#ዛሬ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ በጽ/ቤታቸው ከሁሉም ዩንቨርሲቲዎች ከተውጣጡ አካላት ጋር #ውይይት እንደሚያደርጉ ተሰማ።
ዩንቨርሲቲዎቹ የሚገኙባቸው አካባቢዎች የዞን አስተዳዳሪዎች፣ የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎችና የአገር ሽማግሌዎች በውይይቱ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸውን ሰምተናል።
የዩንቨርሲቲዎቹ ፕሬዚደንቶችና ምክትል ፕሬዚደንቶች፣ የኮሌጅ ሃላፊዎች፣ የተማሪዎች ጉዳይ ሀላፊዎችና የተማሪዎች ህብረት አባላትም በውይይቱ የሚካፈሉ #መሆናቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይካሄዳል በተባለው ውይይት ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም መከታተል በሚችሉበት መንገድ ላይ ይመከራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ShegerFM 102.1
@yenetube @mycase27
ዩንቨርሲቲዎቹ የሚገኙባቸው አካባቢዎች የዞን አስተዳዳሪዎች፣ የፀጥታ ዘርፍ ሀላፊዎችና የአገር ሽማግሌዎች በውይይቱ ከሚሳተፉት መካከል መሆናቸውን ሰምተናል።
የዩንቨርሲቲዎቹ ፕሬዚደንቶችና ምክትል ፕሬዚደንቶች፣ የኮሌጅ ሃላፊዎች፣ የተማሪዎች ጉዳይ ሀላፊዎችና የተማሪዎች ህብረት አባላትም በውይይቱ የሚካፈሉ #መሆናቸውን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በትምህርት ሚኒስቴር አስተባባሪነት ይካሄዳል በተባለው ውይይት ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም መከታተል በሚችሉበት መንገድ ላይ ይመከራል ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ ፦ShegerFM 102.1
@yenetube @mycase27