በ#ሐረር ከተማ እየተስተዋለ ያለው የመጠጥ ውሃ እጦት #የህግ የበላይነት #ባለመከበሩ ምክንያት መሆኑን የሐረሪ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ቢሮ ሀላፊ አቶ ተወልደ አብዶሽ ገለጹ፡፡
ሀላፊው በሰጡት መግለጫ በኤረር ወረዳ ቂሌ አካባቢ ላይ የሚገኘው ውሃ ማሰራጫ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መቋረጡን የገለጹ ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ የአካባቢው ነዋሪዎች #ከ2 አመት በፊት የተከፈለን ካሳ #በቂ አይደለም በማለት አገልግሎቱን በማቋረጣቸው ነው።
በሀሮማያ የሚገኘው የውሃ ማሰራጫም ከአገልግሎት ውጭ ሆኗል። ከመቋረጡ ቀደም ብሎ ለስራ ዕድል ፈጠራ የሚውል 10 #ሚሊየን ብር በ5 ቀናት ውስጥ ይከፈለን የሚል ደብዳቤ በሀሮማያ ኢፈባቴ ቀበሌ 01 ሊቀመንበር በኩል እንደደረሳቸው ሀላፊው ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
ሀላፊው በሰጡት መግለጫ በኤረር ወረዳ ቂሌ አካባቢ ላይ የሚገኘው ውሃ ማሰራጫ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መቋረጡን የገለጹ ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ የአካባቢው ነዋሪዎች #ከ2 አመት በፊት የተከፈለን ካሳ #በቂ አይደለም በማለት አገልግሎቱን በማቋረጣቸው ነው።
በሀሮማያ የሚገኘው የውሃ ማሰራጫም ከአገልግሎት ውጭ ሆኗል። ከመቋረጡ ቀደም ብሎ ለስራ ዕድል ፈጠራ የሚውል 10 #ሚሊየን ብር በ5 ቀናት ውስጥ ይከፈለን የሚል ደብዳቤ በሀሮማያ ኢፈባቴ ቀበሌ 01 ሊቀመንበር በኩል እንደደረሳቸው ሀላፊው ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa