❖♥እንኩዋን ለቅድስት #እናታችን_ማርያም_መግደላ
ዊት ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ❖♥
✝#ቅድስት_ማርያም_መግደላዊት✝
ይህችን ቅድስት "ማርያም" ያሏት ወላጆቿ ሲሆኑ
"መግደላዊት" እያሉ የጠሯት ደግሞ ሐዋርያት
(ወንጌላውያን) ናቸው:: ለምን እንዲህ ብለው ጠሯት ቢሉ:-
በዘመኑ "ማርያም" የሚባሉ ብዙ ሴቶች ነበሩና ከእነሱ
ለመለየት ነው:: አንድም ሃገሯ ከእሥራኤል አውራጃዎች
በአንዱ (በመግደሎን) ተወልዳ ያደገች ናትና::
ማርያም መግደላዊት ይህ ቀረሽ የማይሏት ቆንጆ ነበረችና
ሰዎች ያደንቁዋት: ወንዶች ይከተሏት ነበር:: በዚህም 7
አጋንንት ተጠግተው 7 ዓይነት ኃጢአትን ያሠሯት ነበር::
በተለይ ደግሞ በዝሙት: በትውዝፍት (ምንዝር ጌጥ) እና
ትዕቢት በእጅጉ የታወቀች ነበረች::
በእንዲህ ያለ ግብር ጸንታ ለዘመናት ኖረች:: በዚያ ወራት
የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሥጋችንን ተዋሕዶ ያስተምር ነበርና ስለ እርሱ ሰማች:: "ጌታ ኃጥአንን አይጸየፍም (ይቀበላል): አጋንንትንም ያስወጣል" ብለውም
ነገሯት:: ጥሪው የእግዚአብሔር ነውና ማርያም መግደላዊት
አልዘገየችም::
ወደ እርሱ ሔዳ ጌታ ባያት ጊዜ ኩላሊትን የሚመረምር
አምላክ ነውና አቀረባት:: በቸርነቱም ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ የሞሉትን 7 የአጋንንት ነገድ አስወጣላት:: በዚያች ሰዓት ዕለቱኑ እንደተወለደ ሕጻን ከነበረባት ችግር ሁሉ ንጹሕ
ሆነች:: ጌታም ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት አንዷ ትሆን ዘንድ
መርጦ ተከታዩ አደረጋት::
ቅድስት ማርያም ከዚህች ቀን ጀምሮ ፍጹም ተቀየረች::
እርምጃዋ ሁሉ የተባረከና የንጽሕና ሆነ:: ጌታን እስከ ዕለተ
ሕማሙ ድረስ በመዓልትም: በሌሊትም በቅን አገለገለችው::
ጌታችን ስለ እኛ መከራን በተቀበለባት በዚያች ዕለተ ዐርብም ከጠዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ከጐኑ ነበረች::
ከግርፋቱ እስከ ስቅላቱ እያለቀሰች ተከትላዋለች:: በእግረ
#መስቀሉ ያለቅሱ ከነበሩ ቅዱሳት አንስትም አንዷ እርሷ
ነበረች:: (ዮሐ. 19:25) ቅዱሳኑ #ዮሴፍና #ኒቆዲሞስ ጌታን
ሲቀብሩትም ከእሕቶቿ ጋር አብራ ተከትላ አይታለች::
እሑድ በሌሊት: ገናም ሳይነጋ መቃብሩን ታይ ዘንድ: ሽቱም
ልትቀባ ወደ ጐልጐታ ገሠገሠች:: ፍጹም የአምላክ ፍቅር
አድሮባታልና ግርማ ሌሊቱንና የአይሁድ ጭፍሮችን
አልፈራችም:: ጌታችንም #ከእመቤታችን ቀጥሎ ከፍጥረት
ወገን ትንሳኤውን ያየች የመጀመሪያዋ ሰው ትሆን ዘንድ
አደላት::
በመቃብሩ ራስጌና ግርጌም 2 መላእክትን
( #ሚካኤልና_ገብርኤልን ) ተመለከተች:: ዘወር ስትል ደግሞ
የክብርን ባለቤት አየችው:: አላወቀችውምና "ማርያም"
አላት:: "ረቡኒ-ቸር መምሕር ሆይ" ብላ ሰገደችለት::
ጌታም "ሑሪ ኀበ አኀውየ ወበሊዮሙ . . . ሒደሽ ለደቀ
መዛሙርቴ በያቸው . . . " ብሎ የትንሳኤው ሰባኪ አደረጋት::
"ወሖረት ወነገረቶሙ ለአርዳኢሁ . . . " እንዲል ትንሳኤውን
ለደጋጉ #ሐዋርያት ሰበከችላቸው::
#ቅድስት_ማርያም መግደላዊት ከክርስቶስ ትንሳኤ በሁዋላ
ለ40 ቀን #መጽሐፈ_ኪዳንን : #ትምሕርተ_ኅቡዓትን
ተምራለች:: በዕርገቱ ተባርካ: በበዓለ ሃምሳ ከቅዱስ መንፈሱ
ጸጋ ተካፍላለች:: በአዲሲቷ #ቤተ_ክርስቲያን ውስጥም ልዩ
አገልግሎት ነበራት::
ቅዱሱ #እስጢፋኖስ 8 ሺውን ማሕበር ሲመራ ሴቶችን
ታስተዳድርለት ነበር:: ከሁሉ በላይ ግን ቅድስቲቱ የቅዱሳን
ሐዋርያት መጋቢ ነበረች:: በዘመኑ #መንፈስ_ቅዱስ
የሚባርከውን #አጋፔ (የፍቅር ማዕድ) የምታዘጋጀው እርሷ
ነበረች::
እንዲያውም አንዴ የሚበላ ጠፍቶ ለሐዋርያት ማዕድ ፍለጋ
በሔደችበት እግሯ ቆስሎና ደምቶ መመለሷ ይነገራል::
እንዲህ አድርጋ ያዘጋጀችውን ማዕድ #ቅዱስ_መልአክ ወርዶ
ወደ ሰማይ ወስዶታል:: ለቅዱሳን ሐዋርያትም እያመጣ
ይመግባቸው ነበር::
እናታችን #ማርያም_መግደላዊት በስብከተ ወንጌልም
የተመሰከረላት ነበረች:: የመጀመሪያዋ የሐዲስ ኪዳን
#ዲያቆናዊት ሴት ስትሆን ክርስትናንም ተዟዙራ ሰብካለች::
ስለ ቅዱስ ስሙም ሽሙጥን: ስድብን: መንገላታትን እና
ግርፋትን ታግሳለች::
በተለይ አይሁድ ብዙ አሰቃይተዋታል:: ቅድስቷ እናታችን
መልካሙን ገድል ተጋድላ በበጐ እድሜ በዚህች ቀን
ሔዳለች:: በዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች ሁሉ (ከአንዳንዶቹ
በቀር) ያከብሯታል::
ዊት ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ❖♥
✝#ቅድስት_ማርያም_መግደላዊት✝
ይህችን ቅድስት "ማርያም" ያሏት ወላጆቿ ሲሆኑ
"መግደላዊት" እያሉ የጠሯት ደግሞ ሐዋርያት
(ወንጌላውያን) ናቸው:: ለምን እንዲህ ብለው ጠሯት ቢሉ:-
በዘመኑ "ማርያም" የሚባሉ ብዙ ሴቶች ነበሩና ከእነሱ
ለመለየት ነው:: አንድም ሃገሯ ከእሥራኤል አውራጃዎች
በአንዱ (በመግደሎን) ተወልዳ ያደገች ናትና::
ማርያም መግደላዊት ይህ ቀረሽ የማይሏት ቆንጆ ነበረችና
ሰዎች ያደንቁዋት: ወንዶች ይከተሏት ነበር:: በዚህም 7
አጋንንት ተጠግተው 7 ዓይነት ኃጢአትን ያሠሯት ነበር::
በተለይ ደግሞ በዝሙት: በትውዝፍት (ምንዝር ጌጥ) እና
ትዕቢት በእጅጉ የታወቀች ነበረች::
በእንዲህ ያለ ግብር ጸንታ ለዘመናት ኖረች:: በዚያ ወራት
የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሥጋችንን ተዋሕዶ ያስተምር ነበርና ስለ እርሱ ሰማች:: "ጌታ ኃጥአንን አይጸየፍም (ይቀበላል): አጋንንትንም ያስወጣል" ብለውም
ነገሯት:: ጥሪው የእግዚአብሔር ነውና ማርያም መግደላዊት
አልዘገየችም::
ወደ እርሱ ሔዳ ጌታ ባያት ጊዜ ኩላሊትን የሚመረምር
አምላክ ነውና አቀረባት:: በቸርነቱም ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ የሞሉትን 7 የአጋንንት ነገድ አስወጣላት:: በዚያች ሰዓት ዕለቱኑ እንደተወለደ ሕጻን ከነበረባት ችግር ሁሉ ንጹሕ
ሆነች:: ጌታም ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት አንዷ ትሆን ዘንድ
መርጦ ተከታዩ አደረጋት::
ቅድስት ማርያም ከዚህች ቀን ጀምሮ ፍጹም ተቀየረች::
እርምጃዋ ሁሉ የተባረከና የንጽሕና ሆነ:: ጌታን እስከ ዕለተ
ሕማሙ ድረስ በመዓልትም: በሌሊትም በቅን አገለገለችው::
ጌታችን ስለ እኛ መከራን በተቀበለባት በዚያች ዕለተ ዐርብም ከጠዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ከጐኑ ነበረች::
ከግርፋቱ እስከ ስቅላቱ እያለቀሰች ተከትላዋለች:: በእግረ
#መስቀሉ ያለቅሱ ከነበሩ ቅዱሳት አንስትም አንዷ እርሷ
ነበረች:: (ዮሐ. 19:25) ቅዱሳኑ #ዮሴፍና #ኒቆዲሞስ ጌታን
ሲቀብሩትም ከእሕቶቿ ጋር አብራ ተከትላ አይታለች::
እሑድ በሌሊት: ገናም ሳይነጋ መቃብሩን ታይ ዘንድ: ሽቱም
ልትቀባ ወደ ጐልጐታ ገሠገሠች:: ፍጹም የአምላክ ፍቅር
አድሮባታልና ግርማ ሌሊቱንና የአይሁድ ጭፍሮችን
አልፈራችም:: ጌታችንም #ከእመቤታችን ቀጥሎ ከፍጥረት
ወገን ትንሳኤውን ያየች የመጀመሪያዋ ሰው ትሆን ዘንድ
አደላት::
በመቃብሩ ራስጌና ግርጌም 2 መላእክትን
( #ሚካኤልና_ገብርኤልን ) ተመለከተች:: ዘወር ስትል ደግሞ
የክብርን ባለቤት አየችው:: አላወቀችውምና "ማርያም"
አላት:: "ረቡኒ-ቸር መምሕር ሆይ" ብላ ሰገደችለት::
ጌታም "ሑሪ ኀበ አኀውየ ወበሊዮሙ . . . ሒደሽ ለደቀ
መዛሙርቴ በያቸው . . . " ብሎ የትንሳኤው ሰባኪ አደረጋት::
"ወሖረት ወነገረቶሙ ለአርዳኢሁ . . . " እንዲል ትንሳኤውን
ለደጋጉ #ሐዋርያት ሰበከችላቸው::
#ቅድስት_ማርያም መግደላዊት ከክርስቶስ ትንሳኤ በሁዋላ
ለ40 ቀን #መጽሐፈ_ኪዳንን : #ትምሕርተ_ኅቡዓትን
ተምራለች:: በዕርገቱ ተባርካ: በበዓለ ሃምሳ ከቅዱስ መንፈሱ
ጸጋ ተካፍላለች:: በአዲሲቷ #ቤተ_ክርስቲያን ውስጥም ልዩ
አገልግሎት ነበራት::
ቅዱሱ #እስጢፋኖስ 8 ሺውን ማሕበር ሲመራ ሴቶችን
ታስተዳድርለት ነበር:: ከሁሉ በላይ ግን ቅድስቲቱ የቅዱሳን
ሐዋርያት መጋቢ ነበረች:: በዘመኑ #መንፈስ_ቅዱስ
የሚባርከውን #አጋፔ (የፍቅር ማዕድ) የምታዘጋጀው እርሷ
ነበረች::
እንዲያውም አንዴ የሚበላ ጠፍቶ ለሐዋርያት ማዕድ ፍለጋ
በሔደችበት እግሯ ቆስሎና ደምቶ መመለሷ ይነገራል::
እንዲህ አድርጋ ያዘጋጀችውን ማዕድ #ቅዱስ_መልአክ ወርዶ
ወደ ሰማይ ወስዶታል:: ለቅዱሳን ሐዋርያትም እያመጣ
ይመግባቸው ነበር::
እናታችን #ማርያም_መግደላዊት በስብከተ ወንጌልም
የተመሰከረላት ነበረች:: የመጀመሪያዋ የሐዲስ ኪዳን
#ዲያቆናዊት ሴት ስትሆን ክርስትናንም ተዟዙራ ሰብካለች::
ስለ ቅዱስ ስሙም ሽሙጥን: ስድብን: መንገላታትን እና
ግርፋትን ታግሳለች::
በተለይ አይሁድ ብዙ አሰቃይተዋታል:: ቅድስቷ እናታችን
መልካሙን ገድል ተጋድላ በበጐ እድሜ በዚህች ቀን
ሔዳለች:: በዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች ሁሉ (ከአንዳንዶቹ
በቀር) ያከብሯታል::
✝#ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት ✝
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
✞✞✞ ♥እንኩዋን ለካህኑ #ሰማዕት_አባ_ኦሪ ዓመታዊ
የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ♥ ✞✞✞
✝#ቅዱስ_አባ_ኦሪ_ቀሲስ "✝
ይህ ቅዱስ አባት የዘመነ ሰማዕታት ፍሬ ነው:: በዘመኑ
(በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን) #ክርስቲያን መሆን ብቻውን
ለሞት እንደሚያበቃ ወንጀል ይቆጠር ነበር:: በጊዜው
ክርስቲያን ከመሆን በባሰ መንገድ #እረኛ_ካህን ሆኖ
መገኘት በጣም ከባድ ነበር::
ከመነሻውም ያን ጊዜ ክህነት የሚሰጠው በሕዝቡና
በሊቀ ዻዻሱ ምርጫ ነበር እንጂ እንደ ዘንድሮ "እኔን ሹሙኝ" ማለት ልማድ አልነበረም:: ምዕመናንም
እረኛቸውን ሲመርጡ በጉቦ: በዝምድና አይደለም::
በርትቶ የሚያበረታቸውን: ለመንጋው ራሱን አሳልፎ
የሚሰጠውን ይመርጣሉ እንጂ::
ያልሆነ ሰው ለክህነት ቢመረጥ አንድም ክዶ ያስክዳል:
ሲቀጥልም ለሕዝቡ መሰናክል መሆኑ አይቀርም::
በጊዜው ( #በዘመነ_ሰማዕታት ) የነበሩ ካህናት የቤት
ሥራቸውም ማስተማር ብቻ አልነበረም:: በድፍረት
በምዕመናን ፊት አንገታቸውን ለሰይፍ መስጠት
ይጠበቅባቸው ነበር እንጂ::
ይህንን በገሃድ መፈጸም ከቻሉ አበው አንዱ ደግሞ አባ
ኦሪ ቀሲስ ናቸው:: ቅዱሱ ተወልደው ባደጉባት ሃገረ
#ስጥኑፍ (የግብጽ አውራጃ ናት) መጻሕፍትን የተማሩ:
ተወዳጅ እና ደግ ሰው ነበሩ::
አባ ኦሪ ገና ከወጣትነት ቀዳሚ ግብራቸው መንኖ
ጥሪት (ምናኔ) ነበር:: በንጽሕናቸው ደስ የተሰኙ
ምዕመናንም "ቅስና ተሹመህ ምራን: አስተምረን"
ቢሏቸው አበው ውዳሴ ከንቱን አይፈልጉምና "አይሆንም" አሉ::
ነገሩ ፈቃደ እግዚአብሔር ነበረና አባ ኦሪ ቅስናን ተሹመው ያገለግሉ ገቡ:: ሕዝቡን በማስተማር:
በመምከር: ደካማውን በማጽናት ብዙ ደክመዋል:: ከቅድስናቸው የተነሳ ቅዳሴ ሊቀድሱ ሲገቡ #ጌታችን በገሃድ ይገለጥላቸው ነበር:: ሠራዊተ መላእክትም
ከበው ይነጋገሯቸው ነበር::
#ሥጋውን_ደሙን በማቀበልም ተግተው ዘመናት
አለፉ:: ቆይቶ ግን ያ በዜና ይሰሙት የነበረ መከራ
( #ሰማዕትነት ) በደጃቸው ደረሰ:: በጊዜው ብዙ ሰው
በሰማዕትነት አለፈ:: አባ ኦሪም ወደ #ቤተ_እግዚአብሔር
ገብተው ስለ ራሳቸውና ሕዝቡ ጽናትን: ደኅንነትን ለመኑና
ከቤተ ክርስቲያን ወጡ::
በቀጥታ የሔዱትም ወደ #ዐውደ_ስምዕ (የምሥክርነት
አደባባይ) ነበር:: በመኮንኑ ፊት ቀርበው "#ክርስቶስ
አምላክ: ፈጣሪ: የሁሉ ጌታ ነው:: የእናንተ ጣዖት ግን
ጠፊ: ረጋፊ: ወርቅ: ብር: እንጨትና ድንጋይ ነው" ሲሉ
በድፍረት ተናገሩ:: መኮንኑም ከአነጋገራቸው የተነሳ ተቆጥቶ ሥቃይን አዘዘባቸው:: ወታደሮቹ ይሆናል ያሉትን ማሰቃያ ሁሉ
#አባ_ኦሪ ላይ ሞከሩ:: በሁዋላም ወደ ጨለማ እሥር
ቤት ወስደው ጣሏቸው:: በእሥር ቤት ውስጥም ድውያንን ፈወሱ: ተአምራትን ሠሩ:: ይሕንን ዜና የሰሙ አሕዛብ ብዙ ድውያንን ሰብስበው መጡ:: ቅዱሱም ሁሉን በጸሎታቸው ፈወሱ:: በዚህ
ምክንያትም ብዙ አሕዛብ ወደ ክርስትና መጥተዋል::
በክርስቶስ አምነውም ለክብር በቅተዋል:: ቅዱሱንም ከእሥር ቤት አውጥተው ብዙ ካሰቃዩዋቸው በሁዋላ በዚህች ቀን ገድለዋቸው ሰማዕትነትን
አግኝተዋል:: #በአክሊለ_ጽድቅ ላይ #አክሊለ_ካህናትን :
#በአክሊለ_ካህናትም ላይ #አክሊለ_ሰማዕታትን
ደርበዋል::
#አምላከ_ቅዱሳን_በአባቶቻችን_ጽናት_ያጽናን::_ጸጋ_በረከታቸውንም_ይክፈለን::
የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ♥ ✞✞✞
✝#ቅዱስ_አባ_ኦሪ_ቀሲስ "✝
ይህ ቅዱስ አባት የዘመነ ሰማዕታት ፍሬ ነው:: በዘመኑ
(በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን) #ክርስቲያን መሆን ብቻውን
ለሞት እንደሚያበቃ ወንጀል ይቆጠር ነበር:: በጊዜው
ክርስቲያን ከመሆን በባሰ መንገድ #እረኛ_ካህን ሆኖ
መገኘት በጣም ከባድ ነበር::
ከመነሻውም ያን ጊዜ ክህነት የሚሰጠው በሕዝቡና
በሊቀ ዻዻሱ ምርጫ ነበር እንጂ እንደ ዘንድሮ "እኔን ሹሙኝ" ማለት ልማድ አልነበረም:: ምዕመናንም
እረኛቸውን ሲመርጡ በጉቦ: በዝምድና አይደለም::
በርትቶ የሚያበረታቸውን: ለመንጋው ራሱን አሳልፎ
የሚሰጠውን ይመርጣሉ እንጂ::
ያልሆነ ሰው ለክህነት ቢመረጥ አንድም ክዶ ያስክዳል:
ሲቀጥልም ለሕዝቡ መሰናክል መሆኑ አይቀርም::
በጊዜው ( #በዘመነ_ሰማዕታት ) የነበሩ ካህናት የቤት
ሥራቸውም ማስተማር ብቻ አልነበረም:: በድፍረት
በምዕመናን ፊት አንገታቸውን ለሰይፍ መስጠት
ይጠበቅባቸው ነበር እንጂ::
ይህንን በገሃድ መፈጸም ከቻሉ አበው አንዱ ደግሞ አባ
ኦሪ ቀሲስ ናቸው:: ቅዱሱ ተወልደው ባደጉባት ሃገረ
#ስጥኑፍ (የግብጽ አውራጃ ናት) መጻሕፍትን የተማሩ:
ተወዳጅ እና ደግ ሰው ነበሩ::
አባ ኦሪ ገና ከወጣትነት ቀዳሚ ግብራቸው መንኖ
ጥሪት (ምናኔ) ነበር:: በንጽሕናቸው ደስ የተሰኙ
ምዕመናንም "ቅስና ተሹመህ ምራን: አስተምረን"
ቢሏቸው አበው ውዳሴ ከንቱን አይፈልጉምና "አይሆንም" አሉ::
ነገሩ ፈቃደ እግዚአብሔር ነበረና አባ ኦሪ ቅስናን ተሹመው ያገለግሉ ገቡ:: ሕዝቡን በማስተማር:
በመምከር: ደካማውን በማጽናት ብዙ ደክመዋል:: ከቅድስናቸው የተነሳ ቅዳሴ ሊቀድሱ ሲገቡ #ጌታችን በገሃድ ይገለጥላቸው ነበር:: ሠራዊተ መላእክትም
ከበው ይነጋገሯቸው ነበር::
#ሥጋውን_ደሙን በማቀበልም ተግተው ዘመናት
አለፉ:: ቆይቶ ግን ያ በዜና ይሰሙት የነበረ መከራ
( #ሰማዕትነት ) በደጃቸው ደረሰ:: በጊዜው ብዙ ሰው
በሰማዕትነት አለፈ:: አባ ኦሪም ወደ #ቤተ_እግዚአብሔር
ገብተው ስለ ራሳቸውና ሕዝቡ ጽናትን: ደኅንነትን ለመኑና
ከቤተ ክርስቲያን ወጡ::
በቀጥታ የሔዱትም ወደ #ዐውደ_ስምዕ (የምሥክርነት
አደባባይ) ነበር:: በመኮንኑ ፊት ቀርበው "#ክርስቶስ
አምላክ: ፈጣሪ: የሁሉ ጌታ ነው:: የእናንተ ጣዖት ግን
ጠፊ: ረጋፊ: ወርቅ: ብር: እንጨትና ድንጋይ ነው" ሲሉ
በድፍረት ተናገሩ:: መኮንኑም ከአነጋገራቸው የተነሳ ተቆጥቶ ሥቃይን አዘዘባቸው:: ወታደሮቹ ይሆናል ያሉትን ማሰቃያ ሁሉ
#አባ_ኦሪ ላይ ሞከሩ:: በሁዋላም ወደ ጨለማ እሥር
ቤት ወስደው ጣሏቸው:: በእሥር ቤት ውስጥም ድውያንን ፈወሱ: ተአምራትን ሠሩ:: ይሕንን ዜና የሰሙ አሕዛብ ብዙ ድውያንን ሰብስበው መጡ:: ቅዱሱም ሁሉን በጸሎታቸው ፈወሱ:: በዚህ
ምክንያትም ብዙ አሕዛብ ወደ ክርስትና መጥተዋል::
በክርስቶስ አምነውም ለክብር በቅተዋል:: ቅዱሱንም ከእሥር ቤት አውጥተው ብዙ ካሰቃዩዋቸው በሁዋላ በዚህች ቀን ገድለዋቸው ሰማዕትነትን
አግኝተዋል:: #በአክሊለ_ጽድቅ ላይ #አክሊለ_ካህናትን :
#በአክሊለ_ካህናትም ላይ #አክሊለ_ሰማዕታትን
ደርበዋል::
#አምላከ_ቅዱሳን_በአባቶቻችን_ጽናት_ያጽናን::_ጸጋ_በረከታቸውንም_ይክፈለን::
♥#ታላቁ_ቅዱስ_መቃርስ♥
ታላቁ ቅዱስ መቃርስ ( #መቃሬ ) "ጽድቅ እንደ መቃርስ"
የተባለለት: የመነኮሳት ሁሉ አለቃ: ከ80 ዓመታት በላይ በበርሃ
የኖረ: በግብፅ ትልቁን ገዳም (አስቄጥስን) የመሠረተ:
ከ50,000 በላይ መነኮሳትን ይመራና ይመግብ የነበረ ፍፁም
ጻድቅ ነው::
በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን አርዮሳውያን ደጉን ታላቅ አባት
በሰንሰለት አስረው ከግብፅ ወደ እስያ በርሃ ከጉዋደኛው
#ቅዱስ_መቃርዮስ እስክንድርያዊ ጋር አሰድደውታል:: በዚያ
ለ2 ዓመታት ስቃይን ከተቀበሉ በሁዋላ በአረማውያን ፊት ድንቅ
ተአምር አድርገው አረማውያንን ከነንጉሳቸው አጥምቀዋል::
በተሰደዱባት ሃገርም #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ (ስም
አጠራሩ ይክበርና) #እመቤታችንን : #ቅዱሳን_ሐዋርያትን :
#አዕላፍ_መላእክትን : በተለይ ደግሞ ቅዱሳኑን #ዳዊትን:
#ዮሐንስ መጥምቁንና ወንጌላዊውን: #ማርቆስን:_
ዼጥሮስን:_ዻውሎስን አስከትሎ ወርዶ ተገልጦላቸዋል::
በቅዱስ አንደበቱም የምሕረት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስና መቃርዮስ ከ2 ዓመታት ስደትና መከራ
በሁዋላ ስደት በወጡባት በዚችው ዕለት መልዐኩ ኪሩብ በክንፉ
ተሽክሞ ወደ ግብፅ መልሷቸዋል:: በወቅቱም ጻድቁን ለመቀበል
ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ልጆቻቸው መነኮሳት በዝማሬ
ወጥተዋል::
✝ይህች ዕለት ለአባታችን መቃሬ በዓለ ፍልሠቱ ናት::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስ ( #መቃሬ ) "ጽድቅ እንደ መቃርስ"
የተባለለት: የመነኮሳት ሁሉ አለቃ: ከ80 ዓመታት በላይ በበርሃ
የኖረ: በግብፅ ትልቁን ገዳም (አስቄጥስን) የመሠረተ:
ከ50,000 በላይ መነኮሳትን ይመራና ይመግብ የነበረ ፍፁም
ጻድቅ ነው::
በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን አርዮሳውያን ደጉን ታላቅ አባት
በሰንሰለት አስረው ከግብፅ ወደ እስያ በርሃ ከጉዋደኛው
#ቅዱስ_መቃርዮስ እስክንድርያዊ ጋር አሰድደውታል:: በዚያ
ለ2 ዓመታት ስቃይን ከተቀበሉ በሁዋላ በአረማውያን ፊት ድንቅ
ተአምር አድርገው አረማውያንን ከነንጉሳቸው አጥምቀዋል::
በተሰደዱባት ሃገርም #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ (ስም
አጠራሩ ይክበርና) #እመቤታችንን : #ቅዱሳን_ሐዋርያትን :
#አዕላፍ_መላእክትን : በተለይ ደግሞ ቅዱሳኑን #ዳዊትን:
#ዮሐንስ መጥምቁንና ወንጌላዊውን: #ማርቆስን:_
ዼጥሮስን:_ዻውሎስን አስከትሎ ወርዶ ተገልጦላቸዋል::
በቅዱስ አንደበቱም የምሕረት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስና መቃርዮስ ከ2 ዓመታት ስደትና መከራ
በሁዋላ ስደት በወጡባት በዚችው ዕለት መልዐኩ ኪሩብ በክንፉ
ተሽክሞ ወደ ግብፅ መልሷቸዋል:: በወቅቱም ጻድቁን ለመቀበል
ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ልጆቻቸው መነኮሳት በዝማሬ
ወጥተዋል::
✝ይህች ዕለት ለአባታችን መቃሬ በዓለ ፍልሠቱ ናት::
♥ እንኩዋን ለታላላቁ ቅዱሳን #አቡነ_ተክለ_ሃይማኖት:
#ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ እና #ቅዱስ_ቶማስ_ዘመርዓስ
ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ♥
ቅዱስ #ተክለ_ሃይማኖት ሐዋርያዊ "*+ #ልደት
መልካም ዛፍ
መልካም ፍሬን ያፈራልና ተክለ ሃይማኖትን የወለዱት ደጋጉ: #
ጸጋ_ዘአብ ካህኑና #እግዚእ_ኃረያ ናቸው:: እርሱ በክህነቱ:
እርሷ በደግነቷ: በምጽዋቷ ጸንተው ቢኖሩ እግዚአብሔር ጣፋጭ
ፍሬን ሰጥቷቸዋል:: +በዳሞቱ ገዢ በሞተለሚ አደጋ
ቢደርስባቸው #ቅዱስ_ሚካኤል: ጸጋ ዘአብን ከሞት: እግዚእ
ኃረያን ከትድምርተ አረሚ (ከአረማዊ ጋብቻ) አድኗቸዋል::
በሁዋላም የቅዱሱን መወለድ አብስሯቸዋል:: +አቡነ ተክለ
ሃይማኖት የጸነሱት መጋቢት 24, በ1206 (1196) ሲሆን
የተወለዱት ታሕሳስ 24, በ1207 (1197) ዓ/ም ነው::
በተወለዱበት ቀንም ብዙ ተአምራት ተገልጸዋል:: ቤታቸውም
በበረከት ሞልቷል:: #ዕድገት =>የጻድቁ የመጀመሪያ ስማቸው
"#ፍሥሃ_ጽዮን" ይሰኛል:: ይሕንን ስም ይዘው: አባታቸው ጸጋ
ዘአብን ተከትለው አድገዋል:: በተለይ ቅዱሳት መጻሕፍትን
(ብሉያት: ሐዲሳትን) ተምረዋል:: በሥጋዊው ጐዳናም ብርቱ
አዳኝ እንደ ነበሩ ይነገራል:: ዲቁና ከወቅቱ ዻዻስ #አባ_
ጌርሎስ ተቀብለዋል:: #መጠራት =>አንድ ቀን ፍሥሃ ጽዮን
ለአደን ወጥቶ ሲያነጣጥር ድንገት ከሰማይ አስደንጋጭ ድምጽ
ተሰማ:: የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ አእላፍ
መላእክት እያመሰገኑ በሚካኤል ክንፍ ተቀምጦ ወረደ::
+የወጣቱን አዳኝ ፍርሃቱን አርቆ ጌታችን ተናገረ: "ከዛሬ ጀምሮ
ስምህ ተክለ ሃይማኖት (ተክለ ሥላሴ) ይሁን:: አራዊትን
ሳይሆን ነፍሳትን ታድናለህ:: ዘወትር ካንተ ጋር ነኝ" ብሎ
በግርማ ዐረገ:: ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ከዚህ ጊዜ በሁዋላ
ሰዓትን አላጠፉም:: ንብረታቸውን ለነዳያን በትነው በትር ብቻ
ይዘው ቤታቸው እንደ ተከፈተ ወደ ምናኔ ወጡ:: #አገልግሎት
=>ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ከዻዻሱ ቅስና ተቀብለው የወንጌል
አገልግሎትን ጀመሩ:: በመጀመሪያ ስብከታቸው እዚያው ሽዋ (#
ጽላልሽ) አካባቢ ብቻ በ10ሺ የሚቆጠሩ ሰዎችን አሳምነው
አጠመቁ:: ያንጊዜ #ኢትዮዽያ 2 መልክ ነበራት:: 1.ዮዲት
(ጉዲት) በፈጠረችው ጣጣና በእስላሞች ተጽዕኖ ወደ ደቡብ
አካባቢ ያለው ነዋሪ አንድም ሃይማኖቱን ክዷል: ወይም በባዕድ
አምልኮ ተጠምዷል:: 2.ደግሞ በዛግዌ ነገሥታት ጥረት
ክርስትናና ምናኔ ተነቃቅቶ ነበር:: +ግማሹ ሃገር በጨለመበት
ወቅት የደረሱት #ሐዲስ_ሐዋርያ አባ ተክለ ሃይማኖት በወጣት
ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቦታዎችን አደረሱ::
ሕዝቡን: መሣፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው: ማርያኖችን
(ጠንቁዋዮችን) አጥፍተዋል:: #ገዳማዊ ሕይወት =>ቅዱስ
ተክለ ሃይማኖት በወንጌል ብርሃን ኢትዮዽያን ከማብራታቸው
ባለፈ ገዳማዊ ሕይወትንም አስፋፍተዋል:: እርሳቸው ከሁሉ
የተሻሉ ሳሉም በ3 ገዳማት በረድዕነት አገልግለዋል::
+እነዚህም በአቡነ #በጸሎተ_ሚካኤል ገዳም ለ12 ዓመታት:
በአቡነ #ኢየሱስ_ሞዐ_ዘሐይቅ ገዳም ለ7 ዓመታት: በደብረ
ዳሞ ከአቡነ #ዮሐኒ ጋር ለ7 ዓመታት: በአጠቃላይ ለ26
ዓመታት አገልግለዋል:: +በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ከመነኮሱ
በሁዋላም ወደ ምድረ ሽዋ #ዞረሬ ተመልሰው በአንዲት በዓት
ውስጥ ለ22 ዓመታት ቆመው ጸልየዋል:: በተሰበረ እግራቸውም
6 ጦሮችን በግራና በቀኝ ተክለው ለ7 ዓመታት ጸልየዋል:: #
ስድስት ክንፍ =>ኢትዮዽያዊው ጻድቅና ሐዋርያ ቅዱስ ተክለ
ሃይማኖት ከኢትዮዽያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ከቅዱሳት
መካናት ተባርከዋል:: ጻድቁ ምድረ #እሥራኤል የገቡት
በየመንገዱ መንፈሳዊ ዘርን እየዘሩ: እያስተማሩና እያሳመኑ
ነበር:: +የወቅቱ ሊቀ ዻዻሳት #አባ_ሚካኤል ጋርም
ተገናኝተው ቡራኬን ተሰጣጥተዋል:: ዋናው ጉዳይ ግን ከዚህ
በሁዋላ ነው:: ጻድቁ እመቤታችንና ጌታችን ከጽንሰታቸው እስከ
ዕርገታቸው የረገጧቸውን ቦታዎች ሲመለከቱ በፍጹም ተደሞ
እንባቸው ይፈስ ነበር:: +ምክንያቱም እግዚአብሔር ስላበቃቸው
ተክለ ሃይማኖት የሚያዩት ቦታውን አልነበረም:: በገሃድ:-
¤በቤተ መቅደስ ብስራቱን ¤በቤተ ልሔም ልደቱን ¤በቤተ ዮሴፍ
ግዝረቱን ¤በፈለገ ዮርዳኖስ ጥምቀቱን ¤በቤተ አልዓዛር
ተአምራቱን ይመለከቱ ነበር:: +የጉብኝታቸው የመጨረሻ ክፍል
ወደሆነው #ቀራንዮ ደርሰው ጌታቸውን እንደ ተሰቀለ ሆኖ
ቢመለከቱት ከዓይናቸው ይፈስ የነበረው ቁጡ እንባ መልኩን
ቀየረና ዓይናቸው ጠፋ:: በዚያች ቅጽበት ስም አጠራሯ የከበረ
#እመቤታችን_ድንግል_ማርያም ፈጥና ደርሳ ተክልየን
ወደሰማይ አሳረገቻቸው:: +በዚያም:- ¤የብርሃን ዐይን
ተቀብለው ¤6 ክንፍ አብቅለው ¤የወርቅ ካባ ላንቃ ለብሰው
¤ማዕጠንተ ወርቁን ይዘው ¤ከ24ቱ ካህናተ ሰማይም
ተደምረው ¤ሥላሴን በአንድነቱና ሦስትነቱ ተመልክተው
¤"ስብሐት ወክብር ለሥሉስ ቅዱስ ይደሉ" ብለው መንበረ
ጸባኦትን አጥነው ወደ መሬት ተመልሰዋል:: #ተአምራት
=>የተክልየ ተአምራት እንደ ሰማይ ከዋክብት የበዛ ነው::
*ሙት አንስተዋል *ድውያንን ፈውሰዋል *አጋንንትን አሳደዋል
*እሳትን ጨብጠዋል *በክንፍ በረዋል *ደመናን ዙፋን
አድርገዋል:: +ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርተው ደብረ ሊባኖስን
መሥርተዋል:: በዚያም ሴትና ወንድ መነኮሳት እንደ ሕጻናት
አብረው ኑረዋል:: በዘመናቸው ሰይጣን ታሥሯልና:: #ዕረፍት
=>ጻድቅ: ሰማዕትና ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብርሃን
ሆነው መከራን በብዙ ተቀብለው: አእላፍ ፍሬን አፍርተው:
በተወለዱ በ99 ዓመት: ከ8 ወር: ከ1 ቀናቸው ነሐሴ 24,
በ1306 (1296) ዓ/ም ዐርፈዋል:: ጌታ: ድንግል ማርያምና
ቅዱሳን ከሰማይ ወርደው ተቀብለዋቸዋል:: 10 ትውልድ
የሚያስምር ቃል ኪዳንም ተቀብለዋል::
#ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ እና #ቅዱስ_ቶማስ_ዘመርዓስ
ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ♥
ቅዱስ #ተክለ_ሃይማኖት ሐዋርያዊ "*+ #ልደት
መልካም ዛፍ
መልካም ፍሬን ያፈራልና ተክለ ሃይማኖትን የወለዱት ደጋጉ: #
ጸጋ_ዘአብ ካህኑና #እግዚእ_ኃረያ ናቸው:: እርሱ በክህነቱ:
እርሷ በደግነቷ: በምጽዋቷ ጸንተው ቢኖሩ እግዚአብሔር ጣፋጭ
ፍሬን ሰጥቷቸዋል:: +በዳሞቱ ገዢ በሞተለሚ አደጋ
ቢደርስባቸው #ቅዱስ_ሚካኤል: ጸጋ ዘአብን ከሞት: እግዚእ
ኃረያን ከትድምርተ አረሚ (ከአረማዊ ጋብቻ) አድኗቸዋል::
በሁዋላም የቅዱሱን መወለድ አብስሯቸዋል:: +አቡነ ተክለ
ሃይማኖት የጸነሱት መጋቢት 24, በ1206 (1196) ሲሆን
የተወለዱት ታሕሳስ 24, በ1207 (1197) ዓ/ም ነው::
በተወለዱበት ቀንም ብዙ ተአምራት ተገልጸዋል:: ቤታቸውም
በበረከት ሞልቷል:: #ዕድገት =>የጻድቁ የመጀመሪያ ስማቸው
"#ፍሥሃ_ጽዮን" ይሰኛል:: ይሕንን ስም ይዘው: አባታቸው ጸጋ
ዘአብን ተከትለው አድገዋል:: በተለይ ቅዱሳት መጻሕፍትን
(ብሉያት: ሐዲሳትን) ተምረዋል:: በሥጋዊው ጐዳናም ብርቱ
አዳኝ እንደ ነበሩ ይነገራል:: ዲቁና ከወቅቱ ዻዻስ #አባ_
ጌርሎስ ተቀብለዋል:: #መጠራት =>አንድ ቀን ፍሥሃ ጽዮን
ለአደን ወጥቶ ሲያነጣጥር ድንገት ከሰማይ አስደንጋጭ ድምጽ
ተሰማ:: የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ አእላፍ
መላእክት እያመሰገኑ በሚካኤል ክንፍ ተቀምጦ ወረደ::
+የወጣቱን አዳኝ ፍርሃቱን አርቆ ጌታችን ተናገረ: "ከዛሬ ጀምሮ
ስምህ ተክለ ሃይማኖት (ተክለ ሥላሴ) ይሁን:: አራዊትን
ሳይሆን ነፍሳትን ታድናለህ:: ዘወትር ካንተ ጋር ነኝ" ብሎ
በግርማ ዐረገ:: ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ከዚህ ጊዜ በሁዋላ
ሰዓትን አላጠፉም:: ንብረታቸውን ለነዳያን በትነው በትር ብቻ
ይዘው ቤታቸው እንደ ተከፈተ ወደ ምናኔ ወጡ:: #አገልግሎት
=>ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ከዻዻሱ ቅስና ተቀብለው የወንጌል
አገልግሎትን ጀመሩ:: በመጀመሪያ ስብከታቸው እዚያው ሽዋ (#
ጽላልሽ) አካባቢ ብቻ በ10ሺ የሚቆጠሩ ሰዎችን አሳምነው
አጠመቁ:: ያንጊዜ #ኢትዮዽያ 2 መልክ ነበራት:: 1.ዮዲት
(ጉዲት) በፈጠረችው ጣጣና በእስላሞች ተጽዕኖ ወደ ደቡብ
አካባቢ ያለው ነዋሪ አንድም ሃይማኖቱን ክዷል: ወይም በባዕድ
አምልኮ ተጠምዷል:: 2.ደግሞ በዛግዌ ነገሥታት ጥረት
ክርስትናና ምናኔ ተነቃቅቶ ነበር:: +ግማሹ ሃገር በጨለመበት
ወቅት የደረሱት #ሐዲስ_ሐዋርያ አባ ተክለ ሃይማኖት በወጣት
ጉልበታቸውና በኃይለ መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቦታዎችን አደረሱ::
ሕዝቡን: መሣፍንቱን ወደ ሃይማኖት መልሰው: ማርያኖችን
(ጠንቁዋዮችን) አጥፍተዋል:: #ገዳማዊ ሕይወት =>ቅዱስ
ተክለ ሃይማኖት በወንጌል ብርሃን ኢትዮዽያን ከማብራታቸው
ባለፈ ገዳማዊ ሕይወትንም አስፋፍተዋል:: እርሳቸው ከሁሉ
የተሻሉ ሳሉም በ3 ገዳማት በረድዕነት አገልግለዋል::
+እነዚህም በአቡነ #በጸሎተ_ሚካኤል ገዳም ለ12 ዓመታት:
በአቡነ #ኢየሱስ_ሞዐ_ዘሐይቅ ገዳም ለ7 ዓመታት: በደብረ
ዳሞ ከአቡነ #ዮሐኒ ጋር ለ7 ዓመታት: በአጠቃላይ ለ26
ዓመታት አገልግለዋል:: +በአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ከመነኮሱ
በሁዋላም ወደ ምድረ ሽዋ #ዞረሬ ተመልሰው በአንዲት በዓት
ውስጥ ለ22 ዓመታት ቆመው ጸልየዋል:: በተሰበረ እግራቸውም
6 ጦሮችን በግራና በቀኝ ተክለው ለ7 ዓመታት ጸልየዋል:: #
ስድስት ክንፍ =>ኢትዮዽያዊው ጻድቅና ሐዋርያ ቅዱስ ተክለ
ሃይማኖት ከኢትዮዽያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጉዘው ከቅዱሳት
መካናት ተባርከዋል:: ጻድቁ ምድረ #እሥራኤል የገቡት
በየመንገዱ መንፈሳዊ ዘርን እየዘሩ: እያስተማሩና እያሳመኑ
ነበር:: +የወቅቱ ሊቀ ዻዻሳት #አባ_ሚካኤል ጋርም
ተገናኝተው ቡራኬን ተሰጣጥተዋል:: ዋናው ጉዳይ ግን ከዚህ
በሁዋላ ነው:: ጻድቁ እመቤታችንና ጌታችን ከጽንሰታቸው እስከ
ዕርገታቸው የረገጧቸውን ቦታዎች ሲመለከቱ በፍጹም ተደሞ
እንባቸው ይፈስ ነበር:: +ምክንያቱም እግዚአብሔር ስላበቃቸው
ተክለ ሃይማኖት የሚያዩት ቦታውን አልነበረም:: በገሃድ:-
¤በቤተ መቅደስ ብስራቱን ¤በቤተ ልሔም ልደቱን ¤በቤተ ዮሴፍ
ግዝረቱን ¤በፈለገ ዮርዳኖስ ጥምቀቱን ¤በቤተ አልዓዛር
ተአምራቱን ይመለከቱ ነበር:: +የጉብኝታቸው የመጨረሻ ክፍል
ወደሆነው #ቀራንዮ ደርሰው ጌታቸውን እንደ ተሰቀለ ሆኖ
ቢመለከቱት ከዓይናቸው ይፈስ የነበረው ቁጡ እንባ መልኩን
ቀየረና ዓይናቸው ጠፋ:: በዚያች ቅጽበት ስም አጠራሯ የከበረ
#እመቤታችን_ድንግል_ማርያም ፈጥና ደርሳ ተክልየን
ወደሰማይ አሳረገቻቸው:: +በዚያም:- ¤የብርሃን ዐይን
ተቀብለው ¤6 ክንፍ አብቅለው ¤የወርቅ ካባ ላንቃ ለብሰው
¤ማዕጠንተ ወርቁን ይዘው ¤ከ24ቱ ካህናተ ሰማይም
ተደምረው ¤ሥላሴን በአንድነቱና ሦስትነቱ ተመልክተው
¤"ስብሐት ወክብር ለሥሉስ ቅዱስ ይደሉ" ብለው መንበረ
ጸባኦትን አጥነው ወደ መሬት ተመልሰዋል:: #ተአምራት
=>የተክልየ ተአምራት እንደ ሰማይ ከዋክብት የበዛ ነው::
*ሙት አንስተዋል *ድውያንን ፈውሰዋል *አጋንንትን አሳደዋል
*እሳትን ጨብጠዋል *በክንፍ በረዋል *ደመናን ዙፋን
አድርገዋል:: +ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርተው ደብረ ሊባኖስን
መሥርተዋል:: በዚያም ሴትና ወንድ መነኮሳት እንደ ሕጻናት
አብረው ኑረዋል:: በዘመናቸው ሰይጣን ታሥሯልና:: #ዕረፍት
=>ጻድቅ: ሰማዕትና ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብርሃን
ሆነው መከራን በብዙ ተቀብለው: አእላፍ ፍሬን አፍርተው:
በተወለዱ በ99 ዓመት: ከ8 ወር: ከ1 ቀናቸው ነሐሴ 24,
በ1306 (1296) ዓ/ም ዐርፈዋል:: ጌታ: ድንግል ማርያምና
ቅዱሳን ከሰማይ ወርደው ተቀብለዋቸዋል:: 10 ትውልድ
የሚያስምር ቃል ኪዳንም ተቀብለዋል::
♥ #ቅዱስ_ሩፋኤል_ሊቀ _መላዕክት ♥
#ሢመት
ቅዱስ ሩፋኤል በቤተ ክርስቲያን አስተምሕሮ ከ7ቱ ሊቃነ
መላእክት በደረጃው 3ኛ ነው:: በመጀመሪያዋ ዕለተ ፍጥረት
እግዚአብሔር መቶ ነገደ መላእክትን ፈጥሮ በ10 ከተማ
ሲያኖራቸው የቅዱስ ሩፋኤል ዕድል ፈንታው ራማ ሆነች::
በዚያም "መናብርት" ተብለው ለሚጠሩ 10ሩ ነገድ አለቃ
(መሪ) ሆኖ በፈጣሪው ተሹሟል::
በሁዋላም "#መጋብያን " በሚባሉ በ23ቱ ነገድ ላይ
ሹሞታል:: ይህች ዕለትም በዓለ ሲመቱ ናት::
#ቅዱስ_ሩፋኤልና_ሐዋርያት
አንድ ቀን #ጌታችን_ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ
ሐዋርያቱ ቅዱስ ሩፋኤልን እንዲያስተዋውቃቸው ለመኑት::
ጌታም 3ቱን ሊቃናት ( #ሚካኤል: #ገብርኤል እና #ሩፋኤል
) ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው::
ቀጥሎም ቅዱስ ሩፋኤልን "ክብርህን ንገራቸው" አለው::
እርሱም ለጌታ ሰግዶ ለሐዋርያት ብዙ ምሥጢር ነገራቸው::
በተለይ ስሙን ለሚጠሩ: መታሰቢያውን ለሚያከብሩ
የሚደረገውን ጸጋ አብራርቶላቸው ዐረገ::
#ረዳትነት
በመጽሐፈ #ጦቢት ላይ ተጽፎ እንደምናገኘው ቅዱሱ
መልአክ ሰው (አዛርያን) መስሎ: ጦብያን ለትዳር አብቅቶ:
ሣራን አስማንድዮስ ከሚባል ሰይጣን አድኖ: የጦቢትን ዐይን
አብርቷል:: በገድላተ ቅዱሳን እንደምናየውም ለብዙ ቅዱሳን
ረዳታቸው ሆኖ ገድላቸውን አስፈጽሟል::
#ቅዳሴ ቤት
ታሪክ እንደሚለው ይህች ቀን ለቅዱስ ሩፋኤል ቅዳሴ
ቤቱም ናት:: በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በቅዱስ #ቴዎፍሎስ
ዘእስክንድርያ አማካኝነት ቤቱ ታንጿል:: የሚገርመው ደግሞ
የታነጸው በአሣ አንበሪ ጀርባ: ደሴት ላይ ነው:: በመልአኩ
አጋዥነትም ለ300 ዓመታት አገልግሏል::
#ቅዱስ_ሩፋኤል
¤መስተፍስሒ (ልቡናን ደስ የሚያሰኝ)
¤አቃቤ ሥራይ (ባለ መድኃኒት ፈዋሽ)
¤መዝገበ ጸሎት (የጸሎት መዝገብ መክፈቻ የተሰጠው)
¤ሊቀ መናብርት (በዙፋን ላይ በክብር የሚቀመጡ መላእክት
መሪ)
¤ፈታሔ ማሕጸን (የሰውንም ሆነ የእንስሳትን ማሕጸን
የሚፈታ)
¤መወልድ (አዋላጅ: ምጥን የሚያቀል) ይባላል::
"ለሰብእ ወለእንስሳ ፈታሔ ማሕጸኖሙ አንተ" እንዲል::
#ሢመት
ቅዱስ ሩፋኤል በቤተ ክርስቲያን አስተምሕሮ ከ7ቱ ሊቃነ
መላእክት በደረጃው 3ኛ ነው:: በመጀመሪያዋ ዕለተ ፍጥረት
እግዚአብሔር መቶ ነገደ መላእክትን ፈጥሮ በ10 ከተማ
ሲያኖራቸው የቅዱስ ሩፋኤል ዕድል ፈንታው ራማ ሆነች::
በዚያም "መናብርት" ተብለው ለሚጠሩ 10ሩ ነገድ አለቃ
(መሪ) ሆኖ በፈጣሪው ተሹሟል::
በሁዋላም "#መጋብያን " በሚባሉ በ23ቱ ነገድ ላይ
ሹሞታል:: ይህች ዕለትም በዓለ ሲመቱ ናት::
#ቅዱስ_ሩፋኤልና_ሐዋርያት
አንድ ቀን #ጌታችን_ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ
ሐዋርያቱ ቅዱስ ሩፋኤልን እንዲያስተዋውቃቸው ለመኑት::
ጌታም 3ቱን ሊቃናት ( #ሚካኤል: #ገብርኤል እና #ሩፋኤል
) ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው::
ቀጥሎም ቅዱስ ሩፋኤልን "ክብርህን ንገራቸው" አለው::
እርሱም ለጌታ ሰግዶ ለሐዋርያት ብዙ ምሥጢር ነገራቸው::
በተለይ ስሙን ለሚጠሩ: መታሰቢያውን ለሚያከብሩ
የሚደረገውን ጸጋ አብራርቶላቸው ዐረገ::
#ረዳትነት
በመጽሐፈ #ጦቢት ላይ ተጽፎ እንደምናገኘው ቅዱሱ
መልአክ ሰው (አዛርያን) መስሎ: ጦብያን ለትዳር አብቅቶ:
ሣራን አስማንድዮስ ከሚባል ሰይጣን አድኖ: የጦቢትን ዐይን
አብርቷል:: በገድላተ ቅዱሳን እንደምናየውም ለብዙ ቅዱሳን
ረዳታቸው ሆኖ ገድላቸውን አስፈጽሟል::
#ቅዳሴ ቤት
ታሪክ እንደሚለው ይህች ቀን ለቅዱስ ሩፋኤል ቅዳሴ
ቤቱም ናት:: በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በቅዱስ #ቴዎፍሎስ
ዘእስክንድርያ አማካኝነት ቤቱ ታንጿል:: የሚገርመው ደግሞ
የታነጸው በአሣ አንበሪ ጀርባ: ደሴት ላይ ነው:: በመልአኩ
አጋዥነትም ለ300 ዓመታት አገልግሏል::
#ቅዱስ_ሩፋኤል
¤መስተፍስሒ (ልቡናን ደስ የሚያሰኝ)
¤አቃቤ ሥራይ (ባለ መድኃኒት ፈዋሽ)
¤መዝገበ ጸሎት (የጸሎት መዝገብ መክፈቻ የተሰጠው)
¤ሊቀ መናብርት (በዙፋን ላይ በክብር የሚቀመጡ መላእክት
መሪ)
¤ፈታሔ ማሕጸን (የሰውንም ሆነ የእንስሳትን ማሕጸን
የሚፈታ)
¤መወልድ (አዋላጅ: ምጥን የሚያቀል) ይባላል::
"ለሰብእ ወለእንስሳ ፈታሔ ማሕጸኖሙ አንተ" እንዲል::
✝#ቅዱስ_ዼጥሮስ_ሊቀ_ሐዋርያት ✝
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
ዳግመኛ ይህች ዕለት የቅዱስ ዼጥሮስ መታሰቢያ ናት::
#ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ በዚህች
ቀን ደቀ መዛሙርቱን ወደ #ቂሣርያ_ፊልዾስ ይዟቸው ሔደ::
በዚያም ጌታ ከእነሱ ራቅ ብሎ ተቀምጦ ነበርና
የማይሰማቸው መስሏቸው እርስ በርስ ይከራከሩ ገቡ::
የክርክራቸው መነሻ ደግሞ ጌታችን ነበር:: የዋሃን (ገና
ምሥጢርን ያልተረዱ) ነበሩና አንዱ ተነስቶ "ኤልያስ ነው":
ሌላኛው "ሙሴ": 3ኛው "ኤርምያስ ነው" በሚል
ተከራከሩ:: #ቅዱስ_ዼጥሮስ ለብቻው ቆሞ ነበርና ጠርተው
"ሃሳባችንን አስታርቅልን:: ላንተስ ማን ይመስልሃል?"
አሉት::
አረጋዊው ሐዋርያም ተቆጣቸው:: "እናንተ እንደምታስቡት
እርሱ ከነቢያት አንዱ ሳይሆን "እግዚአ ነቢያት-የነቢያት
ፈጣሪ ነው" አላቸው:: ወዲያውም ጌታ ጠርቷቸው ወደ
እርሱ ቀረቡ:: ቸር አምላክ "ለምን ተጠራጠራችሁኝ" ብሎ መገሰጽ ሲችል እንዳይደነግጡ ጥያቄውን በፈሊጥ አደረገ:: "የሰውን ልጅ
ሰዎች ማን ይሉታል?" አላቸው:: እነርሱም በልባቸው ያለውን
የሌላ አስመስለው ተናገሩ::
+ጌታችን "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው ጸጥ አሉ::
ገና ሃይማኖታቸው አልጸናም ነበርና:: በዚያን ጊዜ ቅዱስ
ዼጥሮስ ተነስቶ " #አንተ_ውእቱ_ክርስቶስ_ወ
ልደ_እግዚአብሔር_ሕያው -
አንተ የሕያው እግዚአብሔር የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ ነህ"
አለው:: (ማቴ. 16:16)
ይህች ቃል የክርስትና ሃይማኖት መሠረት ናትና ጌታችን
"አንተ ዓለት (መሠረት) ነህ" ብሎ የቤተ ክርስቲያንን በዚህ
እምነት ላይ መመስረት ተናገረ:: ለቅዱስ ዼጥሮስም
" #መራሑተ_መንግስት_የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ቁልፍ
(ሥልጣን)" ተሰጠው::
ሊቀ ሐዋርያትነትንም ደረበ:: ዛሬ ለበርካቶቹ የጸነነባቸው
ይሔው እምነት ነው:: ኢየሱስ ክርስቶስን
" # አምላክ_ወልደ_አምላክ :_ወልደ_ማርያም:_አካላ
ዊ_ቃል:_ሥግው_ቃል:_ገ ባሬ_ኩሉ:_የሁሉ_ፈጣሪ"
ብለው ካላመኑ እንኩዋን ጽድቅ ክርስትናም የለም::
✞✞✞ ♥እንኩዋን ለካህኑ #ሰማዕት_አባ_ኦሪ ዓመታዊ
የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ♥ ✞✞✞
✝#ቅዱስ_አባ_ኦሪ_ቀሲስ "✝
ይህ ቅዱስ አባት የዘመነ ሰማዕታት ፍሬ ነው:: በዘመኑ
(በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን) #ክርስቲያን መሆን ብቻውን
ለሞት እንደሚያበቃ ወንጀል ይቆጠር ነበር:: በጊዜው
ክርስቲያን ከመሆን በባሰ መንገድ #እረኛ_ካህን ሆኖ
መገኘት በጣም ከባድ ነበር::
ከመነሻውም ያን ጊዜ ክህነት የሚሰጠው በሕዝቡና
በሊቀ ዻዻሱ ምርጫ ነበር እንጂ እንደ ዘንድሮ "እኔን ሹሙኝ" ማለት ልማድ አልነበረም:: ምዕመናንም
እረኛቸውን ሲመርጡ በጉቦ: በዝምድና አይደለም::
በርትቶ የሚያበረታቸውን: ለመንጋው ራሱን አሳልፎ
የሚሰጠውን ይመርጣሉ እንጂ::
ያልሆነ ሰው ለክህነት ቢመረጥ አንድም ክዶ ያስክዳል:
ሲቀጥልም ለሕዝቡ መሰናክል መሆኑ አይቀርም::
በጊዜው ( #በዘመነ_ሰማዕታት ) የነበሩ ካህናት የቤት
ሥራቸውም ማስተማር ብቻ አልነበረም:: በድፍረት
በምዕመናን ፊት አንገታቸውን ለሰይፍ መስጠት
ይጠበቅባቸው ነበር እንጂ::
ይህንን በገሃድ መፈጸም ከቻሉ አበው አንዱ ደግሞ አባ
ኦሪ ቀሲስ ናቸው:: ቅዱሱ ተወልደው ባደጉባት ሃገረ
#ስጥኑፍ (የግብጽ አውራጃ ናት) መጻሕፍትን የተማሩ:
ተወዳጅ እና ደግ ሰው ነበሩ::
አባ ኦሪ ገና ከወጣትነት ቀዳሚ ግብራቸው መንኖ
ጥሪት (ምናኔ) ነበር:: በንጽሕናቸው ደስ የተሰኙ
ምዕመናንም "ቅስና ተሹመህ ምራን: አስተምረን"
ቢሏቸው አበው ውዳሴ ከንቱን አይፈልጉምና "አይሆንም" አሉ::
ነገሩ ፈቃደ እግዚአብሔር ነበረና አባ ኦሪ ቅስናን ተሹመው ያገለግሉ ገቡ:: ሕዝቡን በማስተማር:
በመምከር: ደካማውን በማጽናት ብዙ ደክመዋል:: ከቅድስናቸው የተነሳ ቅዳሴ ሊቀድሱ ሲገቡ #ጌታችን በገሃድ ይገለጥላቸው ነበር:: ሠራዊተ መላእክትም
ከበው ይነጋገሯቸው ነበር::
#ሥጋውን_ደሙን በማቀበልም ተግተው ዘመናት
አለፉ:: ቆይቶ ግን ያ በዜና ይሰሙት የነበረ መከራ
( #ሰማዕትነት ) በደጃቸው ደረሰ:: በጊዜው ብዙ ሰው
በሰማዕትነት አለፈ:: አባ ኦሪም ወደ #ቤተ_እግዚአብሔር
ገብተው ስለ ራሳቸውና ሕዝቡ ጽናትን: ደኅንነትን ለመኑና
ከቤተ ክርስቲያን ወጡ::
በቀጥታ የሔዱትም ወደ #ዐውደ_ስምዕ (የምሥክርነት
አደባባይ) ነበር:: በመኮንኑ ፊት ቀርበው "#ክርስቶስ
አምላክ: ፈጣሪ: የሁሉ ጌታ ነው:: የእናንተ ጣዖት ግን
ጠፊ: ረጋፊ: ወርቅ: ብር: እንጨትና ድንጋይ ነው" ሲሉ
በድፍረት ተናገሩ:: መኮንኑም ከአነጋገራቸው የተነሳ ተቆጥቶ ሥቃይን አዘዘባቸው:: ወታደሮቹ ይሆናል ያሉትን ማሰቃያ ሁሉ
#አባ_ኦሪ ላይ ሞከሩ:: በሁዋላም ወደ ጨለማ እሥር
ቤት ወስደው ጣሏቸው:: በእሥር ቤት ውስጥም ድውያንን ፈወሱ: ተአምራትን ሠሩ:: ይሕንን ዜና የሰሙ አሕዛብ ብዙ ድውያንን ሰብስበው መጡ:: ቅዱሱም ሁሉን በጸሎታቸው ፈወሱ:: በዚህ
ምክንያትም ብዙ አሕዛብ ወደ ክርስትና መጥተዋል::
በክርስቶስ አምነውም ለክብር በቅተዋል:: ቅዱሱንም ከእሥር ቤት አውጥተው ብዙ ካሰቃዩዋቸው በሁዋላ በዚህች ቀን ገድለዋቸው ሰማዕትነትን
አግኝተዋል:: #በአክሊለ_ጽድቅ ላይ #አክሊለ_ካህናትን :
#በአክሊለ_ካህናትም ላይ #አክሊለ_ሰማዕታትን
ደርበዋል::
#አምላከ_ቅዱሳን_በአባቶቻችን_ጽናት_ያጽናን::_ጸጋ_በረከታቸውንም_ይክፈለን::
የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ♥ ✞✞✞
✝#ቅዱስ_አባ_ኦሪ_ቀሲስ "✝
ይህ ቅዱስ አባት የዘመነ ሰማዕታት ፍሬ ነው:: በዘመኑ
(በ3ኛው መቶ ክ/ዘመን) #ክርስቲያን መሆን ብቻውን
ለሞት እንደሚያበቃ ወንጀል ይቆጠር ነበር:: በጊዜው
ክርስቲያን ከመሆን በባሰ መንገድ #እረኛ_ካህን ሆኖ
መገኘት በጣም ከባድ ነበር::
ከመነሻውም ያን ጊዜ ክህነት የሚሰጠው በሕዝቡና
በሊቀ ዻዻሱ ምርጫ ነበር እንጂ እንደ ዘንድሮ "እኔን ሹሙኝ" ማለት ልማድ አልነበረም:: ምዕመናንም
እረኛቸውን ሲመርጡ በጉቦ: በዝምድና አይደለም::
በርትቶ የሚያበረታቸውን: ለመንጋው ራሱን አሳልፎ
የሚሰጠውን ይመርጣሉ እንጂ::
ያልሆነ ሰው ለክህነት ቢመረጥ አንድም ክዶ ያስክዳል:
ሲቀጥልም ለሕዝቡ መሰናክል መሆኑ አይቀርም::
በጊዜው ( #በዘመነ_ሰማዕታት ) የነበሩ ካህናት የቤት
ሥራቸውም ማስተማር ብቻ አልነበረም:: በድፍረት
በምዕመናን ፊት አንገታቸውን ለሰይፍ መስጠት
ይጠበቅባቸው ነበር እንጂ::
ይህንን በገሃድ መፈጸም ከቻሉ አበው አንዱ ደግሞ አባ
ኦሪ ቀሲስ ናቸው:: ቅዱሱ ተወልደው ባደጉባት ሃገረ
#ስጥኑፍ (የግብጽ አውራጃ ናት) መጻሕፍትን የተማሩ:
ተወዳጅ እና ደግ ሰው ነበሩ::
አባ ኦሪ ገና ከወጣትነት ቀዳሚ ግብራቸው መንኖ
ጥሪት (ምናኔ) ነበር:: በንጽሕናቸው ደስ የተሰኙ
ምዕመናንም "ቅስና ተሹመህ ምራን: አስተምረን"
ቢሏቸው አበው ውዳሴ ከንቱን አይፈልጉምና "አይሆንም" አሉ::
ነገሩ ፈቃደ እግዚአብሔር ነበረና አባ ኦሪ ቅስናን ተሹመው ያገለግሉ ገቡ:: ሕዝቡን በማስተማር:
በመምከር: ደካማውን በማጽናት ብዙ ደክመዋል:: ከቅድስናቸው የተነሳ ቅዳሴ ሊቀድሱ ሲገቡ #ጌታችን በገሃድ ይገለጥላቸው ነበር:: ሠራዊተ መላእክትም
ከበው ይነጋገሯቸው ነበር::
#ሥጋውን_ደሙን በማቀበልም ተግተው ዘመናት
አለፉ:: ቆይቶ ግን ያ በዜና ይሰሙት የነበረ መከራ
( #ሰማዕትነት ) በደጃቸው ደረሰ:: በጊዜው ብዙ ሰው
በሰማዕትነት አለፈ:: አባ ኦሪም ወደ #ቤተ_እግዚአብሔር
ገብተው ስለ ራሳቸውና ሕዝቡ ጽናትን: ደኅንነትን ለመኑና
ከቤተ ክርስቲያን ወጡ::
በቀጥታ የሔዱትም ወደ #ዐውደ_ስምዕ (የምሥክርነት
አደባባይ) ነበር:: በመኮንኑ ፊት ቀርበው "#ክርስቶስ
አምላክ: ፈጣሪ: የሁሉ ጌታ ነው:: የእናንተ ጣዖት ግን
ጠፊ: ረጋፊ: ወርቅ: ብር: እንጨትና ድንጋይ ነው" ሲሉ
በድፍረት ተናገሩ:: መኮንኑም ከአነጋገራቸው የተነሳ ተቆጥቶ ሥቃይን አዘዘባቸው:: ወታደሮቹ ይሆናል ያሉትን ማሰቃያ ሁሉ
#አባ_ኦሪ ላይ ሞከሩ:: በሁዋላም ወደ ጨለማ እሥር
ቤት ወስደው ጣሏቸው:: በእሥር ቤት ውስጥም ድውያንን ፈወሱ: ተአምራትን ሠሩ:: ይሕንን ዜና የሰሙ አሕዛብ ብዙ ድውያንን ሰብስበው መጡ:: ቅዱሱም ሁሉን በጸሎታቸው ፈወሱ:: በዚህ
ምክንያትም ብዙ አሕዛብ ወደ ክርስትና መጥተዋል::
በክርስቶስ አምነውም ለክብር በቅተዋል:: ቅዱሱንም ከእሥር ቤት አውጥተው ብዙ ካሰቃዩዋቸው በሁዋላ በዚህች ቀን ገድለዋቸው ሰማዕትነትን
አግኝተዋል:: #በአክሊለ_ጽድቅ ላይ #አክሊለ_ካህናትን :
#በአክሊለ_ካህናትም ላይ #አክሊለ_ሰማዕታትን
ደርበዋል::
#አምላከ_ቅዱሳን_በአባቶቻችን_ጽናት_ያጽናን::_ጸጋ_በረከታቸውንም_ይክፈለን::