#የህግ ባለሙያዋ ብርቱካን ሚደቅሳ አዲስ አበባ #ገቡ፡፡
ዛሬ ጧት አዲስ አበባ የገቡት ወ/ሪት #ብርቱካን ሚዴቅሳ ከሰባት ዓመት የአሜሪካ ቆይታ በኋላ ነው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት፡፡
ከዚህ በፊት በፖለቲካ አቋማቸው ምክንያት ለእስር ተዳርገው ነበር፡፡
አሁንም ለፍትህ መስፈን የበኩላቸውን እንደሚወጡ #ገልፀዋል ፡፡
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሕግ፣ ከዩናይትድ ስቴትሱ ሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በሕዝብ አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ።
ወ/ሪት #ብርቱካን በፌደራል ፍርድ ቤት ዳኛ፣በሕግ ባለሞያና ጠበቃ፣ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ መስራች የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል ።
ከ97 ምርጫ በኋላ ሁለት ጊዜ የፖለቲካ እስረኛ ሆነዋል ።
ለዲሞክራሲ እና ሰብአዊ መብት መከበር ላደረጉት አስተዋጽኦም ዓለም አቀፍ ሽልማት ማግኘታቸውን የዘገበው ኢቢሲ ነው ።
ምንጭ ፦ኢቢሲ
@yenetube @mycase27
ዛሬ ጧት አዲስ አበባ የገቡት ወ/ሪት #ብርቱካን ሚዴቅሳ ከሰባት ዓመት የአሜሪካ ቆይታ በኋላ ነው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት፡፡
ከዚህ በፊት በፖለቲካ አቋማቸው ምክንያት ለእስር ተዳርገው ነበር፡፡
አሁንም ለፍትህ መስፈን የበኩላቸውን እንደሚወጡ #ገልፀዋል ፡፡
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በሕግ፣ ከዩናይትድ ስቴትሱ ሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ደግሞ በሕዝብ አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ።
ወ/ሪት #ብርቱካን በፌደራል ፍርድ ቤት ዳኛ፣በሕግ ባለሞያና ጠበቃ፣ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ መስራች የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል ።
ከ97 ምርጫ በኋላ ሁለት ጊዜ የፖለቲካ እስረኛ ሆነዋል ።
ለዲሞክራሲ እና ሰብአዊ መብት መከበር ላደረጉት አስተዋጽኦም ዓለም አቀፍ ሽልማት ማግኘታቸውን የዘገበው ኢቢሲ ነው ።
ምንጭ ፦ኢቢሲ
@yenetube @mycase27