#update ቡራዩ
#በቡራዩ ተከስቶ ከነበረው ችግር ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት 630 ወጣቶች 322 #ተፈቱ
ከዚህ ቀደም በቡረዩ ተከስቶ ከነበረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት 630 ወጣቶች ከተከሰተው ችግር ጋር ግንኙነት ያሌላቸው መሆኑ በምርመራ የተረጋገጠ 322 ወጣቶች ስልጠና ወስደው ተለቀቁ፡፡
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት የምርመራ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚደግሳ እንደገለጹት፣ 322 #ወጣቶች በቡራዩና በአዳማ ስልጠና ከወሰዱ በኋላ ነው የተለቀቁት፡፡
የተቀሩት 308 ለተፈጸመው #ወንጀል ተጠርጣሪ በመሆናቸው ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት እየተከታተሉ መሆናቸውን ኮማንደር #በቃና ገልጸዋል፡፡
በቡራዩ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር በንብረትና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽ ቢሮ
@yenetube @mycase27
#በቡራዩ ተከስቶ ከነበረው ችግር ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት 630 ወጣቶች 322 #ተፈቱ
ከዚህ ቀደም በቡረዩ ተከስቶ ከነበረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት 630 ወጣቶች ከተከሰተው ችግር ጋር ግንኙነት ያሌላቸው መሆኑ በምርመራ የተረጋገጠ 322 ወጣቶች ስልጠና ወስደው ተለቀቁ፡፡
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት የምርመራ አስተባባሪ ኮማንደር በቃና ሚደግሳ እንደገለጹት፣ 322 #ወጣቶች በቡራዩና በአዳማ ስልጠና ከወሰዱ በኋላ ነው የተለቀቁት፡፡
የተቀሩት 308 ለተፈጸመው #ወንጀል ተጠርጣሪ በመሆናቸው ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት እየተከታተሉ መሆናቸውን ኮማንደር #በቃና ገልጸዋል፡፡
በቡራዩ ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር በንብረትና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት መድረሱ ይታወሳል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽ ቢሮ
@yenetube @mycase27
ሰንቀሌ ወታደራዊ ካምፕ የታሰሩት ወጣቶች #ተፈቱ !!!
በሰንቀሌ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ በጅምላ ታስረው የነበሩት ወጣቶች ከእስር እየተፈቱ ነው። ከምዕራብ # ወለጋ ፣ ምዕራብ # ጉጂ እና ቄለም ወለጋ ከመጡት በስተቀር ከሌሎች የኦሮሚያ አከባቢዎች የታሰሩት ወጣቶች መፈታታቸው ታውቋል። ከላይ ከተጠቀሱት ሦስት አከባቢዎች የመጡት ወጣቶችንም ለመፍታት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። የእስረኛ ቤተሰቦች ወጣቶቹን ለመውሰድ የትራንስፖርት መኪና በማሰባሰብ ላይ መሆናቸው ታውቋል።
በዚሁ መሠረት ከምዕራብ ወለጋ ለታሰሩት ወጣቶች የሚያስፈልገው የአውቶቢስ መኪና ብዛት 12 ሲሆን ለምዕራብ ጉጂ 14 እና ለቄለም ወለጋ ደግሞ 12 አውቶብስ መኪኖች እንደሚያስፈልጉ የእስረኛ ቤተሰቦች ገልፀዋል። ከሶስቱ አከባቢዎች ለታሰሩ ወጣቶች ብቻ 38 አውቶብስ መኪና ማስፈለጉ የእስረኞቹ ብዛት ምን ያህል ከፍተኛ እንደነበር መገመት ይቻላል።
በሌላ አነጋገር ከሶስቱ አከባቢዎች ብቻ ወደ 2000 ወጣቶች ታስረው እንደነበር መገመት ይቻላል።
ምንጭ:- ስዩም ተሾመ
@YeneTube @Fikerassefa
በሰንቀሌ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ በጅምላ ታስረው የነበሩት ወጣቶች ከእስር እየተፈቱ ነው። ከምዕራብ # ወለጋ ፣ ምዕራብ # ጉጂ እና ቄለም ወለጋ ከመጡት በስተቀር ከሌሎች የኦሮሚያ አከባቢዎች የታሰሩት ወጣቶች መፈታታቸው ታውቋል። ከላይ ከተጠቀሱት ሦስት አከባቢዎች የመጡት ወጣቶችንም ለመፍታት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። የእስረኛ ቤተሰቦች ወጣቶቹን ለመውሰድ የትራንስፖርት መኪና በማሰባሰብ ላይ መሆናቸው ታውቋል።
በዚሁ መሠረት ከምዕራብ ወለጋ ለታሰሩት ወጣቶች የሚያስፈልገው የአውቶቢስ መኪና ብዛት 12 ሲሆን ለምዕራብ ጉጂ 14 እና ለቄለም ወለጋ ደግሞ 12 አውቶብስ መኪኖች እንደሚያስፈልጉ የእስረኛ ቤተሰቦች ገልፀዋል። ከሶስቱ አከባቢዎች ለታሰሩ ወጣቶች ብቻ 38 አውቶብስ መኪና ማስፈለጉ የእስረኞቹ ብዛት ምን ያህል ከፍተኛ እንደነበር መገመት ይቻላል።
በሌላ አነጋገር ከሶስቱ አከባቢዎች ብቻ ወደ 2000 ወጣቶች ታስረው እንደነበር መገመት ይቻላል።
ምንጭ:- ስዩም ተሾመ
@YeneTube @Fikerassefa