20ኛው የአፍሪካ ህብረት #አስቸኳይ ጉባኤ በሚኒስትሮች ደረጃ ዛሬ በአዲስ አበባ መምከር ጀምሯል፡፡ ምክክሩ ህዳር 8-9 በመሪዎቸ ደረጃ የሚደረገውን የኮሚሽኑ የማሻሻያ ውሳኔዎች መገምገም ነው #ተብሏል፡፡
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ.ር #ወርቅነህ ገበየሁ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ህብረት የሚኒስትሮች አስቸኳይ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የአፍሪካ ህብረት የመዋቅር ማሻሻያ የህብረቱን የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ.ር #ወርቅነህ ገበየሁ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ህብረት የሚኒስትሮች አስቸኳይ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የአፍሪካ ህብረት የመዋቅር ማሻሻያ የህብረቱን የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27
#አስቸኳይ‼️
ውድ የዩኒቨርሲቲያችን ቤተሰቦች
ሰሞኑን በዋናው ግቢያችን በተፈጠረው የተወሰነ አለመግባባት ሳቢያ የተለያዩ የፈጠራ ወሬዎች ሲዛመቱ ተስተውለዋል። በዚህም "ዩኒቨርሲቲው የአንደኛ ዓመት (አዲስ ገቢ) ተማሪዎችን አሰናብቷል" በሚል ተማሪዎቻችን ውዥንብር ውስጥ ገብታችኋል።
ውድ ተማሪዎቻችን ይህ ፍፁም #ሀሰት የሆነ መረጃ መሆኑን አውቃችሁ ተረጋግታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እያሳሰብን ትምህርቱን አቋርጦ የሚሄድ ማንኛውም
ተማሪ ለትምህርቱ መስተጓጎል ሙሉ በሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን።
"የነባር ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተናም ተራዝሟል" የሚለው የፈጠራ ወሬም #ሀሰት መሆኑን አውቃችሁ ነባር ተማሪዎቻችን ቀድሞ በወጣው መርሀ ግብር መሰረት
ረቡዕ
ጥር 15/2011 ዓ.ም ፈተና የሚጀመር በመሆኑ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ
እናሳስባለን።
ለጥበብ እንተጋለን!
Wolkite University Student Union
@YeneTube @Fikerassefa
ውድ የዩኒቨርሲቲያችን ቤተሰቦች
ሰሞኑን በዋናው ግቢያችን በተፈጠረው የተወሰነ አለመግባባት ሳቢያ የተለያዩ የፈጠራ ወሬዎች ሲዛመቱ ተስተውለዋል። በዚህም "ዩኒቨርሲቲው የአንደኛ ዓመት (አዲስ ገቢ) ተማሪዎችን አሰናብቷል" በሚል ተማሪዎቻችን ውዥንብር ውስጥ ገብታችኋል።
ውድ ተማሪዎቻችን ይህ ፍፁም #ሀሰት የሆነ መረጃ መሆኑን አውቃችሁ ተረጋግታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እያሳሰብን ትምህርቱን አቋርጦ የሚሄድ ማንኛውም
ተማሪ ለትምህርቱ መስተጓጎል ሙሉ በሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን።
"የነባር ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተናም ተራዝሟል" የሚለው የፈጠራ ወሬም #ሀሰት መሆኑን አውቃችሁ ነባር ተማሪዎቻችን ቀድሞ በወጣው መርሀ ግብር መሰረት
ረቡዕ
ጥር 15/2011 ዓ.ም ፈተና የሚጀመር በመሆኑ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ
እናሳስባለን።
ለጥበብ እንተጋለን!
Wolkite University Student Union
@YeneTube @Fikerassefa
#አስቸኳይ_መልእክት
ቀብር - ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በ9፡ 00 ሰዓት ይፈጸማል
ይህንን መልእክት ሼር በማድረግ ለአገር እና ለሕዝብ አድርሱ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ቀብር - ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በ9፡ 00 ሰዓት ይፈጸማል
ይህንን መልእክት ሼር በማድረግ ለአገር እና ለሕዝብ አድርሱ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa