#በአዲስ #አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስተባባሪነት #በኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቤተክርስቲያን #አዲስ አበባ ሃገረ ስብከት እና ጠቅላይ ቤተክህነት የጉብኝትና የልምድ ልውውጥ መርሃ ግብር ተካሄደ።
ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ.ም “ትብብርና አብሮነትን ማጎልበት ለዘላቂ #ሰላም" በሚል #መሪ #ቃል በተካሄደው ጉብኝት #እና ምክክር ላይ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባላት አባቶች የተሳተፉበት ሲሆን በኢ/ኦ/ተዋሕዶ ቤ/ክ የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የጉባኤው ቦርድ ሰብሳቢ ብጹዕ አቡነ ሄኖክ እና የሀገረ ስብከቱ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች መሪዎችን ተቀብለው አስተናግደዋል። በዚሁ የጉብኝት መርሐ ግብር ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር እና የአ/አ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባል የሆኑት መጋቢ አሸብር ከተማ ተገኝተዋል።
ብጹዕነታቸው የቦርድ አባላቱን በጽ/ቤታቸው በተቀበሉበት ወቅት ወደ ታሪካዊው ሀገረ ስብከት እንኳን በሰላም መጣችሁ በማለት ሀገረ ስብከቱ ከምስረታው #ጀምሮ መንፈሳዊ እና ማህበራዊ አገልግሎትን እየሰራ ይገኛል ያሉ ሲሆን #ይህ ጉብኝት አብሮነታችንን የሚያጠናክር በመሆኑ ሊቀጥል ይገባል በማለት እንግዶች በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ #ዋና ጸሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ በበኩላቸው በሃይማኖቶች መካካል መቀራረብ፣ መተዋወቅ፣ መማማር እና መደጋገፍ አብሮነትን ይበልጥ የሚያጎለብት ሁነኛ መሳሪያ ነው። ያሉ ሲሆን ጉባኤው #ይህንን ጉብኝት ያዘጋጀው በሃይማኖቶች መካካል የሚኖረው መከባበር፣ ትብብር እና አብሮነትን ማጠናከር ለሃገራችንም ሆነ ለከተማችን ዘላቂ ሰላምና ልማት ያለው ፋይዳ #ትልቅ በመሆኑ ነው ብለዋል።
በአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት የሊቀ ጳጳሱ ልዩ ጸሐፊ ሊቀ ሕሩያን #ዮሐንስ ቀኖ የሃገረ ስብከቱ መዋቅር ፤ #ከዚህ ቀደም የሰራቸውን ስራዎችን እና ሚሰራቸው ስራዎችን በዝርዝር አቅርበዋል።
በሃይማኖቶች መካካል የሚኖረው ትብብር እና አብሮነትን ማጠናከር አላማ ያደረገው የጉብኝት መረሃ ግብር መሰረት በጠቅላይ ቤተክህነት ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ቤተመጽሐፍት ወመዘክር እንዲጎበኙ ተደርጓል።
የጉባኤያችን የቦርድ አመራር የሆኑ መሪዎች በጉብኝቱ እና ቤተክርስቲያኒቱ በመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አገልግሎት ላይ እየሰራች ያለችውን ስራዎች በመመልከታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
በሃይማኖት ተቋማት መከካል የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቶቻቻንን ማጠናከር በመሆኑ በተቋማችን #ስራ አመራር ቦርድ ውሳኔ መሰረት ይህንን የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴት ይበልጥ ለማጎልበት እንዲረዳ የአባል #ቤተ እምነቶቹ ጉብኝት የመጀመሪያ የተደረገ ሲሆን በቀጣይ በአዲስ አበባ #ከተማ #እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት የሚከወን ይሆናል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/eIQ2PeyOHN0
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ.ም “ትብብርና አብሮነትን ማጎልበት ለዘላቂ #ሰላም" በሚል #መሪ #ቃል በተካሄደው ጉብኝት #እና ምክክር ላይ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባላት አባቶች የተሳተፉበት ሲሆን በኢ/ኦ/ተዋሕዶ ቤ/ክ የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የጉባኤው ቦርድ ሰብሳቢ ብጹዕ አቡነ ሄኖክ እና የሀገረ ስብከቱ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች መሪዎችን ተቀብለው አስተናግደዋል። በዚሁ የጉብኝት መርሐ ግብር ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዳይሬክተር እና የአ/አ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባል የሆኑት መጋቢ አሸብር ከተማ ተገኝተዋል።
ብጹዕነታቸው የቦርድ አባላቱን በጽ/ቤታቸው በተቀበሉበት ወቅት ወደ ታሪካዊው ሀገረ ስብከት እንኳን በሰላም መጣችሁ በማለት ሀገረ ስብከቱ ከምስረታው #ጀምሮ መንፈሳዊ እና ማህበራዊ አገልግሎትን እየሰራ ይገኛል ያሉ ሲሆን #ይህ ጉብኝት አብሮነታችንን የሚያጠናክር በመሆኑ ሊቀጥል ይገባል በማለት እንግዶች በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ #ዋና ጸሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ በበኩላቸው በሃይማኖቶች መካካል መቀራረብ፣ መተዋወቅ፣ መማማር እና መደጋገፍ አብሮነትን ይበልጥ የሚያጎለብት ሁነኛ መሳሪያ ነው። ያሉ ሲሆን ጉባኤው #ይህንን ጉብኝት ያዘጋጀው በሃይማኖቶች መካካል የሚኖረው መከባበር፣ ትብብር እና አብሮነትን ማጠናከር ለሃገራችንም ሆነ ለከተማችን ዘላቂ ሰላምና ልማት ያለው ፋይዳ #ትልቅ በመሆኑ ነው ብለዋል።
በአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት የሊቀ ጳጳሱ ልዩ ጸሐፊ ሊቀ ሕሩያን #ዮሐንስ ቀኖ የሃገረ ስብከቱ መዋቅር ፤ #ከዚህ ቀደም የሰራቸውን ስራዎችን እና ሚሰራቸው ስራዎችን በዝርዝር አቅርበዋል።
በሃይማኖቶች መካካል የሚኖረው ትብብር እና አብሮነትን ማጠናከር አላማ ያደረገው የጉብኝት መረሃ ግብር መሰረት በጠቅላይ ቤተክህነት ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ቤተመጽሐፍት ወመዘክር እንዲጎበኙ ተደርጓል።
የጉባኤያችን የቦርድ አመራር የሆኑ መሪዎች በጉብኝቱ እና ቤተክርስቲያኒቱ በመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አገልግሎት ላይ እየሰራች ያለችውን ስራዎች በመመልከታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
በሃይማኖት ተቋማት መከካል የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴቶቻቻንን ማጠናከር በመሆኑ በተቋማችን #ስራ አመራር ቦርድ ውሳኔ መሰረት ይህንን የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴት ይበልጥ ለማጎልበት እንዲረዳ የአባል #ቤተ እምነቶቹ ጉብኝት የመጀመሪያ የተደረገ ሲሆን በቀጣይ በአዲስ አበባ #ከተማ #እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት የሚከወን ይሆናል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/eIQ2PeyOHN0
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የደራይታ #አዲስ ኪዳን መጽሐፍ ቅዱስ በጊዶሌ ከተማ በድምቀት ተመረቀ።
የትርጉም ሥራው ከ1996-2012 ዓ.ም በድምሩ 16 ዓመታት የወሰደው የደራይታ አዲስ ኪዳን የህትመት ሥራው ተጠናቆ በጋርዱላ ዞን ጊዶሌ ከተማ በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የደራሼ ማህበረሰብ ወንጌልን ካገኘ 75 ዓመታት ቢቆጠሩም መጽሐፍ ቅዱስን በአፍ መፍቻ ቋንቋው አላገኘም ነበር። የደራይታ አዲስ ኪዳን ተመርቆ ለምዕመናን መድረሱ አማኞች ያለ ምንም ችግር በልብ ቋንቋቸው የእግዚአብሔርን ቃል ማንበብ እና መስማት እንዲችሉ ያስችላል።
የትጉሙም ሂደቱ ብዙ አመታትን ከመፍጀቱ ባሻገር በቡዙ ፈተናዎች ውስጥ ማለፉን እና ለዚህ ውጤት በመድረሱ እግዚአብሔርን እንደሚያመሰግኑ የደራይታ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ቡድን መሪ ቄስ ሐታኖ ሐይቶሳ ገልፀዋል።
በምረቃ መርሃ ግብሩም የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚስዮን እና ቲኦሎጂ ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤል፣ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ፕሬዚደንት እና ማኔጅመንት፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ብሄራዊና የክልል ማስተባበሪያ ቢሮ ባለሙያዎች፣ በፕሮጀክቱ በአጋርነት ሲሰሩ የነበሩ ተቋማት፣ የዞኑ የመግሥት ቢሮ ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
መረጃዉን ከኢትዮዽያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የትርጉም ሥራው ከ1996-2012 ዓ.ም በድምሩ 16 ዓመታት የወሰደው የደራይታ አዲስ ኪዳን የህትመት ሥራው ተጠናቆ በጋርዱላ ዞን ጊዶሌ ከተማ በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የደራሼ ማህበረሰብ ወንጌልን ካገኘ 75 ዓመታት ቢቆጠሩም መጽሐፍ ቅዱስን በአፍ መፍቻ ቋንቋው አላገኘም ነበር። የደራይታ አዲስ ኪዳን ተመርቆ ለምዕመናን መድረሱ አማኞች ያለ ምንም ችግር በልብ ቋንቋቸው የእግዚአብሔርን ቃል ማንበብ እና መስማት እንዲችሉ ያስችላል።
የትጉሙም ሂደቱ ብዙ አመታትን ከመፍጀቱ ባሻገር በቡዙ ፈተናዎች ውስጥ ማለፉን እና ለዚህ ውጤት በመድረሱ እግዚአብሔርን እንደሚያመሰግኑ የደራይታ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ቡድን መሪ ቄስ ሐታኖ ሐይቶሳ ገልፀዋል።
በምረቃ መርሃ ግብሩም የቤተ ክርስቲያኒቱ የሚስዮን እና ቲኦሎጂ ዳይሬክተር ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤል፣ የደቡብ ምዕራብ ሲኖዶስ ፕሬዚደንት እና ማኔጅመንት፣ የቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ብሄራዊና የክልል ማስተባበሪያ ቢሮ ባለሙያዎች፣ በፕሮጀክቱ በአጋርነት ሲሰሩ የነበሩ ተቋማት፣ የዞኑ የመግሥት ቢሮ ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
መረጃዉን ከኢትዮዽያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍5🙏5❤2🔥2