#ጠ/ሚ ዶ/ር አበይ #ከምሁራን ጋር በነበራቸው #ውይይት ያነሷቸው ዋና ዋና አሳቦች
====================
1.ኢህአዴግ በቅርቡ ፍልስፍናውን እና ምልክቱን ይቀይራል ፡፡ አብዛኛዎቹ የክልል መስተዳደሮችም ይቀየራሉ
2. ብዙ ወንጀል ሠርተው ትግራይ ውስጥየተደበቁ ሠዎች አሉ፡፡ እነሡ ናቸው ያልሆነ መረጃ የሚለቁት
3. በስልጣን እስከቆው ድረስ የትግራይን ህዝብ ጠቅሜ ነው የምወርደዉ ፡፡ ከጥቅምቹ አንዱ የኤርትራን ጉዳይ መጨረስ ነው
4. ኢሳያስን መቀሌ ይዤው ብሄድ ደስ ባለኝ ግን እንደለመዱት የሆነ ነገር አድርገው ሁለቱን ህዝቦች ያልሆነ ነገር ውስጥ የከቱናል ብዬ ነው
5. የኔ ዋና ግብ በሚቀጥለው ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድ ነው
6. የህዳሴው ግድብ በሚቀጥሉት 10 አመታት ላይጠናቀቅ ይችላል ፡፡ ብዙው ነገር ለፖለቲካ ጥቅም ሲባል ወሬ በቻ ነበር
7.ችግሮች እንዲፈቱ ስለፈለኩኝ የጉራጌ ብሔረሠብን በባለፈው የወልቂጤ ውይይት ተጨኜዋለው፡፡ የጉራጌ ዘርማ ታሪክ ሠርቷል ፡፡ ጉራጌ አሁንም ያለ ቀቤና አያምርበትም፡፡
8. የባንድራው ጉዳይ ልክ እንደ ሀገ መንግስቱ የማይሻሻልበት ምክንያት የለም፡፡
9. አብዛኛዎቹ ሚዲያዎች የሆነ ቡድን አሳብ ማስፈፀሚያ ናቸው፡፡ የENN ቴሌቪዝን ስለ በደሌ ያቀረበው የተሳሳተ መረጃ የተፃፈውና የተዘጋጀው መንግሰት ቢሮ በባለ ስልጣን ነው፡፡
10. የት/ት ጥራትን በተመለከተ በሠፊው እየሠራን ነው
11. የመምህራን ደሞዝና ጥቅም በተመለከተ ዝቅተኛ መሆኑን እናውቃለን ስለ እሱም እንወያያለን
====================
1.ኢህአዴግ በቅርቡ ፍልስፍናውን እና ምልክቱን ይቀይራል ፡፡ አብዛኛዎቹ የክልል መስተዳደሮችም ይቀየራሉ
2. ብዙ ወንጀል ሠርተው ትግራይ ውስጥየተደበቁ ሠዎች አሉ፡፡ እነሡ ናቸው ያልሆነ መረጃ የሚለቁት
3. በስልጣን እስከቆው ድረስ የትግራይን ህዝብ ጠቅሜ ነው የምወርደዉ ፡፡ ከጥቅምቹ አንዱ የኤርትራን ጉዳይ መጨረስ ነው
4. ኢሳያስን መቀሌ ይዤው ብሄድ ደስ ባለኝ ግን እንደለመዱት የሆነ ነገር አድርገው ሁለቱን ህዝቦች ያልሆነ ነገር ውስጥ የከቱናል ብዬ ነው
5. የኔ ዋና ግብ በሚቀጥለው ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድ ነው
6. የህዳሴው ግድብ በሚቀጥሉት 10 አመታት ላይጠናቀቅ ይችላል ፡፡ ብዙው ነገር ለፖለቲካ ጥቅም ሲባል ወሬ በቻ ነበር
7.ችግሮች እንዲፈቱ ስለፈለኩኝ የጉራጌ ብሔረሠብን በባለፈው የወልቂጤ ውይይት ተጨኜዋለው፡፡ የጉራጌ ዘርማ ታሪክ ሠርቷል ፡፡ ጉራጌ አሁንም ያለ ቀቤና አያምርበትም፡፡
8. የባንድራው ጉዳይ ልክ እንደ ሀገ መንግስቱ የማይሻሻልበት ምክንያት የለም፡፡
9. አብዛኛዎቹ ሚዲያዎች የሆነ ቡድን አሳብ ማስፈፀሚያ ናቸው፡፡ የENN ቴሌቪዝን ስለ በደሌ ያቀረበው የተሳሳተ መረጃ የተፃፈውና የተዘጋጀው መንግሰት ቢሮ በባለ ስልጣን ነው፡፡
10. የት/ት ጥራትን በተመለከተ በሠፊው እየሠራን ነው
11. የመምህራን ደሞዝና ጥቅም በተመለከተ ዝቅተኛ መሆኑን እናውቃለን ስለ እሱም እንወያያለን
#ዛሬ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በጽ/ቤታቸው ከሁሉም ዩንቨርሲቲዎች ከተውጣጡ አካላት ጋር #ውይይት እንደሚያደርጉ ተሰማ።
ዩንቨርሲቲዎቹ የሚገኙባቸው አካባቢዎች የዞን አስተዳዳሪዎች፣ የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎችና የአገር ሽማግሌዎች በውይይቱ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸውን ሰምተናል።
የዩንቨርሲቲዎቹ ፕሬዚደንቶችና ምክትል ፕሬዚደንቶች፣ የኮሌጅ ሃላፊዎች፣ የተማሪዎች ጉዳይ ሀላፊዎችና የተማሪዎች ህብረት አባላትም በውይይቱ የሚካፈሉ #መሆናቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይካሄዳል በተባለው ውይይት ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም መከታተል በሚችሉበት መንገድ ላይ ይመከራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ShegerFM 102.1
@yenetube @mycase27
ዩንቨርሲቲዎቹ የሚገኙባቸው አካባቢዎች የዞን አስተዳዳሪዎች፣ የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎችና የአገር ሽማግሌዎች በውይይቱ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸውን ሰምተናል።
የዩንቨርሲቲዎቹ ፕሬዚደንቶችና ምክትል ፕሬዚደንቶች፣ የኮሌጅ ሃላፊዎች፣ የተማሪዎች ጉዳይ ሀላፊዎችና የተማሪዎች ህብረት አባላትም በውይይቱ የሚካፈሉ #መሆናቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይካሄዳል በተባለው ውይይት ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም መከታተል በሚችሉበት መንገድ ላይ ይመከራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ShegerFM 102.1
@yenetube @mycase27