#ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በጀርመን #ፍራንክፈርት ከተማ በአውሮፓ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ አባላት ጋር #ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም ውይይት ያደርጋሉ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ #ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚያደርጉት ጉብኝትና ውይይት “#አንድ_ሆነን_እንነሳ_ነገን_እንገንባ” በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ሲሆን በውይይቱ ከ20 እስከ 25 ሺህ የሚሆኑ ተሳታፊዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ጉብኝቱ ሁሉም #ኢትዮጵያውያን አንድነታቸውን በፍቅር እንዲገነቡ የሚያስችል በመሆኑ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአጠቃላይ #የሚደረገው ጉብኝትና ውይይት ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲና በውጭ ግንኙነት ላይ የሚሰራው ስራ አካል እንደሆነ ተገልጿል።
ቃል አቀባዩ ይህ ኢትዮጵያውያን እንደ አንድ ቤተሰብ በሚያገናኘው የፍራንክፈርት ውይይት ስኬታማ እንዲሆን በአገር ውስጥም ከአገር ውጪም አስፈላጊው #ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ዛሬ #ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚያደርጉት ጉብኝትና ውይይት “#አንድ_ሆነን_እንነሳ_ነገን_እንገንባ” በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ሲሆን በውይይቱ ከ20 እስከ 25 ሺህ የሚሆኑ ተሳታፊዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ጉብኝቱ ሁሉም #ኢትዮጵያውያን አንድነታቸውን በፍቅር እንዲገነቡ የሚያስችል በመሆኑ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአጠቃላይ #የሚደረገው ጉብኝትና ውይይት ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲና በውጭ ግንኙነት ላይ የሚሰራው ስራ አካል እንደሆነ ተገልጿል።
ቃል አቀባዩ ይህ ኢትዮጵያውያን እንደ አንድ ቤተሰብ በሚያገናኘው የፍራንክፈርት ውይይት ስኬታማ እንዲሆን በአገር ውስጥም ከአገር ውጪም አስፈላጊው #ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27