱቁ ባንዴ ሶስት ስትገዢው ተጠራጥሮ ነው። በመንገድ ሳልፍ ጠርቶ የነገረኝ አልዋሽሽም እንደሰማሁ ምድር ነበር የከዳችኝ... ቶሎ ብዬ ቤት ሰመጣ በረንዳ ቁጭ ብለሽ አገኘሁሽ ያኔ ወደቤት ገብቼ ከደበቅሽበት ፈልጌ አገኘሁትና ወሰድኩት....."

"ይቅርታ እማዬ ሁሉም ነገር ጨለመብኝ ከኔ ብሶ አንቺም አንገትሽን ደፋሽ..."

"ይገባኛል ሚጣዬ አሁን ስለ እቅዱ ምን ትያለሽ...." ብላ ሀሳቤን ጠየቀችኝ። እናቴ ለኔ እንዲህ ናት አስፈላጊ ያለችው ነገር ላይ ምን ታስቢያለሽ ብላ ታማክረኛለች። ምንም እንኳን ከልቤ ባልሰማት............
..........ወይም እሷ እያወራች ለጨዋታ ጓደኞቼ ሲጠሩኝ ሳላስጨርሳት ሮጬ ብሄድ..........
....... ወይም ደግሞ የልጅ ሀሳቤን ነግሪያት ሆዷን ይዛ ፍርፍር ብላ ብትስቅ... እናቴ ልጅ ናት ብላ ልትነግረኝ እንደሚገባ ያሰበችውን ለኔ ከመንገር ወደ ኋላ አትልም። በሀሳብ ጭልጥ ብዬ ስሄድባት

" ምን ትያለሽ እያልኩሽ ነው ሚጣዬ" አለችኝ ዘልዬ ጥምጥም አልኩባትና

"እጅግ በጣም ምርጥ ሀሳብ ነው ቶሎ ብለን እናድርገው አልኳት

"ኦ ኦ ልጄ እስከምትወልጂ ድረስ እንደፈለግሽ መዝለልና መንፈራገጥ የለም። በይ አሁን ተነሽ ቁርስ እንብላና ያልኩሽን እናደርጋለን።

ለብቻዬ ሌላ ጀንበር የወጣችልኝ መሰለኝ ...... ብሩህ ተስፋ.....

የተሳፈርንበትን አውቶብስ መስኮት በትንሹ ከፈትኩት፤ በመስኮቱ የሚገባው ቀዝቃዛ አየር ከነፋስ ጋር ተቀላቅሎ በጆሮዬ ላይ ቢያፏጭም ምቾት አልነሳኝም። በመስታወት ውስጥ አሻግሬ ሰማዩን ስመለከት ፀሀይ ደም የተነከረ ሸማ መስላ ከወደ ምስራቅ ብቅ ማለት ጀምራለች። በፎቶግራፍ መቅረት ያለበት ድንቅ የተፈጥሮ ውበት። አይኔን እድማሱ ላይ ሰክቼ በራሴ ከቀናት በፊት የነበረውን ነገር ማስታወስ ጀመርኩኝ።
................

ልክ እንደዛ ስብር እንክትክት ብዬ በነበረበት ሰዓት...... ራሴን ላጠፋ ጫፍ በደረስኩበት ሰዓት..... ሀሳቤን አስቀይሮ በደስታ ያስፈነጠዘኝ የእናቴ እቅድ ይህ ነበር።

" ሁሉም ሰው የሚያውቀው የአባትሽ ወንድም አጎትሽ ያለው አዲስ አበባ እንደሆነ......." አላስጨረስኳትም

"አዎ ግን የሱ እዛ መሆን ለምን ይጠቅመናል"

"እዛ የምንሄደው እሱ አንቺን ለማስተማር ጠርቶሽ እኔ ደግሞ ካንቺ አልለይም ብዬ ነው አሉ.... ይህን ለሚጠይቀን ሁሉ እንነግራለን"

"እሺ ግን መቼም አጎቴ ጋ እንሂድ አትይኝም አይደል" አይን አይኗን እያየሁ ጠየኳት

"ለጊዜው የምናርፈው እሱ ጋር ነው ትላንትና ማታ ሱቅ ሄጄ ደውዬለት ነበር ባይዋጥለትም ሁሉንም በዝርዝር ነግሬዋለሁ"

"ምን እያልሽ ነው እማ... የወንድሜ ልጅ ብሎ አንድ ቀን እንኳን ዞር ብሎ ላላየኝ.... አንቺን ሳይቀር ወንድሙን እንደገደልሽበት ለሚቆጥረው.... ለሚጠላን ሰው ነገርሽው"
አልኳት ያልጠበኩት ነገር ነው

"አዎ እኔም አንቺም ይህን ተፅዕኖ መቋቋም አንችልም። ይሁን ብንል እንኳን የኔ ችግር የለውም አንቺ ግን ይከብድሻል ለህክምና ክትትሉም ሆነ ለትምህርትሽ አዲስ አበባ ይሻልሻል...."

"ግን እዛ ሄደንስ ምን ሰርተን እንዴት ሆነን ልንኖር..." ግራ ግብት አለኝ

" እሱ እያሳስብሽ እኔ እናትሽ ላንቺ አላንስም አንቺንም ልጅሽንም ማኖር አይከብደኝም ዳገት ወጥቼም ሆነ ቁልቁለት ወርጄ ህልምሽን እንድታሳኪ አደርግሻለሁ። ታዲያ ለዚህ ያንቺ ጥንካሬ ወሳኝ ነው። በይ አሁን ለጠየቀሽ ሁሉ ካልኩት ውጪ እንዳትናገሪ ነገሮችን ላስተካክልና በጥቂት ቀን ውስጥ እንሄዳለን።

ከሀሳቤ ስመለስ እናቴን ዞር ብዬ አየኋት ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ናት።
መስኮቱን ተደግፌ አይኔን አድማሱ ላይ ተከልኩ

፧፧
ከኔ አካል ቅጥነት ጋር ሲነፃፀር ሆዴ ትልቅ ሆኖ ላየው ይሰቀጥጣል። ምጤ መቶ ሆስፒታል ገብቻለሁ
"አይዞሽ በርቺ..... ግፊ.... አይዞሽ እንደሱ..... በርቺ..... ግፊ" ብዙ ጊዜ ደጋግመው ቢሉኝም ያለኝን አቅም አሟጥጬ ባምጥም ልጄ ሊወለድ አልቻለም። እኔ ግን እቅት ድክም አለኝ የሚሉት በሰመመን ይሰማኛል...

"የልብ ምቷ በጣም እየወረደ ነው ባስቸኳይ ዶክተር ፋሲልን ጥሪ" ልሞት ነው ማለት ነው። የሰዎች መሯሯጥ ድምፅ ተሰማኝ ትንሽ ቆየት ብሎ

"በአስቸኳይ ወደ ቀዶ ጥገና ክፍል አስገቧት ይህቺን የምታክል ትንሽ ልጅ እንዴት በምጥ እንድትወልድ ታደርጋላችሁ..."
👍568🥰2🤔1😢1
"ይቅርታ ዶክተር ፋሲል እናቷ ልትፈቅድልን አልቻለችም"
በሆስፒታል አልጋ እየገፉኝ እየወሰዱኝ እያለ አይኔን ለመግለጥ ሞከርኩ እናቴን በጭላንጭል አየሁዋት የአልጋውን ጠርዝ ይዛ በለቅሶ እየተከተለችን ነው የሆነ ክፍል አስገቡኝና በሩን ዘጉት ለመጨረሻ ጊዜ የሰማሁት የእናቴ ድምፅ

"ልጄን አድኑልኝ.....ልጄን"

እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ ይሰማኛል
"ከሁለት አንዳቸው አይተርፉም ካልፈጠንን ግን ልጅቷንም በሆዷ ያለውንም ነው የምናጣው... ፍጠኑ.... "

በጭንቅ ግራ ቀኝ ስወዛወዝ ከፊት ለፊቴ ያለው የተሳፋሪ ወንበር ላይ ተደፋሁ። ግንባሬን የመታኝ ወንበር ካለሁበት አስፈሪ ህልም ቀሰቀሰኝ.....ተመስገን በህይወት አለሁ።

እጄን ሰድጄ ሆዴን ዳበስኩት አሁንም ያቺ ትንሽዬ እብጠት ነው ያለችው።

ረዳቱ ጮክ ብሎ"ለምሳ ሀያ ደቂቃ ከዚህ በላይ መቆዬት አይቻልም" እለ። እናቴን ዞር ብዬ ሳያት ወደኋላ ለጠጥ ብላ ተኝታለች። እሷም እንደኔ አስፈሪ ህልም እያየች ይሆን? ትከሻዋን ይዤ ወዝወዝ ሳደርጋት ነቃች።

አውቶብሳችን ሲቆም ወርደን ምሳ በልተን እና የሚያስፈልገንን ሸማምተን ተመለስን። ከኔ በላይ እናቴ ፊት ላይ የማየው ተስፋ እና ደስታ አቅሌን ሊያስተኝ ደርሷል። ወንበሩ ላይ እንደተቀመጠን አንገቴን ወደሷ ስባ እቅፍ አደረገችኝ..... ልብ ሰርስሮ የሚገባውን የእናት ጠረኗን አሸተትኩት። "አሁን ማን ሊያቆመኝ ይችላል" አልኩ በውስጤ.... ከፊቴ ደጀን ሆና ወኔ ብርታት የምትሰጠኝ.... ሀዘኔ ከኔ በላይ የሚያሳዝናት በደስታዬ የምትደሰት ችግሮቼን ቀድማ የምትጋፈጥልኝ እናት እያለችኝ..... እኮ ማን?

፧፧፧፧፧

ከወራት በኋላ

አጎቴ ያሰብኩትን ያክል አልጨከነብንም። የራሳችንን ቤት ተከራይተን እስክንወጣ አንድ ክፍል ቤትና ምግባችንን ሰጥቶን ነበር። እኛም ብዙ ጊዜ ሳናስቸግረው ገጠር ያለውን የአባቴ ቤተሰብ ማለትም የአያቶቼ ውርስ የሆነውን የእርሻ መሬት ብዙ አመት መከራዬት ለፈለገ ሰው አከራየንውና ጥሩ ገንዘብ አገኘን። እማዬ ጊዜ ሳታጠፋ ነው በብሩ ከጀበና ቡና ጋር ጠዋት ቂንጬ ጨጨብሳ እና አንዳንድ ለቁርስ የሚሆኑ ምግቦችን ማታ ደግሞ ድንች እየቀቀለች መሸጥ የጀመረችው። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ብዙ ደንበኞችን ማፍራት ቻለች። ስራው ትርፋማ እየሆነ ሲመጣ የራሳችን ቤት ተከራይተን ከአጎቴ ቤት በሰላም ወጣን።

፧፧፧፧፧፧
በቀጫጫ እና ባልጠነከረ ሰውነቴ ላይ የሆዴ ትልቅነት ሲታይ ልክ በህልሜ እንዳየሁት ያስፈራል "አምላክ ሆይ ህልሜን እውን አታድርግብኝ" በልቤ ፀለይኩ

በምጥ መውለድ አትችልም ተብሎ ስለተወሰነ በቀዶ ጥገና ልጄን ወለድኩ። እነሱ ባይሉም እንኳን በምጥ አልወልድም ብዬ ኡ ኡ ነበር የምለው። ህልሜማ እውን አይሆንም

ሆዴ ውስጥ እያለ እንደ እንቅፋት እያሰብኩ እጠላው የነበረን ልጅ አምጥተው ክንዴ ላይ ሲያስቀምጡልኝ ስፍስፍ የሚያደርግ ስሜት ተሰማኝ። ሴት ልጅ ናት እናቴ ሀዘናችንን የምንረሳብሽ ስትል ስሟን ምናሴ አለቻት። ልጄ ትንሽ ጠንከር ስትልልኝ ትምህርቴን ካቆምኩበት ሰባተኛ ክፍል ቀጠልኩ። ቀናት ሳምንታትን ሳምንታት ወራትን ወራትም አመታትን እየወለዱ የአስራ ሁለተኛ ክፍል(የዩንቨርስቲ መግቢያ) ፈተናን ተፈተንኩ።

ልጄም ልክ እንደ እኔ እሳት የላሰች ጎበዝ ተማሪ ሆናልኛለች። ከሷ ጋር ስሆን ቦርቄ ያልጨረስኩት ልጅነቴ ይመጣብኛል እና ሁሌም ቢሆን ከልጄ ጋር ልጅ ነኝ። ያለፈኝን ህይወት በሷ እየካስኩ እንዳለሁ ይሰማኛል።

ነሀሴ መጨረሻ ላይ ውጤት መጣ ተባለና አየን ጥሩ ውጤት ነው ያመጣሁት ግን ሩቅ ሀገር ነው የመደቡኝ ጎንደር ዩንቨርስቲ በምፈልገው ዲፓርትመንት(ህክምና)

እናቴን እና ልጄን ትቼ እንዴት ችዬ ይህን ያክል እርቃለሁ..

ይቀጥላል...
👍66😁32