⬆⬆በ|#ትግራይ_ክልል ደቡባዊ ዞን ኮረም ከተማ በትናንትናው ምሽት አንድ ግለሰብ በአካባቢው የፀጥታ ሀላፊ መገደሉን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት በከተማው ግጭት ተፈጥሮ ነበር።
ለሟች ፍትሕ የጠየቁ የከተማዋ ነዋሪዎች መንገዶችን በድንጋይና በተቀጣጣይ ጎማወች ሲዘጉ ተስተውሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
ለሟች ፍትሕ የጠየቁ የከተማዋ ነዋሪዎች መንገዶችን በድንጋይና በተቀጣጣይ ጎማወች ሲዘጉ ተስተውሏል።
@YeneTube @Fikerassefa
አማራና ኦሮሚያ የሚባሉ ክልሎችን የፈጠረው ኢህአዴግ ነው ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ።
ከማንነት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለማፍረስ የሚደረግ ሙከራ ነው ሲሉም የህወሃት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ተናግረዋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ከድምጸ ወያኔ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ላይ እንደገለጹት የወልቃይትና ራያ የማንነት ጥያቄዎች የቀድሞውን የጠቅላይ ግዛት መዋቅር ለመመለስ የሚደርግ እንቅስቃሴ ነው ።
በሌላ በኩል የማንነት ጥያቄን በተመለከተ በአፈጉባዔዋ የተሰጠውን መግለጫ አዛብቶ አቅርቧል በማለት ፌዴሬሽን ምክር ቤት የአማራ መገናኛ ብዙሃንን ወቅሷል።
የአማራ መገናኛ ብዙሃን የመግለጫውን ያልተቆራረጠ ቪዲዮ ሙሉውን ለህዝብ እንደሚለቅ አስታውቋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ወደ አማራ ክልል ይካለሉ እያሉ አካባቢዎችን እየጠቀሱ የሚጠይቁትን ጂኦግራፊ ምን እንደሆነ ያማያውቁ ናቸው ሲሉ ነው ለድምጸ ወያኔ በሰጡት ቃለመጠይቅ።
ባህርዳርና ጎንደር ላይ ሆነው ወልቃይት ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ፣ ራያ አዘቦ የእኛ ነው ብለው የሚጮሁና ሰልፍ የሚወጡ ሰዎች የቀድሞውን ጠቅላይ ግዛት ለመመለስ የሚፈልጉ ናቸው ያሉት አቶ ጌታቸው አማራ ክልልን የፈጠረው ኢህአዴግ፣ አማራ የሚባል ክልል አልነበረም ሲሉ ገልጸዋል።
ወልቃይት፣ ራያም ሆነ ሌላ አካባቢ ወደ አማራ ክልል ይመለስ የሚለው ጥያቄ ህገመንግስቱን የሚያፍርስ እንደሆነም አቶ ጌታቸው በቃለመጠይቁ ላይ አንስተዋል።
‘’የህዝብ ፍላጎትን ግምት ውስጥ ያላስገባ ግዛታችን የሚል ጥያቄ በታሪክም በህግም አያስኬድም።
በኢትዮጵያ ታሪክ አማራ የሚባል ክልል አልነበረም፣ ኦሮሞ የሚባል አልነበረም፣ ትግራይ የሚባል ክልል አልነበረም።
ምናልባት ትግራይ ለረዥም ግዜ የነበረው ግዛት በተወሰነ መልኩ ተቀራራቢ ነው ማለት ይቻላል።
የትግራይ ክፍለ ሃገር በታሪክም ትግራይ የሚባል የሚታወቅ ክፍል አለ። በታሪክ አማራ የሚባል ክልል ግን አልነበረም፣ አማራ ጠቅላይ ግዛት የሚባልም አልነበረም። በታሪክ አማራ የሚባል አካባቢ አልነበረም።
ኦሮሞ የሚባል ክልል በፊት አልነበረም፣ ኦሮሚያ የሚባል ክልል የኢህአዲግ ህገ መንግስት የፈጠረው ነው። ብለዋል የህወሀቱ አቶ ጌታቸው ረዳ።
አቶ ጌታቸው የህዝብ ፍላጎትን ከግምት ያላስገባ ሲሉ #ወልቃይትና ራያዎች በየትኛው ህዝበ ውሳኔ ወደ #ትግራይ ክልል እንደተጠቃለሉ የሚገልጽ ማብራሪያ ግን አላቀረቡም።
በትግርኛ ቋንቋ ለድምጸ ወያኔ ቃለመጠይቅ የሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወሎ ክፍለሀገር እንደተፈተኑ የገለጹ ሲሆን እሳቸው ፈተናውን የወሰዱበት አከባቢ አሁን #በትግራይ ክልል ውስጥ መጠቃለሉን አለመረዳታቸው #አስገራሚ እንደሆነባቸው ነው ቃለመጥይቁን የተከታተሉ ወገኖች የሚገልጹት።
አቶ ጌታቸው በማንነት ዙሪያ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ህገመንግስቱን የሚያፈርስ በመሆኑ እንደህወሀትና ኢህ አዴግ ልናወግዘው ይገባልም ብለዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የፌደሬሽን ምክር ቤት የአማራ ክልል ብዙሃን መገናኛ በአፈጉባዔዋ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ያቀረበው ዘገባ የተዛባ ነው ሲል ቅሬታውን ማቅረቡ ታወቀ።
ፌደሬሽን ምክር ቤት በደብዳቤው እንደገለጸው አፈጉባዔ ወይዘሮ #ኬሪያ መሃመድ የማንነት ጥያቄን በተመለከተ አጠቃላይ በሆነ መልኩ የሰጡትን ማብራሪያ የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ባልደረባ በሚመቸው መልኩ አዛብቶ አቅርቧል ሲል ከሷል።
የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ወዲያውኑ ምላሽ የሰጠ ሲሆን በቀረበው ዘገባ የህግም ሆነ የጋዜጠኝነት ስነምግባር ጥሰት #የሌለው ነው ብሏል።
©የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን
@YeneTube @Fikerassefa
ከማንነት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎች ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለማፍረስ የሚደረግ ሙከራ ነው ሲሉም የህወሃት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ተናግረዋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ከድምጸ ወያኔ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ላይ እንደገለጹት የወልቃይትና ራያ የማንነት ጥያቄዎች የቀድሞውን የጠቅላይ ግዛት መዋቅር ለመመለስ የሚደርግ እንቅስቃሴ ነው ።
በሌላ በኩል የማንነት ጥያቄን በተመለከተ በአፈጉባዔዋ የተሰጠውን መግለጫ አዛብቶ አቅርቧል በማለት ፌዴሬሽን ምክር ቤት የአማራ መገናኛ ብዙሃንን ወቅሷል።
የአማራ መገናኛ ብዙሃን የመግለጫውን ያልተቆራረጠ ቪዲዮ ሙሉውን ለህዝብ እንደሚለቅ አስታውቋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ ወደ አማራ ክልል ይካለሉ እያሉ አካባቢዎችን እየጠቀሱ የሚጠይቁትን ጂኦግራፊ ምን እንደሆነ ያማያውቁ ናቸው ሲሉ ነው ለድምጸ ወያኔ በሰጡት ቃለመጠይቅ።
ባህርዳርና ጎንደር ላይ ሆነው ወልቃይት ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ፣ ራያ አዘቦ የእኛ ነው ብለው የሚጮሁና ሰልፍ የሚወጡ ሰዎች የቀድሞውን ጠቅላይ ግዛት ለመመለስ የሚፈልጉ ናቸው ያሉት አቶ ጌታቸው አማራ ክልልን የፈጠረው ኢህአዴግ፣ አማራ የሚባል ክልል አልነበረም ሲሉ ገልጸዋል።
ወልቃይት፣ ራያም ሆነ ሌላ አካባቢ ወደ አማራ ክልል ይመለስ የሚለው ጥያቄ ህገመንግስቱን የሚያፍርስ እንደሆነም አቶ ጌታቸው በቃለመጠይቁ ላይ አንስተዋል።
‘’የህዝብ ፍላጎትን ግምት ውስጥ ያላስገባ ግዛታችን የሚል ጥያቄ በታሪክም በህግም አያስኬድም።
በኢትዮጵያ ታሪክ አማራ የሚባል ክልል አልነበረም፣ ኦሮሞ የሚባል አልነበረም፣ ትግራይ የሚባል ክልል አልነበረም።
ምናልባት ትግራይ ለረዥም ግዜ የነበረው ግዛት በተወሰነ መልኩ ተቀራራቢ ነው ማለት ይቻላል።
የትግራይ ክፍለ ሃገር በታሪክም ትግራይ የሚባል የሚታወቅ ክፍል አለ። በታሪክ አማራ የሚባል ክልል ግን አልነበረም፣ አማራ ጠቅላይ ግዛት የሚባልም አልነበረም። በታሪክ አማራ የሚባል አካባቢ አልነበረም።
ኦሮሞ የሚባል ክልል በፊት አልነበረም፣ ኦሮሚያ የሚባል ክልል የኢህአዲግ ህገ መንግስት የፈጠረው ነው። ብለዋል የህወሀቱ አቶ ጌታቸው ረዳ።
አቶ ጌታቸው የህዝብ ፍላጎትን ከግምት ያላስገባ ሲሉ #ወልቃይትና ራያዎች በየትኛው ህዝበ ውሳኔ ወደ #ትግራይ ክልል እንደተጠቃለሉ የሚገልጽ ማብራሪያ ግን አላቀረቡም።
በትግርኛ ቋንቋ ለድምጸ ወያኔ ቃለመጠይቅ የሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወሎ ክፍለሀገር እንደተፈተኑ የገለጹ ሲሆን እሳቸው ፈተናውን የወሰዱበት አከባቢ አሁን #በትግራይ ክልል ውስጥ መጠቃለሉን አለመረዳታቸው #አስገራሚ እንደሆነባቸው ነው ቃለመጥይቁን የተከታተሉ ወገኖች የሚገልጹት።
አቶ ጌታቸው በማንነት ዙሪያ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ህገመንግስቱን የሚያፈርስ በመሆኑ እንደህወሀትና ኢህ አዴግ ልናወግዘው ይገባልም ብለዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የፌደሬሽን ምክር ቤት የአማራ ክልል ብዙሃን መገናኛ በአፈጉባዔዋ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ያቀረበው ዘገባ የተዛባ ነው ሲል ቅሬታውን ማቅረቡ ታወቀ።
ፌደሬሽን ምክር ቤት በደብዳቤው እንደገለጸው አፈጉባዔ ወይዘሮ #ኬሪያ መሃመድ የማንነት ጥያቄን በተመለከተ አጠቃላይ በሆነ መልኩ የሰጡትን ማብራሪያ የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት ባልደረባ በሚመቸው መልኩ አዛብቶ አቅርቧል ሲል ከሷል።
የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ወዲያውኑ ምላሽ የሰጠ ሲሆን በቀረበው ዘገባ የህግም ሆነ የጋዜጠኝነት ስነምግባር ጥሰት #የሌለው ነው ብሏል።
©የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን
@YeneTube @Fikerassefa
#ትግራይ_ክልል
በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ቆራሪት በተባለች ከተማ ነዋሪዎች ተቃውሞ ሰልፍ በማካሄዳቸው ሰዎች እያተሰሩ ነው ተባለ። በዚህ ሁለት ቀን ከ150 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
የከተማው አስተዳደር በበኩሉ ታስረዋል ተብሎ የተገለፀው ቁጥር የተጋነነ ነው፤ የህዝብ ሰላም ለማወክ የሚሰሩ ሰዎች በመለየት ህጋዊ የእርምት እርምጃ እየወሰድን ነው በማለት አሳውቋል።
Via:- VOA
@Yenetube @Fikerassefa
በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ቆራሪት በተባለች ከተማ ነዋሪዎች ተቃውሞ ሰልፍ በማካሄዳቸው ሰዎች እያተሰሩ ነው ተባለ። በዚህ ሁለት ቀን ከ150 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
የከተማው አስተዳደር በበኩሉ ታስረዋል ተብሎ የተገለፀው ቁጥር የተጋነነ ነው፤ የህዝብ ሰላም ለማወክ የሚሰሩ ሰዎች በመለየት ህጋዊ የእርምት እርምጃ እየወሰድን ነው በማለት አሳውቋል።
Via:- VOA
@Yenetube @Fikerassefa
የ #ኤርትራ ሠራዊት በ #ትግራይ ክልል ጉሎምካዳ ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች ላይ የሚፈጽመው አፈና ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ
የኤርትራ ሠራዊት በትግራይ ክልል ጉሎምካዳ ወረዳ በሚገኙ ነዋሪዎች ላይ ያነጣጠረ አፈና መፈጸሙን አባብሶ ቀጥሏል ሲሉ የተጎጂ ቤተሰቦች አስታወቁ።
"የትግራይ ግዛታዊ አንድነት ከጦርነቱ በፊት ወደ ነበረበት ባለመመለሱ ለአፈናና ለከፋ የጸጥታ ስጋት ተጋለጠናል” ሲሉ በወረዳዋ የሚገኙ የተለያዩ ቀበሌ ነዋሪዎች መናገራቸውን ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ ባለመደረጉ፣ የትግራይ ግዛታዊ አንድነት ከጦርነቱ በፊት ወደ ነበረበት ባለመመለሱ፣ በርካታ የክልሉ አከባቢዎች በወራሪዎች እጅ የሚገኝ መሆኑ ለአፈናና ለጸጥታ ስጋት ተጋልጠናል” ሲሉ በጉሎ መቅዳ ወረዳ የሚገኙ የተለያዩ ጣቢያ ነዋሪዎች ተናግረዋል ብሏል ዘገባው።
ተጎጂዎቹ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኙ እና የትግራይን ግዛታዊ አንድነት እንዲመልስ መጠየቃቸውንም ተገልጿል።
“የኤርትራ ሠራዊት ተቆጣጥሯቸው ከሚገኙ የጉሎመካዳ ወረዳ ጣቢያዎች ውስጥ ነዋሪዎችን በየጊዜው እያፈና እየወሰደ ይገኛል” ሲሉ የጉሎ መቅዳ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነብዩ ስዩም መግለጻቸውንም ዘገባው አካቷል።
Via Addis Standard
@Yenetube @Fikerassefa
የኤርትራ ሠራዊት በትግራይ ክልል ጉሎምካዳ ወረዳ በሚገኙ ነዋሪዎች ላይ ያነጣጠረ አፈና መፈጸሙን አባብሶ ቀጥሏል ሲሉ የተጎጂ ቤተሰቦች አስታወቁ።
"የትግራይ ግዛታዊ አንድነት ከጦርነቱ በፊት ወደ ነበረበት ባለመመለሱ ለአፈናና ለከፋ የጸጥታ ስጋት ተጋለጠናል” ሲሉ በወረዳዋ የሚገኙ የተለያዩ ቀበሌ ነዋሪዎች መናገራቸውን ከትግራይ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ ባለመደረጉ፣ የትግራይ ግዛታዊ አንድነት ከጦርነቱ በፊት ወደ ነበረበት ባለመመለሱ፣ በርካታ የክልሉ አከባቢዎች በወራሪዎች እጅ የሚገኝ መሆኑ ለአፈናና ለጸጥታ ስጋት ተጋልጠናል” ሲሉ በጉሎ መቅዳ ወረዳ የሚገኙ የተለያዩ ጣቢያ ነዋሪዎች ተናግረዋል ብሏል ዘገባው።
ተጎጂዎቹ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኙ እና የትግራይን ግዛታዊ አንድነት እንዲመልስ መጠየቃቸውንም ተገልጿል።
“የኤርትራ ሠራዊት ተቆጣጥሯቸው ከሚገኙ የጉሎመካዳ ወረዳ ጣቢያዎች ውስጥ ነዋሪዎችን በየጊዜው እያፈና እየወሰደ ይገኛል” ሲሉ የጉሎ መቅዳ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነብዩ ስዩም መግለጻቸውንም ዘገባው አካቷል።
Via Addis Standard
@Yenetube @Fikerassefa
👍17❤3