YeneTube
Photo
የመንግስታቱ ድርጅት በኤርትራ ላይ ተጥሎ የቆየውን ማዕቀብ በአስቸኳይ እንዲያነሳ #ኢትዮጵያ ጠየቀች።
በኒውዮርክ እየተካሄደ ባለው የመንግስታቱ ድርጅት ጉባዔ ላይ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር #ወርቅነህ_ገበየሁ በጉባዔው ላይ ሀገራቸውን ወክለው ትናንት ምሽቱን ባደረጉት ንግግር በአፍሪካ ቀንድ አዲስ የተፈጠረውን ሰላምና ወዳጅነት አብራርተው ኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በቶሎ መነሳይ አለበት ብለዋል።
©ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @Fikerassefa
በኒውዮርክ እየተካሄደ ባለው የመንግስታቱ ድርጅት ጉባዔ ላይ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር #ወርቅነህ_ገበየሁ በጉባዔው ላይ ሀገራቸውን ወክለው ትናንት ምሽቱን ባደረጉት ንግግር በአፍሪካ ቀንድ አዲስ የተፈጠረውን ሰላምና ወዳጅነት አብራርተው ኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በቶሎ መነሳይ አለበት ብለዋል።
©ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @Fikerassefa
20ኛው የአፍሪካ ህብረት #አስቸኳይ ጉባኤ በሚኒስትሮች ደረጃ ዛሬ በአዲስ አበባ መምከር ጀምሯል፡፡ ምክክሩ ህዳር 8-9 በመሪዎቸ ደረጃ የሚደረገውን የኮሚሽኑ የማሻሻያ ውሳኔዎች መገምገም ነው #ተብሏል፡፡
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ.ር #ወርቅነህ ገበየሁ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ህብረት የሚኒስትሮች አስቸኳይ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የአፍሪካ ህብረት የመዋቅር ማሻሻያ የህብረቱን የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ.ር #ወርቅነህ ገበየሁ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ህብረት የሚኒስትሮች አስቸኳይ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የአፍሪካ ህብረት የመዋቅር ማሻሻያ የህብረቱን የ2063 አጀንዳ ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27